Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Russian Orthodox’

Magnificent Russo-Ukrainian Orthodox Chant | አስደናቂው የሩሶ-ዩክሬን ኦርቶዶክስ ዝማሬ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 27, 2022

😇 Orthodox Christian Chant – Requiem 😇

❖ [Psalm 50:51] + Requiem

❖ [መዝ. ፶፥፶፩] + ጸሎተ ፍትሐት

😲 በእውነት ድንቅ ዝማሬ ነው፤ የቅዱስ ያሬድ ውብ ዜማ ሲታከልበት የእግዚአብሔርን ዙፋን የሚሸከሙት የነገደ መላዕክትን የኪሩቤልን እና የሱራፌልን ድምጽ የሰማሁ ሆኖ ነው የተሰማኝ። እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!

😲 It is indeed a wonderful Chant. With the beautiful melody of St. Jared, I felt as if I had heard the voice of the the angels; The Cherubim and The Seraphim carrying the throne of God. Praise be to God!

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፶]❖❖❖

😇 የአሳፍ መዝሙር

፩ የአማልክት አምላክ እግዚአብሔር ተናገረ፥ ከፀሓይም መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያዋ ድረስ ምድርን ጠራት።

፪ ከክብሩ ውበት ከጽዮን እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይመጣል።

፫ አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም፤ እሳት በፊት ይቃጠላል፥ በዙሪያውም ብዙ ዐውሎ አለ።

፬ በላይ ያለውን ሰማይን ምድርንም በሕዝቡ ለመፍረድ ይጠራል፤

፭ ከእርሱ ጋር ለመሥዋዕት ኪዳን የቆሙትን ቅዱሳኑን ሰብስቡለት።

፮ ሰማያት ጽድቁን ይናገራሉ፥ እግዚአብሔር ፈራጅ ነውና።

፯ ሕዝቤ፥ ስማኝ፥ ልንገርህ፤ እስራኤልም፥ ስማኝ፥ ልመስክርብህ፤ አምላክስ እኔ አምላክህ ነኝ።

፰ ስለ ቍርባንህ የምዘልፍህ አይደለሁም፤ የሚቃጠል መሥዋዕትህ ሁልጊዜ በፊቴ ነው።

፱ ከቤትህ ፍሪዳን ከመንጋህም አውራ ፍየልን አልወስድም፤

፲ የምድረ በዳ አራዊት ሁሉ በሺህ ተራራዎች ያሉ እንስሶችም የእኔ ናቸውና።

፲፩ የሰማይን አዕዋፍ ሁሉ አውቃለሁ፥ የምድረ በዳ አራዊትም በእኔ ዘንድ ናቸው።

፲፪ ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና።

፲፫ የፍሪዳውን ሥጋ እበላለሁን? የፍየሉንስ ደም እጠጣለሁን?

፲፬ ለእግዚአብሔር የምስጋናን መሥዋዕት ሠዋ፥ ለልዑልም ስእለትህን ስጥ፤

፲፭ በመከራ ቀን ጥራኝ፥ አድንህማለሁ አንተም ታከብረኛለህ።

፲፮ ኃጢአተኛውን ግን እግዚአብሔር አለው። ለምን አንተ ሕጌን ትናገራለህ? ኪዳኔንም በአፍህ ለምን ትወስዳለህ?

፲፯ አንተስ ተግሣጼን ጠላህ፥ ቃሎቼንም ወደ ኋላህ ጣልህ።

፲፰ ሌባውን ባየህ ጊዜ ከእርሱ ጋር ትሮጥ ነበር እድል ፈንታህንም ከአመንዝሮች ጋር አደረግህ።

፲፱ አፍህ ክፋትን አበዛ፥ አንደበትህም ሽንገላን ተበተበ።

፳ ተቀምጠህ ወንድምህን አማኸው፥ ለእናትህም ልጅ ዕንቅፋት አኖርህ።

፳፩ ይህን አድርገህ ዝም አልሁህ፤ እኔ እንደ አንተ እሆን ዘንድ ጠረጠርህ፤ እዘልፍሃለሁ በፊትህም እቆማለሁ።

፳፪ እግዚአብሔርን የምትረሱ እናንተ፥ ይህን አስተውሉ፤ አለዚያ ግን ይነጥቃል የሚያድንም የለም።

፳፫ ምስጋና የሚሠዋ ያከብረኛል፤ የእግዚአብሔርን ማዳን ለእርሱ የማሳይበት መንገድ ከዚያ አለ።

❖❖❖ [Psalm 50:] ❖❖❖

😇 A Psalm of Asaph

1 The Mighty One, God the Lord, Has spoken and called the earth From the rising of the sun to its going down.

2 Out of Zion, the perfection of beauty, God will shine forth.

3 Our God shall come, and shall not keep silent; A fire shall devour before Him, And it shall be very tempestuous all around Him.

4 He shall call to the heavens from above, And to the earth, that He may judge His people:

5 “Gather My saints together to Me, Those who have made a covenant with Me by sacrifice.”

6 Let the heavens declare His righteousness, For God Himself is Judge. Selah

7 “Hear, O My people, and I will speak, O Israel, and I will testify against you; I am God, your God!

8 I will not rebuke you for your sacrifices Or your burnt offerings, Which are continually before Me.

9 I will not take a bull from your house, Nor goats out of your folds.

10 For every beast of the forest is Mine, And the cattle on a thousand hills.

11 I know all the birds of the mountains, And the wild beasts of the field are Mine.

12 “If I were hungry, I would not tell you; For the world is Mine, and all its fullness.

13 Will I eat the flesh of bulls, Or drink the blood of goats?

14 Offer to God thanksgiving, And pay your vows to the Most High.

15 Call upon Me in the day of trouble; I will deliver you, and you shall glorify Me.”

16 But to the wicked God says: “What right have you to declare My statutes, Or take My covenant in your mouth,

17 Seeing you hate instruction And cast My words behind you?

18 When you saw a thief, you consented with him, And have been a partaker with adulterers.

19 You give your mouth to evil, And your tongue frames deceit.

20 You sit and speak against your brother; You slander your own mother’s son.

21 These things you have done, and I kept silent; You thought that I was altogether like you; But I will rebuke you, And set them in order before your eyes.

22 “Now consider this, you who forget God, Lest I tear you in pieces, And there be none to deliver:

23 Whoever offers praise glorifies Me; And to him who orders his conduct aright I will show the salvation of God.”

____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Russia’s New Cathedral of Russian Armed Forces Removed Josef Stalin’s Mosaic

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2022

አዲሱ የሩሲያ ጦር ኃይሎች ካቴድራል የጆሴፍ ስታሊን ሞዛይክን አስወገደ። በሌላ በኩል ግን የስታሊን ርዝራዦች ታሪክን ከልሰው በመጻፍ ጨፍጫፊውን ስታሊንን በድጋሚ በማምለክ ላይ እና የቀድሞዋ ሶቪየት ኅብረት ሐውልቶችን ከማፍረስ ርቀው ለስታሊን አዲስ ሐውልቶችን በተለያዩ ከተሞች በማቆም ላይ ናቸው።

በቀጣዩ ግሩም ጽሁፍ አትኩሮቴን የሳቡት፤ ‘ታሪክ ከላሾች’ ለአምልኮ ስታሊን የሚሰጧቸውን ሰበባ ሰበቦች የያዙት ቃላት ናቸው፤ ጽሁፉ እንዲህ ይላል፦

Stalin is portrayed as a strong and just leader who often intervened on behalf of the “common people” and even saved them from injustice. In one such post (link in Russian) the author describes how Stalin stepped in to help the starving peasants.

“ስታሊን ብዙ ጊዜ “ተራውን ሕዝብ” ወክሎ ጣልቃ የገባ እና ከግፍ ያዳነው እንደ ጠንካራ እና ፍትሃዊ መሪ ሆኖ ነው የሚቀርበው። በእንደዚህ ዓይነት ልጥፍ (በሩሲያኛ አገናኝ) ታሪክ ከላሹ ደራሲ ስታሊን የተራቡትን ገበሬዎች ለመርዳት እንዴት እንደገባ ይገልፃል።”

ቴዲ ‘ርዕዮት’ ከሕወሓት አባሉ ከ አቶ ቢንያም ተወልድ ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ላይ አቶ ተወልደ፤ “ሕወሓት ለተራበው ገበሬ ምግብ ስለሚያደርስ በተራው ሕዝብ ዘንድ ተወዳጅ ነው።” የሚለው ዓረፍተ ነገር ከዚህ ከስታሊናውያን ታሪክ ከላሾች ቅስቀሳ ጋር ነው ያያዝኩት። (ቪዲዮው ላይ ከ 58:40 ደቂቃ ላይ ይሰማል) በ ‘TDF’ ፈንታ ‘ሕወሓት’ ማለቱን እናስምርበት።

ታዲያ ወዲያው እራሴን የጠየቅኩት፤ ሕወሓት ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ረሃብን እንደ መሳሪያ/ ጦር መሳሪያ እየተጠቀመበት ነውን?” የሚለውን ጥያቄ ነው። ታዲያ ሕወሓቶች አሁን የምግብ እርዳታውን ለምርጫ ወይም ለሬፈረንደም ይገለገሉበት ይሆን? ከፍተኛ ችግር እና ሰቆቃ ላይ ስላለ አማራጭ ያጣውን ሕዝብ ትግራይ እንድትገነጠል ድምጽህን ስጥ፣ ይህን የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ አውለብልብ፣ ከዓብያተ ክርስቲያናቱ እና ገዳማቱ ላይ ጽዮናዊውን የኢትዮጳያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለማት የምትቀይሯቸው ከሆነ ብቻ ነው ምግብና መድኃኒት የምንሰጣችሁወዘተበማለት ስታሊናዊ/አልባኒያዊ ሕልማቸውን በሥራ ላይ ያውሉት ይሆንን?

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🔥

ችግሩን (ጦርነት + ረሃብ + በሽታ) ፈጥረውብናል፤ ለዓመት ያህል በባንዲራ እያጀቡ ህሉንም ነገር አስተዋውቀዋል፤ አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው፤ መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተቀበሉ፤ ሃይማኖቱን፣ ባሕሉን፣ ቋንቋውን፣ ኤኮኖሚውን፣ ምግቡን፣ ክትባቱን ወዘተ

💭እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት የትግራይ ሕዝብ መስዋዕት እንዲከፍል እየተደረገ ነውን?

ግራኝ አህመድና ዶ/ር ደብረ ጽዮን ደሙን ለዋቄዮአላህሉሲፈር እያስገበሩት ነውን?

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው። በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ እስከ ትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮአላህሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

/ 90% በሆነ እርግጠኛነት፤ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን የሚመራውና ዋቄዮአላህሉሲፈርን ለማንገስ በመሥራት ላይ ያለው የሕወሓት አንጃ (የምንሊክ አራተኛ ትውልድ) ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ከግራኝ ኦሮሞዎች ጋር ሆኖ ጀምሮታል። ይህ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት ልክ አፄ ምንሊክ እንደነገሱ የረቀቀና ከ ሃምሳ ዓመታት በፊት ዛሬ በምናየው መልክ በሥራ ላይ መዋል የጀመረ ዕቅድ ነው።

👉 ቅደም ተከተሉ በከፊል፤

ሕወሓት አዲስ አበባን እንዲቆጣጠር ተደርጎ ፬ኛው የምንሊክ አገዛዝ በኢህአዴግ ሥር ተቋቋመ

ሕወሓቶች ከሃያ ሰባት ዓመታት በኋላ ሥልጣኑን ለኦሮሞዎች እንዲያስረክቡ ፈረሙ። የባድሜ እና የዛሬው ጽዮናውያንን የማጥፊያና ማዳከሚያ ጦርነት ዕቅድም የተጠነሰሰው በዚህ ወቅት ነበር። ተፈራርመዋል። ዛሬ ለእነ አቡነ መርቆርዮስ፣ ዮሐንስ ቧ ያለው፣ ዳንኤል ክብረት፣ እስክንድር ነጋ፣ ሄርሜላ አረጋዊ እና ሌሎችም እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሰነዱን አሳይቷቸው ይሆን? ይመስለኛል!

ብዙም ሳይቆይ ኦነግ ለስልት ሲባል ከአገዛዙ ለቅቆ እንዲወጣና ወደ ኤርትራ እንዲሄድ ተደረገ (ልብ እንበል፤ ሁሉም ወደ ኬኒያ ሶማሊያ ወይንም ሱዳን ሳይሆን ወደ ጽዮናውያኑ ኤርትራውያን ነው የተላኩት፤ ኦነግ፣ ግንቦት9፣ ፋኖ ወዘተ ጽዮናውያን የኢትዮጵያ ባለቤቶች ስለሆኑ)

ከስህተታቸው የተማሩት እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ያሉ የ ኢትዮጵያ አቀንቃኞችእንዲገደሉ ተደረገ

ደቡባዊው ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመረጠ፤ ጊዜው ሲደርስ ሕወሓት ስልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለኦሮሞዎች አስረክቦ ወደ መቐለ እንዲመለስ በእነ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ (አምባሳደር ያማሞቶ) ታዘዘ። የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያ የሰፋፊ የእርሻ መሬት ተሰጣቸው። ዳንጎቴ የተባለውም ሙስሊም የናይጄሪያ ባለሃብት በኢትዮጵያ ፋብሪካዎችን እንዲከፍት ተደረገ።

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሰዶማውያኑ ጠቅላይ ሚንስትር እንዲሆን ተደረገ። ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ዶ/ር ደብረ ጽዮን በአክሱምና በናዝሬት ተገናኙ፤ እነ አባዱላ ገመዳ ወደ መቐለ ሄዱ፤ በማግስቱ እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው፣ ዶ/ር አምባቸውና ሌሎችም የጦርነት ተቀናቃኞች ተገደሉ።

ሙቀታቸውን ለመለካት እንደ አቶ ስዩም መስፍን በተለያዩ ሜዲያዎች እየወጡ ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡ ተደረጉ። እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን እና አቶ ጌታቸው ረዳ ለቃለ መጠይቅ በሜዲያዎች የቀርቡበት ጊዜ ይኖራልን? ንግግሮችን አሰምተዋል እንጂ ከጋዜጠኞች ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርጉ አላየሁም። ልክ ዛሬ ግራኝ በጭራሽ ቃለ ምልልስ እንድያደርግ በሲ.አይ.ኤ ሞግዚቶቹ እንደተመከረው።

ጦርነቱ ሊጀምር ወራት ሲቀሩት የትግራይን ሕዝብ ሙቀት ለመለካት፤ የግዕዝ ቋንቋ በትምሕርት ቤት በመደበኛነት እንዲሰጥ ታዘዘ፣ ፈንቅል የተባለ እንቅስቃሴ ተጀመረ፣ ምርጫ ተካሄደ።

በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነቱ ተጀመረ፤ ለጦርነቱ የተዘጋጁት የኤሚራቶች ድሮኖች አሰብ እንደሚገኙ ሁሉም ያውቁ ነበር። እንኳንስ እነርሱ እኛም እናውቅ ነበር።

በጦርነቱ መኻል ልክ እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ፤ “ትግራይ ለመገንጠል ብትገደድ እንኳን የኢትዮጵያን ስም እንዲሁም ሰንደቋን ይዛ ነው የምትገነጠለው ብለው ያምኑ የነበሩት ጽዮናውያን ተጋሩዎች እነ አቶ ስዩም መስፍን፣ አቦይ ፀሐዬ፣ ሕወሓትን በመቃወም የሚታወቁትና “ፈንቅል” በመባል የሚታወቀውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ በሊቀመንበርነት ሲመሩ የነበሩት አቶ የማነ ንጉሥ፣ የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደና ጓደኛው እንዲሁም ሌሎች ተገደሉ። የትግራይን እናቶች ሲደፍሩና በተዋጊ በራሪዎች ሲጨፈጭፉ የነበሩ ኦሮሞ ወታደሮች በ”ምርኮኛ” መልክ መቀሌ እንዲገቡ ተደረጉ፣ ፓይለቶቹ ወደ ደብረ ዘይት ተላኩ።

ከወራት በፊት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሰአራዊት ከትግራይ እንዲወጣ ተደረገ/ተገደደ።

አሁን ሁሉም አካላት ቀጣዩንና ዛሬ የምናየውን ልክ ሆሎዶሞር ረሃብበዩክሬን ሕዝቦች ላይ ዬሲፍ ስታሌን የፈጸመውን ዓይነት የረሃብ ዕልቂት (ከሶስት ሚሊየን እስከ አስራ አራት ሚሊየን ዩክራናውያን አልቀዋል። ኡ! !) ለመድገም በትግራይም የኛዎቹ የስታሊን ርዝራዦች ሕዝቡን በረሃብ ለመጨረሽ ጥይትአልባ ጦርነቱን ጀመሩ። በነገራችን ላይ፤ ዮሴፍ ስታሊን ሩሲያዊ ሳይሆን ጆርጃዊ (ካውካስ) ነው፤ ልክ የቱርኩ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን የቱርክ ሳይሆን የጆርጂያ ዝርያ እንዳለው። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆነችው ጆርጂያ ያለው ቅጥረኛ መንግስት ዛሬ ፀረሩሲያ፣ ፀረአርሜኒያ አቋም ያለውን ከም ዕራባውያኑ ኤዶማውያንና ከምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ጎን የቆመ ነው። ልክ እንደ እኛዎቹ አማራዎች።

ከዘንዶው የናይጄሪያ የዮሩባ ነገድ የተገኙትንና የቀጣዩ የኖቤል ሰላም ተሸላሚ ሊያደርጓቸው የሚያስቡትን የሰማኒያ አራት ዓመት አዛውንቱን ኦባሳንጆን ወደ መቐለ እየላኩ የረሃቡን ጊዜ እያረሳሱ በማራዘም ላይ ናቸው።

💭 ታዲያ አሁን እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮን የትግራይን ሕዝብ በረሃብ በመቅጣት ላለሙለት ሬፈረንደምና ለሉሲፈር/ቻይና ባንዲራቸው ድጋፍ ይሰጣቸው በማዘጋጀት ላይ ናቸውን? በነገራችን ላይ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን የመሰለ ገጽታ በመያዝ ላይ ናቸው። ሰይጣናዊ ደም የመስጠት ሥነ ስርዓት (Satanic Blood Transfusion) ለማድረግ ይሆን ወደ መቐለ አዘውትረው የሚጓዙት? በዚህ እድሜያቸው እንዴት ብዙ ጊዜ ለመብረር ቻሉ?

😔😔😔 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

💭 Far From Toppling Statues, Former Soviet Union Puts Up New Monuments To Stalin

Many Russian Christian leaders were signatories to a letter to the Bishop of Moscow protesting Stalin’s inclusion in the cathedral mural due to his crimes,

After Cathedral of Russian Armed Forces almost unveiled a mural of late dictator on June 22, Moscow-born former MK Ksenia Svetlova explores a troubling new trend of Stalin worship

The radiant golden domes of the newly constructed Main Cathedral of the Russian Armed Forces loom high over Moscow’s Patriot Park.

Also known as the Cathedral of the Resurrection of Christ, the cathedral was originally scheduled for completion in time for a Victory Day parade on May 9. It was to have been a big celebration, in commemoration of the 75th anniversary of Russia’s triumph over Nazi Germany in World War II.

Due to the ongoing coronavirus crisis, the parade and the cathedral’s inauguration were delayed until June 22 — a day of memory and sorrow marking the Nazi invasion of the Soviet Union and the launch of the Great Patriotic War.

But even prior to its official dedication, the massive structure honoring both Christ’s resurrection and Russia’s routing of the Nazis in the Great Patriotic War (Russian link) had turned into a source of controversy.

By April’s end, photos of the cathedral’s interior were leaked to the press. Its mosaics featured not only saints and ancient Russian war heroes, but also some familiar faces from the 20th and 21st centuries. Along with Russian President Vladimir Putin and Defense Minister Sergei Shoigu, one can easily spot Joseph Stalin, the brutal Soviet leader who killed millions of his own citizens during a sadistic era of repression.

Stalin, a would-be priest who once studied in religious seminary in Tiflis (now Tbilisi, Georgia), was a determined enemy of the church and religion in general.

In 1931, Stalin ordered demolished the Cathedral of Christ the Savior, a majestic Moscow fixture whose construction took 40 years and was initiated by Tsar Alexander I. It was turned into a swimming pool in 1958 by Nikita Khrushchev, and finally rebuilt between 1995 and 2000 following the dissolution of the Soviet Union.

In 1932, Stalin launched a ruthless campaign for the eradication of religion. In 1937, the Great Purge, orchestrated by Stalin and executed by his loyalists, took the lives of millions of Russian, Ukrainian, Jewish, Tatar, Latvian, and Estonian men, women, and children, along with many others, including clergy.

Many Russian Christian leaders were signatories to a letter to the Bishop of Moscow protesting Stalin’s inclusion in the cathedral mural due to his crimes, but for some time the decision was defended by both the Russian Orthodox Church and the military.

By mid-May the images of both Putin and Stalin had disappeared from the mosaics. Some segments of the Russian public approved of the move, while many others expressed outrage. At the same time, the capitals of two pro-Russian entities — the self-proclaimed republics of Donetsk and South Ossetia — changed the names of their respective capitals, Donetsk and Tskhinvali, to Stalino and Stalinir.

Despite Stalin being one of the darkest figures in Russian history, according to a 2018 poll, half of Russian youth up to age 24 had never heard of the atrocities committed under his regime. So why is he currently trending among millions of Russians?

And equally troubling: Why is the Kremlin promoting his image today, and how will this propaganda continue to affect and shape modern Russia?

Brutal tyrant or ‘effective manager’?

During the years of the perestroika from 1985 to 1991, when I was growing up in Moscow, it seemed that not a day went by without the release of a new memoir, interview or book about the repression, hunger, torture, and extermination of human beings under Stalin.

It felt like everyone had read Aleksandr Solzhenitsyin’s “The Gulag Archipelago” and the painful memoirs of Lev Razgon. Suddenly, things hardly whispered about for decades sprang to life. It became safe to speak about relatives who disappeared during the horrible purges of 1937, when people were arrested in the dead of night so as to avoid witnesses. After interrogations, torture, and speedy trials, some were executed, while others were sent to gulags — notorious forced labor camps in the Urals, Siberia, and other remote areas.

As the flow of this information increased, statues of Lenin and Stalin were toppled and broken, and people began to talk, reopening old wounds and reaching for forbidden memories.

This is how I learned about the fate of my own grandfather Constantin, my father’s father, who was arrested in 1937 and executed in 1938, as well as the “Doctors’ Plot” of 1951 to 1953. The latter was a vicious, anti-Semitic campaign in which thousands of Jewish doctors — including my grandmother Victoria — were accused of plotting to poison Stalin. They lost their jobs and were preparing to be sent to Siberia, until a few weeks after Stalin’s death the new Soviet leadership declared the plot a fabrication.

My family’s story is shared by thousands, even millions, of other Soviet families. It is not unique — and this is what makes it even more terrifying.

Three decades after the perestroika, everything has changed. That era’s heroes are now seen as naive intellectuals or opportunists who destroyed what was left of the Soviet empire, while Stalin’s legacy regains its old popularity.

According to a 2019 poll conducted by Russia’s nonprofit Levada center, a record 70 percent of Russians approved of Stalin’s role in Soviet and Russian history. In 2016, that number stood at 54%.

“By 2010 we already felt the influence of pro-Stalinists on our society, and we sort of understood what was going on,” said Irina Sherbakova, a Russian historian, author, and founding member of human rights organization Memorial, which has been following the rise of Stalinism in Russia for years.

“One of the participants in some discussions that we held was a girl whose grandfather was once forcefully exiled by Stalin from Lithuania to Siberia,” Sherbakova said. “She mentioned that in her opinion, Stalin was an ‘effective manager.’ This was at a time when Putin used to speak a lot about the need for a strong state with an effective manager — and Stalin quickly became a symbol of such a state, a leader whose authority was unlimited.”

There has been talk of strong figures since the time of Russian president Boris Yeltsin, Sherbakova said, but even Peter the Great or Ivan the Terrible didn’t resonate like Stalin. This is because Stalin is able to represent strong anti-Western and anti-liberal sentiments without alienating older people who, frustrated by economic decline and corruption, still support a left wing Leninist ideology, she said.

“Even the church adopted Stalin as a ‘powerful state’ symbol, hence the decision to include him in the cathedral, and the icons that bear his image as if he were a saint,” Sherbakova said.

Each year on October 29, the official day commemorating the victims of Soviet repression, members of Sherbakova’s Memorial organization gather near Lyubyanka — the imposing building in Moscow that once served as KGB headquarters — and read names of the victims out loud.

“We need to gather permits from 12 different offices, and each year it becomes more and more difficult, but we come back there and read the names of those who were starved, tortured, incarcerated, and murdered,” said Sherbakova.

The poignant ceremony draws a growing crowd each year. At the same time, more and more flowers appear every day by Stalin’s grave near the Kremlin walls.

A different spin

“I have a theory about this kind of Stalinism – when people wear t-shirts with Stalin’s image and say that under his rule we were a great empire,” Olga Bychkova, an influential Russian journalist and host on the Echo of Moscow radio station, told The Times of Israel.

“I believe that it’s not necessarily real fascination with Stalinism, but rather a dissatisfaction with today’s reality,” Bychkova said.

“My family had no warm feelings for Stalin,” Bychkova said. “My grandfather Matvei Glikshtein was a military doctor. He was recruited and sent to war in 1939 during the war with Finland, participated in the liberation of Bucharest and Budapest, and returned home only in May, 1945. His whole family was murdered by the Nazis in the city of Rostov in 1942.”

Bychkova said that during the Doctors’ Plot in 1952, all of her family’s friends were fired from their jobs and some were arrested. Despite her grandfather’s medals and wartime bravery, he was also fired and never regained his former status.

Bychkova’s great-uncle was arrested in 1937 for telling a joke about Stalin. The family still doesn’t know what the joke was, she said. He was only released from the camps in 1953, after Stalin’s death. It was there at the camps that he met his wife, who was sent to the gulags at age 17.

“There are not enough words to describe what they did to her there,” Bychkova said.

What they don’t know still hurts them

The 2018 poll by the VCIOM public opinion research center that found that nearly half of young Russians had never heard of Stalin’s purges, can partly explain the late despot’s growing approval rate.

Some had never met a relative who lived through that terrible time; many never learned about the repression, intentional starvation of peasants, persecution of prisoners of war who were arrested for “being spies” when they returned home after the end of WWII, horrific anti-Semitic campaigns, and the regime of fear that ruled the country for so long.

By 2010 many Russian universities were using a textbook that excused the Soviet repression as a “necessary measure” and included a false quote attributed to Winston Churchill: “Stalin received Russia with a plow and left it armed with a nuclear weapon.”

After a public outcry this book was removed from the curriculum, but many others depicting Stalin as an “effective manager” with some anger issues remained.

“My daughter went to school in the 2000s and her textbooks claimed that the victory in WWII was achieved only due to Stalin’s talent and stamina. The kids who read those textbooks are now 25 or 30 today, and if no one told them better, that’s the knowledge they have,” said Bychkova.

Sherbakova agreed. “There is a problem with how they teach history. If the narrative is ‘reforms that coincided with repressions,’ there is a problem,” she said.

If textbooks used in schools and universities imply that the atrocities perpetrated by Stalin paled in comparison to such achievements as creating “the most beautiful metro in the world,” and victory in the Great Patriotic War, how will young Russians be able to learn about their country’s dark past, especially in an age of fake news and alternative facts?

Facts are still under wraps and even the official numbers of gulag prisoners and people who were summarily executed are unavailable.

Some historians believe that 5.5 million Soviet citizens went through the conveyor belt of speedy trials, gulags, and executions; others claim that if one were to include all those forcibly deported and exiled, starved to death, interned in psychiatric hospitals, and maimed, that number would be closer to a stunning 100 million people.

In Facebook groups such as “Reading Stalin,” however, there are no trace of these numbers. In thousands of posts, Stalin is portrayed as a strong and just leader who often intervened on behalf of the “common people” and even saved them from injustice.

In one such post (link in Russian) the author describes how Stalin stepped in to help the starving peasants after receiving a complaint from renowned writer Mikhail Sholokhov.

This is historical revisionism mixed with longing for a mythical, strong-but-just brother-leader who wasn’t corrupt like the current leadership. A simple web search will lead the reader to the horrific details described by Sholokhov — babies who died from the cold, people blamed for hiding flour and forced to die of hunger, and the brutal policies spearheaded by Stalin that led to all this suffering.

Perhaps it was exactly this sort of curiosity that drove Russian YouTube star Yuri Dud to explore the connection between Stalin, repression, and gulags. In his powerful 2019 documentary, “Kolyma: The Birthplace of Our Fear,” Dud says: “I wanted to understand — where does the older generation’s fear come from? Why are they convinced that acts of courage, no matter how small, are bound to be punished?”

The documentary was viewed by millions on YouTube and was soon at the center of a vivid discussion on Russia’s past.

Steps to bridge knowledge gap

Dud’s generation might know little, but they want to know more, said Sergei Bondarenko, a historian at Memorial who researches the circumstances of arrests and executions during the Stalinist repression of the 1930s.

“What we witness today is an attempt to normalize this past and to make a label out of Stalin. Dud’s generation, very young people, naturally protest against authority — any authority. If this symbol is fed to them, they want to know why and what he’s all about. That’s why this documentary was born,” said Bondarenko.

Another recent series, “Zuleikha Opens Her Eyes,” aired on the state-run Channel 1, tells the story of uprooted Tatar woman who was exiled to Siberia. It also puts Stalin’s brutality on display and has added more fuel to an already heated discussion.

Normalized brutality?

In the 30 years since I left Russia, many things have changed. Old, forgotten symbols were resurrected from the ashes of once-powerful forces. Today I wonder: Will Stalin, the brutal dictator who built a sophisticated machine of death, torture, and forced labor to promote his nationalist agenda, be normalized and accepted by the Russian people and establishment?

Sherbakova doesn’t believe so. “[The authorities] cannot go on like this for long. They cannot offer real ideology, because in order to mobilize people one needs power and faith, and we have none today. They also cannot recreate Stalin’s system of repression — again, due to lack of massive support and faith. I believe that the surge of Stalin’s appeal is past us already,” she said.

Perhaps. While working on this feature, I asked my Facebook friends to send me their personal accounts from Stalin’s time. Within an hour I received hundreds of stories that included chilling details about arrests and gulags, fearing for loved ones, and broken lives and families.

For the sake of all of Stalin’s victims and their families, for the sake of my own grandfather — who will forever remain a 40-year-old and whose grave is unknown — I do hope that Sherbakova is right. I fervently hope that nostalgia for the “glorious past” and the narrative of an “efficient manager” will not be able to silence the truth.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

In 1931, Stalin Demolished The Cathedral of Christ The Savior | Today Orthodoxy is Life in Russia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 11, 2022

💭በኢትዮጵያ፤ ፀረ-ጽዮን የጥፋት ኃይሎች የስታሊንን ፈለግ ተክትለዋል

✞ የመድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ሞስኮ፤ ሩሲያ

ዮሴፍ ስታሊን 1931ዓ.ም ላይ አፈረሰው ፥ በ 1994 እንደገና ተነሳ

በሩሲያ ኅብረተሰብ ውስጥ ሰፊ ተቀባይነት ያላት የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ፸፪/72 ዓመታት በእነ ቭላዲሚር ሊኒን እና ዮሴፍ ስታሊን ኢ-አማንያን ኮሚኒስቶች ብርቱ ጭቆና ደርሶባት ብትንገላትም፣ የሶቭየት ኅብረት ኮሙዩኒስታዊ አገዛዝ ከተወገደ ወዲህ በ ፲፰/18 ዓመታት ገደማ ውስጥ እጅግ አንሠራርታ፣ የአብያተ-ክርስቲያኑ ቁጥር ተበራክቶ፣ ፴ሺ/30,000 መድረሱ፣ የገዳማቱም ቍጥር ከ ፲፰/18 ወደ ፯፻/700 ከፍ ማለታቸው ታውቋል። የቤተ ክርቲያኒቱ አባላት ቁጥርም፣ በሩሲያ ፌደሬሽን ብቻ፣ ከ ፸እስከ ፹ሚሊዮን/70-80 ሚልዮን እንደሚደርስ ነው የሚነገረው። ቤተ ክርስቲያኒቱ፣ ለመንፍሳዊ ልጆቿ፣ መንፍሳዊ አግልግሎት ብቻ ሳይሆን ፣ በትምህርት፣ በጤና አጠባበቅና ፣ በማኅበራዊ ኑሮ ሰፊ ግልጋሎት ትሰጣለች።

የሶቭየት አገዛዝ ካከተመ ወዲህ፣ በሩሲያ ፌደሬሽን ውስጥ፣ በመንግሥትና በቤተ ክርስቲያን መካከል ያለው ግንኙነት ያማረ-የሠመረ መሆኑ ይነገራል።

ወደኛ ሃገር ስንመለስ፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ኢ-አማንያኑ ኮሙኒስቶች፣ መሀመዳውያኑ፣ መናፍቃኑ እና ዋቀፌታዎች በአክሱም ጽዮን ላይ ተመሳሳይ የጂሃድ ዘመቻ በማካሄድ ላይ ናቸው። በተለይ በትግራይ ጽዮናውያን ላይ ከደረሰው ከዚህ ሁሉ ግፍና ሰቆቃ በኋላ ዛሬም አልመለስና አልማርባዮቹ ኢ-አማንያኑ ሕወሓቶችና የግራኝ ኦሮሞዎች የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ጽዮናውያንን፣ ገዳማቱን፣ ዓብያተክርስቲያኑትን ቅርሶቻቸውን ለማጥፋት በሕብረት እየተንቀሳቀሱ ያሉ ሆኖ ነው በጥልቁ የሚሰማኝ። ሰሞኑን የትግራይ ቅርሶች በአማዞን እና በኢቤይ ለሽያጭ መቅረባቸውን ስንሰማ ይህ የበረዶ ግግር ጫፍ መሆኑን ልንረዳ ይገባል፤ ገና ብዙ በጋራ የደበቋቸው ጉዶች አሉ። የትግራይ ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ላለፉት ስምንት ወራት ምንም ዓይነት መረጃ ሲቀርብ ለማየት አልቻልንም። የጽዮናውያንን ሕዝብ ስብጥር ለመለወጥና ለእስረኞችና ሕዝብ ልውውጥ ፖለቲካቸው ያዘጋጇቸውን “ምርኮኞችን” ብቻ ነው ሁሌ ደግመው ደጋግመው የሚያሳዩን። በአክሱም ጽዮን ላይ ባለፈው በእናታችን ጽዮን ማርያም ክብረ በዓል ዕለት የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ ላይ በድፍረት ለመስቀል መወስናቸውና ዶ/ር ደብረጽዮን ከጥቂት ወራት በፊት፤ “ማንኛውም ትግራዋይ ሕወሓትን ከአክሱማውያኑ ታሪክ ጋር በገድልና በዝና ማክበርና ማድነቅ አለበት” ማለታቸው ዳግማዊ ስታሊን ለመሆን የሚቃጡ ፀረ-ጽዮን ጂሃዳውያን ሊሆኑ እንደሚችሉ ነው እስከዛሬ ድረስ የሚከነክነኝ። ዶ/ር ደብረጽዮንን ለትግራይ ሕዝብ ምናልባትም ከስታሊን፣ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ከኢሳያስ አፈወርቂ የከፉ አምባገነን ለማድረግ የተዘጋጀ ኃይል ያለ ሆኖ ነው የሚሰማኝ። ኢሳያስ አፈቆርኪ በሰላሳ ዓመት ያጠፋቸውን የኤርትራ ጽዮናውያን ተጋሩ ያህል ተጋሩዎች በአለፈው አንድ ዓመት ብቻ በትግራይ መጥፋታቸው ብዙ ሊያሳስበን ይገባል። እነዚህ ኃይሎች ብዙ የሚደቡቃቸው ነገሮች አሉ፤ “በጦርንትና በሰላም ድርድር” በኩል ጊዜ እየገዙ ብዙ ማስረጃዎችንና መረጃዎችን በመደበቅ ላይ የሚገኙ ይመስላል።

ሌኒን እና ስታሊን ከዘጠና ዓመታት በፊት በሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ ያደረጉትን ግፍ ነው ሕወሓቶችና ብልጽግናዎች በጽዮናውያን ላይ እየፈጸሙና ለመፈጸም በመዘጋጀት ላይ ያሉት። ዋይ! ዋይ! ዋይ!

❖ የሞስኮውን የመድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ታሪክን አስታወሰን ሁኔታዎችን እናነጻጽር፤

በ1931፣ ዮሴፍ ስታሊን ይህን ድንቅና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን እንዲፈርስ አዘዘ (ቪዲዮው ላይ ጉልላቱን ሲያፈርሱት ይታያል) በ 1994 እንደገና የታነጸው የቤተ ክርስቲያኑ ሕንፃ፤

፩. በዓለም ላይ ካሉት ሁሉ ረጅሙ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ቤተክርስቲያን። ቁመቱ ፻፫/103 ሜትር ነው.

፪. በሩሲያ ውስጥ ትልቁ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ነው

፫. በአቅም፤ እስከ አስር ሺህ ምዕመናንን በአንዴ ማስተናገድ ይችላል።

፬. ድንቅ ሠዓሊያን እና መሐንዲሶች ቤተ ክርስቲያንን መልሰው አቋቋሙት።

፭. አስደናቂ የፓኖራሚክ እይታ አለው።

፭. ግርማ ሞገስ ያለው፣ አስደናቂ፣ ማራኪ እና በጣም ውብ የሆነ ቤተክርስቲያን ነው።

❖ The Cathedral of Christ the Saviour in Moscow is:

1. The tallest Orthodox Christian Church in the world. Height of it is 103 metres.

2. It is the biggest Orthodox Church in Russia

3. A capacity is 10,000 people

4. Outstanding painters and architects reconstituted the church

5. Breathtaking panoramic view

6. It’s a majestic, impressing, picturesque and very beautiful church

The original Christ the Savior Cathedral was consecrated 130 years ago, on June 8, 1883. Since then, it has been blown to bits, replaced by a swimming pool, rebuilt and, most recently, at the epicenter of the controversial performance by activist punk rockers Pussy Riot. Here is that story told through archival footage.

Built as a result of Napoleon’s retreat from Moscow, the Cathedral was a thanksgiving for Russia & the victorious Russian Army. Construction lasted for 40 years & resulted in the largest Orthodox Cathedral in the World. Following the Russian Revolution, Stalin had the Catherdral blown up to make way for the Palace of Soviets, a “skyscraper” to Socialism & the memory of Lenin. Only the foundations were built by the time Hitler invaded Russia in 1941. Work ceased & following victory in 1945, the foundations were turned into an open-air pool. I actually swam there in 1966…… In 1994, the pool was closed and the Cathedral of Christ the Saviour rose again. This time taking a mere fraction of the time to build.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከኮሙኒዝም ሲዖል የተረፉት ኦርቶዶክስ ሩሲያውያን በኦሮሞ ሲዖል እየተካሄደ ስላለው የክርስቲያኖች ጭፍጨፋ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 14, 2020

በዚህ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቴሌቬዥን ባቀረበው ድንቅ ሪፖርት የተካተቱት ጽሑፎች፦

የሚያሳዝነውና ለማመን የሚያስቸግረው ነገር ደግሞ፤ ይህ ሁሉ ጭፍጨፋ የሚካሄደው ከአፍሪቃ በጣም ክርስቲያናዊት ሃገር በሆነችው በኢትዮጵያ መሆኑ ነው።”

እነዚህ ቃላት ብዙ ነገር ይነጉርናል!

+++የኢትዮጵያ መስቀል+++

👉 ኦሮሚያ በተባለው የኢትዮጵያ ክልል አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል፣ ተዘርፈዋል፣ ብዙ ካህናትና ምእመናን ተገድለዋል።

👉 ፪ ሚሊየን ኢትዮጵያውያን በገዛ አገራቸው ስደተኞች ለመሆን ተገድደዋል።

👉 በተዋሕዶ ክርስቲያኖች ላይ መንግስታዊ የሆነ ስደት እና በደል እየተካሄደ ነው።

👉 ይህ መንግስታዊ ስደት በጣም ጭካኔ የተሞላበትና ብዙ ደም የፈሰሰበትም ነው።

👉 መሀመዳውያኑ ማህተብና መስቀል ያደረጉ ክርስቲያኖችን እያሳደዱ በድንጋይ ወግረው፣ በሜንጫና በጠርሙስ ሳይቀር አርደው ይገድሏቸዋል።

👉 የዚህም ስደት ተቀዳሚ ዓላማ ክርስቲያኑ መስቀሉን እንዳያደርግ፣ ማንነቱን እንዲቀይርና አካባቢውን ለቅቆ እንዲሄድ ለማስገደድ ነው።

👉 ጋሎቹ ክርስቲያኖችን በእንደዚህ ዓይነት ሜንጫ ያሳድዳሉ፤ ይህ ሁሉ ጉድ ህልም አይደለም፡ እውነታ እንጅ።

👉 በኦሮሚያ የሚካሄደው ጭካኔ የምታዩት ነው፤ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች በሜንጫ፣ በካራ፣ በዱላና በጥይት ተቀጥቅጠው ተገድለዋል።

👉 የሚያሳዝነውና ለማመን የሚያስቸግረው ነገር ደግሞ፤ ይህ ሁሉ ጭፍጨፋ የሚካሄደው ከአፍሪቃ በጣም ክርስቲያናዊት ሃገር በሆነችው በኢትዮጵያ መሆኑ ነው።

👉 በኢትዮጵያ ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች ለዘመናት በአንፃራዊ ሰላም ኖረዋል፤ ዛሬ ግን ሁሉም ነገር

ተቀይሯል፤ ሙስሊሞቹ ስለ እምነታቸው በግልጽ ማወቅ ሲችሉ ክርስቲያኖችን ማሳደድ ጀምረዋል።

👉 የእስልምና መሪዎች ከመንግስትና ፖሊስ ጋር በመናበብና በማበር ክርስቲያኖችን እያጠቁ ነው፤ ገዳዮችን እየደበቁ ነው፤ ስለ ግድያውና ስደቱ መረጃ እንዳይወጣም አፍነውታል።

👉 መንግስት ክርስቲያኖችን አይረዳም፤ አይጠብቅም፤ እስካሁን በብዙ ሺህ ክርስቲያኖች ተገድለዋል፤

በጣም ብዙዎች ቆስለዋል፣ ተሰድደዋል።

👉 የኦሮሞ ጽንፈኞቹ ዓላማቸው የገደሉትን ገድለው የተረፉትንም አካለስንኩል ማድረግና ማኮላሸት ነው።

👉 የሚገርመው፤ ዋና ዋናዎቹ ዓለም አቀፋዊ የመገናኛ ብዙሃን በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ ስለሚካሄደው ጭፍጨፋ አንድም ቃል ለመተንፈስ አለመቻላቸው/አለመፈለጋቸው ነው።

👉 ጭፍጨፋው የቀጠለው ሜዲያዎቹ ፀጥ በማለታቸው ነው፤ ይህ ሁኔታ መቀየር አለበት፤ እኛ መናገር አለብን!

👉 የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን መስበር ማለት፤ ሃገሪቷን ማፈራረስ በአካባቢው ያሉትን ሃገራትንም ማተረማመስ ማለት ነው።

👉 በኢትዮጵያ ተዋሕዷውያን ከ ፷/60 በመቶ በላይ መሆናቸው አገዛዙን አላስደሰተውም።

👉 በጎንደር አካባቢ ያሉ ክርስቲያኖች ከሩሲያ እና ከመላው ኦርቶዶክሱ ዓለም ዕርዳት ማግኘት ይሻሉ።

👉 ስለ ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች በማስታወሳችን ብቻ ተዋሕዷውያን ምስጋናቸውን እየገለጡልን ነው።

👉 ኢትዮጵያ ክርስቲያን የሆነችው በአንደኛው ክፍለ ዘመን ሐዋርያው ፊሊጶስ የኢትዮጵያን ጃንደረባ ካጠመቀበት ዘመን አንስቶ ነው።

👉 ዛሬ በኢትዮጵያ አብዛኛዎቹ የዓለማችን ጽኑ ክርስቲያኖች የሚኖሩባት ሃገር ናት፤ ተዋሕዷውያን ከ፷፭/65 ሚሊየን በላይ እንደሆኑ ይገመታል።

👉 እንደ እኔ ግንዛቤ ከሆነ ኢትዮጵያውያን በግለሰብ ደረጃ ከክርስቶስ ጋር ጽኑ ግኑኝነት ያላቸው ክርስቲያኖች ሆነው ይታያሉ፤ ይህ በእኛ ሃገር በሩሲያ እንኳን አይታይም።

👉 በክብረ በዓላቱ ወቅት፤ በተለይ ደግሞ በጸሎትና ሥርዓተ ቅዳሴ ወቅት ከእግዚአብሔር ጋር ምን ያህል ጥልቅ ግኑኝነት እንዳላቸው ለምታዘብ በቅቻለሁ።

👉 የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ሓላፊ ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን ፓትሪያርክ

ከብፁዕ ወቅዱስ ኪሪል ጋር በሩሲያ አብረው ተምረዋል።

👉 ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በሩሲያ።

👉 የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ለብዙ ዘመናት ለውጩ ዓለም ዝግ ሆና በመቆየቷ ሌሎች የጠፋባቸውን

በጣም ክቡርና ውድ የሆኑ ነገሮችን ሁሉ ለመጠበቅ ችላለች።

👉 ለኢትዮጵያውያን ክርስቶስ ሕይወት ነው፤ ለክርስቶስ ባላቸው እምነት ሕይወታቸውን ለመስጠት ዝግጁዎች ናቸው።

👉 እስከ ቅርብ ጊዜ በኮሙኒዝም ሥርዓት ሲበደሉ፣ ሲሰደዱና ሲሰቃዩ የነበሩት ሩሲያውያን ዛሬ በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ የደረሰውን ህመም በቀላሉ መረዳት ይችላሉ።

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Appeal to the Russian Church on the Genocide of Ethiopian Orthodox Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 11, 2020

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ ለሩሲያ ቤተክርስቲያን ይግባኝ

_________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ አህመድና ለማ መገርሳ አቡነ ማትያስን ከሩሲያ ለማስመለስ ፕሬዚደንት ግርማን ገድለዋቸው ይሆን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2020

ኢትዮጵያ ሃገራችን በአደገኛ ከሃዲ ጨቅላዎች እጅ መውደቋን እያየን ነው።

በወቅቱ የተሰማኝ ይህ ነበር። ፕሬዚደንት ግርማ ባለፉት ስምንት ዓመታት ሁለት ጊዜ “ሞተዋል” መባሉን፤ የተዛባ የጤና እና እድሜ መግለጫ መውጣቱን እናስታውስ። በጊዜው የእነ አብዮት አህመድ የፌስቡክ እና የዩቱዩብ የመልስ ሮቦቶች ደጋግመው ሲጽፉ የነበሩት፦ “ፓትርያርኩ ለፕሬዚደንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ቀብር መመለስ አለባቸው!” የሚሉትን የትችት ቃላት ነበር።

ዲያብሎስ እህትማማች የኦሮቶዶክስ ማሕበረሰባት እንዲተባበሩና አንድ እንዲሆኑ አይሻም። ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ጥንታዊ የሆነ ታሪካዊ ግኑኝነት ቢኖራቸውም (የሥነ ጽሑፍ አምላኩአሌክሳንደር ፑሽኪን፣ ደራሲው አሌክሳንደር ቡላቶቪች፣ ድንቁ አሳሽና ከፍተኛ የሰብል ባለሙያው ኒኮላይ ቫቪሎቭ፣ ዛር ኒኮላስ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የነበረው ፍቅር) እስከ አሁን ድረስ አንድም የሩሲያ/ሶቪየት መሪ እና የሩሲያ ኦርቶዶክስት ተዋሕዶ ፓትርያርክ ኢትዮጵያን ጎብኝተው አያውቁም። ወደ ግብጽ አዘውትረው ሄደዋል፤ ወደ ኢትዮጵያ አንዴም!

ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ሃገራት በሉሲፈራዊ ሥርዓተ የሚመራውን የአንድ ዓለም መንግስት ለመመሥረት በቅድሚያ ጥንታዊቷን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ለማስወገድ እየታገሉ እንደሆነ በግልጽ እያየነው ነው። ዓላማቸውም አሁን የተደበቀ አይደለም።

ኢትዮጵያን በመክዳት ለአረቦች እና ሶማሊያውያን መቀለጃ እንድንሆን ያደረገንን አመጸኛ ትውልድ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ እያገዘ ከፍተኛ ሚና ለመጫወት የበቃው የቀድሞው የአሜሪካ ፕሪዚደንት የጂሚ ካርተር መስተዳደር ነበር። ይህን መስተዳደር ከጀርባ ሆነው ሲመሩት የነበሩት፡ እስከ ቅርብ ጊዜም የባራካ ሁሴን ኦባማን መስተዳደር የሚመሩት እርጉሙ የካርተር ብሔራዊ–ጸጥታ አማካሪ፡ ዜቤግኔው ብረዥንስኪ ነበሩ። እኚህ ሰው፡ ልክ እንደ ሄንሪ ኪሲንጀር በአፍሪቃውያን፣ በሩሲያውያን እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ነበራቸው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ አሁን እየተካሄድ ያለውን ጥቃት ለመረዳት በሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ ቀደም ሲል የፈጸሙትን ጽንፈኛ ተግባር ማየቱ ይጠቅመናል።

ዜቤግኔው ብረዥንስኪ ለምሳሌ የሚከተለውን በግልጽ ተናግረው ነበር፦

After the collapse of the USSR, the main enemy of the USA will be the Russian Orthodox Church.

ከሶቪየት ህብረት ውድቀት በኋላ የዩኤስ አሜሪካ ዋና ጠላት የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ትሆናለች፡

We need a split of Orthodoxy and the breakdown of Russia, and Ukraine, where betrayal is the norm of public morality, will help us in this.

የኦርቶዶክስ ክፍፍል እና የሩሲያና ዩክሬይን መከፋፈል ያስፈልገናል ፣ እናም ክህደት የህዝብ ሥነ ምግባር በሆነበት ይህ በጣም ያግዘናል።

አዎ! በኦርቶዶክሶቹ ሃገራት በሩሲያና በዩክሬን መካከል የተፈጠረው ክፍፍል ወደ እኛም እየመጣ ነው። ሉሲፈራውያኑ፡“መጀመሪያ የኤርትራ ቀጥሎ የኦሮሚያ፣ ቆየት ብሎ የትግራይ፣ የወላይታ፣ የጋምቤላ ወዘተ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን መሥርቱ” በማለት ትዕዛዙን ከሰጡ ከሃምሳ ዓመታት በላይ ሆኗቸዋል።

አቡነ ማትያስ ከሩሲያ ጋር ለመቀራረብ መሞከራቸውን እነ አብዮት አህመድን ሥልጣን ላይ ያስቀመጡትን ሉሲፈራውያኑን አላስደሰታቸውም። ስለዚህ ኢትዮጵያን የሚጠቅሙትን ተቋማትን፣ ፕሮጀክቶችንና ግለሰቦችን ማጥቃት ይወዳሉ።

በደንብ ካስተዋልን፡ ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታን በሚመለከት ግብጽን እና ኢትዮጵያን ለማደራደር ፍላጎት አሳይታ የነበረችው ሩሲያ ነበረች። ግብፅ አሜሪካ ታደራድረን በሚል ያቀረበችውን ሃሳብ የአብዮት አመራር ለይስሙላ አልቀበልም ማለቱ ይታወቃል። ብዙም ሳይቆይ ነገሮችን ማጨናገፍ እንደ ሆቢው አድርጎ የያዘው አብዮት አህመድና የግብፁ ፕሬዘዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ በሩሲያ፣ ሶቺ መገናኘታቸውን ተከትሎ ግራኝ አህመድ በህዳሴው ግድብ ግንባታ ጉዳይ በሚደረጉ ውይይቶች ላይ ሦስተኛ ወገን ቢገባ ምንም ችግር እንደሌለው በመግለጽ በሚቀጥለው የህዳር ወር የድርድሩን መድረክ ወደ አሜሪካ እንዲዘዋወር በማድረግ ሩሲያን ለማግለል በቅቷል።

ሰሞኑን ከድርድሩ ለመራቅ እየተሞከረ እንደሆነ የተሰማው ዜና ከድራማና ጊዜ ከምገግዛት ውጭ ምንም ፋይዳና ትርጉም የለውም። ግራኝ አህመድ “እስኪመረጥና ህጋዊ እስኪሆን”፣ የታጠቁት ኦሮሞ ወንድሞቹ የህዳሴው ግድብ የሚገኝበትን “ቤኒ ሻንጉል” ተብሎ ልክ ለዚህ ዘመን የተፈጠረውን ክልል ለአረቦች ሲሉ ሙሉ በሙሉ እስከ ተቆጣጠሩ ድረስ እንጂ ኢትዮጵያውያን በደማቸው፣ በላባቸውና በገንዘባቸው የገነቡትን የህዳሲውን ግድብ ለግብጽ ሸጦታል። ይህ በስቅላት የሚያስገድል የክህደት ወንጀል እንደሆነ ከወዲሁ ይወቀው!

የድራማው ቅደም ተከተል፦

👉 ክፍል ፩

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የሞስኮና መላው ሩስያ ፓትርያርክ ክሪል ባደረጉላቸው ግብዣ መሠረት፣ ከ ግንቦት 7/ / 2010 / ፪ሺ፲ ዓ.ም፡ የአምስት ቀናት ሐዋርያዊ ጉብኝት አደረጉ። የኢትዮጵያና የሩሲያ ኦርቶዶክስ ዓብያተክርስቲያናት ፓትርያርካት ንግግር በአብዛኛው ያተኮረው ሙስሊሞች በአፍሪቃና እስያ ክርስቲያኖች ላይ እያካሄዱት ስላለው ጭፍጨፋ ነበር፤ በዚህም ሶማሊያን፣ ናይጀሪያንና ሰሜን አፍሪቃን በምሳሌነት ጠቅሰዋል። በሊቢያ ሰለተሰዉት ኢትዮጵያውያን ሰመዓታትም አውስተው ነበር።

👉 ክፍል ፪

ማክሰኞ ታህሣሥ ፱ /9 / ፪ሺ ፲፩/2011.ም – አቡነ ማትያስ በስድስት ወር ወስጥ ለሁለተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሞስኮ በረሩ። የፓትሪያሪኩ በረራ የመንግሥት አካላትን አበሳጫቸው። ለማ መገርሳ፤ “ፖለቲከኛ የሃይማኖት አባት” ብሎ ሰደባቸው። አቡነ ማትይስ ከአውሮፕላን ሳይወርዱ ከሞስኮ ወዲያው እንዲመለሱ ተደረጉ።

በወቅቱ የወጣ መረጃ፦

በቅርቡ የሃይማኖት አባቶች ከአቶ ለማ መገርሳ ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት አቶ ለማ መገርሳ አንዳንድ ፖለቲከኛ የሃይማኖት አባቶችም አሉ በማለት የተናገሩት እኔን ነው። አቶ ለማ በቀጥታ ሰድቦኛል ብለው እንዳኮረፉ የሚነገርላቸው ቅዱስ ፓትሪያርኩ አባ ማትያስ የእነ አቶ ለማ መገርሳን ፊት አላይም፣ ከእንግዲህም ከእነሱ ጋር በአንድ መድረክ አብሬ አልቆምም በማለት ዛሬ ሥርዓተ ቀብራቸው በሚፈጸመው በቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዘዳንት በመቶ አለቃ ግርማ ወልደጊዮርጊስ የቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ላለመገኘት ሲሉ ፓትሪያርኩ ወደ ሩሲያ በረራ ከጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ወደ ሩሲያ ሄደዋል ተብሎ ነበር። በወቅቱ በደረሰን መረጃ ደግሞ የፓትሪያሪኩ ድርጊት ያበሳጫቸው የመንግሥት አካላት በግልፅ ዛቻ በማሰማታቸው ፓትሪያርኩ በፕሬዘዳንቱ ቀብር ላይ ለመገኘት ፈጥነው መመለሳቸው ተሰምቷል። ውኃ ቅዳ ውኃ መልስ ይሉሃል ይሄ ነው። በአውሮፕላን ሄደው ከአውሮፕላን ሳይወርዱ ተመለሱ ማለት ነው። ለአረጋዊ ሽማግሌ አባት ከአዲስ አበባ ሞስኮ፣ ከሞስኮ አዲስ አበባ ለረጅም ሰዓት ዓየር ላይ መቆየት ብዙም አይመከርም። ለጤናቸውም ጥሩ አይደለም የሚሉም አሉ።”

👉 ክፍል ፫

ታህሣሥ ፮ /6/፪ሺ፲፩ /2011 .ም – የቀድሞው ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ (94)አረፉ።

የሞት ምክንያት በይፋ አልተገለፀም። ሥርዓተ ቀብሩም በ ረቡዕ ታኅሣሥ ፲/10 ቀን ተካሄደ።

👉 ክፍል ፬

ብልጭታ – ፰ ዓመታት ወደ ኋላ እንጓዝ – መጋቢት ፬ /፪ሺ፬ /4/ 2004 .ም ፕሬዚደንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ አረፉ(88) ተብሎ እንዲወራ ተደረግ። የፕረዚዳንት ግርማ ሞት የወያኔን ባለስልጣናት አስደንግጧቸዋል የሚል ወሬ ተሰማ።

ግን ፕሬዚደንት ግርማ አልሞቱም ነበር፤ – ግን የታሰበው ለጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ነበር፤ አቶ መለስ

ነሐሴ ፲፬/፳ሺ፬/4/2004 .ም መሞታቸው ይፋ ሆነ።

በዚህም ግድያ ከባራክ ሁሴን ኦባማ፣ ከግብጹ ፕሬዚደንት ሙርሲ፣ ከሸህ አላሙዲን እና ደመቀ መኮንን እጆች ጎን የአብዮት አህመድ እጅ ይኖርበታልን?

______________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: