ጋዜጠኛዋ፦ አቢይ ባለፈው ዓመት የኖቤል ሽልማት ተሸለመ፤ ዛሬ በገዛ ወገኖቹ ላይ የአየር ድብደባዎችን እያደረገ ነው፤ በእሱ አመራር ኢትዮጵያ በእርስ በእርስ ጦርነት አፋፍ ላይ ቆማለች።
አስከፊ ወንጀሎችን በመፈፀም ወይም በመከላከል ከደፈሩ የኖቤል ተሸላሚዎች ዝርዝር ውስጥ ይህን ጠቅላይ ሚኒስተር ማከል ይችላሉ።
👉 “You can add this prime minster to the list of nobel laureates who ended up committing or defending unspeakable crimes።”
ጋዜጠኛው በመጨረሻ፦ “በትግራይ ላይ የተከፈተው ጦርነት ሊቆም የሚችለው የትግራይ ሕዝብ ለአብይ አህመድ እጁን ሲሰጥ ብቻ ይመስላል።” ዋው!
ግራኝ አብዮት አህመድ ከመንግስቱ ኃይለ ማርያም የከፋና መሰቀል ወይም መረሸን ያለበት የጦር ወንጀለኛ ነው። 100%
ዋው! ህንዶቹ ከአብዛኛው ኢትዮጵያዊ በተሻለ መልክ ታዝበዋል! ያስገርማል! ፩.፫ ቢሊየን የሕዝብ ቁጥር ያላትና በ፴/30 ግዛቶች የተከፈለችው ሕንድ ፯፻፭/705 ብሔሮች እና ፯፻፹/780 ቋንቋዎች አሏት። ከፓፕዋ ኒው ጊኒያ (፰፻፴፪ /832 ቋንቋዎች)ቀጥሎ በዓለም ብዙ ቋንቋዎች የሚነገሩባት ሃገር ናት። ሁለቱም ሃገራት የጎሳ/ነገድ/ብሔር ጦርነት አይተው አያውቁም፤ ምክኒያቱ ከደቡብ ሕንድ በቀር አብዛኛው ዜጋ ክርስቲያን ስላልሆነ ዲያብሎስ ለጭፍጨፋ አይፈልገውምና ነው። ዲያብሎስ ጦርነቱን በጥንታውያኑ ክርስቲያን ሕዝቦች ላይ ነው ያወጀው፤ በደቡብ ሕንድ/ኬረላ ግዛት ኦርቶዶክስ ወገኖቻችንም ላይ።
የህንዶቹ ጋዜጠኞች ትክክል ናቸው፤ ጋሎቹ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ነው ጦርነት እያካሄዱ ያሉት፤ አማራውን አድክመነዋል እንውጠዋለን እንሰልቅጠዋለን ብለው ስለሚያስቡ፤ ባፋጣኝ በትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ ዘመቱ። ይህ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በግራኝ ቀዳማዊ ዘመን፣ ቀጥሎ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት በጋላ ወረራ ዘመን፣ በደርግ ዘመን እና ዛሬ የተካሄደና የሚካሄድ ነው። ከሰማይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም።
እኔ እርግጠኛ ነኝ ኢትዮጵያዊ የተዋሕዶ ጀግና አፄ ዮሐንስ ዛሬ ቢኖሩ ኖሮና ህወሀቶች የያዙትን ሠራዊትና ትጥቅ ብዛትና ጥንካሬ ቢኖራቸው፡ ዛሬ ጦርነቱ በታሪካዊቷ የኢትዮጵያ ክፍለ ሃገር በትግራይ ሳይሆን ኦሮሞ እና ሶማሊያ በተባሉት ህገ-ወጥ የወራሪዎች ክልሎች ነበር የሚያካሂዱት፤ እርግጠኛ ነኝ፤ ኢሳያስ አፈቆርኪን ጨምሮ እነዚህን የኢትዮጵያ እና አምላኳ ጠላቶችን ከሃገራችን ብቻ ሳይሆን ከሶማሊያ እና ሱዳንም ጠራርገው ባስወጧቸው ነበር። የህወሃትን የቻይና ድሪቶ ሳይሆን ክቡሩን ሰንደቃችንን የሚይዙት ዳግማዊ አፄ ዮሐንስ በቅርቡ መነሳታቸው አይቀርም።
👉 ግራኝ ከጻፈበት የሕንድ ቲቪ ቻነል ገጽ የተመረጡ አስተያየቶች፦
👉 Nobel peace prize winner is the contrary to the prize. Is like this prize is cult to start killing innocent people. Shame shame killer of civilians. Ethiopia I use to think you were better but no.
👉 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ ከሽልማቱ ተቃራኒ ነው፡፡ ልክ ይህ ሽልማት ንፁሃንን መግደል ለመጀመር አምልኮ ነው፡፡ አሳፋሪ አሳፋሪ ገዳዮች ፡፡ ኢትዮጵያ እኔ የተሻልሽ ትመስይኝ ነበር ግን አይደለሽም፡፡
👉 Obama after nobel prize destroyed libya, syria, ukraine etc
👉 ኦባማ ከኖቤል ሽልማት በኋላ ሊቢያ ፣ ሲሪያ ፣ ዩክሬን ወዘተ አጠፋቸው!
👉 Abiy Ahmed is the first Nobel peace laurate to wage war against his own people and reject peace talk. It’s time to remove his name from the Nobel peace laurate list.
👉 ከራሱ ህዝብ ጋር ጦርነት በመክፈት የመጀመሪያው የኖቤል ሰላም ተሸላሚ አብይ አህመድ ብቻ ነው፡፡ ከኖቤል የሰላም ተሸላሚዎች ዝርዝር ውስጥ ስሙን ለማስወገድ ጊዜው አሁን ነው፡፡
👉 Just a normal day in an Islamic country
👉 ይህ በእስላማዊት ሀገር ውስጥ እንደ አንድ መደበኛ ቀን ነው
👉 ይህ የበሻሻ ቆሻሻ የመረጃ ጦርነቱን በጣም ይፈራዋል። ይህን ቪዲዮ አስመልክቶ ግራኝ አብዮት አህመድ በአስተያየት መልክ ለሕንዱ ቴሌቪዥን ተበሳጭቶ የጻፈው፦

_________________________