Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘The Three Wise Men’

ሰብዓ ሰገል ኢትዮጵያውያን ጉዞ ወደ ኢየሩሳሌም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 5, 2015

SEBaSEGEL

ከ አማረ አፈለ ብሻው

በትንቢተ አሞጽ ምዕራፍ9 . 7የእስራኤል ልጆች ሆይ! እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያውያን ልጆች አይደላችሁምን?” ሲል የተናገረው ከጥንት ጀምሮ ኢትዮጵያውያን እግዚአብሔርን የሚያከብሩ መሆናቸውን በመረዳት ነው። በኋላም ኢየሱስ ክርስቶስ በትንቢቱ መሠረት በቤተልሔም ሲወለድ የሰገዱለት ሰብዓ ሰገል ኢትዮጵያውያን ናቸው። ቀደም ሲል ኢትዮጵያውያን እንደሚሰግዱለት በታሪክ ብቻ ሳይሆን በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ሳይቀር ተጠቅሶ ይገኛል።

መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ 72 . 9በፊቱም ኢትዮጵያውያን ይሰግዳሉ ጣላቶቹም አፈር ይልሳሉ፤ የተርሴስና የደሴቶች ነገሥታት ስጦታን ያመጣሉ፤ የዐረብና የሳባ ነገሥታት እጅ መንሻ ያቀርባሉተብሎ የተጻፈው ይፈጸም ዘንድ ከኢትዮጵያውያን የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? እያለ ወደ እስራኤል ተጓዙ። ኢትዮጵያውያን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሚወለድ ይጠባበቁ ስለነበር መወለዱን ሲያውቁ ከርቤወርቅና ዕጣን አበርክተው ሰግደውለታል። ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሱ ጀምሮ የዓለም ንጉሥ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መወለዱን ለኢትዮጵያ ሕዝብ አብስረዋል። ቀደም ሲል የአውሮፓ ደራስያን ሊቀበሉ አልፈለጉም ነበር። አሁን ግን ቀስ እያሉ ወደ እውነቱ በመምጣት ላይ ናቸው። ከሦስቱ ሰብዓ ሰገል አንደኛው (ባልታዛር) ኢትዮጵያዊ መሆኑን መናገር ከጀመሩ ውለው አድረዋል። ዛሬስ እንዲያውም እስከ ጋሻ ጦሩ ሥለው አውጥተውታል።

The Lost Book of The Bible” የተባለው መጽሐፍ ገጽ 40 ላይ የሚያመለክተው ሥዕል አንዱ ብቻ ኢትዮጵያዊ መሆኑን ሲሆን ሁለቱ ግን ኢትዮጵያዊ ለዛ ያላቸው አይደሉም። ከዚህ ታሪክ ጋር ሊመሳሰል የሚችል ሌላ ታሪክ መኖሩን ደግሞ ልገልጽ ፈለግሁ። ምክኒያቱም ሁለቱንም መጽሐፍ ያላገኘው ሰው በዚያው መተማመን እንደሌለበትና ተመሳሳይ የሆነ ሌሎችን ሊያሳስት የሚችል በመሆኑ አብሮ ማቅረቡን ትክክል መስሎ ስለታየኝ ይህን ለመጥቀስ ወሰንኩ።

ተውፊታዊ ሐሳብ ዘመንና ታሪክገጽ 37 “ለጌታ ልደት ወደ ቤተልሔም ከሄዱት ከነገስታተ ፋርስ መካከል ከጥበብ ሰዎች አንዱ ኢትዮጵያዊ እንደነበረ ከኢትዮጵያውያን ደራሲያን ጽሑፎች እናገኛለንሲሉ ጽፈዋል። ምናልባት የእኚህ ደራሲ አባባል ከውጭ አገር የታሪክ መጽሐፍት ጋር በተለይም ከላይ ከተጠቀሰው መጽሐፍ ጋር ተቀራራቢ ነው እንጂ በኢትዮጵያውያን ደራሲያን ግን ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው ብለው ነው የሚያስተምርቱ። ስለዚህ አንዱ ብቻ ሳይሆን ሦስቱም ንጉሦች ኢትዮጵያውያን ናቸው።

የጥንት ኢትዮጵያ ትንሣኤ ታሪክ የተባለው መጽሐፍ ገጽ 126 “ከኢትዮጵያ ከሚወለዱ የእግዚአብሔር ካህናት በየጊዜው በመንፈስ ተናገሩ። ትንቢቱም ይፈጸም ዘንድ በምሥራቅ በኩል እግዚአብሔር ምልክትን እሳየ ስለዚህ ነው ሁሉም በየራሱ ከሶስት ላይ ወደ ኢየሩሳሌም የወረዱይሉና በኮከብ ብርሃን እየተመሩ ከተወለደበት ደረሱ። ወደ ቤት ገብተው ሕጻኑን ከእናቱ ከማርያም ጋር አዩት። ወድቀውም ሰገዱለት ሣጥናቸውንም ከፍተው እጅ መንሻ ወርቅና እጣን፡ ከርቤ ከወርቅ ሃመልማል የተሰራ እጅ ጠባብ አቀረቡለት። ለእናቱም አንቆአርያውን ዮጵን ሉል የከበረ ድንጋይ ከወርቅ ሃመልማል የተሰራ መጎናጸፊያ ሰንደል እንጨት አድርገው ሰጧትሲሉ ጽፈዋል።

ገብረ ዮሐንስ ገብረ ማርያም፡ ክርስትና በኢትዮጵያ በሚለው መጽሐፋቸው ገጽ 52 “ጌታ በቤተልሔም በተወለደ ጊዜ ከምሥራቅ መምጣታቸው በአዲስ ኪዳን የተነገረላቸው ሰብዓ ሰገል ከኢትዮጵያ እንደሄዱ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት በትውፊታዊ አባባላቸው ይተርካሉሲሉ ጽፈዋል። ሱባኤ የተገባለት ትንቢት የተነገረለት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲወለድ ኢትዮጵያውያን ሰግደውለታል።

ከመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ኢትዮጵያዊ መዐሆናቸውን አልጻፈም። እነርሱ የጻፉት ማቴዎስ ወንጌል ም. 2 . 1 “የከዋክብት ተመራማሪዎች ከምስራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጡየሚል ነው። ከኢየሩሳሌም ምሥራቅ ኢትዮጵያ እንጂ አውሮፓ ወይም ሕንድ አሊያም አሜሪካን አይደለም።

መሪራስ አማን በላይ በጉግሣ መጽሔት ቅጽ. 3 ቁጥር 1 ሐምሌ 1993 .ም ገጽ 29 “በዚህን ጊዜ በደሽት ከተማ በንጅ ጎጃም የሚቀመጠው በተስፋ ሲጠባበቅ የነበረው እጎጃ ጃቦን ዮጵየሚባለውን ሉል ድንጋይ፡ የወርቅ ሐመልማል ማለት ወርቁን እንደ ሰፌድ ሆኖ የተሰራውን ይዞ በበፉ ሶስት ንጉሶች አስከትሎ፡ ከጣና ደሴት ተነስቶ ኮከቡ ወደሚያመለክትባት ምድር ጉዞአቸውን ቀጠሉ።

አጎጅ የዳቦ አማኣአናቱ የአማራ ጎሳ። ከአናርያ ዙባ ከተማ የሚቀመጠው የመደባይ ጎሣ የደርጊያ የሰገል የማጂና የአራመን ንጉሥ መጋል ከኤውላጥ ንጉሥ መካድሼ ከአቢል ንጉሥ አውር ከአፈር አፍሪካ ንጉሥ ሙርኖ ጋር ሆኖ ከወርቅ ሐመልማል የተሰራ መጎናጸፊያ እጀጠባብ የሰንደል እንጨትና ዕጣን ከርቤም የከበረውን ሉል ወርቅ ይዞ ኮከቡ ወደሚያመለክተው ሀገር ወደ ኢየሩሳሌም በጥንቱ ናግራ ኤደን በዛሬው የመን አድርጎ ጉዞውን ቀጠለ።

የገዳዲ ልጅ ዲዳ ስፍ የኦሮሞ ጎሳ፡ ከዋይዝ ከተማ በቀርሴስ ደሴት በዛሬው አፋር የሚቀመጠው የአዜባውያን አዛልአዳኣዓል የአፍርሴካውያን ንጉሥ አጋቦን በኢንኤ ጊዜር ከአውባው ንጉሥ ሳዱንያ ባል ሜሌኩ አቡል ሰላም ከሳባ ከተማ የሚቀመጠው አርስጣ ጋር ሆነው ወርቅና ዕጣን ከርቤም ይዘው ወደ ኢየሩሳሌም ቀይ ባሕርን ተሻግረው በምሥራቅ በኩል ወጦ ብርሀኑ ወደ ኢየሩሳሌም ያደረገውን ኮከብ አየተው ጉዞአቸውን ቀጠሉ።

አፍርስካ አፍርስካውያን የሆኑ እነዚህ ንጉሦች ሁሉም ዘውድ የደፉ ናቸው። ለእነዚህ ለአስራ ሁለቱ ንጉሦች የበላያቸው በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አክሱም የሚቀመጠው ንጉሥ ነገሥት አጤ ባዜን ነው። እነዚህ ንጉሦች በግመሎቻቸውና በፈረሶቻቸው በምድራቸው የእህል የወርቅ የከርቤና የዕጣን ዓይነቶችና ልዩ ልዩ ልብሶች ገፀ በረከቶች ይዘው የንጋቱ ኮከብ ብርሃኑን ለሚያመለዐከታቸው የሰላም ንጉሥ ጋዳ ገፀበረከት ለማቅረብ ጉዞ ቀጠሉሲሉ ጽፈዋል። ይህ ታሪክ ትክክል መሆኑ የዓለም ሕዝብ ሁሉም ያውቃል ባይባልም አልፎ አልፎ የማያውቅ ያለ አይመስለኝም። በተለይም የአፍሪካ ምሁራኖች ሰብዓ ሰገል አፍሪካዊ መሆናቸው በቅኔ ድርሰታቸውና በየአደባባዩ ታሪኩን ሲናገሩ መኖራቸውን አይካድም።

ፀጋዬ ገብረ መድህን ኣርኣያ ጦቢያ መጽሔት ቁጥር 41995 .ም ገጽ 5 “የሴኔጋል ፈላስፋ፣ ዲፕሎማትና ባለቅኔ፡ ሴዳር ሲንጎር፡ የአፍሪካ ልደት ሲከበርና አህጉራዊ ድርጅታቸው ሲፈጠር ሰብዓ ሰገል ከምሥራቅ የመጡ ብልህ ሰዎች “The Wisemen of Africa” እስከመባል ደርሰው እንደነበር እናስታውሳለንሲሉ ጽፈዋል። ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን ብዙ የምንይዝላቸው ያልተጻፈ ታሪክ አላቸው። እኛ የሩቅ አድናቂዎች የቅርብ ናቂዎች ሆንን እንጂ ሰብዓ ሰገል 12 ንጉሦች ኢትዮጵያውያን ናቸው።

ቃለ ዓዋዲ የተባለው መጽሔት ቁጥር 2 ሚያዝያ 1990 .ም ገጽ 5 “ኢትዮጵያ በኮከብ እየተመራች ኢየሩሳሌም ድረስ ሄዳ ከፈጣሪዋ ተዋውቃ በአይነ መንፈስ ታየው፡ ትናፍቀው የነበረውን አምላክ በዓይነሥጋ ለይታ መመለሷ ነውይልና የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወደየት ነው ብላ የጠየቀቻት ኢየሩሳሌም ወደ ቤተልሔም ሄደሽ ፈልጊ ብላ የተዘባበተችበትን ያህል በበረት የተኛውን አምላክ ሳትንቅ ሳታቃልል ከስግደት ጋር የተፈቀደላትን እጅ መንሻ በማቅረብ ሞቱን መንግሥቱን አምላክነቱን መስክራ ጠላቶቹን አሳፍራ ሃይማኖቷን አድሳ ታሪኩን ቀድሳሲል ተጽፎ የሚነበበው ትልቅ ማስረጃ ነው።

__

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

A Wise Man’s Cure: Frankincense is For Life, Not Just For Christmas

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 4, 2015

At this time of year it is hard to escape the Three Wise Men, riding their camels across Christmas cards and appearing in miniature form in countless school nativity plays across the world, bearing their gifts for the infant Jesus. Whilst we are all familiar with gold, it is the mention of frankincense and myrrh that really says “Christmas” to us and and takes our imaginations back to ancient times. But you might be surprised to learn that these two fragrances are still big business today; for example, Ethiopia alone trades around 4000 tonnes of frankincense every year. This is all the more remarkable because a single tree from which the resin is harvested will typically yield about 200g per year. The main international trade comes from a tree called Boswellia papyrifera, and Ethiopia is the main exporting country.

Frankincense is harvested by wounding the bark of trees and collecting the resin that is subsequently released from the wound, a process known as tapping. Tapping is carried out at several spots along the stem, using a traditional type of tool that resembles a chisel. The procedure is repeated in 8 tapping rounds during the dry season, which lasts about 8 months. But high demand means that many trees are being over-exploited and populations are at risk of dying out, threatening the livelihoods of villagers who depend on them.

But help may be on hand as the results of a new study by botanists from Ethiopia and the Netherlands led by Motuma Tolera, which could secure a future for the trees by revealing the anatomy of the resin secretory system.

Motuma Tolera explains, “In some areas, the high demand for frankincense is causing over-tapping, which is bad for a couple of reasons. Tapping the tree creates wounds in the stem that take resources to be healed, and more wounds create more opportunities for insects to attack the tree. It’s not a surprise that some trees die. This is bad for the tree but also for the people living in those areas, since they depend on the resin production, both economically and culturally.

One of the problems is the lack of knowledge of the type, architecture and distribution of resin producing, storing and transporting structures in the tree. Such knowledge is needed for improved tapping techniques in the future.”

The study, published this month in the Annals of Botany, provides this detailed knowledge for the first time.

Motuma Tolera said, “What we found was a 3-D network of inter-connected canals in the inner bark. Most of these canals are within a very narrow region of the inner bark, in a zone that is less than 7 millimeters thick. These allow for the transport of resin around the tree. We also found a few canals connecting deep into the xylem, the heart of the tree.”

Boswellia6

The findings will have practical applications for the people of Ethiopia and other frankincense producers. Traditional tapping starts with a shallow wound, from which a relatively small amount of resin is released. The wound is then re-opened later with a cut that goes a bit deeper and more resin is collected – a process that is repeated over and over again. The amount of resin collected peaks after about 5 rounds of tapping, which the study suggests is the point at which the wound reaches the main region of resin canals.

Motuma Tolera says, “Our results suggest that tapping can become more efficient. A cut that goes deeper, earlier in the tapping cycle, may drain the resin more effectively. Since the 3-D resin canal network may allow for long distance movement of resin when it is intact, this would be an option to reduce the number of cuts, and reduce the damage to the trees. New studies will be needed to show how such improvements may keep trees healthy but still productive for resin production. This opens new ways for a more sustainable frankincense production system.”

It’s nice to discover something new, but here we also have the opportunity to give something back to the people who helped us with the study. I hope everyone in Lemlem Terara, but also elsewhere in Ethiopia, will benefit from what we have found in the future.” Tolera says.

The team hope the results mean more Boswellia trees will live to see next Christmas.

Source

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | 1 Comment »

The Three Wise Men Were Ethiopians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2009

nativityaledet

The story of the Three Wise Men has been retold and embellished countless times during the past 2,000 years.

Contrary to the widespread assumption about them coming from Asia, Europe and Ethiopia, Ethiopians believe that the Three Wise Men are all of Ethiopian origin. The reasons for this claim are the following:

  • During the time of Jesus’ birth, and until Jesus Christ begun preaching the Gospel, the only two nations who knew the Almighty God were Ethiopians and Israelites. Therefore, the Wise men who came to see baby Jesus must, at least, be Men who knew God. (not some Persian or Indian magicians who were pagans at that time) . So, if the Wise men came from other than Israel, as it is stated in the Bible, the only country which is qualified to be their origin is Ethiopia.
  • According to the Ethiopian Orthodox Tewahedo tradition we are reminded of the Holy Ancestors of God and the Holy Fathers, Patriarchs, and Prophets who played a role in the coming of the Messiah. The Church reads extensively from the Holy Prophets who by Divine Inspiration of the Holy Spirit, wrote of the coming of the Saviour. These “Messianic” Prophets are Daniel, Micah, Isaiah, Jeremiah and Ezekiel.Prophecies of these Prophets foretold us about the circumstances surrounding the birth of Jesus, and the wise men will come from Ethiopia to bow before him and bring him presents:

Ethiopians shall bow before him….the Kings of Sheba and Seba (Ethiopia) shall offer gifts” [Psalms 72: 9-10]

In that time shall the present be brought unto the LORD of hosts of a people scattered and peeled…” [Isiah 18:7]

  • The type of present that the wise men brought with them; that is: Gold, Frankincense and Myrrh (one for each of the Wise Men, as a representation of the Holy Trinity, and, perhaps, as a symbolical incorporation of the three Sons of Noah: Shem, Ham and Japhet) has been mentioned earlier in the Bible in connection with Ethiopia. Ethiopian merchants used to send these precious goods to Jerusalem and the surrounding area.

And she gave the king an hundred and twenty talents of gold, and of spices very great store, and precious stones: there came no more such abundance of spices as these which the queen of Sheba gave to king Solomon.” [1Kings 10:10]

….all they from Sheba shall come: they shall bring gold and incense; and they shall shew forth the praises of the LORD.” [Isiah 60:6]

The merchants of Sheba and Raamah, they were thy merchants: they occupied in thy fairs with chief of all spices, and with all precious stones, and gold.” [Ezekiel 27:22]

  • The Ethiopian book, written in Ethiopic (Ge’ez), “Mahl’ete Ts’ge”, a detailed depiction of the Star which lead the wise men up to the birth place of Jesus, Bethlehem. No other book in the world has given a detailed description on the nature of the Star which was only mentioned in short sentence in the Gospel of Matthew. It’s known that Apostle St. Matthew went to Ethiopia to preach the Gospel, where he probably died as a Martyr. So, it is possible that he knew about The Star during his stay in Ethiopia.
  • Another source of information which tells us about the Ethiopian origin of the Three Wise Men is the Ethiopian Book of Enoch. Prophet Enoch was the only person whom the Archangel Uriel revealed the secrets of the true Calendar to.Many people mistakenly assume that Ethiopian calendar is Julian. The Gregorian calendar is actually the revisions of Julian calendar, which Pop Gregory edited or decided according to certain calculations. Ethiopians calculate the years according to the divine evaluation of Prophet Enoch.

    Nowadays, many scholars believe that the Ethiopian calendar is much closer to the birth of Jesus Christ than others. Ethiopians were able to anticipate earlier the coming of our Lord Jesus Christ, because of the precise calculation that was revealed to them by God.

O Almighty God, who makest us glad with the yearly Expectation of the Birth of Thine Only-begotten Son Jesus Christ: grant that as we joyfully receive Him for our Redeemer, so we may with sure confidence behold Him when He shall come to be our Judge. Thou Who liveth and reigneth now and ever and unto the ages of ages. Amen!

__

 

Posted in Ethiopia | Tagged: , , | 8 Comments »

 
%d bloggers like this: