Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Tanzania’

In Ethiopia, Behind The Scenes Negotiations Between The Government and The Tigray Forces

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 10, 2022

💭 ኢትዮጵያ ውስጥ ከትዕይንቱ ጀርባ በመንግስት እና በትግራይ ሃይሎች መካከል የተደረገ ድርድር

💭 ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ እና በሀገሪቱ ሰሜናዊ ክፍል ያሉ ታጣቂዎች በታንዛኒያ በሰኔ ወር መጨረሻ በአንድ ጠረጴዛ ላይ ይገናኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።

☆ “በአዲስ አበባ የሚገኙ ዲፕሎማት እንዳሉት “የትግራይ አመራር የወልቃይትን ጥያቄ ቀስ በቀስ ወደ ጎን መተው ስሜት ፈጥሮበታል” ብለዋል።

ኢትዮጵያውያ እና ለም አቀፍ ተንታኞች እንደሚሉት የትግራይ ኃይሎች አሁን ወደ ሰሜን እያዩ ነውማለትም ወደ ኤርትራ።

☆ “According to a diplomat stationed in Addis Ababa, “the Tigrayan leadership gives the impression of gradually abandoning its claims to Wolqayt”

☆ „According to Ethiopian and international analysts, Tigrayan rebels are now “looking north,” that is, towards Eritrea. „

💭 በታንዛኒያ? በአጋጣሚ? 😲

ከዓመት በፊት ወረርሽኙን በተመለከት በሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ላይ ሲያምጹ የነበሩት የታንዛኒያ ፕሬዚደንት ጆን ማጉፉሊ ልክ እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ተወገዱ። እሳቸውን ማን እንዲተካ ተደረገ? አዎ! ድንኳን ተከናንባ ቁንጥ ቁንጥ የምትለዋ ጂሃዳዊትና የካሊፋቱ ወኪል ወይዘሮ ሳሚያ ሱሉሁ ሃሰን

አሁን ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው። አዎ! ለሁሉም ነገር በቅደም ተከተል ገና ዱሮ ተዘጋጅተውበታል። ሁሉም ነገር በሉሲፈራውያኑ ስክሪፕት ነው እየተካሄደ ያለው። ግን ለጊዜው ነው!

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፪፲፪]❖❖❖

ስለዚህ፥ ሰማይና በውስጡ የምታድሩ ሆይ፥ ደስ ይበላችሁ፤ ለምድርና ለባሕር ወዮላቸው፥ ዲያብሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቍጣ ወደ እናንተ ወርዶአልና።

👉 Courtesy: LeMonde

Prime Minister Abiy Ahmed and insurgents in the north of the country are expected to meet at the same table in Tanzania by the end of June.

After the truce, peace? While humanitarian aid trucks have been flowing to the rebel province of northern Ethiopia since March, the government of Abiy Ahmed and the insurgents of the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) are now reportedly considering negotiations. According to several African and Western diplomats, discussions could begin at the end of June in Tanzania, probably in the city of Arusha, known for hosting the Rwandan peace process in 1993.

At the origin of this rapprochement, Olusegun Obasanjo, the special envoy for the Horn of Africa of the African Union (AU), has in recent months increased the number of return trips between Addis Ababa and Makalé, the provincial capital of Tigray. Backed behind the scenes by Western chancelleries, the 86-year-old former Nigerian president has been advocating a permanent and comprehensive ceasefire between Ethiopian federal authorities and rebels since September 2021. The war, launched in November 2020, has already killed tens of thousands of people, displaced millions and plunged northern Ethiopia into a serious humanitarian crisis.

As they take shape, the negotiations behind closed doors should bring together two delegations, of five members each. If the signing of a ceasefire, an agreement on humanitarian deliveries and the resumption of basic services (electricity, banking, fuel) are clearly on the table, territorial issues should not be addressed.

Training and recruitment

According to a diplomat stationed in Addis Ababa, “the Tigrayan leadership gives the impression of gradually abandoning its claims to Wolqayt”, a hotly contested territory located in western Tigray. The Amhara militias, who took control of this 12,000 square km strip of land border of Sudan, in November 2020, would have pushed more than 720,000 Tigrayans to the departure, according to a report by Amnesty International and Human Rights Watch. Forced displacement and violence that the United States described in March 2021 as “ethnic cleansing”.

For the time being, the two camps are discreet about possible talks. But the change in tone is palpable in the halls of the federal government. Prime Minister Abiy Ahmed’s spokeswoman, Billene Seyoum, said on Monday June 6 that the government “adopted a peaceful posture » and that he was “fully committed to the African Union peace initiative”. A voluntarism displayed not devoid of mistrust. According to Billene Seyoum, the TPLF “continues to forcibly conscript combatants into its ranks”.

Several observers who recently visited Tigray confirmed to Le Monde that extensive training and recruitment was taking place in the city and in the countryside, without being able to attest to the forced nature of conscription. According to Ethiopian and international analysts, Tigrayan rebels are now “looking north,” that is, towards Eritrea.

Prime Minister Abiy Ahmed’s allies during the first phase of the conflict, Eritrean troops occupied the entire Tigrayan territory between November 2020 and June 2021. They are accused, by an investigation by the United Nations and the Ethiopian Human Rights Commission, of rape and executions of civilians, and of looting the region. Clashes continue today between Tigrayan and Eritrean forces. In particular, skirmishes have taken place since late May in Sheraro, on the border. The area was already at the heart of the war between Eritrea and Ethiopia from 1998 to 2000.

Crucial moment

An outbreak of violence on Ethiopia’s northern border is all the less excluded because the alliance sealed at the beginning of the war between Abiy Ahmed and his Eritrean counterpart, Isaias Afwerki, is beating the wing. Addis Ababa does not welcome Asmara’s rapprochement with the nationalist forces in the Amhara region, who are determined to continue the war and eradicate the TPLF.

To undermine this understanding, the Ethiopian federal authorities arrested at the end of May more than 4,500 Amhara politicians, military and militiamen suspected of taking part in “illegal activities” and “sowing chaos.” Among them is former Amhara Special Forces Chief General Tefera Mamo. “He was apprehended because he was quietly meeting with senior Eritrean officials,” said an expert on Ethiopian politics. Abiy Ahmed feared an Amhara uprising by Eritrea. “

The moment is crucial for power in Addis Ababa. The Ethiopian economy suffocated because of a lack of foreign currency, and the Government must pledge goodwill to the international community. “Engaging in a peace process is meeting the Western expectations that have been repeated by the European Union and the United States for several months,” one diplomat said. The World Bank has just released $300 million (€280 million) for Ethiopia. At the end of June, it will be the turn of the European Union’s Foreign Affairs Council to discuss the cooperation and financial assistance it intends to provide to the country of the Horn of Africa.

Source


💭 /ር ደብረጽዮን እና የግራኝ ሚስት አቴቴ ዝናሽ በሽሬ ተገናኙ

______________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

፫ቱ ጥቁር መሪዎች + ፫ቱ ጥቁር ስፖርተኞች + G7 + ለንደን + በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጂሃድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 12, 2021

💭 በዚህች ፕላኔት ላይ ከዓለም የጤና ድርጅት የኮቪድ ክትባትን ለመቀበል አሻፈረኝ ያሉት የሦስት(፫) አገሮች የመንግሥት ባለሥልጣናት የቡሩንዲ ፣ ታንዛኒያ እና ሃይቲ ፕሬዚደንቶች ብቻ ናቸው። ሦስት ጥቁር መሪዎች በተከታታይ ሞተዋል፤ ባለፈው ሳምንት የተገደሉት፤

የሃይቲ ፕሬዚደንት ጆቭንል ሙሴ

ቀደም ሲል ደግሞ፤

የታንዛኒያ ፕሬዚደንት ዮሐንስ ማጉፉሊ

የቡሩንዲ ፕሬዚደንት ፔየር ንኩሩእንዚዛ

ነበሩ። በአጋጣሚ?

👉 የቡሩንዲ ፕሬዚደንት “በድንገት” ከመሞታቸው ከጥቂት ጊዜ በፊት፤ ጴንጤዎች የተለመደውን ‘ትንቢታቸውን’ እንዲህ ሲቀባጥሩ፤ ፕሬዚደንቱ ከቀድሞው የተመድ ዋና ፀሐፊ፤ ‘ባን ኪ ሙን’ ጋር ይታያሉ። አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ፡ (NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

👉 “በድንገት” የሞቱት የታንዛኒያው ፕሬዚደንት ቀብር ሥነ ሥርዓት።

💭 ልክ በኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ፣ አይቮሪ ኮስት ወዘተ ክርስቲያን መሪዎች ተነስተው እንደ ግራኝ አህመድሙሃመዱ ቡሃሪአለሳኔ ኡታራየመሳሰሉት ሙስሊሞች በወንበራቸው እንደተተኩት በታንዛኒያም ሙስሊሟን ሴት፤ ሳሚያ ሃሰንን ለፕሬዚደንትነት አብቅተዋታል (የታንዛኒያ ሞፈሪያት አቴቴ ካሚል መሆኗ ነው)

👏 ሦስቱ የእንግሊዝ ጥቁር ስፖርተኞች፤ Rashford – Sancho – Saka ፩. ራሽፎርድ ፣ ፪. ሳንቾ ፣ ፫. ሳካ

ከአራት ሳምንታት በፊት የጂ7 ጉባኤና የጽዮን ልጆች ሰላማዊ ሰልፎች በተደረጉባት በለንደን ከተማ በተካሄደው በዚህ ዓመቱ የአውሮፓ ዋንጫ የመጨረሻ ጨዋታ ላይ ሦስት የእንግሊዝ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች የቅጣት ምቱን በመሳታቸው እንግሊዝ በኢጣሊያ ተሸነፈች። ሦስቱም ተጫዋቾች ጥቁሮች ናቸው።

ገና ጨዋታው ሳይጀመር፤ ማርቆስ ራሽፎርድን ካስገቡት የሆነ ነገር ሊፈጠር እንደሚችል የሆነ ስሜት ተሰምቶኝ ነበር። (አሁን ነጭ ዘረኞች በጥቁሮች ላይ የጥላቻ ዘመቻቸውን ጀምረዋል)

በአክሱም ጽዮን ላይ በሉሲፈራውያኑ የሚመራው ጂሃድ ከመጀመሩ ከ፪ ወራት በፊት ያቀረብኩት ቪዲዮ፤ (ሙሉውን ታች በአስተያየት መስጫ ሳጥን ውስጥ ያገኙታል!)

👉በማንቸስተር ሕይወቱ ያለፈችው ሕፃንቅዱስ‘+ የማርያም መቀነት የሚነግሩን ትልቅ ነገር አለ

በቅድሚያ ለሕፃን ቅዱስ ወንድወሰን፤ ቤተሰቦች መጽናናቱን ይስጥልን! እናቱ ፊት በሚያሳዝን መልክ ማረፉ ልቤን ነበር የሰበረው።”

💭 All Three Presidents Who Declined The Covid Vaccine Are Now DEAD

የኮቪድ19 ክትባቱን ውድቅ ያደረጉት ሦስቱም ጥቁር ፕሬዚደንቶች አሁን ሞተዋል፤ በአጋጣሚ?

Sometimes, an ugly truth is staring us in the face, we need only to see it and speak it for the reality to become clear.

There are only three (3) countries on this planet whose government officials refused to accept the COVID-19 vaccine from the World Health Organization: Burundi, Tanzania, and Haiti.

The officials in those countries who declined the vax were Presidents in each of those countries.

❖ In Haiti it was Jovenel Moïse

❖ In Burundi it was President Pierre Nkurunziza

❖ In Tanzania it was President John Magufuli

All three of those Presidents are now DEAD. Coincidence?

What are the odds of these three particular men, all dying in office . . . and the only thing they have in common is that they refused to accept the vaccine for their countries?

To many people, their deaths look like murder; although the one in Haiti was straight up murder, he was assassinated by men with guns.

DEPOPULATION

Many people have speculated that the entire COVID-19 was a staged, intentionally deadly attack on humanity itself.

There are people on this planet who believe that humanity itself is like a virus against the planet. They believe humanity is destroying the planet and so, they continue, humanity must be culled.

Many of those people are in positions of great power and wealth.

It is thought by a large number of people that the so-called “vaccine” for COVID-19 is the method by which these people have decided to cull humanity.

So, the theory goes, they hyped a “novel coronavirus” which is shown to have a 99.6% SURVIVAL RATE, as a reason to get a new, untested, unproven “vaccine.” The trouble is, this vaccine does not use active or even attenuated virus in it, but instead uses mRNA technology, which has never been used as a “vaccine” anywhere on the planet, ever before.

Many, many people have already DIED after getting this “vaccine” and hundreds-of-thousands are severely injured, some permanently disabled, after getting it.

If this theory about using a vaccine to cull humanity is true, would the people perpetrating it even hesitate to murder three Presidents?

And if they’re willing to murder Presidents, would they even think twice about murdering YOU?

Source

💭 ኢትዮጵያ ሆይ! አውሬው መንግስት በተመረዙ ጭንብሎች እየገደለሽ ነው | ታንዛንያ ጭንብልን ከለከለች

ኤርትራም አብዮት አህመድ ልስጥሽ ያላትን የቻይና ጭንብሎች አልፈልግም በማለት ከልክላለች፤ ስለዚህ በኮሮና የሞተ ሰው የለም። በየበረሃው እየሄደ ያለቀው ወገን ይበቃናል ያለ ይመስላል ኢሳያስ አፈወርቂ።

ቀደም ብለን አስጠንቅቀናል፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ኮሮና የለችም። ኮሮና ወደ ኢትዮጵያ ገብታ ከሆነ ግብረሰዶማዊነትና መሀመዳዊነትን አራማጁ አብዮት አህመድ ነው የሚያስገባው። በዚህ አትጠራጠሩ! ከጅምሩ ያየነውን አይተናል! በጊዜውም አሳውቀናል፣ አስጠንቅቀናል። ይህ ወንጀለኛ መስተዳደር ለሁሉም ነገር ተጠያቂ ነው።

ሰሞኑን ከታዩኝ ኃይለኛ የሆኑ ህልሞች መካከል አንዱ ይህ ነው፦ ወገኖቼ በቁማችሁ እየገደሏችሁ ነው። በመጭው ክረምት በሚሊየን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ለመግደል እየተዘጋጁ ነው! በኮሮና፣ በጭንብል፣ በዳቦ፣ በሚሪንዳ፣ በውሃ፣ በዘይት፣ በሜንጫ፣ በእሳት፣ በጥይት እየጨፈጨፏችሁ ነው።

👉 ቀደም ሲል የሚከተለውን ጽሑፍ አቅርቤው ነበር፦

አውሬው መንግስት የተመረዙ ጭንብሎችን መልበስ የሚያስገድደው ኢትዮጵያውያንን ለማድከም ነው

አዎ! ለምርምራቸው ሆነ ለሌላ ብዙ ጉዳይ እንደ አዲስ አበባ ባሉ ከፍተኛ ቦታዎች ላይ የሚኖሩ ሕዝቦችን እጅግ በጣም ይፈልጓቸዋል!

አብዮት አህመድና ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹ እንዳቀዱት ኢትዮጵያውያንን በኮሮና ወረርሽኝ መሰባበር አልተቻላቸውም፤ ስለዚህ አሁን አካሄዳቸውን ትንሽ ቀየር አድርገው በእንጭብል በኩል፣ ቀጥሎም በመድኃኒት፣ በምግብና መጠጥ በኩል ይመጡብናል።

የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል አደገኛ ነው፤ ከባድ የኦክስጅን እጥረት ያስከትላል።

እንዳውም ጭንብሉን ያጠለቁት ሰዎች ካላጠለቁት በቫይረሱ በይበልጥ ሊጠቁ እንደሚችሉ የህክምና ተመራማሪዎች በማሳወቅ ላይ ናቸው። በዚያ ላይ ጭንብሎቹ መርዛማ ኬሚካሎችን ከያዙ ነገሮች እንደሚመረቱና እንደ አዲስ አበባ የኦክስጅን መጠን በጣም ዝቅተኛ በሆነባቸው ከፍተኛ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች በዚህ በይበልጥ ሊጠቁ እንደሚችሉ መታወቅ ይኖርበታል።

ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በደቡብ አሜሪክዋ ፔሩ ከፍተኛ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚኖሩ ሰዎች

ጭንብሉ በፈጠረው የኦክስጅን እጥረት የተነሳ ክፉኛ እየታመሙና እየሞቱ ነው።

እንደ አዲስ አበባ ከፍተኛ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ከተሞች የኦክስጅን መጠን በባሕር ጠለል

ላይ ከሚገኙ ቦታዎች በ 30 – 60 % ያነሰ ነው። አየሩ ላይ ብዙ ኦክስጅን የለም ማለት ነው። እንደ አዲስ አበባ በመኪና ናፍጣ አየሩ በተበከለባቸው ከፍተኛ ቦታዎች ላይ በሚገኙ ከተማዎች ላይ ጭምብል ማድረግ፤ የሚገኘው የኦክስጅን መጠን ምናልባት በ80% ያነሰ ይሆናል። ሰው ያንቀላፋል፣ ጤንነቱ ክፉኛ ይታወካል፣ እንደ አስማ የመሳሰሉ የጤና ችግሮች ያሉበት ይሞታል ማለት ነው። ኦክስጅን አየር አልቆ በካርቦን ዳይኦክሳይድ ብቻ ይጥለቀለቃል ማለት ነው። መርዝ!

አውሬው ይህን ያውቃል፤ ኢትዮጵያውያን የህክምና ባለሙያዎችም ይህን በሚገባ ያውቁታል፤ ነገር ግን ቡዙዎቹ የአውሬው አገልጋይ ስለሆኑ ይህን በጣም አስፈላጊ የሆነ መረጃ ላስተማራቸው ድሃሕዝብ እንዳያካሉት አፋቸው በዘዴ ተለጉሟል።

ኮሮና ኢትዮጵያ ውስጥ የለም፤ ገብቶም ከሆነ የግራኝ አህመድ መንግስት ነው በሻንጣና በአውሮፕላን ያስገባት። እንደተመኙትና እንደጠበቁት ቫይረሱ ኢትዮጵያውያንን አልገደለላቸውም፤ ስለዚህ አሁን አውሬው መንገስት ማንኛውም ሰው የፊት መሸፈኛ (ጭንብል) መልበስ እንዳለበት አስገዳጅ መመሪያ አውጥቶ ያልለበሱትን ምስኪን ኢትዮጵይይ እያሳደደ በማሰር ላይ ነው። ቤተ ክርስቲያን ገብቶ የሚገድል መንግስት ለሕዝቡ ጤና ሊያስብ?

እስኪ እንታዘበው በብዙ ሺህ ነዋሪዎቻቸውን በኮሮና ቫይረስ ባጡት የአውሮፓ ሃገራት እንኳን ጭንብል የመልበስ ግዴታ የለም። እንዲያውም በተቃራኒው አሁን ከቤተ ክርስቲያን እስከ ቡና ቤቶች ሁሉም በሮቻቸውን ለምዕመናን እና ለጎብኝዎች በመክፈት ላይ ናቸው።

👉 በከፍተኛ ቦታ ላይ የሚገኙ ፲ /አሥሩ የዓለማችን ዋና ከተማዎች (ሁሉም በአፍሪቃ፣ እስያ እና ላቲን አሜሪካ ብቻ ነው የሚገኙት)

ከባህር ጠለል በላይ፦

፩ኛ. ላ ፓዝ ፥ ቦሊቪያ ፤ 3,640 ሜትሮች ከፍታ

፪ኛ. ኪቶ ፥ ኤኳዶር ፤ 2,580 ሜትሮች ከፍታ

፫ኛ. ቦጎታ ፥ ኮሎምቢያ ፤ 2,625 ሜትሮች ከፍታ

፬ኛ. አዲስ አበባ ፥ ኢትዮጵያ ፤ 2,355 ሜትሮች ከፍታ

፭ኛ. ቲምፉ ፥ ቡታን ፤ 2,334 ሜትሮች ከፍታ

፮ኛ. አስመራ ፥ ኤርትራ ፤ 2,325 ሜትሮች ከፍታ

፯ኛ. ሳናአ ፥ የመን ፤ 2,250 ሜትሮች ከፍታ

፰ኛ. ሜክሲኮ ከተማ ፥ ሜክሲኮ ፤ 2,240 ሜትሮች ከፍታ

፱ኛ. ቴህራን ፥ ኢራን ፤ 1,830 ሜትሮች ከፍታ

፲ኛ. ናይሮቢ ፥ ኬኒያ ፤ 1,795 ሜትሮች ከፍታ

👉 የሚከተለውን ከወር በፊት በጦማሬ ጽፌ ነበር፦

ኮሮና ቫይረስ – አውሮፕላን – ኦክስጅን – እስትንፋስ – እጣን

5ጂ ቴክኖሎጂ ገና ያልገባባት ኢትዮጵያ ደግሞ ለዚህ ቫይረስ ስርጭት ጥናት በጣም አመቺ በመሆኗ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቻይና የሚያደርገውን በረራ እንዳያቋርጥ ተደረገ። በአለማችን እንደ አዲስ አበባ ከባህር በላይ በ2500 ሜትር ከፍታ ላይ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች የሚኖሩባቸው ቦታዎች ጥቂት ናቸው። እናስታውስ ከሆነ እ..አ በ2006 .ም ላይ የአውሮፓውያኑ ግዙፍ አውሮፕላን ኤርበስ 380 የከፍተኛ ቦታ ሙከራ በረራውን በአዲስ አበባ ነበር ያካሄደው።

የኢትዮጵያ ከተሞች ከፍተኛ ቦታዎች ላይ ስለሚገኙ ለምሳሌ በአዲስ አበባ የሚገኘው የኦክስጂን (ጽሩህ አየር) መጠን በአውሮፓ፣ አሜሪካ ወይም አረቢያ ከሚገኘው የኦክስጂን መጠን በ30% ያነሰ ነው። ብዙ ኦክስጅን ባለመኖርና አየሩም ቀጭን በመሆኑ የደገኛ ኢትዮጵያውያን ሳንባዎች ትልልቅና ቀይ የደም ሕዋሳታቸውም የበዛ፤ ባጭሩ በጣም ጤናማ የሆነ አካል አላቸው። የኢትዮጵያውያኑ አካላዊ ጤናማነት ከመንፈሳዊው ብርታት ጋር መደመሩ ሉሲፈራውያኑን ያስፈራቸዋል፣ ያስቀናቸዋል፣ ያስጠላቸዋል። ስለዚህ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ይህን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ለመዋጋት ብዙ ሲደክሙ ይታያሉ።

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ዕለት፤(መገጣጠሙ የሚገርም ነው!)መጋቢት 252011 ላይ በባህር ዳር ከተማ የሚገኘው የፈለገ ሕይወት ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል የሜዲካል ኦክስጅን ማምረቻና ማከፋፈያ ማዕከል ተመረቆ ነበር። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በኢትዮጵያ ደረጃውን የጠበቀ የኦክስጅን አገልግሎት መስጠት ከተቻለ በእርግዝና ወቅት የሚሞቱ 11 ሺህ ሴቶች፣ በተወለዱ የመጀመሪያ ወራቶች የሚሞቱ 60 ሺህ ህፃናትንና በየዓመቱ በሳንባ ምች የተነሳ የሚሞቱ 30 ሺህ ህፃናትን መታደግ ይቻላልብለው ነበር።

በወቅቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የነበሩት ዶክተር አንባቸው መኮንን ደግሞ፦ ማዕከሉ በኦክስጅን አገልግሎት እጥረት ምክንያት ረጅም ዕድሜ መኖር እየቻሉ በአጭር የሚቀጩ ኢትዮጵያውያንን ህይወት ለመታደግ የሚያስችል ነውሲሉ ተናግረው ነበር። ከሁለት ወር በኋላ ዶ/ር አንባቸው ኦክስጅኑን ሳይስቡ በገዳይ አብይ ተረሸኑ። በወቅቱ የጤና ሚኒስትር የነበሩትም ዶክተር አሚር አማን የአማራ ክልል ጤና ቢሮ፣ ሳልትስ ፕሮጀክት፣ ጂኢ ፋውንዴሽንና ግራንድ ቻሌንጅ ካናዳን ለዚህ ፕሮጀክት መሳካት ላደረጉት ጥረት ምስጋናቸውን በማቅረብ ብዙም ሳይቆዩ ከስልጣናቸው ተሰናብተዋል። ምን የሚይውቁት ነገር ይኖር ይሆን?

ለማንኛውም፤ ይህ ሉሲፈራውያኑ ያስቀመጡት መንግስት 100% የኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ጠላት ነው። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይና በረራውን አሁንም ቀጥሏል፣ የቱርክ አየር መንገድ ወደ አዲስ አበባ የሚበር ሌላው ብቸኛ አየር መንገድ ነው። ቅሌታማ በሆነ መልክ አላግባብ እስር ቤት ውስጥ እንዲገባ የተደረገው ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ፤ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ የሚያመጣውን 200 ሺህ መቃብሮች እንዲቆፈሩ መንግስት ትዕዛዝ ሰጥቷል” ማለቱ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ምን እየተዘጋጀ እንደሆነ በመንደርተኝነት ቫይረስ ላልተጠቃነው ዜጎች ብዙ የሚጠቁመን ነገር አለ። አብይ አህመድ አማራእና ትግሬየተባሉትን ኢትዮጵያውያንንን በወረርሽና እና ጥይት ሳይጨፈጭፍ እንቅልፍ አይወስደውም። አውሬው በኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ነው ያለው፤ ለዚህም ነው ሉሲፈራውያኑ ስልጣን ላይ አስቀምጠው የሚሸልሙት። ይህን ሁሌ እናስታውስ!

ባለፈው ጊዜ የአሜሪካ ባለሥልጣናት በቨርጂኒያ አካባቢ ያሉትን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናትን በየመንገዱ ጸሎተ ዕጣን በማድረስ ማዕጠንት እንዲፈጽሙ መጠየቃቸውንም ያለ ምክኒያት አለመሆኑን እናስታውሰው። እንደሚታወቀው የአሜሪካ ስለላ ተቋም ሲ.አይ.ኤ ዋና መሥሪያ ቤት በቨርጂኒያ ግዛት ነው የሚገኘው።

ለማንኛውም አጋንንቱን እና ጨረሩን ሁሉ ከእኛ የሚያርቁልን ክቡር መስቀሉ፣ ጸበሉ እና እጣኑ ናቸው!

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

What Ethiopia Needs is a UN Probe into Genocide in Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 20, 2021

From The Citizen, Tanzania

I was astonished to read an editorial in The Citizen of Sunday, April 18, 2021 supporting the call by the Ethiopian ambassador to Tanzania for international intervention to back his government in rebuilding the Tigray region. The ambassador, Yonas Sanbe, was earlier quoted in a story in The Citizen saying the Ethiopian government was striving to rebuild the region following extensive damage to roads, bridges and power and telecommunications infrastructure, as well as restore financial services.

The Citizen followed up with an editorial that fully and unquestioningly supported the envoy’s remarks. It was shocking to see the story, and extremely sad to read the editorial. No reference whatsoever was made to the suffering of the people of Tigray. There was no mention of the causes of the war, or Eritrea’s involvement in ethnic cleansing in Tigray. It was irresponsible journalism, to say the least.

Numerous independent international reports, including Amnesty International’s recent statement, laid bare the extent of violence that civilians in Tigray have had to endure over the last three months, and in particular the atrocities that took place in November 2020 during an offensive to take control of Axum by Ethiopian and Eritrean troops. The report issued in February 2021, concluded that the indiscriminate shelling of Axum by Ethiopian and Eritrean troops may amount to war crimes, and the slaughter of hundreds of Axum civilians by Eritrean troops could amount to crimes against humanity.

CNN conducted an investigation, and verified footage of massacres in Tigray. Doctors also said rape was being used as a weapon of war in what amounted to genocide.

UN Commissioner for Human Rights Michelle Bachelet called for an independent investigation into claims of genocide against the Tigrayan ethnic group – Persistent, credible reports of grave violations in Tigray underscore urgent need for human rights access: Bachelet

All these calls by credible international organisations have gone unanswered by the Ethiopian government, and it was astounding to hear the Ethiopian ambassador instead call for support to rebuild the region his country has destroyed – that is, appealing for international assistance to help Ethiopia clean up its own mess. What about the atrocities committed against the people of Tigray, including mass killings, rape and destruction of property?

These rampant and blatant human rights violations must be strongly condemned, and the perpetrators brought to justice in line with international humanitarian law that requires all parties involved in conflict to protect civilians, including women, children, refugees and internally displaced people (I D Ps).

What is particularly flabbergasting is the fact that a prime minister could invite another nation to invade his own country, kill his own people and allow women to be raped. The war that started on November 4, 2020 was an opportunistic conflict started to coincide with the US elections.

However, the gamble backfired spectacularly as the new US administration has shown a clear stand in siding with the international community through the UN to stop the senseless bloodletting in Tigray. The Ethiopian government must bear responsibility, and Prime Minister Abiy Ahmed should be charged with war crimes.

The Ethiopian ambassador to Tanzania should have been summoned by Tanzania’s Foreign ministry to explain the massacres in his country instead of addressing a news conference and asking for foreign assistance. Tanzania’s foreign policy is built on a strong foundation of justice and non-discrimination.

I had expected The Citizen, like any other reputable newspaper, to call on the international community to take urgent steps to halt further atrocities in Tigray in line with our collective responsibility to protect the people of that region. The Intergovernmental Authority on Development, the African Union and the United Nations must act now to protect civilians in Tigray, and work with domestic stakeholders to find a lasting solution to the conflict.

It is time the African Union and the UN redoubled efforts to ensure that Eritrean forces leave Tigray as soon as possible; an independent investigation is conducted by the UN, and the people of Tigray are given the liberty to decide on their future. It is time reputable newspapers such as The Citizen reported responsibly, and side with the oppressed. As Che Guevara once said, “If you tremble with indignation at every injustice, then you are a comrade of mine.”

Source

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዘመነ እሳት | በአፍሪካ ረጅሙ ተራራ ኪሊማንጃሮ ላይ ምስጢራዊ እሳት ተቀጣጠለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 12, 2020

👉 አሥሩ በጣም ረጃጅሞቹ የአፍሪቃ ተራሮች (ሁሉም በምስራቅ አፍሪቃ)


ስምአገርከፍታ (ሜትር)
፩ኛ.ኪሊማንጃሮ (ኪቦ)ታንዛኒያ5895
፪ኛ.ኬንያ ተራራ (ባቲያን)ኪንያ5199
፫ኛ.ኬንያ ተራራ (ኔሊዮን)ኬንያ5188
፬ኛ.ኪሊማንጃሮ (ማዌንዚ)ታንዛኒያ5148
፭ኛ.ርዌንዞሪ (ንጃሌማ)ኡጋንዳ5109
፮ኛ.ኬንያ ተራራ (ሌናና)ኪንያ4985
፯ኛ.ርዌንዞሪ (ንጃሌማ/ሳቮያ)ኡጋንዳ4977
፰ኛ.ርዌንዞሪ (ዱዎኒ)ኡጋንዳ4890
፱ኛ.ርዌንዞሪ (ክያንጃ)ኡጋንዳ4844
፲ኛ.ርዌንዞሪ (ኤሚን)ኡጋንዳ4798
፲፬ኛ.ራስ ዳሸንኢትዮጵያ4550

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋው! | የታንዛኒያ ፍየሎችና ፓፓያ ኮሮና ቫይረስ ስለተገኘባቸው የመመርመሪያ መሣሪዎቹ አያስፈልጉም ተባለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2020

የታንዛኒያ ፕሬዝዳንት ጆን ማጉፉሊ የኮሮናቫይረስ ምርመራውን ትክክለኛነት ከተጠራጠሩ አንድ ቀን በኋላ ለኮሮኔቫቫይረስ ምርመራ ሀላፊነቱን የያዘው የታንዛኒያ ብሔራዊ የጤና ቤተሙከራ ከሃላፊነት ተነስቷል።

በብሔራዊ ላቦራቶሪ ውስጥ የተለያዩ እንስሳት ፣ ፍራፍሬዎችና የተሽከርካሪ ዘይት በምስጢር ከተሞከሩ በኋላ ፕሬዚደንቱ እንዳስታወቁት በፍየልና ፓፓያ ላይ የተካሄደው የኮሮና ፍተሻ አዎንታዊ ውጤቶችን በመመለሳቸው፤ ማለትም በኮሮናቫይረስ መለከፋቸውን በማስየቱ የሚደረገው ምርመራና የመርመሪያ መሣሪዎቹ ከንቱ ናቸው በዚህ መልክ ምርመራ ማድረግ አያስፈልግም ብለዋል።

ፕሬዝዳንቱ አክለውም እንዳሉት በቫይረሱ ተለከፈዋል የተባሉት ሰዎች በበሽታው ላይታመሙ ይችላሉ። በቤተ ሙከራ መሣሪያዎች እና ቴክኒሻኖች ተአማኒነት ላይ ያላቸውን ጥርጣሬ በይፋ አሳይተዋል፡፡

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጥምቀት በታንዛኒያ | 200 ሙስሊሞች በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ተጠመቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2020

እስኪ ተመልከቱት፦ በአፍሪቃ አፍሪቃውያን የኦሮቶዶክስ ክርስትና እምነትን መቀበል ያልማሉ (ምን ያህል ፍላጎት እንዳላቸው እኔ በግሌ ያየሁት ነው) ኦሮሞ ነንየሚሉት ከሃዲዎች ግን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ያግታሉ፣ ይገድላሉ፣ ቤተ ክርስቲያናቸውን ያቃጥላሉ፣ ታቦታቸው ላይ ድንጋይ ይወረውራሉ፣ ሰንድቃቸውን ይቀዳሉ፣ ባሕልና ቋንቋንቋቸውን ለማጥፋት ይታገላሉ። ወደ ታንዛኒያ መላክ ይኖርባቸዋል፤ ለነገሩማ የፈለሱትም ከዚያው አካባቢ አይደል።

በመላው አፍሪቃ ወንጌልን የመስበክና አፍሪቃውያንንም የማጥመቅ ኃላፊነት መውሰድ የነበረባትማ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ነበረች።

230 Africans, Many Former Muslims, Baptized In Tanzania

Another mass Baptism was celebrated in Africa, this time in the eastern Tanzanian city of Morogoro, with 230 indigenous souls being united to Christ in the washing of regeneration (Tit. 3:5).

The service was celebrated by Metropolitan Dimitrios of Irinopolis on Sunday, January 26 at the Church of Sts. Arsenios and Paisios, which, built in 2005, was the first church in the world dedicated to St. Paisios the Athonite, reports Romfea.

Among the newly-illumined were many former Muslims.

Before receiving the Sacraments of Baptism and Chrismation, the faithful Africans underwent systematic catechization with Monk Thaddeus from the Monastery of Tharri in Rhodes and approached the font and the chalice with great joy and reverence.

Source

________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

East & South Africa Have the World’s Best Hotels

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 16, 2011

While the mainstream Media, NGOs and Aid agencies are all busy painting endlessly the picture of Africa, which is of helpless victims trapped by bleak prospects on a primitive continent, some great sites like, ‘TRAVEL + LEISURE’, bring us nice and prejudice-free presentations regularly. The site made a list of the World’s best hotels and incredibly, seven of the top 12 hospitality sites are located in Africa.

Here are this year’s winners:

No. 12

Fairmont Mount Kenya Safari Club
Nanyuki, Kenya

No. 10

Serengeti Migration Camp
Serengeti National Park, Tanzania

No. 9

Kirawira Camp Western Serengeti
Serengeti National Park, Tanzania

No. 4

ol Donyo Lodge
Mbirikani Group Ranch,
Kenya

No. 3

Royal Malewane
Kruger, South Africa

No. 2

Singita Sabi Sand at Sabi Sands Private Game Reserve (Ebony Lodge, Boulders Lodge, Castleton Camp)
Sabi Sands Private Game Reserve, South Africa

No. 1

Singita Grumeti Reserves (Sasakwa Lodge, Sabora Tented Camp, Faru Faru Lodge)
Serengeti National Park, Tanzania

Posted in Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , , | 2 Comments »

 
%d bloggers like this: