Ethiopian Aircraft ‘Struck by Lightning’ in Togo (Togoga), Voodoo Elders Tried to Cleanse it of Evil Spirits

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በቶጎ ዋና ከተማ በሎሜ ለማረፍ ሲያሽኮቦክብ በመብረቅ በመመታቱ የተደናገጡት የቶጎ ባለሥልጣናት በአካባቢው ያሉትን ባህላዊ መሪዎች “(አባ ገዳዮች) አውሮፕላኑን ከክፉ መናፍስት ለማፅዳት” ሥነ ሥርዓቶችን እንዲያካሂዱ ጋብዘዋቸዋል።