Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • September 2023
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    252627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Hundreds of Berliners WHO IDENTIFY AS DOGS Protest at CITY HALL | Whaaat!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 21, 2023

🐕 በሺህ የሚቆጠሩ የበረሊን ከተማ ‘ሰዎች’ “እኛ ሰዎች አይደለንም፤ ውሾች ነን! መብታችን ይከበር” በማለት በከተማዋ መዘጋጃ ቤት ፊት ለፊት | ምን ጉድ ነው!

  • ☆ John F. Kennedy Visit to Berlin, June, 26th, 1963
  • ☆ Ronald Reagan, Berlin, June 12th, 1987
  • ☆ Barack Obama, Berlin, June 19th, 2013
  • ☆ ‘Dogs’, Berlin, September, 20th, 2023

🐕 They’ve got a bone to pick.

A pack of dog-identifying humans has prompted calls for “animal control” after footage of their Berlin meet-up went viral.

An estimated 1,000 people who prefer to be recognized as not humans, but canines, organized a gathering at the Berlin Potsamer Platz railroad station in Germany, communicating only by howling or barking at one another.

Online, critics jeered at the trans-species folk, some offering to put the herd’s “canine instincts” to the test:

“Just abandon them in the Siberian tundra and let them survive with their canine instincts.”

“I don’t see anyone smelling the tail of others.”

“Call animal control and give them their rabies doses.”

“Can you imagine when they all have to defecate?”

“But if they identify as dogs, why do they put on masks?”

The unorthodox canine convention follows the viral sensation of Toco the human collie — a man located in Japan who is fulfilling his life-long dream of becoming a pooch after purchasing a $14,000 hyperrealistic suit.

In a previous interview with The Post, Toco revealed he hoped to meet others with canine aspirations.

“I think it would be great if something like this existed,” said Toco, who has been dubbed a “therian.” “I would like to meet them.”

Experts have called for a differentiation between “therians,” people who “identify as a creature other than human,” and “furries,” individuals who enjoy cosplaying in animal suits.”

For example, some therians, short for “therianthrope,” might “believe that they are a cat soul reincarnated into a human body,” Dr. Elizabeth Fein, an associate professor of psychology at Duquesne University in Pittsburgh, previously told The Post.

“Some furries are therians, and some therians are furries, but they are two distinct groups,” she noted.

Other internet-famous hound-human hybrids include Tom Peters, a Brit who previously revealed he identified as a Dalmatian, and Toru Ueda, a Tokyo engineer who spent $23,000 on a custom wolf suit.

“When I wear my costume I feel I’m no longer human,” Ueda, 32, previously told the UK Times. “I’m free of human relationships. All kinds of troubles, related to work and other things — I can forget about them.”

But animal-like behavior has been fetishized as a BDSM kink known as “puppy play,” where participants, usually men, are equipped with muzzles, collars or leashes and behave like a dog.

Some OnlyFans models have become mutts to rake in the big bucks, finding that the canine behavior is especially lucrative.

👉 Courtesy: NYPost

🐍 የእንስሳው/የእባቡ/ የዘንዶው ዘር 😈

የቀደመው ሰው በምኞት ሕግ ተታልሎ የተሰጠውን ኪዳን ከሻረ በኋላ የተገለጠው ሁለተኛው የሰው ዘር ሲሆን ይህም ከእባቡ/ ከዘንዶው ዘር የተወለደ የተገኘ የተፈጠረ የሰው ዘር ነው። ከእባቡ/ዘንዶው ዘር የተውለደ ፣ የተፈጠረ ፣ የተገኝ ማለት ከእንስሳ የመጣ የሰው ዘር ማለት ነው። ይህም ማለት እንስሳት በተፈጠሩበት ሕግ የተፈጠረ ሰው ማለት ሲሆን ከእንስሳ መንፈስ የተለወለደም ወይም ከእንስሳ የዘር ሐረግ የመጣ የሰው ዘር ማለትም ይሆናል። ሁለተኛው የሰው ልጅ የዘር ሐረግ ይህ እንስሳዊ መሆኑን እናስተውል። እባቡ እና ሴቲቱ ባደረጉት የሩካቤ ግንኙነት የተጸነሰ የተወለደና የተፈጠረ የሰው ዘር ነው። ስለዚህም ነበር እግዚአብሔር አምላክ ለሙሴ በሰጠው ሕግ በኩል ሰው ከእንስሳት ጋር አካላዊም ሆነ መንፈሳዊ ወሲብ (ሩካቤ) እንዳያደርግ ያዘዘው። “እንዳትረክስባትም ከእንስሳ ጋር አትተኛ ሴት ከእርሱ ጋር ትተኛ ዘንድ በእንስሳ ፊት አትቁም የተጠላ ነገር ነውና።” [ዘሌ. ፲፰፥፳፫]

በእባቡና በሴቲቱ መሀል የነበረው ግንኙነት ግን በእግዚአብሔርና በቅድስት ድንግል ማርያም መሀል የነበረው ግንኙነትን የሚገልጽ አይደለም። ዋናው ቁምነገርና ማስተዋል የሚገባን ነገር ሁለተኛው የሰው ዘር የመጣው ከእንስሳ በተለይም ከእባቡ/ዘንዶው ዘር የተጸነሰ መሆኑን ነው።

እነዚህን ከእባቡ/ዘንዶው መንፈስ የተወለዱትን/የተፈጠሩትን የስጋ ሕዝቦች ነው ዲያብሎስ ለስሙና ለክብሩ የፈጠራቸው። የእባቡ/ዘንዶው ልጆች የተባሉት ናቸው በዲያብሎስ መልክና ምሳሌ የተፈጠሩት። እነዚህንም የፈጠራቸው ደግሞ ከላይ እንዳየነው በእንስሳ ቀመር ነው። ስለዚህም ደግሞ እነዚህ ሕዝቦች የእንስሳትን ስምና ክብር ተቀብለዋል።

ሳጥናኤል የራሱ የሆነውን ይህን የሰውን ልጅ የፈጠረበት የአእምሮ ቀመር እንስሳት የተፈጠሩበት ሕግ ሲሆን ያም ደግሞ የእባብ አእምሮ መልክና ምሳሌ ነበር። እዚህ ጋር መረዳት ያለብን መለኮታዊ ምስጢር በዓለማችን በብዛት የሚኖረውን የሰውን ልጅ፤ ምናልባት እስከ ፹/80 % የሚጠጋውን የዓለም/የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በራሱ መልክና ምሳሌ የፈጠረው “ዲያብሎስ” የተባለው አካል “እባብ” የተባለው እንስሳ ነበር። የእባቡ አእምሮ በተዘጋጀበት ሕግ ነበር ሰውን ለሞትና ለባርነት የፈጠረው። ይህም ማለት እባብ ነው የሰውን ልጅ በራሱ አእምሮ የሞት መልክና ምሳሌ ለባረነት የፈጠረው። “ኤክስ ኤል አምስት አንድ/ XLVI” የእባቡ አእምሮ መልክና ምሳኤል ነው። እንስሳት በአንድ መጋረጃ የተዘጋጀ ሁለት የአእምሮ ክፍሎች አላቸውናል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሰው ለእንስሳት ባሪያ ሆነ።

የቻርለስ ዳርዊን ንድፈ ሐሳብ መረዳትም የሚጀምረው እዚህ ጋር ነው። እንደ ዳርዊን ንድፈ ሐሳባዊ መረዳት ሰው የመጣው ከእንስሳ ነው። እውነት ወይንስ ሐሰት? የዳርዊን የዝግመት ለውጥ /ኢቮሊውሽን ንድፈ ሐሳብ በእርግጥ ተፈጥሯዊ መሰረትና እውነታ እንዳለው ከላይ ያየነው እውነታ ይመሰክርናል። ቻርለስ ዳርዊን ሰው በዝግመት ለውጥ እየዳበረና እየጎለበተ የሄደ ንቃተ ሕሊና ይፍጠር እንጅ አመጣቱ ግን ከጦጣ መሰል እንስሳ ነው የሚል መላምት ውስጥ ዲገባ ያደረግው ይህ ከላይ የተመለከትነው የተፈጥሮ ምስጢር መሆኑ በቀላሉ መረዳት ይቻላል። ዳርዊን ለምንድን ነው ሰው የመታው ከጦጣ መሰል እንስሳ ነው ያለው? ከላይ እንደተገለጸው ሁለተኛው የሰው ዘር የመጣው ከእንስሳ ማለትም ከእባቡ ዘር ነውና ነው። እዚህ ጋር የዳርዊን ንድፈ ሐሳብ (ቲዎሪ) መሠረት ያለው የተፈጥሮ እውነት መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል። ከእንስሳ የዘር ሐረግ የመጣ የሰው ዘር አለና ነው። የእባቡ ዘር። ሁለተኛው የሰው ዘር ከእባቡ የተወለደ የተባለው የሰው ዘር ሲሆን ይህም በዲያብሎስ መልክና ምሳሌ የተፈጠረው የሰው ዘር ነው። “ከአስር ሺህ ዓመታት በፊት የኔ ዘር የተገኘው ከኢትዮጵያ ነው” የሚለውን ሉሲፈራዊውን/ ኢሉሚናቲውንን አቶ ቻርለስ ዳርዊንን ጨምሮ አብዛኛው የዓለም ሕዝብ ከእንስሳ የሚመዘዝ የዘር ውሕድ ቀመር ነው ያለው። የእባቡ ዘር የተባለው የዘር ሐረ ነው። ከእባቡ መንፈስ የተወለደው የሰው ዘር ማለት ነው።

ይሁን እንጅ የዳርዊን ንድፈ ሐሳባዊ መረዳት ሐሰትና ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት የሌለው የሚሆነው ደግሞ “የሰው ዘር በሙሉ ከእንስሳ ወይም ከእንስሳ መሰል ፍጡር ተገኝቷል ወይም መጥቷል” የሚለው ድምዳሜ ይሆናል። ምክኒያቱም ለላይ እንዳየነው ከእንስሳ የዘር ሐረግ ያልተገኘ ያልመጣ ያልተወለደ የሰው ዘር አለና። የ “ሴቲቱ ዘር” የተባለው የሰው ልጅ የዘር ሐረግ ከእንስሳት የመጣ የሰው ዘር አይደለምና። ይህ የመጀመሪያው የሰው ዘር ዛሬ በብዛት የሚገኘው በሰሜን ኢትዮጵያ ነው። “ጽዮናውያን” የምንለውም የሴቲቱ ንግሥተ መከዳ/ ሳባ እና ጽዮን ማርያም ዘር በመሆኑ ነው። ከእንስሳ ዘር የተገኙት የዋቄዮአላህዲያብሎስ ጭፍሮችና የተታለሉት “ሃጋር/ አጋሮቻቸው እንዲሁም በመላው ዓለም የሚገኙትና የእባቡ ዘር የሆኑት ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ሁሉ፤ ”ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ካላጠፋን ብለው ዛሬም ሆነ ለብዙ ዘመናትም በተለያየ መንገድ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን የከፈቱበት ዋናው ምክኒያት ይህ ጥንታውያኑን፣ የመጀመሪያውን የሴቲቱን የሰው ዘር ሙሉ በሙሉ አጥፍተው ምድርን ሙሉ በሙሉ ለብቻቸው፤ “ኬኛ” በመቆጣጠር ዋቄዮአላህዲያብሎስን ለማንገስ ስለሚሹ ነው።

አስቀድሞ የሰውን ልጅ ከምድር አፈር በመልኩና በምሳሌው የፈጠረው ግን እግዚአብሔር አምላክ መሆኑን እናውቃለን። የሰው ልጅ በዲያብሎስ መልክና ምሳሌ የተፈጠረው በምኞት ማለትም በክፋት ባሕሪ በተታለለ ጊዜ መሆኑንም እናውቀዋለን። እንዲህም ከሆነ ደግሞ የሰው ልጅ በቀዳሚው ፍጥረቱ ከእንስሳ ዘር የመጣ የተፈጠረ የተዘጋጀ ፍጡር አልነበረም ማለት ይሆናል። ይህን መለኮታዊ ምስጢር እናስተውል። በፈቃዱ ነበር ከእንስሳ በተለይም ከእባቡ ዘር ራሱን የፈጠረው። ዳርዊን ሰው ከጦጣ መሰል ፍጡር መጥቷል በማለት የሰወረውና የደበቀው አንድ ምስጢር ነበር። ይኸውም ሰው የመጣው ከጦጣ ዘር ሳይሆን ከእባቡ ዘር መሆኑን ነው።

መጽሐፍ ቅዱስ ይህ ሁለተኛው የሰው ዘር፤ ማለትም “አሕዛብ” በማለት የሚገልጻቸው ሕዝቦች የመጡት ከእንስሳ ማለትም ከእባቡ/ ዘንዶው ዘር ነውና ነው። ከእባቡ የተጸነሱና የተወለዱ የእንስሳ የዘር ሐረግ ያላቸው ናቸው። እንደዚህም ከሆነ ደግሞ የዳርዊን ንድፈ ሐሳብ/ቲዎሪ ሙሉ በሙሉ እውነት ባይሆንም የራሱ የሆነ እውነት እንደነበረው ግን መካድ አይቻልም። የተበላሸ ሰዓት እኮ በቀን ሁለቴ ትክክል ነው!

🐍 The Seed of The Animal/Snake/Dragon 😈

After the previous man was deceived by the law of desire and canceled the covenant, the second human race was revealed, which is a created human race born from the serpent/dragon’s seed. Born, created, derived from the seed of the serpent/dragon means human seed from an animal. This means a human being created by the same laws as the animals were created, and it can mean a human race that has evolved from the spirit of an animal or descended from an animal. Let us note that the second human lineage is animalistic. It is the human race that was born and created, conceived through the intercourse between the serpent and the woman. That is why, through the law that God gave to Moses, he ordered that man should not have physical or spiritual sex with animals. “And you shall not lie with any animal and so make yourself unclean with it, neither shall any woman give herself to an animal to lie with it: it is perversion..” [Leviticus. 18:23]

But the relationship between the snake and the woman does not describe the relationship between God and the Holy Virgin Mary. The main point and thing we should understand is that the second seed of man came from an animal, especially the seed of the snake/dragon.

These people born of the spirit of the serpent/dragon are the people of the flesh that the devil created for his name and glory. The children of the serpent/dragon were created in the image and likeness of the devil. As we have seen above, they created these with the formula of animals. Therefore, these people have accepted the name and honor of animals.

The mental formula by which Satanael created his own human being was the same law by which animals were created, and that was the pattern and example of the serpent’s mind. Here we must understand the divine secret of the human being who lives in abundance in our world. Perhaps up to 80% of the inhabitants of the world/Ethiopia created in his own image and example, the body called “Devil” was an animal called “Snake/Ebab”. The serpent’s mind was prepared by the law that created man for death and slavery. This means that it is the serpent that created the form and image of death for the human being in his own mind. XLVI is a metaphor for the serpent’s mind. Animals have two brain compartments that are separated by a single curtain. From then on, man became a slave to animals.

This is where the understanding of Charles Darwin’s theory begins. According to Darwin’s theory, man came from animals. True or false? The fact we have seen above proves that Darwin’s theory of slow/steady/gradual change/evolution really has a natural basis and reality. It can be easily understood that this is the secret of nature that we have seen above. Why did Darwin say that man is a monkey-like animal? As stated above, the second seed of man came from an animal, the seed of the serpent. Here it is important to understand that the basis of Darwin’s theory is the truth of nature. For there is a human race that comes from the animal lineage. Seed of the Serpent. The second human race is the human race that is said to be born from the serpent, which is the human race created in the image and likeness of the devil. Many ‘people’ on this Planet, including the Luciferian/ Illuminati Mr. Charles Darwin himself, (who once said that his ancestors came many thousands years ago from Ethiopia) is a mixture of races derived from animals. It is the seed of the serpent. It means the human race born of the spirit of the serpent.

💭 Charles Darwin Was an Ethiopian

However, Darwin’s theoretical understanding is false and completely unacceptable, and the conclusion that “the entire human race is derived from or came from an animal or animal-like being.” The reason is that, as we have seen above, there is an unborn human race that did not come from animal lineage. For the “seed of the woman” is not the human race that came from animals. This first human race is found in abundance today in northern Ethiopia. We call them “Zionists” because they are the descendants of Our Virgin Mother St. Mary, the Queen of Sheba and Zion. And all the Edomites and Ishmaelites who are found all over the world are the descendants of the serpent. No wonder they would like to destroy/exterminate the descendants of The Virgin Mary from the face of the earth. The main reason why they wage a genocidal war against ancient Christians of Armenia, Ethiopia, Syria, Iraq, Egypt and other nations. For many centuries they almost completely wipe out some of the ancient humans of the first female race; It’s because their lesser god ‘Waqqeyo-Allah-Baphomet-Lucifer wants to reign supreme here on Earth.

But we know that it is The Almighty Egziabher God / YAHWEH, WHO formed man from the dust of the earth, and first created us in His own image and according to His likeness to come into us as life and transform us inwardly for us to be just like Him. We also know that some human beings were created in the image and likeness of the devil when they were deceived by desire, that is, by evil behavior. If this is the case, then it would mean that the human being was not a prepared creature that came from the animal race in its first creation. Let us consider this divine mystery. It was by his will that he created himself from an animal, especially from the offspring of a snake. There was one secret that Darwin hid and concealed by claiming that man came from a monkey-like creature. That is, man came from the snake, not the monkey.

The Bible is the second human race. That is, because the people who are formed from the soil of the Arab lands, and who have still remained “Heathens/ Pagans/Gentiles/Infidels” came from an animal, that is, the seed of the snake/dragon. They are of animal lineage, conceived and born of the serpent. If so, it cannot be denied that Darwin’s theory was not completely true, but it had its own truth. A broken clock is right twice a day!

Leave a comment