Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Snake’

Trump: “Take Me In Oh Tender Woman, Take Me In, For Heaven’s Sake,” Sighed The Snake

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2023

👉 ዶናልድ ትራምፕ፤ “’ወይ ደጓ ሴት፤ ውሰጂኝ፣ ለገነት ስትይ አስገቢኝ!’ ብሎ እባቡ ተነፈሰ።”

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፲፱] ❖❖❖

ታላቂቱም ከተማ በሦስት ተከፋፈለች፥ የአሕዛብም ከተማዎች ወደቁ። ታላቂቱም ባቢሎን የብርቱ ቍጣው ወይን ጠጅ የሞላበትን ጽዋ እንዲሰጣት በእግዚአብሔር ፊት ታሰበች።

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፭]❖❖❖

በግምባርዋም ምስጢር የሆነ ስም። ታላቂቱ ባቢሎን፥ የጋለሞታዎችና የምድር ርኵሰት እናት ተብሎ ተጻፈ።

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯፥፲፰]❖❖❖

ያየሃትም ሴት በምድር ነገሥታት ላይ የምትነግሥ ታላቂቱ ከተማ ናት።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰፥፩፡፫]❖❖❖

ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች። በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤ አሕዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና፥ የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ የምድርም ነጋዴዎች ከቅምጥልነትዋ ኃይል የተነሳ ባለ ጠጋዎች ሆኑ ብሎ ጮኸ።”

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፬፥፰] ❖❖❖

ሌላም ሁለተኛ መልአክ። አሕዛብን ሁሉ የዝሙትዋን ቍጣ ወይን ጠጅ ያጠጣች ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች እያለ ተከተለው።

❖❖❖[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፩፥፵፬]❖❖❖

በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይሰበሰቡም፥ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል።

[Revelation 16:19]

“And the great city was divided into three parts, and the cities of the nations fell: and great Babylon came in remembrance before God, to give unto her the cup of the wine of the fierceness of his wrath.”

[Revelation 17:5]

“And upon her forehead was a name written, MYSTERY, BABYLON

THE GREAT, THE MOTHER OF HARLOTS AND ABOMINATIONS OF THE EARTH.”

[Revelation 17:18]

“And the woman which thou sawest is that great city, which reigneth over the kings of the earth.”

[Revelation 18:3]

“For all nations have drunk of the wine of the wrath of her fornication, and the kings of the earth have committed fornication with her, and the merchants of the earth are waxed rich through the abundance of her delicacies.”

[Revelation 18:11-13]

“And the merchants of the earth shall weep and mourn over her; for no man buyeth their merchandise any more: The merchandise of gold, and silver, and precious stones, and of pearls, and fine linen, and purple, and silk, and scarlet, and all thyine wood, and all manner vessels of ivory, and all manner vessels of most precious wood, and of brass, and iron, and marble, And cinnamon, and odours, and ointments, and frankincense, and wine, and oil, and fine flour, and wheat, and beasts, and sheep, and horses, and chariots, and slaves, and souls of men.

[Isaiah 13:9]

“Behold, the day of the LORD cometh, cruel both with wrath and fierce anger, to lay the land desolate: and he shall destroy the sinners thereof out of it.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘ብጹዕ’ አቡነ አረጋዊ በ666ቱ ክትባት በመከተባቸው ታመው በዕለተ ጻድቁ አቡነ አረጋዊ በባቢሎን ዱባይ ለመታከም ሲያስቡ ምን ገጠማቸው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 26, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ይህ ክስተት ገጠማቸው…

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፳፬]❖❖❖

ሐሰተኞች ክርስቶሶችና ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉና፥ ቢቻላቸውስ የተመረጡትን እንኳ እስኪያስቱ ድረስ ታላላቅ ምልክትና ድንቅ ያሳያሉ።

እንግዲህ ልክ በእባቡ ክትባት ከተከተቡና፣ ለእባቡ መርዝም ቅስቀሳ ባደረጉ በዓመቱ፤ ያውም በፃድቁ አባታችን በአቡነ አረጋዊ ዕለት! ያውም የፃድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ልጆች በትግራይ እየተጨፈጨፉ፣ እየተራቡና ሐኪም ቤቶቻቸው ሁሉ ፈራርሰው በሕክምና ዕጦት እየረገፉ ባሉበት ወቅት፣ ያውም ጥቃት የደረሰበት የፃድቁ አቡነ አረጋዊ ደብረ ዳሞ ገዳም ሁኔታ ምን ላይ እንዳለ በማናውቅበት በዚህ የጨለማ ዘመን፤ ዋው!

እግዚአብሔር ይማራቸው፤ ግን የእግዚአብሔርን ክብር መቀነስ ይሆንብኛልና ‘አባት’ አልላቸውም። ምናልባት አውሬው እንደ እነ አቡነ አብርሃም፣ አቡነ ኤርምያስ፣ አቡነ ናትናኤል፣ ኢሬቻ በላይ፣ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል ቤተ ክህነት ውስጥ ሠርገው እንዲገቡ ያደረጋቸው ‘ዶ/ር ፈሪሳውያን’ መካከል አንዱ ይሆናሉ የሚል ጥርጣሬ ለረጅም ጊዜ ነበረኝ። በጣም አዝናለሁ፤ እነዚህን ሰዎች በደንብ ለተመለከተ ምንም ዓይነት የአባትነትን ማንነት አያሳዩም።

ማንም በሕመም እንዲሰቃይ አንሻም፤ ግን ለመሆኑ ስለሚጨፈጨፉት ጽዮናውያን ተቆርቁረውና አልቅሰው ከማውራትና ከመስበክ ይልቅ ለማይመለከታቸውና ብቃት ለሌላቸው የሕክምናው ሳይንስ የዲያብሎስ ጠበቃ ሆነው አሳፋሪ የ”ተከተቡ” ቅስቀሳ የሚያደርጉት እንደ ዶ/ር አቡነ አረጋዊ + ዶ/ር ዘበነ ለማ ወዘተ የመሳሰሉ ፈሪሳውያን ዛሬም ለእባቡ ክትባት ቅስቀሳ በማድረጋቸውና ሚሊየኖች ምዕመናንን በማሳታቸው ተጸጽተውና እራሳቸውን ዝቅ አድርገው ኢትዮጵያንና እግዚአብሔር አምላኳን በይፋ ይቅርታ ለመጠየቅ የትሕትና ብቃት አላቸውን? ይቅርታ ሳይጠይቁ እንዴት በአደባባይ መታየት፣ መናገር ወይም መስበክ ይቻላቸዋል?

ቪዲዮው ላይ በበቂ ማስረጃ የሳይንስ ልሂቃኑ ሳይቀሩ እንደሚጠቁሙን የኮቪድ ወረርሽኝ ገና ከጅምሩ ከእባብ ነው የተገኘው፤ ክትባቱም የእባብ መርዝ ነው! መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተሰቀለበትን መስቀል አስመልክቶ በስቅለት ዕለት የሚከተለውን ጽፌ ነበር፤

መስቀል ለክርስቲያኖች የሕይወትና የድኅነት ምልክት የሆነው መድኅኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ከተሰቀለበት ጊዜ ጀምሮ ነው፡፡ ሁለቱ ከእንጨት የተገኙት የመስቀሉ ክፍሎች (አግድም እና ቀጥታ) በጣም ትልቅ የሆን ትርጉም ነው ያላቸው።

በኦሪት መስቀል የመርገምና የመቀጫ መሣሪያ ሆኖ ይቆጠር ነበር፡፡ ”ማንም ሰው ለሞት የሚያበቃውን ኃጢአት ቢሠራ እንዲሞትም ቢፈረድበት በእንጨትም ላይ ብትሰቅለው በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሬሳው በእንጨት ላይ አይደር”[ዘዳ ፳፩፥፳፪፡፳፫]

የጥንት ሮማውያን ወንጀለኞችን በመስቀል ተሰቅለው እንዲሞቱ ማድረግ ልማዳቸው ነበር፡፡ ክርስቶስ ኢየሱስ ለድኅነተ ዓለም ከመሰቀሉ በፊት የእርግማን ምልክት የነበረው የመስቀል ታሪክ ጌታችን ከተሰቀለበት በኃላ ግን ታሪኩ ተቀይሯል፡፡

  • ቀኝ (በግ – ፍያታዊ_ዘየማን )እና 😈ግራ (ፍዬል – ፍያታዊ ዘፀጋ)
  • ቀኝ (የኢየሱስ ክርስቶስ ደቀመዝሙር) እና 😈 ግራ (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጭፍራ)

ጌታም ቆላተ ዮሳፍጥ ከሚባል በረሀ አውርዶ መናውን ውሀውን ከወትሮ አብልጦ አወረደላቸው። ኃይሉን ክሂሎቱን አሳያቸው። መርዛማ እባብ አስነሥቶ ጐድናቸውን እያስቀደደ አስፈጃቸው። ሙሴም “አቤቱ ጌታዬ ሕዝበ እስራኤልን የሚመግባቸው ቢያጣ ከበረሀ አውርዶ አስፈጃቸው እንዳይሉህ መድኃኒት ፈልግላቸው” ብሎ ጸለየ። ጌታም የወዳጁን ጸሎት ፈጥኖ ይሰማልና “ብረቱን እባብ አስመስለህ በተራራ ላይ ተራዳ ተክለህ ብረቱን በዚያ ላይ ሰቅለህ አሳያቸው። ያን አይቶ ሰምቶ ያመነ ይዳን፤ ያላመነ ይፈጸም፤” አለው። ተራራው የቀራንዮ አምሳል ነው፣ ተራዳው የመስቀል፣ ብረቱ የወልደ እግዚአብሔር፣ እባብ የዲያብሎስ፣ ቍስሉ የኃጢአት፣ መርዙ የመርገመ ሥጋ የመርገመ ነፍስ፣ በረኃው የገሃነመ እሳት አምሳል ነው። ያን አይተው ሰምተው ይዳኑ ማለቱ፤ ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያመኑ ሐዋርያት ሰምተው ያመኑ ምዕመናን የመዳናቸው አምሳል ነው። ያላመኑ ይፈጸሙ ማለቱ፤ ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያላመኑ አይሁድ ሰምተው ያላመኑ አሕዛብ ያለመዳናቸው አምሳል ነው።

ጽዮናውያን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ይህን ሁሉ ዘመን የጠበቃቸውንና ከዘመን ወደ ዘመን በድልና ያሸጋገራቸውን እግዚአብሔር አምላካቸውን ዛሬ ሁሉም ነገር ባለቀበት የፍጻሜ ዘመን በ666ቱ መጫወቻ የእባብ ምራቅ ክትባት ፈጣሪያቸውን እንዳያሳዝኑት አደራ እላለው ፥ ክትባቱ በፍጹም ለጽዩናውያኑ ኢትዮጵያውያን አይሆነንም በተለይ የተዋሕዶ ልጆች እንንቃ፥ ባቢሎን ኤሚራቶች እየተቅበዘበዙ ነው፤ ዛሬም “የእርዳታ ምግብ” ወደ ትግራይ ላክን” ሲሉ ነበር። በተጨማሪ ትውልደ አክሱማዊት ኢትዮጵያ የሆኑትን እነ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን፣ ዶ/ር ሊያ ታደስን፣ አቶ ተወልደን(ሹልክ ብለው በመልቀቅ ተሠውረዋል) እንዲሁም አቡነ ማትያስን ይህን ጉዳይ በሚመለከቱ የሥልጣን ወንበሮች ላይ በዚህ ዘመን ማውጣታቸው ዝም ብሎና በአጋጣሚ አይደለም፤ ዋናው ትኩረታቸው የክቡር መስቀሉ አንዱ ክፍል (ቀጥታ) የሚያመላክተውን የሕይወት ዛፍንና የቃልኪዳኑ ታቦት የሚገኙባትን ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያ ላይ ነው፤ ስለዚህ አሁን ባለቀ ሰዓት ክትባቱን ወደ ትግራይ እንዳያስገቡ፤ ዋ! ዶ/ር ቴድሮስና ዶ/ር ሊያ! የኮሮና ክትባት በሚል መርፌ በጭራሽ የጽዮናውያንን ሰውነት እንዳታስነኩ ምክሬና ማስጠንቀቂያዬ ነው። የፃድቁ አባታችንን የአቡነ አረጋዊን መጠሪያ የያዛችሁ (አቡነ አረጋዊ + አረጋዊ በርሄ + ሄርሜላ አረጋዊ) ወዮላችሁ! ጥይቱና ረሃቡ ይበቃናል!

❖❖❖

የኢየሱስ ደም ክትባቴ ነው፤

ስጋ ወደሙ መድኃኒቴ ነው!

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፶፫፥፬፡፭]

“በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።”

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወራሪዎቹ ኦሮሞዎች (እባብ ገንዳዎች) ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ በአዲስ አበባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 15, 2022

💭 ኦሮሞ ፖሊሶች በየካ ሚካኤል አካባቢ የሚኖሩትን ኦሮሞ ያልሆኑ ዜጎችን ሲያፈናቅሏቸውና ሲያንገላቷቸው

💭 ጄነራል አሳምነው ስለ ኦሮሞው አደገኛነት በተለይ ለአማራው ማስጠንቀቂያ በመስጠታቸው ተገደሉ

💭 ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ወራሪው እባብ 🐍

💭 ኮቪድ ወረርሽኝና ክትባት ከእባብ መርዝ መፈጠሩን

💭 የቅርጫት ኳስ ተጫዋቹ ኮቤ ብራያንት ከዚሁ የእባብ መርዝ ጋር በተያያዘ መሰዋቱን

💭 ዋቄዮ-አላህ በአረብኛው ሲጻፍ የቀደመው እባብ ቅርጽ እንዳለው

💭 ወረርሽኙ + ክትባቱ = የዋቄዮ-አላህ-ዘንዶው ዲያብሎስ መንፈስ

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፪፥፱]❖❖❖

ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተው፥ ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ተጣለ፤ ወደ ምድር ተጣለ መላእክቱም ከእርሱ ጋር ተጣሉ።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፥፪፡፫]❖❖❖

የቀደመውንም እባብ ዘንዶውን እርሱም ዲያብሎስና ሰይጣን የተባለውን ያዘው፥ ሺህ ዓመትም አሰረው፥ ወደ ጥልቅም ጣለው አሕዛብንም ወደ ፊት እንዳያስት ሺህ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ በእርሱ ላይ ዘግቶ ማኅተም አደረገበት፤ ከዚያም በኋላ ለጥቂት ጊዜ ይፈታ ዘንድ ይገባዋል።”

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን፣ ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን።” እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ

🐍 ዋቄዮአላህእባብ 👉 መውረረ 👉 ወራሪ 👉 ወረርሽኝ

🐍 ከዚህ ጋር በተያያዘ ሰሞኑን አንድ እጅግ በጣም አስደንጋጭ መረጃ ስለ ኮኮኮቪድ ወረርሽኝና ስለ ክትትትባቱ በመውጣት ላይ ነው። ወረርሽኙም ክትባቱም ከእባብ መርዝ መገኘታቸውን የሚያሳውቅ መረጃ ነው።

ይህ ሊሆን እንደሚችል በጣም እርግጠኛ መሆን እችላለሁ። በሌላ ጽሑፍ በሰፊው የማወሳው ነው፤ ግን ለአሁኑ የምለው፤

🐍 ከሁለት ዓመታት በፊት ወረርሽኙን አስመልክቶ ፤ ከፕሬዚደንት ትራምፕ ጎን ሆኖ ሲናገር የነበረውን ጣልያን አሜሪካዊ የክክክትባት ሊቅአንቶኒ ፋውቺን፤ ይሄ ሰውዬ ዲያብሎስ እባብን ይመስላል፤ የሆነ ነገር አለው።ብዬ ነበር።

😈 “አውሬው ቀንዱን አሳየን | ጣልያን ኮሮማውያን ኢትዮጵያን አንለቅም ብለዋል

💭 ከቅርጫት ኳስ ተጫዋቹ ኮቤ ብራያንት ሞት ጋርም በተያያዘ አምና ላይ ይህን ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤

ኮቤን ለዲያብሎስ እንደገበሩት ኢትዮጵያንም በኮሮና በኩል ለክርስቶስ ተቃዋሚው እያዘጋጇት ነው”

ኮቤ ብራያንት ቅጽል ስም “ብላክ ማምባ” ነው። ይህም በጣም ተናዳፊው ጥቁር/አረንጓዴ እባብ ነው።

🐍 KOBe BRAyant 🐍

🐍 KOBRA = ኮብራ እባብ 🐍

🛑 “ጉድ ነው! | ኮቤን ለዲያብሎስ እንደገበሩት ዓለምን በኮሮና ቫይረስ በኩል ለክርስቶስ ተቃዋሚው እያዘጋጇት ነው፡”

💭 የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ወራሪው እባብ 🐍 ይህን የዘፈን ጽሑፍ አካፍለውናል፤

እሺ ! ይህ ግጥም የተፃፈው በአል ዊልሰን ነው። ድንበራችን ጥሰው፤ “ኬኛ” እያሉ የሚመጡትን ወራሪ ህዝቦችን የሚመለከት ጽሑፍ ነው

ችግሮች እንዳይበዙብን በጣም በጥንቃቄ መኖርና ብልህና ንቁ መሆን አለብንስለዚህ ያው የእባቡ ግጥም፤ “በመንገድ ላይ ያለ እባብ” ይባላል።

ከዕለታት አንድ ቀን ጠዋት ወደ ሐይቁ በሚወስደው መንገድ ላይ ወደ ሥራዋ የምትሄድዋ አንዲት ልበ-ለስላሳ ሴት ደካማና ግማሽ የቀዘቀዘውን እባብ አየችው። ቀለማማውና ቆንጆ ቆዳ ያለው እባብም በጤዛ ተሸፍኖ ከርሞ ስለነበር፤ አሳዝኗት እያለቀሰች፤ “ “አይዞህ! እኔ እወስዳለሁ ወደ ቤቴ አስገብቼ በደንብ እንከባከበሃለው” አለችው።

ተንኮለኛው እባብም፤ “አዎ! ደጓ ለስላሳ ሴት ባክሽ ውሰጅኝ፤ ወደ ቤትሽ አስገቢኝ ስለ መንግሥተ ሰማያት ወስደሽ አስገቢኝ” ብሎ ተማጸናት።

ደጓ ሴትም እባቡን ለስላሳ፣ ምቹና አጽናኝ በሆነ የሐር ጨርቅ ጠቅልላ በእሳት ዳር ከጥቂት ማር እና ጥቂት ወተት ጋር አጠገቧ አኖረችው።

ያን ምሽት ከሥራ ወደ ቤት በፍጥነት ሄደች፤ ቤት እንደ ደረሰችም ያን ቆንጆ እባብ ተነቃቅቶና ተደስቶ አገኘችው።

ተንኮለኛው እባብም መልሶ፤” ደጓ ለስላሳ ሴት ባክሽ ወደ ቤትሽ ውሰጅኝ፤ እቀፊኝ፤ ስለ መንግሥተ ሰማያት ብለሽ ወደ ቤትሽ አስገቢኝ” ብሎ በድጋሚ ተማጸናት

ደጓ ሴትም ተንኮለኛውን እባብ ብድግ አድርጋ በእቅፏ ያዘችውና፤ “እባብዬ፤ አንተ በጣም ቆንጆ እኮ ነህ፤ እኔ ባላመጣህና ባላስገባህ ኖሮ ወይኔ ትሞትብኝ እኮ ነበር”፤ ብላ ለስላስ ቆዳውን እያሻሸችና ጠበቅ አድርጋ አቅፋ እየሳመችው አለቀሰች።

ምስጋና ቢሱ ክፉው እባብ ግን “አመሰግናለሁ!” በማለት ፈንታ ሴትዪዋን በክፉኛ ንክሻ ነደፋት።

እባቡም መልሶ፤”ታውቂያለሽ ደጓ ለስላሳ ሴት ባክሽ ውሰጅኝ፤ እቀፊኝ፤ ስለ መንግሥተ ሰማያት ብለሽ ወደ ቤትሽ አስገቢኝ!” ብሎ በድጋሚ ተማጸናት።

ደጓ ሴትም እያለቀሰች፤ “ምን ነካህ? ወደ ቤቴ አስገብቼህ አዳንሁህ፤ ታዲያ በፈጣሪ አሁን ለምን ትነድፈኛለህ? ንክሻህ እኮ መርዛማ ስለሆነ አሁን መሞቴ ነው።አለችው።

🐍 ተሳቢው ወራሪ እባብም በፌዛማ ፈገግታ፤ “ዝም በይ፤ ሞኟ ሴት! እኔን ወደቤትሽ ከማስገባትሽ በፊት እባብ መሆኔን በደንብ ታውቂ እኮ ነበር፤ ቂል ነሽ!”። አላት። 🐍

____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኡጋንዳ ተወላጁ ሙስሊም በክርስቲያኖች እርዳታ በተዓምር ከሆዱ እባብ ወጣለት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2017

የታመመው ሙስሊም መላው ሰውነቱ ለብዙ ሰዓታታ መርበድበድ፣ መንቀጥቀጥና እንደ እባብ ዝልግልግ ማለት ጀመረ፤ ከዚያም አይኖቹን ፍጥጥ አፉን ክፍት እያደረገ እንደማስታወክ ይለዋል።

ከዚያም ወደ ጠንቋዮችና የእስላም ቃልጮች ለፈውስ ይወሰዳል፤ የመስጊድ ኢማሞቹም እስላማዊ ጸሎቶችን የያዘ ወረቀት እንዲያቀራ ሰጡት፡ ነገር ግን ቤቱ ሲደረስ ምንም መፍትሄ ሳያመጡለት ሲቀሩ፤ ባቅራቢያው ወደአለው ቤተክርስቲይን አመራ። እዚያም የቤተክርስቲያን አገልጋዮቹ እነዚህን የእስላም ፀሎት ወረቀቶች ከግለሰቡ ነጥቀው አቃጠሏቸው። በዚህ ወቅት የታመመው ሙስሊም ግለሰብ ከክርስቲያኖቹ ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አብሮ ፀሎት እንዲያደርግና እስላም ሆኖ በቆየበት ኑሮው ከሠራቸው ኃጢዓቶች ንስሐ እንዲገባ ሲደረግ አንድ ትልቅ እባብ እየተዝለገለገ ከጉሮሮው ውልቅ ብሎ ወጣ። ግለሰቡም እስልምናን በመተው ክርስትናን ተቀብሎ ጽኑ የቤተክርስቲያኗ አገልጋይ ለመሆን በቃ።

ምንም እንኳን የዚህ የመሲሐዊ አይሑድ አስተምህሮ ከኛ ጋር ትንሽ ለየት የሚል ቢሆንም፡ ዋናዋና ሀሳቦቹና ነጥቦቹ ግን በእኛም ቤተከርስቲያን ዘንድ በየጊዜው የሚንጸባረቁ ናቸው። ይህ አስደናቂ ታሪክ ለክርስቲያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ማንቂያ እንደሚሆን ወይም የወገኖቻችንን አሳች የቀደመው እባብ ዲያቢሎስ ባቅራቢያቸው እንደሚኖር፤ ለሙስሊም ወገኖቻችን ደግሞ እንደ ማስጠንቀቂያና መረጃ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል።

ዋና ዋናዎቹ ነጥቦች፦

  • የእስልምናው አላህ እና የክርስቲያኖች አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ ሁለት የተለያዩ አማልክት መሆናቸውን
  • ግለሰቡ ውስጥ በእባብ መልክ የተቀበረውን ጋኔን አዋቂ የተባሉት የእስልምና ሸሆችና ቃልቻዎች ማውጣት እንዳልቻሉና ማውጣትም እንደማይችሉ
  • የሙስሊሞች አላህ ሰይጣን ነው፤ እስልምና ከሰይጣን ነው። ሰይጣን ደግሞ ሰይጣንን ወይም የራሱን ጋኔን አያወጣም፡ አያጋልጥም። ለዚህም ነው፤ በእስልምናው ዓለም በ አላህ ወይም መሀመድ ስም ጋኔን ሊያወጡ የሚችሉ፣ የሚያድኑና የሚፈውሱ ሰዎች የሌሉት፤ አላህ አይፈውስም፣ መሀመድም ፈውሶና አድኖ አያውቅም። ሰይጣን ሰይጣንን አያወጣም!
  • እባብ ሰይጣንን ነው የሚወክለው። ይገርማል! “አላህየሚለው የአረብኛ ጽሑፍ ልክ በእባብ ወይም በዘንዶ ቅርጽ ነው የሚጻፈው። ያው ሰይጣን ማንነቱን፣ ምን እንደሚሠራ/እንደማይሠራ ፣ የት/ ከማን ጋር እንደሚገኝ እራሱ እየነገረን ነው።
  • እያንዳንዱ ሙስሊም ውስጥ ይህ በእባብ የተመሰለ ጋኔናዊ መንፈስ እንደሚኖር
  • ጣረሞት ላይ ወይም ለቀብር ተዘጋጅተው የነበሩ ሙስሊሞች ሁሉ ገሃነም እሳት ገብተው እንደነበርና በመጨረሻም ክርስቶስ እንዳወጣቸውና አድኖም እንደመለሳቸው
  • ሙስሊሞች፡ ልክ እንደ ቃየል በሥራ ብቻ ለመዳን በማሰብ እግዚአብሔር የማይወደውን ግድያ ለአላሃቸው እንደሚፈጽሙ፤ በዚህም ለሰው ልጅ ሁሉ ደሙን ያፈሰሰውንና እንደ በግ የተሰዋልንን ኢየሱስ ክርስቶስን እንደማያውቁት፣ እንደሚክዱት፣ እንድሚያስቀይሙትና እንደሚያስቆጡት። በመላው ዓለም፡ የጌታችን የክርስቶስን ስቅለት፣ ሞትና ትንሳኤ የማይቀበል ብቸኛ አምልኮት እስልምና ነው። ሌሎቹ ባያምኑበትም፣ መሰቀሉን ግን ሁሉም በታሪካዊ ጽሁፎቻቸው መዝግበውታል
  • እስላሞችም የሰው ልጆች ናቸውና ልባቸውን ንጹህ አድርገው እንደ አብርሃም ከለመኑ በክርስቶስ ደም የመዳን እድል አላቸው፡ ግን ጊዜው በጣም አጭር ነው፤ በተለይ ለሙስሊም ኢትዮጵያውያን፤ ምክኒያቱም ክርስቶስን አላወቅኩትም፣ ከታጋሹ ሕዝበ ክርስቲያን ፍቅር አላገኘሁም፣ ወንጌልንም አልተወዋኩተም ማለት አይችሉምና።

ከዚህ ቪዲዮ ጋር በተዘማደ፦

5 ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ ቆይታዬ ወደ የረር ሥላሴ ሄጄ ይህን ቪዲዮ በስልኬ ቀርጬ ነበር። “ከልጁ ሆድ 24 እባቦች ወጥተዋል” ። እንደሚታወቀው የረር ሥላሴ በተለያዩ ግለሰቦች፡ በተለይም በሙስሊሙ ቃሲም ራዕዮች አማካይነት መገኘቷን እናስታውሳለን። በዚህች ቤተክርስቲያን መምህር ግርማም ጋኔኖች ያወጡ ነበር፤ በአካባቢውም ብዙ ተዓምራዊ ሁኔታዎች እስካሁን ድረስ ይከሰታሉ።

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: