የአንደኛ እና የሁለተኛ ደረጃዎች ትምህርት ቤቶች ህፃናቶቻቸው አሁንም የጥላቻ መንፈስ የተሞላባቸውን መጻሕፍት በይፋ እንዲያነብቡ እና እንዲሸመድዱ ያስገድዷቸዋል፤ በሳዑዲ ትምህርት ሚንስትር በይፋ የቀረፀው ካሪኩለም ይህን ይፈቅዳል። “ኤዲ ኤል” የተባለው አይሁድ አሜሪካዊ ድርጅት ትናንትና ባወጣው ጥናት ላይ ለዘመናት የታወቀውን ይህን ሃቅ ያረጋግጣል።
ልጆቻቸው ለምሳሌ የሚከተሉትን ይማራሉ፦
-
“አይሁዶች ዝንጀሮዎች ናቸው፣ ክርስቲያኖች አሳማዎች ናቸው”
-
“አይሁዶችና ክርስቲያኖች የሙስሊሞች ጠላቶች ናቸው”
-
“በአላህ ፈቃድ ከአይሁዶችና ክርስቲያኖች ጋር እስከመጨረሻው ድረስ እንዋጋለን፤ በፍርድ ቀንም አላህ ለሙስሊሞች ድሉን ይሰጣቸዋል”
-
„ሙስሊሞች ጥሮዎች ናቸው፥ ሙስሊም ያልሆኑት ግን መጥፎዎች ናቸው፤ ስለዚህ ከምድር መጥፋት አለባቸው”
-
„እስላም ባልሆኑ ሃይማኖቶች ላይ ጂሃድ መካሄድ አለበት”
ትምህርት ቤት በሚሉት ቦታ የሚሰጠው ይህ የጥላቻ ኢ–ትምህርት የተገኘው ከ ቁርአናቸው እና ሃዲታቸው ነው።
በአገራችንም፡ በሳዑዲ ባርባሪያ ፔትሮዶላር የሚደጎሙት የጥላቻ ኢ-ትምህርት ቤቶችም ይህን ነው የሚያስተምሩት።