Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Turkey TV’

በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ ዋዜማ የቱርክ አየር መንገድ በአውሎ ንፋስ ሲመታ፤ ዛሬ ደግሞ ብሪታኒያ እንዳይገባ ታዘዘ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2019

በኢትዮጵያ አየር መላው አለም ተናወጠ

ባለፈው ቅዳሜ፡ የካቲት ፴ / ፪ሺ፲፩ ዓ.ም፤ የቱርክ አየር መንገድን በጣም ኃይለኛ አውሎ ነፋስ በኒው ዮርክ ከተማ አናውጦት ነበር፤ ይህ እንግዲህ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ ዋዜማ መሆኑ ነው።

ዛሬ ማክሰኞ መጋቢት ፫/ ፪ሾ፲፩ ዓ.ም ደግሞ አደጋ የደረሰበትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን፤ Boing 747 MAX 8 ዓይነት ያበረረው የቱርክ አየር መንገድ ወደ እንግሊዝ ከተሞች

እንዳይገባና ወደ ቱርክ እንዲመለስ ተደረገ፤ በአየር ላይ እያለ። ዋውው!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዶሚኖ ውጤት በመላው ዓለም እየፈጠረ ነው፤ የብዙ አገራት አውሮፕላኖች ይህን አውሮፕላን ላለማብረር ወስነዋል።

ለመሆኑ የተከሰከሰውን አውሮፕላን ክንፎች ወይም አካሎች እስካሁን ለምን ለማየት አልቻልንም? የት አሉ? ከዚህ አደጋ ጀርባ አንድ ትልቅ ነገር ያለ ይመስላል። ምናልባት የሐሰተኛ ጠቋሚ ሥራ / False Flag Operation ይሆን? በ ወኪላቸው በ ዶ/ር አህመድ መስተዳደር ላይ እየጨመረ የመጣው የሕዝባችን ቁጣ አሳስቧቸው/አስደንግጧቸው ይሆን? ነገሮችን ለማረሳሳት የተፈጸም እርኩስ ተግባር ይሆን? ሰዶማዊው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮንም በዚሁ ወቅት ወደ ላሊበላ አምርቷል

የሰይጣን ዙፋን ያለበት ጴርጋሞንበአሁኗ፡ የክርስቶስ ተቃዋሚዋ፡ ቱርክ ግዛት ነው የሚገኘው፦

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪]

፲፩ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል የነሣው በሁለተኛው ሞት አይጐዳም

፲፪ በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል

፲፫ የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም

፲፬ ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ

____________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፀረ-ክርስቶሷ ቱርክ TV አየር መንገዳችንን ሲያጣጥል፥ እንግሊዛውያኑ፤ “ከዓለም ምርጥ ከሆኑት አንዱ ነው” በማለት ተከላከሉት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 12, 2019

ባለፈው ዓመት ላይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሠራተኛ “ኢትዮጵያና ቱርክ ጦርነት ይጀምራሉ” ማለቱ ትክክል ነው፤ ጀግና ብዬው ነበር። የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ የአገራችን ቀንደኛ የታሪክ ጠላት ናት፤ት ጫማ ሥር ቅዱስ መስቀሉን እያሳረፈች ወደ አገራችን ከምትልከው፣ ስኳሩን፣ ዱቄቱን፣ ዘይቱንና እንስሳቱን ከምትመርዝብን ከቱርክ ጋር የኢትዮጵያ መንገስት የሚያደረገው ጥብቅ መቀራረብ መወገዝ አለበት። የኢትዮጵያ አየር መንገድን በማጣጣል መንገደኞች ርካሹን የቱርክ አየር መንገድ ብቻ እንዲጠቀሙ ለማድረግ ነው፤ የቱርክ አየር መንገድ በየቀኑ ወደ አዲስ አበባ ይበራል።

ባለፈው ሣምንት ላይ፤ በአምስተርዳም የኢግዚቢሽን ማዕከል አንድ ቱርካዊ ወደ እኔ መጣና፤ “ከየት ነህ?“ አለኝ፤ “ከኢትዮጵያ” አልኩት። “ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እፈልግ ነበር፤ የማተሚያ መሳሪዎችን ለሚያመርት ድርጅት ነው የምሠራው፤ ሕዝቡ እንዴት ነው? ከእኛ ጋር መግባባት ይችላልን?“ አለኝ። እኔም፡ “አዎ! የኢትዮጵያ ሕዝብ እንግዳ ተቀባይ ነው፤ ለመስተንግዶ ማንንም አይለይም” አልኩት። ቀጠል አደረገና፡ “ሃይማኖታችሁስ ምንድን ነው?” አለ፤ እኔም “ኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉም ሃይማኖት አለ፤ ክርስቲያኑ ይበዛል፤ ግን አይሁዱም፣ ሙስሊሙም፣ ኢአማኒውም…“ ስለው ፊቱ ተቀያየረና ዝምታ ውስጥ ገባ። እኔም በደንብ ስለማውቃቸው በልቤ ስቄ፤ “መልካሙን እመኝልሃለሁ ብዬ ቶሎ ተሰናበትኩት። የመጀመሪያው ወይም ሁለተኛው ጥያቂያቸው ሁሌ ሃይማኖትን የተመለከተ ነው፤ የሁሉም መሀመዳውያን!

_________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: