Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Talks’

US Hails ‘Important Step Towards Peace’ in Ethiopia | Peace Without Justice?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 My Note: Another Kosovo in the making – this time a drastically diminished and weakened Orthodox Christian one – while The US protecting the genocider fascist Islamo-Protestant Oromo regime!

💭 Ethiopia and Tigray Forces Agree to Truce in Calamitous Civil War

After two years of fighting that left hundreds of thousands dead and millions displaced and facing starvation, the surprise deal came out of peace talks convened by the African Union in South Africa.

After two years of brutal civil war, the Ethiopian government and the leadership of the northern Tigray region agreed to stop fighting on Wednesday as part of a deal that offered a path out of a conflict that has killed hundreds of thousands and displaced millions in Africa’s second-most-populous country.

Senior officials from both sides shook hands and smiled after signing an agreement in South Africa to cease hostilities, following 10 days of peace talks convened by the African Union.

The surprise deal came one day before the second anniversary of the start of the war, on Nov. 3-4, 2020, when simmering tensions between Prime Minister Abiy Ahmed of Ethiopia and the defiant leaders of the country’s Tigray region exploded into violence.

Mr. Abiy, a Nobel Peace Prize laureate, initially billed the war as a “law and order” campaign that he promised would be swift, even bloodless. But it quickly degenerated into a grinding conflict accompanied by countless atrocities, including civilian massacres, gang rape and the use of starvation as a weapon of war.

The deal was signed by Getachew Reda, a senior leader in the Tigray People’s Liberation Front, and Redwan Hussien, Mr. Abiy’s national security adviser, in Pretoria, South Africa’s administrative capital.

It contained a raft of provisions for disarming fighters, permitting humanitarian supplies to reach Tigray — where five million people urgently need food aid — and bringing a measure of stability to Ethiopia.

We have agreed to permanently silence the guns and end the two years of conflict in northern Ethiopia,” the two sides said in a joint statement.

But mediators warned that it was just the first step in what would most likely be difficult negotiations before a permanent peace could be achieved. It was unclear how the deal’s provisions would be monitored or carried out. And negotiators cautioned that forces inside and outside Ethiopia could yet derail the process and tip the country back into war.

Ned Price, a State Department spokesman, welcomed Wednesday’s deal as an “important step toward peace.”

Karine Jean-Pierre, the White House spokeswoman, said, “The United States remains committed to supporting this African Union-led process.”

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በሕዝቤ ላይ ቍማር ተጫወቱበት | የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች የእጅ መጨባበጥ/አለመጨባበጥ ድራማ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 16, 2022

😈 የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ግራኝ አብዮት አህመድና የኬንያው ኡሁር ኬንያታ በሶማሊያ ሲገናኙ ካሜራ ፊት የእጅ ሰላምታ ልውውጥ ከማድረግ ተቆጥበው ነበር። ይህ እንግዲህ አብዛኞቹ እንደሚያወሱት፤ “ግራኝን ለማሳፈር” ሳይሆን የተተወነው። በተቃራኒው የትግራይን አሳሳቢ ጉዳይ አስመልክቶ ሌላውን ወስላታ፤ ኦቦ ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታ ይተኳቸው ዘንድ እራሳቸውን በእጩነት የማስተዋወቂያ ጥሩ አጋጣሚ ያገኙ ስለሆነ ነው። በግራም በቀኝም የትግራይ ጉዳይ ከሉሲፈራውያኑ እጅ እንዲወጣ አይፈለግምና የሚቃረኑ የሚመስሉ ግለሰቦችና ቡድኖች እርስበርስ ፈጥነው ለመቀያየር/ለመተካካት ወስነዋል።

በበነገታው እኮ ሕወሓት በብርሃን ፍጥነት በኡሁሩ ኬንያታ አስተባባሪነት ናይሮቢ ላይ ከጨፍጫፊው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ ጋር ድርድር ለማድረግ መስማማቱ የጀነሳይዱ ሤራ አንዱ አመላካች ነገር ነው። እግዚኦ!

ዶ/ር ደብረ ጽዮን “ለአደራዳሪነት” ኡሁሩ ኬንያታን መረጡ። እንግዲህ ድርድሩ ጽዮናውያንን ከጨፈጨፈው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር መሆኑ ነው። ለምን አሁን? “አሁን ትግራይን ተቆጣጥረናታል፣ የሚቀናቀኑን ኃይሎች መትተናቸዋል፣ የጽዮናውያንንም ሕዝብ ቁጥር በበቂ በጋራ ቀንሰናል፣ የቀሩትንም በሁሉም ነገር በእኛ ላይ ጥገኞች እንዲሆኑ አድርገናቸዋል፣ የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራንም በሚገባ አስተዋውቀናል” በሚል ሤራ አሁን ከዘር አጥፊው ‘ባላጋራቸው’ ጋር ለመደራደር መምረጣቸውን የዘር ማጥፋት ጦርነቱን እንደጀመሩ አንዳንዶቻችን አውስተነው ነበር። አይይ! ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ደብረ ጽዮን እኮ ግኑኝነታቸውን መቼም አቋርጠውት አያውቁም። ወዮላቸው!ሁሉም ነገር (የስለላ ተቋማቱ የስልክ ድምጽ ቅጅዎችን ጨምሮ) በቅርቡ ይፋ ይሆናል።

💭 ሕወሓት የጻፈው የድርድር ደብዳቤ ለጅሃዳውያኑ የጽዮናውያን ጨፍጫፊዎች ሳይቀር ተልኳል፤

  • ለጅሃዳዊው የሴኔጋል ፕሬዚደንት ለማኪ ሳሊ
  • ለጅሃዳዊው የአረብ ኤሚራቶች ፕሬዚደንት ለሸክ መሀመድ (ጽዮናውያንን በድሮን የጨፈጨፈው አውሬስለ አፍሪካ ምን አገባው?)
  • ለጅሃዳዊቷ የታንዛኒያ ፕሬዚደንት ለሳሚያ ሱሉሁ ሃሰን
  • ለጅሃዳዊው የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ
  • ለሉሲፈራዊው የተመድ ሃላፊ ለአንቶኒዮ ጉቴሬዝ
  • ለሉሲፈራዊው አዲሱ የአሜሪካ አፍሪቃ ቀንድ ልዑክ ለማይክ ሃመር (ሌሎቹ በትግራይ ጀነሳይድ አሰቃቂነት ድንግጠው ነበር ከዚህ ሥልጣናቸውን የለቀቁት። የሁሉም እጅ እንዳለበት አይተዋልና።)
  • ለሉሲፈራዊቷ የአሜሪካ ተመድ አምባሳደር ለሊንዳ ቶማስ-ግሪንፊልድ

🔥 በአፍሪካ የሉሲፈራውያኑ ማዕከል የሆነችዋ ኬኒያ በአፍሪቃ አንጋፋውን የኮቪድ ክትባት ፋብሪካ ለመክፈት ተስማማች

🔥 ሙስና፤ የኬኒያ ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬንያታና ቤተሰቡ የባሕር ማዶ ግዙፍ ኃብት ሲጋለጥ

የሙስሊም ወንድ የሴቶችን እጅ አይጨብጥም (ግብዞች!)

በቅኝ ግዛት ባርነት ውስጥ ባለመግባታቸው የሚኩራሩት የምንልኪ ፬ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያንስጋ የኤዶማውያኑ ቅኝ ግዛት የሙከራ ቤት ምሩቆች ለሆኑት ለኬኒያ + ታንዛኒያ + ናይጄሪያ ሁለተኛደረጃ ነፃ ግንበኞች እራሳቸውን አሳልፈው በመስጠት ሕዝባቸውንበማዋረድና ክፉኛ በመጉዳት ላይ ይገኛሉ።

ወራዶች! አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ + ኢሳያስ አፈወርቂ + ደብረ ጽዮን በጽዮናውያን ላይ የፈጸሟቸውን ግፎችና ወንጀሎች ለመደበቅ ሁሉንም ነገር ዘግተውና አፍነው ጊዜ በመግዛት ላይ ይገኛሉ። አይይይ፤ ከእግዚአብሔር ምን ሊሠወር የሚችል ነገር ይኖራልን? ፈጽሞ! እኛ እንኳን ደካሞቹ ምን እየተካሄደ እንደሆነ በደንብ እያየነው ነው!

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: