ትንባሆ ከሰይጣን ነው፦
መሀመዳውያን በጣም የሚፈሩት ቻይናዊ ወደ ለንደኑ ሃይድ የመተንፈሻ መናፈሻ ባለፈው እሑድ ሲመለስ ሦስት ወር ካሳለፈ በኋላ መሆኑ ነው። “ከእንግሊዝ ፖሊስ ጋር ተባብረን አባረርነው” በማለት በጣም ተደሰው ነበር። አሁን ሲመለስ የሚሆኑት ጠፋቸው፤ በቃ እየተከታተሉ ሲተናኮሉት ይታያሉ፤ በተለይ ትንባሆ የሚያጨሱት መሀመዳውያን በቻይናው ላይ መንፈሳዊውን እባብ (ጋኔን) ክሳምባቸው አውጥተው በቻይናው ላይ ሊያስገቡበት ሲሞክሩ ይታያሉ፤ መከላከያ የሌለው ምስኪን ቻይና ፊቱን እንዴት እንደሚያደርግ በደንብ እንመልከት፤ አስደናቂ የሆነ ክስተት ነው።
ለዚህ ነው የመሀመዳውያኑን ቡና አትጠጡ፣ ጥንባሆ ወይም ሺሻ አታጭሱ… “ራቁ! ራቁ! ራቁ” የምንለው።
ባለፈው ሳምንት ባቀረብኩት ቪዲዮ፤ “ባቢሎናውያኑ የመሀመድን ጋኔን እንደ አላዲን እፍፍ ብለው የሚነፉበትን ቱቦ ሊዘርጉልን ነው።” ብዬ ነበር፦