ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን በጋዛ ሰርጥ በሳላህዲንግ ልጆች በኩርድ መሀመዳውያን አማካኝነት በቅርቡ ያስረሸናቸው እንዲሁም እናት ኢትዮጵያን በሱዳንና የመን በኩል ለመተናኮል አቅዶ የነበረው ከፍተኛ የኢራን እስላም ሪፐብሊክ ባለሥልጣን የሆነው ጄነራል ቃሲም ሱሌማኒ እንዲህ ነው በእሳት የተጠረገው። ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ!
ጄነራል ቃሲም ሱሌማኒን አል–ቁድስ /አል–ቁድስ የተሰኘው የኢራን እስላማዊት ሬፓብሊክ ሽምቅ ተዋጊ/ ብርጌድ መሪ ነበር። መሀመዳውያኑ “አል–ቁድስ” የሚሉት ኢየሩሳሌምን ነው፤ ይህ ብርጌድ የተቋቋመውም “ኤየሩሳሌምን ከአይሁዶችና ክርስቲያኖች ነፃ እናወጣለን” በሚል መርሆ ነው።
አዎ! በሃገራችንም እነ መራራ ጉዲና አዲስ አበባ የእኛ ናት፤ ካልሆነች እንደ ኢየሩሳሌም እንከፋፍላታለን እያሉ በምዛት ላይ ናቸው። አይይ! በተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ላይ ለሚካሄደው የማፈናቀል፣ የማንገላታትና የጭፈጨፋ ዘመቻ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ተጠያቂ በሆኑት 6ቱ የዲያብሎስ የግብር ልጆች ለእነ መራራ ጉዲና፣ አብዮት አህመድ፣ አቦይ ስብሀት፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ታከለ ኡማ፣ ጃዋር መሀመድ የመደምደሚያው ፍርድ ተሰጥቷቸዋል።
ዓብያተክርስቲያናትን በማቃጠላቸው ብለውም ካህናቱን፣ ዲያቆናቱንና ምዕመናኑን በቀላሉ እንደ በግ በማሳረዳቸው ባጠቃላይ የክርስቲያኖች ደም በመስዋዕት መልክ በማፍሰሳቸው ቃሲም ሱሌማኒ ከገጠመው የእሳት ማበጠሪያ በከፋ መልክ ይበጠራሉ።
በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ መሪነት ባለፉት 2 ዓመታት ብቻ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንና ምዕመኖቿ ላይ የተፈፀሙ ግፎች
++++++++++++++++++++++++++++++++++
-
* በግፍ የተገደሉ ካህናትና ምዕመናን 👉 158
-
* አካላዊ ጥቃት የደረሰባቸው ምዕመናን 👉 44
-
* ንብረት የወደመባቸው ምዕመናን 👉 417
-
* የተፈናቀሉ ምዕመናን 👉 6450
-
* ተገደው እንዲሰልሙ የተደረጉ 👉 38
-
* ሙሉ በሙሉ የወደሙ አብያተክርስቲያናት 👉 17
-
* ንዋያተ ቅድሳትና ሌሎች ንብረቶች የተዘረፉና የተቃጠሉባቸው አብያተክርስቲያናት 👉 13