Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Tigre Ahmed’

የሕንድ TV | ኦሮሞዎች በትግሬዎች ላይ ጦርነት ከፍተዋል | አብይ የጦር ወንጀለኛ ነው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 12, 2020

ጋዜጠኛዋ፦ አቢይ ባለፈው ዓመት የኖቤል ሽልማት ተሸለመ፤ ዛሬ በገዛ ወገኖቹ ላይ የአየር ድብደባዎችን እያደረገ ነው፤ በእሱ አመራር ኢትዮጵያ በእርስ በእርስ ጦርነት አፋፍ ላይ ቆማለች።

አስከፊ ወንጀሎችን በመፈፀም ወይም በመከላከል ከደፈሩ የኖቤል ተሸላሚዎች ዝርዝር ውስጥ ይህን ጠቅላይ ሚኒስተር ማከል ይችላሉ።

👉 “You can add this prime minster to the list of nobel laureates who ended up committing or defending unspeakable crimes።”

ጋዜጠኛው በመጨረሻ፦ “በትግራይ ላይ የተከፈተው ጦርነት ሊቆም የሚችለው የትግራይ ሕዝብ ለአብይ አህመድ እጁን ሲሰጥ ብቻ ይመስላል።” ዋው!

ግራኝ አብዮት አህመድ ከመንግስቱ ኃይለ ማርያም የከፋና መሰቀል ወይም መረሸን ያለበት የጦር ወንጀለኛ ነው። 100%

ዋው! ህንዶቹ ከአብዛኛው ኢትዮጵያዊ በተሻለ መልክ ታዝበዋል! ያስገርማል! ፩.፫ ቢሊየን የሕዝብ ቁጥር ያላትና በ፴/30 ግዛቶች የተከፈለችው ሕንድ ፯፻፭/705 ብሔሮች እና ፯፻፹/780 ቋንቋዎች አሏት። ከፓፕዋ ኒው ጊኒያ (፰፻፴፪ /832 ቋንቋዎች)ቀጥሎ በዓለም ብዙ ቋንቋዎች የሚነገሩባት ሃገር ናት። ሁለቱም ሃገራት የጎሳ/ነገድ/ብሔር ጦርነት አይተው አያውቁም፤ ምክኒያቱ ከደቡብ ሕንድ በቀር አብዛኛው ዜጋ ክርስቲያን ስላልሆነ ዲያብሎስ ለጭፍጨፋ አይፈልገውምና ነው። ዲያብሎስ ጦርነቱን በጥንታውያኑ ክርስቲያን ሕዝቦች ላይ ነው ያወጀው፤ በደቡብ ሕንድ/ኬረላ ግዛት ኦርቶዶክስ ወገኖቻችንም ላይ።

የህንዶቹ ጋዜጠኞች ትክክል ናቸው፤ ጋሎቹ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ነው ጦርነት እያካሄዱ ያሉት፤ አማራውን አድክመነዋል እንውጠዋለን እንሰልቅጠዋለን ብለው ስለሚያስቡ፤ ባፋጣኝ በትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ ዘመቱ። ይህ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በግራኝ ቀዳማዊ ዘመን፣ ቀጥሎ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት በጋላ ወረራ ዘመን፣ በደርግ ዘመን እና ዛሬ የተካሄደና የሚካሄድ ነው። ከሰማይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም።

እኔ እርግጠኛ ነኝ ኢትዮጵያዊ የተዋሕዶ ጀግና አፄ ዮሐንስ ዛሬ ቢኖሩ ኖሮና ህወሀቶች የያዙትን ሠራዊትና ትጥቅ ብዛትና ጥንካሬ ቢኖራቸው፡ ዛሬ ጦርነቱ በታሪካዊቷ የኢትዮጵያ ክፍለ ሃገር በትግራይ ሳይሆን ኦሮሞ እና ሶማሊያ በተባሉት ህገ-ወጥ የወራሪዎች ክልሎች ነበር የሚያካሂዱት፤ እርግጠኛ ነኝ፤ ኢሳያስ አፈቆርኪን ጨምሮ እነዚህን የኢትዮጵያ እና አምላኳ ጠላቶችን ከሃገራችን ብቻ ሳይሆን ከሶማሊያ እና ሱዳንም ጠራርገው ባስወጧቸው ነበር። የህወሃትን የቻይና ድሪቶ ሳይሆን ክቡሩን ሰንደቃችንን የሚይዙት ዳግማዊ አፄ ዮሐንስ በቅርቡ መነሳታቸው አይቀርም።

👉 ግራኝ ከጻፈበት የሕንድ ቲቪ ቻነል ገጽ የተመረጡ አስተያየቶች፦

👉 Nobel peace prize winner is the contrary to the prize. Is like this prize is cult to start killing innocent people. Shame shame killer of civilians. Ethiopia I use to think you were better but no.

👉 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ ከሽልማቱ ተቃራኒ ነው፡፡ ልክ ይህ ሽልማት ንፁሃንን መግደል ለመጀመር አምልኮ ነው፡፡ አሳፋሪ አሳፋሪ ገዳዮች ፡፡ ኢትዮጵያ እኔ የተሻልሽ ትመስይኝ ነበር ግን አይደለሽም፡፡

👉 Obama after nobel prize destroyed libya, syria, ukraine etc

👉 ኦባማ ከኖቤል ሽልማት በኋላ ሊቢያ ፣ ሲሪያ ፣ ዩክሬን ወዘተ አጠፋቸው!

👉 Abiy Ahmed is the first Nobel peace laurate to wage war against his own people and reject peace talk. It’s time to remove his name from the Nobel peace laurate list.

👉 ከራሱ ህዝብ ጋር ጦርነት በመክፈት የመጀመሪያው የኖቤል ሰላም ተሸላሚ አብይ አህመድ ብቻ ነው፡፡ ከኖቤል የሰላም ተሸላሚዎች ዝርዝር ውስጥ ስሙን ለማስወገድ ጊዜው አሁን ነው፡፡

👉 Just a normal day in an Islamic country

👉 ይህ በእስላማዊት ሀገር ውስጥ እንደ አንድ መደበኛ ቀን ነው

👉 ይህ የበሻሻ ቆሻሻ የመረጃ ጦርነቱን በጣም ይፈራዋል። ይህን ቪዲዮ አስመልክቶ ግራኝ አብዮት አህመድ በአስተያየት መልክ ለሕንዱ ቴሌቪዥን ተበሳጭቶ የጻፈው፦

_________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢንተርኔት በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ተቋረጠ | ጽዮንን አትንኳት፣ አትዳፈሯት፣ አትፈታተኗት!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 12, 2020

ማታ ላይ በብዙ አገራት ኢንተርኔት ብልጭ ድርግም ይል ነበር። ዩቲውብን እና ትዊተርን የመሳሰሉት የማሕበራዊ ድሕረ ገጾች ሙሉ በሙሉ ወርደው ነበር።

ኢንተርኔት ይህን የመሰለ ጉንፋን ሲይዘው ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው። ኮሮና? ይህ ጅምሩ ነው፤ የሙቀት መለኪያው ነው!

አውሬው ኢንተርኔትና ስልክን ዘግቶ ወገኖቻችን ይጨፈጭፋል፤ አንተ ሶፋ ላይ ቁጭ ብለህ “በለው! ጨፍጭፈው! እስዬሁ?” እንዴት?

አሁን ኢንተርኔት ተመልሷል፤ ዩቲውብም በሩን ከፍቷል፤ ግን እብዶቹ አሁንም ተመልሰው የጦርነት ከበሯቸውን ይመቱ ይሆናል፤ ወዮላችሁ!

ዩቲውብ መቋረጡን ሳይ ወዲያው ምን ትዝ አለኝ፤ “በየ ድህረገጹ በተለይ በኢትዮጵያውያን ዩቲውብ ቻነሎች ሌት ተቀን በጥላቻ ተግተው ሲለፈልፉ የሚሰሙትና የሚታዩት የኢትዮጵያ ጠላቶች፣ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው። ይብላኝ ለነርሱ!

ሌላ በሃሳቤ የመጣልኝ “ተሰውረው ከዲያብሎስ ሠራዊት ጋር በመፋለም ላይ ያሉት ቅዱሳን አባቶቻችን እኮ በጸሎት ኃይላቸው ሳተላይቶችን ማውረድ ይችላሉ፤ ኢንተርኔቱንም የመገለባበጥ ብቃት ይኖራቸዋል ፤ ታዲያ አሁን ይህን አድርገውት ይሆን?” የሚለው ጥያቄ ነበር።

ሁሉን በቅርቡ ዕልም ድርግም ሊል እንደሚችልና ዓለምም ከንቱ እንደሆነች እንወቀው። ምቀኞቹ በኮፒራይትና በሰበባሰበቡ የወገኖቻቸውን ቻነሎች ለማዘጋት ተግተው ሲሰሩ ስናይ “ምን ያህል ክፉዎች፣ ተንኮለኞች፣ ከንቱዎችና ደካሞች ቢሆኑ ነው?” ብለን እንድንጠይቅ ነው የሚያስገድደን።

ከሦስት ቀናት በፊት “ቤተሰብ ሚዲያ” በተሰኘው የወራዶች (ምናልባት ተሐድሶዎች?)ዩቲውብ ቻኔል የቀጥታ ስርጭት ላይ ገብቼ፤ ጋዜጠኛ/ መሪጌታ ብርሃኑ ተክለ ያሬድን (አባይ ሜዲያ)ባልጠበቅኩት መልክ ከገዳይ አብይ ጎን ተሰልፎ በኢትዮጵያውያን ላይ የሚካሄደውን ጦርነት ሲደግፍ ስለሰማሁት በላይቭ ቻት የሚከተለውን ጻፍኩለት፤

ወንድም ብርሃኑ አንተ አዲስ አበባ በምቾት ቁጭ ብለህ ከእኛ ጋር በኢንተርኔት ትገናኛለህ፤ መቀሌ ባሉ ወግኖቻችን ላይ ግን ግራኝ አብዮት ቦምብ እያወረደባቸው ነው!ምነው በወለጋ ለተጨፈጨፉት ወገኖቻችን ይህን ያህል ስሜታዊ ሆነህ አልተሟገትም? ዛሬ ይህን ያህል ወርደህ ለገዳያችን አህዛብመናፍቅ አገዛዝ ነፍስህን በመሸጥህ አዝናለሁ”

አዎ! በሃገራችን እኛ የማናየው እና የማንሰማው ትልቅ ግፍና በደል እየተፈጸመ ስለሆነ ይህን የሚያዩት የጸሎት አባቶቻችን፣ እንደነ አቡነ ተክለ ሐይማኖት፣ አቡነ ሐብተ ማርያም እና አባ ዘወንጌል የመሳሰሉት አባቶች ከእግዚአብሔር መላዕክት ጋር ሆነው ከዲያብሎስ ሠራዊት ጋር ለእኛ የማይታየንን ውጊያ በማድረግ ላይ ናቸው። እስኪ ይታየን ግራኝ አብዮት በትግራይ ኢንተርኔትን እና ስልክን ዘግቶ ጭፍጨፋውን እና ሽብሩን በተዋሕዶ ልጆች ላይ እየፈጸመ፤ የተቀረነው በሰላም ኢንተርኔት ስንጠቀም። አንድ ጥያቄ ልጠይቅና፡ እንደው አሁን ይህን ስጽፍ የውጊያ አውሮፕላኖች በቤቴ ላይ ቦምብ ለመጣል ሲያልፉ ባይ ምን ይሰማኝ ነበር?

በወገኖቻችን ላይ ስለሚካሄደውና ከፍተኛ ጭካኔ የተሞላበት ጂሃዳዊ ጭፍጨፋ ዓለም ሊያየውም ሊሰማውም አይሻም። የእኛዎቹ ከሃዲዎችም ድፍረቱን አግኝተው የጦርነት ከበሯቸው በመምታት ሕዝባችንን እያስጨረሱብን ነው። እግዚአብሔር ግን ዝም አይልም! ቅዱሳን አባቶቻችን ግን ሳተለያቱንና ኢንተርኔቱን የማቆም ኃይል ስለተሰጣቸው አስፈላጊ በሆነበት ወቅትና ሰዓት መደረግ ያለበትን ነገር ሁሉ በቅደም ተከተል ያደርጉታል።

ባለፈው መስከረም መጨረሻ ላይ “ዓለም ከጥቅምት መጀመሪያ (ኦክቶበር ፲፫/13) በኋላ ትለወጣለች፣ ትገለባበጣለች፣ ከሰይጣን የሆኑ የሚታዩበት ጊዜ ይመጣል…” በማለት ጽፌ እንደነበር አስታውሳለሁ። ያው አሁን እያየነው ነው፤ ሁሉም ጭንብላቸውን ገልጠዋል! በተዋሕዷውያን ላይ ጂሃዳዊ ጦርነቱ ታውጆብናል። ግን እያየን ነው፤ መሀመዳውያኑ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ሬድዋን ሁሴን፣ ደመቀ መኮንን ሀሰን፣ ጄነራል አደም መሀመድና፤ የጦርነት ተቃውሚ በመምሰል የምትቀርበው ሞፈርያት ካሚል ይህን ጦርነት እንዲመሩት መደረጋቸውን? አዎ! አጋንንቱ እራሳቸውን በማሳየት ላይ ናቸው።

ሰውን ከእግዚአብሔር ከሚለየው አጉል ሰላም ይልቅ ከእግዚአብሔር የማይለየው ጦርነት ይሻላል፤ ስሜታዊ ከሆነና ለቤተ ክርስቲያን ዘለቄታዊ ጉዳት ከሚኖረው ስምምነትና አንድነት ይልቅ ስለ ሐይማኖት መጠበቅ ዘለቄታዊ ጠቀሜታ የሚኖረውና ለዚህ ሲባል የሚሆን አለመስማማት ይሻላል፡፡ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ደርግ 2.0 | በ፩ ቀን ብቻ ፰ ሺ ተዋሕዷውያን ስደተኞች ትግራይን ለቅቀው ወደ ሱዳን ሄዱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2020

ይህ ሁሉ የዳግማዊ ግራኝ ጥቃት እየተካሄደ ያለው በተዋሕዶ አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችን፣ እህቶቻችን እና ልጆቻችን፣ በእንስ ሳቱና አጽዋቱ፣ በውሃውና አፈሩ፣ በዛፎቹና ሰብሉ ላይ ነው።

ከትግሬ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ጋር ነን! ዛሬም ትግሬ ኢትዮጵያውያን በተሰጣቸው ሚጢጢየ ክልል በሰላም መኖር አልቻሉም! እግዚአብሔር አይለያችሁ!

እንደው ህወሃቶች ለአምሳ ዓመታት የተዋጉት ይህችን ሚጢጢየ ክልል ይዞ ለመኖር ነው? ዛሬ እኮ ነው የማየው፤ ከሁሉም ክልሎች በጣም አነስተኛ ሆና የምትታየው ትግራይ ናት፤ ከዚህች ክልል ነው አሁን እብዶቹ ወልቃይትንና ራያን ካልወሰድን እያሉ የሚጮኹት። የክልሉ ሥርዓት መፍረስ ካለበት እና ሁላችንም ኢትዮጵያውያን ከሆነን ወልቃይት ትግራይ ሆነ አማራ ምን ልዮነት ያመጣል? ወይስ ድንኳኑ ሊፈርስ ነውና ሻንጣየን ላውጣ ነው ነገሩ። አሳዛኝ ነው! ልብ በሉ ተመሳሳይ ነገር በቤኒሻንጉል፣ በአፋር፣ በኦሮሚያና ደቡብ ክልል በኩል አይታይም። አሁን የአማራው ማሕበረሰብ ለሚገኝበት ስነልቦናዊና መንፈሳዊ ቀውስ ለአማራ  ኢትዮጵያውያን  “ትግሬ” የሚለው  መጠሪያ፣  ቁጭትን፣  ቅናትን  ብሎም  ጥላቻን  እንደሚቀሰቅስባቸው እባቡ አብይ በደንብ አውቋል፤ ስለዚህ ሁለቱን ከወንድማማችነትም በላይ አንድ የሆነ ሕዝብ እርስበርስ ማባላት እንደሚችል ተረድቶታል፤ በተመሳሳይ መልክ ከዝሬዎቹ ኤርትራውያንም ጋር ተመሳሳይ ሁኔታ እንዲፈጠር ተደርጓል፤ ይህ ጣልያኖች አፄ ምኒልክን  አታልለው  የፈጠሩት ተንኮል  እንደነበር ማንም የማይክደው ነው።  

እስኪ እናስብበት! አሸባሪው አብዮት አህመድ በመቀሌ እና ሌሎች የትግራይ ከተሞች ላይ የአየር ጥቃት እያካሄድ ነው። ለጊዜው አያደርገውም እንጅ ኦሮሚያ በተባለው ክልል ላይ ግራኝ ጦርነት አውጆ (ማወጅ ነበረበት!) በጅማ፣ ነቀምቴ፣ አሰላ ወይንም ናዝሬትና ደብረዘይት ላይ የአየር ጥቃት ቢፈጽም ምን ሊያስከትል እንደሚችል?

ከሰላሳ ዓመታት በፊት ደርግ ትግራይን እና ኤርትራን ከአየር በጨፈጨፈበት ወቅት ተመሳሳይ አሳዛኝ ክስተት ይታይ ነበር። ፋሺስቱ ጋላ መንግስቱ ኃይለማርያም በአስር ዓመት ሁለት ጊዜ በረሃብ፣ በበሽታ፣ በመትረየስ በብዙ ሚሊየን ተዋሕዶ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ጨፍጭፎና የተረፉትም ለስደት እንዲበቁ አድርጓቸው ነበር። ያኔም ተዋሕዷውያን መሃል አገር “አድሃሪ”፣ “የደብተራ ልጅ” እየተባሉ ይታሰሩ፣ ይገደሉ እንደነበረው ዛሬም አስቀድመው ትግራይን አጠቁ፣ ትግራይ ኢትዮጵያውያን አሳደዱ፤ ትንሽ ቆየት ብለው በመሀል አገር ባሉትና በተዳከሙት ተዋሕዷውያንን ላይ የዘር ማጽዳቱን ተግባር ገፉበት። ለሮሞ መሬቱን ለመስጠት “መሬት ለአራሹ” የሚል ህግ አውጥተው ተዋሕዷውያንን አደኸዩአቸው።

በትናንትናው ዕለት ትግራይ ውስጥ “አምስት መቶ አማራዎች ተጨፈጨፉ!” የሚለው ዜና እርግጠኛ መሆን እንችላለን፤ ይህ አሳዛኝ ድርጊት ተፈጽሞ ቢሆን እንኳን ሊያደርገው የሚችለው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ነው። ይህ ከናዚዎች የጦርነት ፕሮፓጋንዳ መጽሐፍ የተወሰደ ነው፤ በቀድሞዋ ዩጎዝላቪያም የኦርቶዶክስ ሰርቢያኖችን ስም ለማጠለሸት በስረብሪኒሳ እስላሞች ላይ ጭፍጨፋ ተካሄደ” በማለት ዓለም አቀፉን ማሐረሰብ በጩኸት ሲያደነቁሩት ነበር። እባቡ አህመድም በኦሮሚያ የሚካሄድው ጀነሳይድ አስደንግጦታል፤ ኦሮሞዎችን ለብዙ ትውልድ ሊያስኮንኑና ሊያስወነጅሉ የሚችሉ ድርጊቶችን መፈጸማቸው በጣም አሳስቦታል/ ኦሮሞውችን አሳስቧቸዋል፤ ስለዚህ አማራ እና ትግራይ በተባሉት ክልሎች በሚያዘጋጀው ተንኮል ተመሳሳይ ጭፍጨፋዎችን ያካሂድና “ያው አማራዎች ጨፈጨፉ! ትግሬዎችም ጨፈጨፉ! ሁላችንም አንድ ነን! እኩል ነን” በማለት እጁን ከደሙ ለማጠብ የወሰነ ይመስላል። ብዙ ሰው “ለምንድን ነው ላለፉት ሦስት አመታት የሌሎች ብሔርሰቦች ነዋሪዎች በትግራይ ሲገደሉ የማይሰማውና የማይታየው? ሰላም ያለበት ብቸኛ ክልል ትግራይ ብቻ ለምን ሆነ?” የሚሉ ጥያቄዎችን በማንሳት ላይ ስለነበሩ፤ ጦርነቱንና ጭፍጨፋውን ወደ ሰሜን አዞሩት። በዚህም በአንድ በኩል የሰሜኑን ሕዝብ እንዲጠላና እንደ ደመቶቹ እርስበርስ እንዲበላላ ያደርጋሉ፣ የኦሮሞዎችን ወንጀል ያጣጥላሉ/ይቀንሳሉ ፥ በሌላ በኩል ደግሞ በማይፈልጓቸው ተዋሕዷውያን ላይ ጭፍጨፋውን ያደርጋሉ።

ጣልያኖች እንኳንያለመነጽር ማየት ቻሉ፦

የጣልያኑ ተቋም ISPI (Italian Institute for International Political Studies)እንዲህ ይላል

👉 ባለፈው ሳምንት አቢይ አህመድ ከመንግስቱ ኃይሌ ማሪያም በኋላ በሰሜናዊው የሀገሪቱ ዘጠኝ ክልሎች ትግራይ ውስጥ ወታደራዊ ጥቃት ለመሰንዘር የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ መሪ ሆነ።

Last week, Abiy Ahmed became the first Ethiopian leader since Mengistu Haile Mariam to launch a military offensive in Tigray, the northernmost of the country’s nine regions.

https://www.ispionline.it/en/pubblicazione/ethiopia-roots-conflict-tigray-28220

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: