Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 28, 2020
ወደ ሰማይ ቤት መግቢያ በር?
Updated: ገና አሁን ማየቴ ነው፤ ድንቅ ነው! የኢትዮጵያ ካርታ አይታይምን? መስቀሉ ያቀፈው ቅርጽ (ነጭ ጉሙ ላይ)
[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፮]
“ኢየሱስም። እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።“
ድንቅ ተዓምር በጠፈር | ዝነኛው ሃብል ቴሌስኮፕ ቴሌስኮፕ በ፴፩/ 31 ሚሊየን የብርሃን አመት እርቀት ላይ ክቡር መስቀሉን አገኘ።
የአሜሪካ የህዋ ምርምር ተቋም፡ ናሳ/ NASAንብረት የሆነው ሃብል ቴሌስኮፕ/ Hubble Telescope በ፴፩ ሚሊየን የብርሃን አመት እርቀት ላይ እኛ ከዚህ ሆነን ማየት የማንችለውን ነገር በጥልቁ ጋላክሲ ለማየት ችሏል። ይህ በጣም አስገራሚ የሆነ ነገር የተከሰተበት ቦታ በጣም ከመራቁ የተነሳ ርቀቱ በእኛ ኪሎሜትር አይለካሙ፤ በብርሃን ፍጥነት እንጅ፤ ስለዚህ የብርሃን ዓመት የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል። 1 ብርሃን ዓመት = ፲/10 ትሪሊየን ኪሎሜትር – ወይንም ፲/10 ሚሊየን ሚሊየን ኪሎሜትር።
በሃገረ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ ሲዖል ሰሞኑን እየሰማንና እያየን ያለነው ነገር በሃገራችን የ፪ሺ ዓመት የክርስትና ታሪክ ተሰምቶና ታይቶ የማይታወቅ ነው፤ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች እነ ግራኝ አብዮት አህመድና ሽመልስ አብዲሳ“መስቀል አይከበርም! ደመራ መለኮስ ክልክል ነው” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፉ። እንግዲህ በኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ ታሪክ ይህን ተደርጎ የማያውቀውን ተግባር በመፈጸማቸው “እንኳን ደስ ያላችሁ! እንኳን ለገሃነም እሳት በቃችሁ!” ልንላቸው እንወዳለን።
ባጠቃላይ ይህ የሚያሳየን “ኦሮሞ ነን” የሚሉት አውሬዎች የኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያኛ ቋንቋ፣ ባሕል፣ ክርስትና እምነት ጠላቶች ብቻ ሳይሆን የእግዚአብሔር አምላክም ቀንደኛ ጠላቶች መሆናቸውንም ነው።
ተመልከቱ! አምላካችን ኢየሱስ ግን በሁሉም ቦታ መኖሩን ያሳያቸዋል፤ እኔ ነኝ ጸጋው፣ ምሕረቱ፣ ሰላሙ ፣ እውነቱ፣ ቸርነቱ፣ ፍቅሩ በማለት ምድር ላይ የሰጠንን ክቡር መስቀሉን ከሁሉም ዓለሞች ሆኖ ያሳያቸዋል። አሁንስ ምን ይሉ ይሆን? ይህ ተዓምር በተለይ በፋሲካ ዋዜማ መታየቱ አይስገርማቸውምን? ለማመን በግትርነት ሌላ ምልክት ማየቱን ይሹ ይሆን?
+ የሃዘን እናት የእንባ ባሕር
+ ቁማ ነበር እመስቀል ሥር
+ ተቸንክራ በፍቅር፡፡
+ ቅድስት እናት ለዘላለም
+ በልቤ ውስጥ እንዲታተም
+ የልጅሽ የየሱስ ሕማም፡፡
_____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሃብል, መስቀል, ስቅለት, አርብ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ክቡር መስቀሉ, የጌታ ስቅለት, ጋላክሲናሳ, ጠፈር, Hubble Telescope, Jesus Christ, NASA, The Cross, Whirlwind Galaxy | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 26, 2019
የአሜሪካ የህዋ ምርምር ተቋም፡ ናሳ/ NASAንብረት የሆነው ሃብል ቴሌስኮፕ/ Hubble Telescope በ፴፩ ሚሊየን የብርሃን አመት እርቀት ላይ እኛ ከዚህ ሆነን ማየት የማንችለውን ነገር በጥለቂ ጋላክሲ ለማየት ችሏል። ይህ በጣም አስገራሚ የሆነ ነገር የተከሰተበት ቦታ በጣም ከመራቁ የተነሳ ርቀቱ በእኛ ኪሎሜትር አይለካሙ፤ በብርሃን ፍጥነት እንጅ፤ ስለዚህ የብርሃን ዓመት የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል። 1 ብርሃን ዓመት = 10 ትሪሊየን ኪሎሜትር – ወይንም 10 ሚሊየን ሚሊየን ኪሎሜትር።
ምድር ላይ፤ በቅርቡ ስፔን ላይ ከሃዘን ጋር እንዳየነው፤ መቶ ሜትር ጥልቀት ያለው ጉድጓድ ውስጥ ገብቶ የነበረውን ሕፃን ለሁለት ሳምንታት ያህል ቆፍረው ማውጣት አልቻሉም፤ ግን ወደ ሌላ ዓለማት ርቀው በመሄድ ብዙ ሲደክሙ ይታያሉ፤ ምን እንደሚፈልጉ እንኳን የሚያውቁት አይመስለኝም።
ተመልከቱ! አምላካችን ኢየሱስ ግን በሁሉም ቦታ መኖሩን ያሳያቸዋል፤ እኔ ነኝ ጸጋው፣ ምሕረቱ፣ ሰላሙ ፣ እውነቱ፣ ቸርነቱ፣ ፍቅሩ በማለት ምድር ላይ የሰጠንን ክቡር መስቀሉን ከሁሉም ዓለሞች ሆኖ ያሳያቸዋል። አሁንስ ምን ይሉ ይሆን? ይህ ተዓምር በተለይ በፋሲካ ዋዜማ መታየቱ አይስገርማቸውምን? ለማመን በግትርነት ሌላ ምልክት ማየቱን ይሹ ይሆን?
ያዘን እናት የንባ ባሕር
ቁማ ነበር እመስቀል ሥር
ተቸንክራ በፍቅር፡፡
ቅድስት እናት ለዘላለም
በልቤ ውስጥ እንዲታተም
የልጅሽ የየሱስ ሕማም፡፡
__________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: ሃብል, መስቀል, ስቅለት, አርብ, ኢየሱስ ክርስቶስ, ክቡር መስቀሉ, ጋላክሲናሳ, ጠፈር, Hubble Telescope, Jesus Christ, NASA, The Cross, Whirlwind Galaxy | Leave a Comment »