Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Revelation’

The CORONAtion, The Pagan-Islamic Green Man, The Woman & The Dragon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2023

💭 ዘውድ/ንግሥናአረማዊውኢስላማዊው አረንጓዴ ሰውሴቷ እና ዘንዶው

😈 ‘አረንጓዴው ሰው’የአረማውያን ምልክት ነው ‘ የፀደይ እና ዳግም መወለድ ወይም ተፈጥሮ በሰው ልጆች ላይ ያለው የመጨረሻ የበላይነት ምልክት። ከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ቀለማት አንዱንና አረንጓዴውን ቆርሰው የሰጧቸው (የሕወሓት ባንዲራ ሁለት ቀለማት፤ ቀይና ቢጫ የሆኑበት ምክኒያት ይህ ዲያብሎሳዊና አረማዊ ተልዕኮ ስላለ ነው።) ጋላ-ኦሮሞዎቹ እነ ግራኝ የራሳቸው ያልሆኑትን ‘አረንጓዴን’ እና ፈረሶችን እንዴት በፍቅር እንደሚመኟቸው እያየን ነው፤ ከችግኝ እስከ ተዘቀዘቀው ‘የመደመር መስቀል’ ሁሉም ነገር አረንጓዴ ነው። አረንጓዴ አፍቃሪ የአውሮፓ ሴት ፖለቲከኞችም ሰሞኑን አዘውትረው ወደ አዲስ አበባ የሚጓዙትና በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በቀይ ምንጣፍ ላይ ሳይሆን በአረንጓዴ ምንጣፍ አደይ አበባችንን እየረገጡ (ኢትዮጵያን ለማዋረድ) እንዲያልፉ እየተደረጉ ነው። ለምሳሌ፤ የጣልያኗ ጂዮርጂያ ሜሎኒ፣ የጀርመኗ አናሌና ቤርቦክ፣ የስሎቬኒያዋ ታንያ ፋጆን ወዘተ ሁሉም የአረንጓዴ ፓስፖርት፣ የአረንጓዴ ፓርቲና ርዕዮተ ዓለም አቀንቃኞች ናቸው። ዓለምም ይህን ክስተት በጥሞና እየታዘበው ነው።

አረንጓዴእናፈረስአፍቃሪእስልምና በአንድ አምላክ መጠቅለያ ወረቀት ውስጥ ያለ የጣዖት/ባዕድ አምልኮ ነው እና እንደ እንሽላሊት ተሳቢ ሰዎች አረንጓዴ ናቸው፣ የንጉሥ ቻርልስ ሳልሳዊ ተሳቢ አይን ደግሞ ያያል

  • ☠ ዘውዱ፤ ነጭ – መሀመድ ፥ ሽብር እና ጦርነት
  • 😡 ሴትዮዋ፤ ቀይ – አቡበከር ፥ ትርምስ እና ግድያ
  • 🌚 ዘንዶው፤ ጥቁር – ኡመር ፥ ረሃብ እና በሽታ
  • 🤢 አረንጓዴው ሰው፤ ፈዛዛ አረንጓዴ – ኡስማን ፥ ሞት እና ሲኦል
  • ☠ The Coronation: White – Mohammed: terror and war
  • 😡 The Woman: Red – Abu Bakar: chaos and murder
  • 🌚 The Dragon: Black – Umar: famine and disease
  • 🤢 The Green Man: Pale Green – Uthman: DEATH and HELL

Who Is the Controversial Green Man on the Royal Coronation Invitation?

The official invitation for the coronation of the other Antichrist King Charles III is creating a bit of a stir. On the bottom border of the ornate invitation is a depiction of the “foliate head.” It’s a Green Man’s smiling face, his beard and hair made of ivy, oak and hawthorn leaves, mixed with a jumble of multicolored flowers that bleed into the border of the invitation. What’s not to like?

Who Is the “Green Man”?

The Green Man is one of the most popular decorative tropes in England, and sculptures of his leafy mug can be found looming over the ceilings of medieval churches or peering up from garden paving stones all over the U.K. and Europe. Various renderings depict him in different ways.

On the coronation invitation he appears friendly, but depending on who depicted him, he can look terrified, leering, stoic, angry or downright demonic. His face, leaves often sprouting from his open mouth, nostrils or eye sockets, can be obscured by greenery as if he’s peeping out, or the foliage can even overtake and meld with him, replacing some of his human features.

Although the Green Man is one of the most common artistic motifs in 13th and 14th century churches around the U.K. and Europe, the story we tell about him today is overtly pagan — a symbol of spring and rebirth, or of nature’s ultimate supremacy over humanity. His connection to the ancient history of the British Isles is up for debate, but his face on the invitation to an ostensibly Christian coronation ceremony is causing a bit of uproar.

Where Did the Name “Green Man” Originate?

But the Green Man is a tricky guy because although his face is everywhere, his reputation as a powerful pre-Christian nature deity was cooked up less than a century ago by a British aristocrat and folklore buff named Julia Somerset, or Lady Raglan. She named the foliate head seen in English churches the “Green Man,” and invented a fairytale about his origins in a 13-page article in the March 1939 issue of the journal “Folklore.”

In her article, Somerset not only assigned a name to the foliate head — she likely got “Green Man” from the many English pubs with that name — but also identified him as an ancient god of fertility and strength. She went on to speculate that ancient pagans might have engaged in ritual human sacrifice each May Day, identifying a male member of the community to represent the god, hanging the man from a tree or decapitating him and placing his severed head in a tree.

Of course, there is no scholarly evidence to back up Somerset’s claims, but the gruesome story of pagan brutality and hedonism became wildly popular in the U.K. Since then, the Green Man has been plastered all over English pubs, inns, gardens and music festivals — there is a Green Man music festival in the U.K., and the Burning Man Festival in the U.S. made the Green Man its theme in 2007.

If the foliate head did in fact represent a powerful pagan god for whom the ancients ritualistically decapitated people, it really would send a bit of a disturbing coronation message; however, that’s almost certainly not the case. Depictions of leafy-headed men are by no means unique to the U.K. — versions of the foliate head have been found in sixth-century Istanbul, alongside Greek depictions of Dionysis.

So, why is the Green Man found in so many Christian churches throughout Europe? Early Christians likely saw the Green Man as a symbol of the cyclical nature of Christianity, as a nature-centric representation of the Holy Spirit which breathes life into the world, and the leaves, vines and flowers flowing from him a symbol of rebirth.

No matter where or when the Green Man came from, he has become a neopagan icon, a symbol of English folklore, and eventually was adopted by the New Age movement in the 1960s. He might have made his way into hundreds of churches all over Europe, but his roots are vague, however inspiring of countercultural nature worship. Modern pagans sometimes worship him, however, which does make his visage an unusual choice for a coronation invitation, because it seems to be inviting controversy.

Perhaps by reading “Robin Hood” or “Sir Gawain and the Green Knight,” we might learn more about what the Green Man has to teach us because, although he may be watching, the mysterious Green Man isn’t talking.

Source

😈 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE & Colored Flags of Islamic Countries & Oromos of Ethiopia

🐎 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE (Revelation Chapter 6)

  • ☠ White – Mohammed
  • 😡 Red – Abu Bakar
  • 🌚 Black – Umar
  • 🤢 Pale Green – Uthman

🔥 4 stands for judgment of men and their sins.

  • ☠ White – terror and war
  • 😡 Red – chaos and murder
  • 🌚 Black – famine and disease
  • 🤢 Pale sickly Green is DEATH and HELL

This is exactly what’s taking place in Northern Ethiopia. The Islamic Oromos of Abiy Ahmed Ali starving ancient Christians of Tigray, Ethiopia to death.

❖❖❖ [Revelation Chapter 6:8] ❖❖❖

“And I looked, and behold a pale horse: and his name that sat on him was Death, and Hell followed with him. And power was given unto them over the fourth part of the earth, to kill with sword, and with hunger, and with death, and with the beasts of the earth.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Shocking Moment፡ Out-of-Control Horse Rams into Crowd During Coronation Procession | The 4 Horsemen of The Apocalypse

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 8, 2023

🐎 አስደንጋጭ ሁኔታ፤ በንግሥናው ሂደት ወቅት ከቁጥጥር ውጪ የሆነው የንጉሥ ቻርለስ ፈረስ ሕዝቡን አተራመሰው | የአራቱ ምጽአት ፈረሰኞች

🐎 ታች በሚገኘው ቪዲዮ ላይ ያከልኩበትና በመጨረሻው ክፍል ላይ ገብተን ማየት ያለብን አስደናቂ ክስተት፤የአራቱ ምጽአት ፈረሰኞች መሀመድና ሦስቱ ካሊፎቹ መሆናቸውን የሚያወሳ ነው ፥ ድንቅ ነው፤

  • መሀመድ (ነጭ ፈረስ)
  • 😡 አቡባከር (ቀይ ፈረስ)
  • 🌚 ኦማር (ጥቁር ፈረስ)
  • 🤢 ኡትማን/ኡስማን(አረንጓዴ ፈረስ)

እንግዲህ ቅዱስ ዮሐንስ እንደጠቆመን ከምድር በአራተኛው ላይ ሥልጣን የተሰጣቸው የእስላማውያኑ ካሊፎች ናቸው።

የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ በጽዮናውያን ላይ ይፈጽም ዘንድ የተሰጠውን ሥልጣን እየተገበረ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው፤ የኦሮሞ እስላሞችና መናፍቃን ጥንታውያኑን የአክሱም ጽዮናውያንን በሰይፈና በራብም በሞትም እየገደሏቸው ነው። ሰብሎቻቸውን፣ ከብቶቻቸውን፣ ንብረቶቻቸውን እና ገንዘባቸውን ሁሉ እየነጠቋቸውና እያወደሙባቸው ነው። ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት እነ አቡባከር በስደት ወደ ውቅሮ አካባቢ ሲመጡ እስልምናንና የዋቄዮአላህ መንፈሱን ለማሰራጨት/ለማስፋፋት ነበር ተል ዕኳቸው። ነገር ግን የአስኩም ጽዮናውያን መሀመዳውያኑን በእግድነት እጃቸውን ዘርግተው ከማስተናገድ ውጭ የክርስቶስ ደቀ መዛሙርት ናቸውና እስልምናን ለመቀበል ፈቃደኞች አልነበሩም፤ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን እንኳንም አልተቀበሉ፤ በተቃራኒው፤ የእስልምና ነቢይ መሀመድ እና የአሊ የመጀመሪያ የአጎት ልጅ ኡበይድአላህ ኢብኑ ጃህሽእስልምናን ትቶ ክርስትናን የተቀበለው ኢትዮጵያ በነበረበት ወቅት ነበር። ክርስትናን የተቀበለ የመጀመሪያው ሙስሊም። ይህ በጣም ያስቆጣው የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አውሬ ዛሬ ጽዮናውያንን በመበቀል ላይ ይገኛል!ለአጭር ጊዜ ቢሆንም። መከራው ሲያበቃ ጽዮናውያን የቀረውን “አል ነጃሺ” የተሰኘ የሰይጣን ማደሪያ ማጥፋት ግድ ይሆንባቸዋል። መቻቻል የሚባል ነገር የለም፤ እንዳለፈው መኖር አክትሞለታል!

እንግዲህ ይህን የመሰለ መስተንግዶ የተደረገላቸው መሀመዳውያን አረቦች ግን እስልምናቸውን ሲያስፋፉም ሆነ ሲገድሉ፣ በመሬት ንጥቂያም ላይ ሲሰማሩ ርኅራኄ ያደረገችላቸውን ኢትዮጵያ በርኅራኄ አይን አይተዋት አያውቁም። ብዙ አረቦች “ኢትዮጵያ ስላስጠጋቻችሁ እሷን አትንኩ” ብሎ መሀመድ ተናግሯል ሲሉ ይደመጣሉ። ይሁንና ከእስልምና በኋላ አረቦች ኢትዮጵያን ሳይነኩ የሰነበቱበት ዘመን የለም። ከእስልምና ማንሰራራት በኋላ ኢትዮጵያ በእስልምና የደረሰባትን ውድቀት ሲመለከቱ ንጉሠ ነገሥቱ ለነዛ ለተሰደዱ አረቦች ያደረጉላቸው መስተንግዶ ከደግነትም አልፎ የየዋህነት/የሞኝነት/አጠንቅቆ ያለማወቅ እንደነበር አዙሮ ለሚያይ ሁሉ ግልጽ ሆኖ ይታያል። ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን ዘርግተው አረቦቹን መቀበላቸው ለኢትዮጵያ ተናዳፊ እባብን እጅ ዘርግቶ እንደመቀበል ነው የሆነባት።

😈 ልብ እንበል፤ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጂኒ ጃዋርን ወደ መካ ልኮታል። ለሚያልሙላትና፤ ግራኝ ተልዕኮውን ሁሉ ከጨረሰ በኋላ ቢወገድ…” በሚል እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራቶችይመራ ዘንድ ዝግጅት ለማድረግና በባቢሎን ሳውዲ ቃልቻዎች እንዲቀባ ነው የተላከው። ድንጋይና ወራዳ ትውልድ እነዚህ አውሬዎች እየተቀባበሉና እያምታቱ እንዲህ ተጫወቱብህ! 😠😠😠

👉 ወራሪዎቹ ኦሮሞዎች (እባብ ገንዳዎች) ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ በአዲስ አበባ

💭 Tim Cohen: King Charles III is The Anti-Christ

💭 ቲም ኮኸን፤ ንጉስ ቻርለስ ሳልሳዊ ጸረ-ክርስቶስ ነው

👉 በጄኒ ዱቫል፤ መስከረም 15፣ 2022 ስለ ክርስቶስ ተቃዋሚው ርዕስ የተደረገ ቃለ ምልልስ።

  • ☆ Prince Charles in traditional Saudi sword dance
  • ☆ Prince Charles in traditional Omani sword dance

ቲም ኮኸን ልዑል ቻርለስ የማይታበል ጸረ-ክርስቶስ ስለመሆኑ ከአመታት በፊት መጽሐፍ ጽፎ ነበር። ከጥቂት አመታት በፊት መጽሐፉን አዘምኗል እና አሁን ዛሬ በሉሲፈራውያኑ የሚቀባው የንጉሥ ቻርለስ ዘውድ ንግስና የራዕይ ክስተቶችን እንዴት እንደሚያመጣ በሰፊው ይናገራል።

☪ ንጉስ ቻርለስ ሳልሳዊ የእስልምና ጸረ-ክርስቶስ ነቢይ መሀመድ ዘመድ ነው።

💭 ንግስት ኤልሳቤጥ II ከጸረ ከክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና ነብይ መሐመድ ጋር ዝምድና አላትን? የታሪክ ተመራማሪዎች ኤልሳቤጥ II የቤተሰቧን ዛፍ ከ ፵፫/43 ትውልዶች በመከታተል የእስልምና መስራች ዘር ነች ብለው ያምናሉ።

ንግሥት ኤልሳቤጥ እና ንግሥት ቻርሎት የኢትዮጵያ ዝርያ ያላቸው ሴቶች ነበሩ። እንግዲህ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚው ዝምድና ምናልባት በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ወረራ ወቅት ከዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ዲቃላዎች ጋር የተቆራኘ ሊሆን ይችላል። የንግሥታውያኑ ዘመዶች በወቅቱ ወደ ጎንደር አካባቢ ተጉዘው ነበር። ይህ በጣም አስገራሚ ክስተት ነው፤

ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ግራኝ ቀዳማዊ መላዋ ኢትዮጵያውያን እየወረረ ባዳከመበት ወቅት፤ ለእርዳታ መጥተው የነበሩት ፖርቱጋሎች በተለይ ሠፈረው የነበሩት ጎንደር አካባቢ ነበር። እነዚህ የፖርቱጋል ወታደሮች ከኢትዮጵያውያን ሴቶች ጋር የወሲብ ግኑኝነት በማድረግ በጊዜው ለኢትዮጵያ ያልተለመዱ እና ባይተዋር የነበሩትን ጨብጥን እና ቂጥኝን አስተላልፈውባቸው ነበር። እነዚህን የአባላዘር በሽታዎችን በግብረ ሥጋ ግንኙነት ፖርቱጋሎች በማስተላለፋቸው እጅግ በጣም የተዳከመው የጎንደር አካባቢ ሕዝብ ማምለጥ የቻለው ወደ ትግራይ አምልጧል(የእነ መለስ ዜናዊን አባቶች ጨምሮ ብዙ ታዋቂ ቤተሰቦች በትግራይ ሰፍረዋል)በጎንደር የቀረውና የተዳከመው ግን ለኦሮሞ/ጋላ ወረራ ሰለባ በመሆን ዛሬ የምናየውን የስጋ ማንነትና ምንነት ያለውን የአዛዜል ዲቃላ የኦሮማራ ማሕበረሰብ መፍጠር ችሏል።

💭 King Charles III Faces Pressure to Return Sacred Tabot / The Ark of The Covenant to Ethiopia

💭 አዲሱ ንጉሥ ቻርለስ ሳልሳዊየቃል ኪዳኑን ታቦት (ጽላተ ሙሴን)የሚወክለውን የተቀደሰውን ታቦት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ግፊት ተደረገበት።

🐎 The incident occurred as the King passed well-wishers lining the corner from Whitehall into the Mall in the Gold State Coach after the ceremony.

One of the horses following behind the carriage is seen rearing up after apparently becoming spooked, before moving backwards towards the pavement and slamming into the barriers separating the public from the road.

Military personnel ran toward the crowd to help, and a stretcher was picked up, but no-one appeared to be injured.

A female police officer looked to be helped by colleagues, and limped away from the area.

It came ahead of the event at Westminster Abbey which saw King Charles and Queen Camilla formally crowned.

🐎 The breed of horses used are known as Windsor Greys, and the names of those pulling the first carriage are Icon, Shadow, Milford Haven, Echo, Knightsbridge and Tyrone. The horses were dressed in royal blue for the occasion (the standard is usually red).

😈 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE & Colored Flags of Islamic Countries & Oromos of Ethiopia

🐎 THE FOUR HORSEMEN OF THE APOCALYPSE (Revelation Chapter 6)

  • ☠ White – Mohammed
  • 😡 Red – Abu Bakar
  • 🌚 Black – Umar
  • 🤢 Pale Green – Uthman

🔥 4 stands for judgment of men and their sins.

  • ☠ White – terror and war
  • 😡 Red – chaos and murder
  • 🌚 Black – famine and disease
  • 🤢 Pale sickly green is DEATH and HELL

This is exactly what’s taking place in Northern Ethiopia. The Islamic Oromos of Abiy Ahmed Ali starving ancient Christians of Tigray, Ethiopia to death.

❖❖❖ [Revelation Chapter 6:8] ❖❖❖

“And I looked, and behold a pale horse: and his name that sat on him was Death, and Hell followed with him. And power was given unto them over the fourth part of the earth, to kill with sword, and with hunger, and with death, and with the beasts of the earth.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Double Moon During Hossana ( Palm Sunday ) Celebrations

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2023

🌿𝐇𝐚𝐩𝐩𝐲 𝐇𝐨𝐬𝐚𝐧𝐧𝐚 (𝐏𝐚𝐥𝐦 𝐒𝐮𝐧𝐝𝐚𝐲)!🌿

Hossana ( Palm Sunday ) is celebration of entry of Jesus to Jerusalem riding a donkey. Children in Jerusalem sang Hossana praising Jesus Christ. Source: cnewa.org. The day is celebrated in a peculiar way. It’s very common to see laity wearing cube shaped palm ring and wearing palm stripe on the head.

The Feast of Hosanna -Palm Sunday has been celebrated in Ethiopia since the earliest days of Christianity. Celebrated a week before Easter, the day marks the beginning of the Holy Week and commemorates the triumphal entry of Jesus Christ with his disciples into Jerusalem. On this day Ethiopian Orthodox laities wear headbands of palm leaves, a reminder of the palm leaves that were laid by a huge crowd of people when Jesus arrived at Jerusalem. The best place to observe this ceremony in Ethiopia is at Entoto St. Mary Church in Addis Ababa and St. Mary Zion Church in Axum, where on the 28th November 2020 Muslim soldiers from Ethiopia, Eritrea and Somalia armed by Iran, UAE and Turkey went on the rampage and massacred over 1000 Orthodox Christians.

Axum, a Holy City in Ethiopia’s northern Tigray region, whose main Church of Our Lady Mary of Zion is believed by Ethiopian Orthodox Christians to hold The Biblical Ark of Covenant.

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሆሣዕና ፳፻፲፫ ዓ.ም + የ፳፻፲፪ ዓ.ም ተዓምር በጨረቃ ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2023

🌴 ሆሣዕና በአርያም | ሰማያዊ ልዑል አምላክ ትሑት ሆኖ ተገለጠ 🌴

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ገባ።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሆሣዕና በአርያም | ሰማያዊ ልዑል አምላክ ትሑት ሆኖ ተገለጠ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 8, 2023

🌴 ሰውን ከወደቀበት የበደል ጉድጓድ ያወጣው ዘንድ እግዚአብሔር ክንዱን ወደ ዓለም ላከ፡፡ ሰው ሆኖ የተገለጠው የእግዚአብሔር ክንድ በጉድጓድ ተጥሎ የነበረን በዚያም በሥጋ በነፍስ፤ በውስጥ በአፍአ ቆስሎ የነበረ አዳምን በትህትና ሁለተኛ አዳም ሆኖ በሥጋ የቆሰለውን በለበሰው ሥጋ ቆስሎ;በነፍስ የታመመውን በትምህርት አዳነ፡፡ ከእርሱ አስቀድሞ ሰውን ከሞት ወደ ሕይወት፤ ከባርነት ወደ ነፃነት የሚያመጣ ባለመኖሩ እርሱ ሁሉን የፈጠረ ሁሉን የሚያኖር እግዚአብሔር ሰው ሆኖ ለሰው መድኃኒት ሆነ፡፡ በሞቱም መድኃኒትነትን አሣየ፡፡ በነቢይ መድኃኒተ ፈነወ እግዚአብሔር ለሕዝቡ፤ እግዚአብሔር ለሕዝቡ መድኃኒትን ሰደደ፡፡ (መዝ.፻፲፥፱) ተብሎ የተነገረው ተፈጸመ፡፡

ክርስቶስ ባለ መድኃኒት ሆኖ በኃጢአት ለታመሙ ደቂቀ አዳም ሁሉ ሕይወትን ይሰጥ ዘንድ ወደዚህኛው ዓለም መጣ፡፡ በምድራዊ ሥርዓት እንደምናየው መድኃኒትና ባለ መድኃኒት እንደሚለያዩ አይደለም፡፡ ሁለቱንም እርሱ በመምጣቱ (ሰው በመሆኑ) ፈጸመ እንጂ፡፡ መድኃኒት አድርጎ ሥጋውን ደሙን የሰጠ እርሱ ነው፡፡ በካህናት አድሮ ሰው በንስሐ ሲመለስ መድኃኒት ወደሆነው ወደ ራሱ የሚመራ እርሱ ነው፡፡

ክርስቶስ መድኃኒት መሆኑ በሕማሙ እና በሞቱ ነው፡፡ በእመቤታችን ማኅፀን የተጀመረው የእርሱ መድኃኒትነት እና ፍቅሩ ፍፃሜውን ያገኘው በሕማሙ እና በሞቱ ነው፡፡ መሐሪ ንጉሥ እርሱ መሆኑን ይገልጥ ዘንድ በፈቃዱ ወደ ኢየሩሳሌም መጣ፡፡ ጌታ ወደ ኢየሩሳሌም ከመግባቱ አስቀድሞ ከኢየሩሳሌም ፲፮ ያህል ምዕራፍ በምትርቀው በቤተፋጌ ከደቀመዛሙርቱ ጋር ነበር፡፡

ከደቀ መዛሙርቱም ሁለቱን (ማለትም ጴጥሮስን እና ዮሐንስን) በፊታችሁ ወዳለችው መንደር ሂዱ ወዲያውም ወደ እርሷ ገብታችሁ ከሰው ማንም ገና ያልተቀመጠበትን ውርንጫ ታስሮ ታገኛላችሁ ፈትታችሁ አምጡልኝ፡፡ (ማር ፲፩፡፪) በማለት አዘዛቸው፡፡ ዳግመኛም ሰው ወዳልገባባት የተዘጋች የምሥራቅ ደጅ ወደ ምትባል ወደ ድንግል መጥቶ ዘጠኝ ወር ማኅፀኗን ከተማ አድርጎ እንደኖረ፤ ማኅየዊት ከምትሆን ሕማሙ በኋላም ሰው ባልተቀበረበት መቃብር እንደተቀበረ፤ አሁንም ጌታ ወደ ኢየሩሳሌም ለመግባት ማንም ሰው ያልተቀመጠባቸውን በሌላ መንደር የሚገኙ አህያንና ውርንጫን እንዲያመጡ ደቀመዛሙርቱን አዘዘ፡፡

የፍጥረት ሁሉ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በልደቱ እስትንፋሷን የገበረችለትን አህያ አሁን ደግሞ በፈቃዱ ስለ ሰው ሁሉ ሊሞት ሲል ንጉሥነቱን ሊያስመሰክርባት ወደደ፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እስከ ኢየሩሳሌም ድረስ ካለው ፲፮ ምዕራፍ አሥራ አራቱን በአህያ ላይ ሳይቀመጥ በእግሩ ሄደ፡፡ ከዚያም ሁለቱን ምዕራፍ በአህያ ላይ በመቀመጥ ከተጓዘ በኋላ የኢየሩሳሌምን መቅደስ ሦስት ጊዜ በውርጫዋ ላይ በመሆን ዞረ፡፡ በዚህም ለሰው ሁሉ ያለው ቸርነቱ፣ ሕግ የተሰጣቸው አይሁድ እና ሕግ ያልተሰጣቸው አሕዛብ ላይ እኩል ቀንበርን መጫን እንዳይገባ አጠየቀ፡፡

ወደ ኢየሩሳሌምም ሲሄድ ብዙ ሰዎች ልብሳቸውን በመንገድ ላይ አነጠፉ፣ ሌሎችም ከዛፍ ቅጠሎችን እየቆረጡ ያነጥፉ ነበር፡፡ (ማር. ፲፩፡፰)፡፡ ከዚያም ሰዎች ሆሣዕና በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው (ማር. ፲፩፡፱) በማለት አመሰገኑ፡፡ ይህም ዛሬ ለቤተ ክርስቲያን እኛ ክርስቲያኖች ቡሩክ ስሙ ለእግዚብሔር ወቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር፤ የእግዚአብሔር ስሙ ምስጉን ነው፡፡ እግዚአብሔር ነኝ ብሎ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ እርሱ ክርስቶስም ምስጉን ነው በማለት የአብ እና የወልድን መስተካከልን ገልጸን ጌታን እናመሰግናለን፡፡ ጌታን የሚከተሉት ሰዎች ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር (ማር.11፲፩፡፲) ይኸውም በልዕልና፣ በሰማይ ያለ መድኃኒት፣ ከሰማይ የመጣ መድኃኒት ማለት ነው፡፡

የእግዚአብሔር ፍቅር እና መሓሪ መሆን በክርስቶስ ሕማም እና ሞት ከመቼውም ጊዜ በላይ ተገልጧል፡፡ ክርስቶስ የተቀበለው ሕማም እና ሞት የእርሱን አምላክነት እና ንጉሥነት አልሸሸገውም፡፡ እንደውም ዙፋኑን መስቀል በማድረግ ንጉሥነቱን በመድኃኒትነቱ ገልጿል እንጂ፡፡ በነቢይ እግዚአብሔርሰ ንጉሥ ውእቱ እምቅድመ ዓለም ወገብረ መድኃኒተ በማዕከለ ምድር፣ እግዚአብሔር ከዓለም አስቀድሞ ንጉሥ ነው፤ በምድር መካከልም መድኃኒትን አደረገ መዝ. ፸፫፤፲፪ ተብሎ የተነገረው እግዚአሔብር ድኅነትን በፈጸመበት ማዕከለ ምድር ሲሰቀል በመድኀኒትነቱ ንጉሥነቱን መግለጡን ያመለክታል፡፡ ዳግመኛም አንሰ ተሰየምኩ ንጉሠ በላዕሌሆሙ በጽዮን በደብረ መቅደሱ፤ እኔ ንጉሥ ሆኜ ተሸምኩ በተቀደሰው ተራራ ላይ (መዝ.፪፡፮) ተብሎ የተነገረው ኦርቶዶክሳውያን አበው እነርሱ (አይሁድ) ሰቅለነው ገድለነው ኋላ ፈርሶ በስብሶ ይቀራል ይሉኛል እንጂ እኔ ደብረ መቅደስ በምትባል በመስቀል ላይ ነግሻለሁ በማለት ይተረጉሙታል፡፡

ጌታ ንግሥናው ክብሩ የተገለጠበት ሆነ እንጂ መታመሙ እና መሞቱ ውርደት ክብሩንም የሚሸሽግ አይደለም፡፡ ሊቁ ዮሐንስ አፈወርቅ ይትባረክ እግዚአብሔር ዘሰመየ ሕማማት ወልዱ ክብረ ወስብሐት፣ የልጁን ሕማማት ክብርና ምስጋና አድርጎ የሰየመ እግዚአብሔር ይመስገን አለ፡፡ እኛን ያከበረበት በመሆኑ ሕማሙ ክብር እንደተባለ እናስተውል፡፡ በመስቀል ላይ ሆኖም በቀኝ የተሠቀለው ወንበዴ አቤቱ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ (ሉቃ ፳፬ )በማለት ንጉሥነቱ መስክሮለታል፡፡ ለዚህ ነው ጌታ ወደ ኢየሩሳሌም በምስጋና መግባቱ መድኃኒትነቱን እና ንጉሥነቱን ያሳያል ያልነው፡፡ ዳግመኛም ሁሉን የያዘ ጌታ በአህያ ላይ መቀመጡ ትህትናው ያስረዳል፡፡ ሊቁ ቅዱስ ያሬድ ዘይነብር ዲበ ኪሩቤል ዲባ ዕዋለ አድግ ነበረ፡፡ በማለት ሰማያዊ ልዑል አምላክ ትሑት ሆኖ እንደተገለጠ ተናገረ፡፡

ጌታ ከመድኃኒትነቱ የተነሣ ድንቅ የሆኑ እና ተአምራትን ለሰዎች አሳየ (ገለጠ)፡፡ እም ሆሳዕናሁ አርአያ ተአምረ ወመንክረ (ቅዳ. ጎርጎ.ዘኑሲስ) እንዲል፡፡ ይኸውም በአህያ ተጭኖ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ አእምሮ ጠባይዕ ያልቀናላቸው ሕፃናት ዕውቀት ተገልጾላቸው ሆሳዕና በአርያም እያሉ ጌታ በማመስገናቸው ነው፡፡ ዳግመኛም በከሃሊነቱ መናገር ለማይችሉ ዕውቀት ለሌላቸው ድንጋዮች ዕውቀት ተሰጥቷቸው መናገር ችለው ጌታን አመስግነዋል፡፡ እርሱ የባሕርይ አምላክ መሆኑ በሰውነቱም ቀድሞ በበደል ምክንያት ለሰው ከመገዛት ውጪ የሆኑ ፍጥረታት ዳግመኛ በሥጋዌ ለሰው እንደተገዙ ከዚህ ሁሉ ማስተዋል ይገባል፡፡

ጌታ ከመድኃኒትነቱ የተነሣ ልጅነት እና ተአምራት ማድረግን ገለጸ፡፡ እም ሆሳዕናሁ አርአያ ጸጋ ወኅይለ እንዲል (ቅዳሴ ጎርጎ. ዘኑሲስ)፡፡ የእርሱ ማዳን ከሰው ተወስዶበት የነበረ የጸጋ ልጅነት እንዲመለስለት አድርጋ በልጅነት ላይ ገቢረ ተአምራት (ተአምራትን ማድረግ) ገልጿል፡፡ ይኸውም እርሱ በረድኤት አድሮባቸው ድንቅ ተአምራትን ለሚያደርጉ ቅዱሳን መሠረት ነው፡፡ በተጨማሪም ልጅነትን ካገኙ በኋላ በበደል ሲገኙ ለንስሓ የሚሆን እንባን ሠጠ፡፡ እምሆሳዕናሁ ወሀበ ፈልፈለ አንብዕ ለኅጥአን እንዲል (ቅዳሴ ጎርጎ. ዘኑሲስ) ይኸውም የበደሉትን ያከብራቸው ዘንድ፣ ኀጥአንን ከኃጢአታቸው ያነጻቸው ዘንድ እንዲሁም የሳቱትን በንስሐ ይመልሳቸው ዘንድ ነው፡፡

ዳግመኛም ጌታ መድኀኒት ከመሆኑ የተነሣ ለዕውራን ዳግመኛ ብርሃንን ሰጠ፡፡ ይኸውም ለጊዜው በተፈጥሮ ዐይን ተሰጥቷቸው የታወሩትን ፈውሶ በሥጋ ብርሃን መስጠቱ ሲሆን፤ ፍጻሜው ግን በነፍስ ዕውቀትን ከማጣት የተነሣ ዕውራን የነበሩትን ትምህርትን; ዕውቀትን ገለጸላቸው፡፡ ይኸውም የእርሱ ገንዘቡ ስለሚሆን አንድነት ሦስትነት፣ አምላክነቱን መድኃኒት መሆኑን ገለጠላቸው ማለት ነው፡፡

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Birds Were Flying Incessantly Over Turkey’s Oldest Mosque Before it Was Destroyed by Earthquake

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2023

☪ በመሬት መንቀጥቀጥ ከመውደሙ በፊት በቱርክ ጥንታዊ መስጊድ ላይ ወፎች ያለማቋረጥ ይበሩ ነበር

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰]❖❖❖

  • ፩ ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች።
  • ፪ በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች፤
  • ፫ አሕዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና፥ የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ የምድርም ነጋዴዎች ከቅምጥልነትዋ ኃይል የተነሳ ባለ ጠጋዎች ሆኑ ብሎ ጮኸ።

☪ Muslims living in Antakya are very upset. Habib-I Nejjar Mosque, Turkiye’s oldest mosque, built in the 7th century, was also destroyed. Many local Muslims were killed by the earthquake.

“This mosque means so much to us. In every province, we believe that there is a holy person protecting us. This Habib-I Nejjar mosque is so valuable to us Muslims. On Qadr Night (the most holiest day of the year and Ramadan month) we used to come here for prayers. I was wondering how our mosque was as I heard it was in a bad condition.” says Havva Pamukcu, a local Muslim worshiper.

❖❖❖[Revelation 18:2]❖❖❖

„And [an angel] cried mightily with a loud voice, saying Babylon the great is fallen, is fallen, and has become a habitation of demons, a prison for every foul spirit, and a cage for every unclean and hated bird!”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Revelation 16-The 7 Bowls: They That Worship & Pray to The Kaaba in Mecca Will Face God’s Wrath Soon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 12, 2023

ራእይ ፲፮ ፥ ፯ቱ ጽዋዎች፤ መካ ወደሚገኘው ጥቁሩ የካዕባ ድንጋይ የሚሰግዱ ወይም የሚጸልዩ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣባችዋል።

የዮሐንስ ራእይ ፲፮ የእግዚአብሔር ቁጣ ፅዋዎች

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮]❖❖❖

  • ፩ ለሰባቱም መላእክት። ሄዳችሁ የእግዚአብሔርን ቁጣ ጽዋዎች በምድር ውስጥ አፍስሱ የሚል ታላቅ ድምፅ ከመቅደሱ ሰማሁ።
  • ፪ ፊተኛውም ሄዶ ጽዋውን በምድር ውስጥ አፈሰሰ፤ የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ክፉኛ የሚነዘንዝ ቍስል ሆነባቸው።
  • ፫ ሁለተኛውም ጽዋውን በባሕር ውስጥ አፈሰሰ፤ እንደ ሞተም ሰው ደም ሆነ፥ በባሕርም ከሚኖሩት ሕይወት ያለበት ነፍስ ሁሉ ሞተ።
  • ፬ ሦስተኛውም ጽዋውን በወንዞችና በውኃ ምንጮች ውስጥ አፈሰሰ፤ እነርሱም ደም ሆኑ።
  • ፭ የውኃውም መልአክ። ያለህና የነበርህ ጌታ ሆይ፥ ቅዱስ ሆይ፥ እንዲህ ስለፈረድህ ጻድቅ ነህ፤
  • ፮ የቅዱሳንና የነቢያትን ደም ስላፈሰሱ ደምን ደግሞ አጠጥተሃቸዋል፥ የሚገባቸው ነውና ብሎ ሲናገር ሰማሁ።
  • ፯ ከመሰዊያውም። አዎን፥ ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ፥ ፍርዶችህ እውነትና ጽድቅ ናቸው ብሎ ሲናገር ሰማሁ።
  • ፰ አራተኛውም ጽዋውን በፀሐይ ላይ አፈሰሰ፤ ሰዎችንም በእሳት ልታቃጥል ተሰጣት።
  • ፱ ሰዎችም በታላቅ ትኵሳት ተቃጠሉ፥ በነዚህም መቅሠፍቶች ላይ ሥልጣን ያለውን የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ፥ ክብርንም እንዲሰጡት ንስሐ አልገቡም።
  • ፲ አምስተኛውም ጽዋውን በአውሬው ዙፋን ላይ አፈሰሰ፤ መንግሥቱም ጨለማ ሆነች ከስቃይም የተነሳ መላሶቻቸውን ያኝኩ ነበር፥
  • ፲፩ ከስቃያቸውና ከቍስላቸውም የተነሳ የሰማይን አምላክ ተሳደቡ፥ ከስራቸውም ንስሐ አልገቡም።
  • ፲፪ ስድስተኛውም ጽዋውን በታላቁ ወንዝ በኤፍራጥስ ላይ አፈሰሰ፤ ከፀሐይም መውጫ ለሚመጡ ነገሥታት መንገድ እንዲሰናዳላቸው ውኃው ደረቀ።
  • ፲፫ ከዘንዶውም አፍና ከአውሬው አፍ ከሐሰተኛውም ነቢይ አፍ ጓጕንቸሮች የሚመስሉ ሦስት ርኵሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ፤
  • ፲፬ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸውና፥ በታላቁም ሁሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደ ሚሆነው ጦር እንዲያስከትቱአቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገሥታት ይወጣሉ።
  • ፲፭ እነሆ፥ እንደ ሌባ ሆኜ እመጣለሁ፤ ራቁቱን እንዳይሄድ እፍረቱንም እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።
  • ፲፮ በዕብራይስጥም አርማጌዶን ወደሚባል ስፍራ እስከተቱአቸው።
  • ፲፯ ሰባተኛውም ጽዋውን በአየር ውስጥ አፈሰሰ፤ ከመቅደሱም ውስጥ። ተፈጽሞአል የሚል ታላቅ ድምጽ ከዙፋኑ ወጣ።
  • ፲፰ መብረቅና ድምጽም ነጎድጓድም ሆኑ፥ ትልቅም የምድር መናወጥ ሆነ፤ ሰው በምድር ከተፈጠረ ጀምሮ እንዲህ ያለ ታላቅ መናውጥ ከቶ አልነበረም፤ ከሁሉ በለጠ።
  • ፲፱ ታላቂቱም ከተማ በሦስት ተከፋፈለች፥ የአሕዛብም ከተማዎች ወደቁ። ታላቂቱም ባቢሎን የብርቱ ቍጣው ወይን ጠጅ የሞላበትን ጽዋ እንዲሰጣት በእግዚአብሔር ፊት ታሰበች።
  • ፳ ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ ተራራዎችም አልተገኙም።
  • ፳፩ በሚዛንም አንድ ታላንት የሚያህል ታላቅ በረዶ በሰዎች ላይ ከሰማይ ወረደባቸው፤ ሰዎቹም ከበረዶው መቅሰፍት የተነሳ እግዚአብሔርን ተሳደቡ፥ መቅሰፍቱ እጅግ ታላቅ ነውና።

😇 ዛሬ የምንወደው ወንጌላዊ የቅዱስ ዮሐንስ ዕለት ነው። የቅዱስ ዮሐንስ ራዕይ አንድ በአንድ እውን ይሆነ ነው።

ራእይ ፲፮ በጌታ ቀን ስለ ሰባቱ የእግዚአብሔር ቁጣ ጽዋዎች ይናገራል።

በመካ ወደሚገኘው ካዕባ ጥቁር ድንጋይ የሚሰግዱ እና የሚጸልዩ ሰዎች የእግዚአብሔር ቁጣ ይገጥማቸዋል።

የፊተኛውም መልአክ ሄዶ ጽዋውን በምድር ላይ አፈሰሰ፤ የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ላይ አስቀያሚና የሚያቃጥል ቍስል ሆነባቸው። ሁለተኛውም ጽዋውን በባሕሩ ላይ አፈሰሰ፥ እንደ ሙትም ደም ተለወጠ፥ በባሕርም ውስጥ ያለው ሕያዋን ፍጡር ሁሉ ሞተ።

ሁለተኛው መለከት (ራእይ ፰፥፰፡፱) እና ሁለተኛው ጽዋ ስለ “ባሕር” ይናገራል። በራዕይ “ባሕር” መንፈሳዊው ዓለም ነው። በሁለተኛው መለከት፣ አንድ ትልቅ ተራራ (በኣል ወደ ሲኦል የወረደው አውሬ) ወደ ባሕር ተላከ። በብሉይ ኪዳን ተራራ ባቢሎንን እና በኣልን ለማመልከት ያገለግላል። ነቢዩ ኤርምያስ (፶፩፥፳፭) ለባቢሎን እንዲህ ይላል። ምድርን ሁሉ የምታጠፋ አንተ አጥፊ ተራራ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር።

የራዕይ ትንቢት ካባ ይናገራል የጥቁር ድንጋይ ነው። ሐሰተኛው ነቢይ ሙሐመድ የካባ ጥቁር ድንጋይ ምስል ይናገራል ብሏል።

😈 መሐመድ እንዳለው፤ ካባ የሚናገረው በመካ ውስጥ ያለው ጥቁር ድንጋይ ነው።

መዳን የፈለገ ግን የእግዚአብሔርን ልጅ የኢየሱስን ቃል ያዳምጥ።

መሐመድ ጥቁሩ ድንጋይ በካዕባ ውስጥ አስቀመጠ። መሐመድ እንደሚናገር ተናግሯል። ኢስላማዊ ትውፊት መሐመድ ይህን እንዴት እንዳደረገ በዝርዝር ይገልፃል። የቁረይሽ ጎሳዎች ካዕባን እንደገና ሲገነቡ ህንጻው ወደ ጥቁር ድንጋይ ደረጃ ሲደርስ ውዝግብ ተፈጠረ። ጥቁሩ ድንጋይን ወደ ቀድሞ ቦታው ለመመለስ ማን ብቁ ነው በሚለው ጉዳይ ላይ ተለያዩ። የእርስ በርስ ጦርነት ሊነሳ ነበር። እርስ በርስ ለመፋለም ወስነዋል። ነገር ግን የጎሳ ሽማግሌዎች ቁረይሾች በበሩ በመጣው የመጀመሪያው ሰው ፍርድ ላይ እንዲስማሙ ጠየቁ እና ሁሉም በዚህ ሀሳብ ተስማሙ። በዚህ በር መጀመሪያ የመጣው ነቢዩ ሙሐመድ ናቸው።

መሐመድ ጥቁሩ ድንጋይን በጨርቅ መሃል አስቀመጠው እና የእያንዳንዱን ጎሳ ተወካይ አንዱን የጨርቁን ጠርዝ እንዲይዝ እና ወደ ቦታው እንዲጠጋው ጠየቀ። ከዚያም መሐመድ በእጁ አንስቶ ወደ ቀድሞ ቦታው መለሰው። መሐመድ በራእይ ፲፫፥፲፬፡፲፭ የተነገረውን የሐሰተኛ ነቢይ ትንቢት በአካል በመቅረጽ በትክክል የፈጸመው በዚህ መንገድ ነበር።

ራእይ ፲፫፥፲፬፡፲፭ ለፊተኛው አውሬ እንዲሠራ ሥልጣን ስለተሰጠው በምድር የሚኖሩትን አሳታቸው። በሰይፍ ቆስሎ በሕይወት ለነበረው አውሬ ምስል እንዲያቆሙ አዘዘ። ምስሉ ይናገር ዘንድ ለምስሉም የማይሰግዱ ሁሉ እንዲገደሉ ለሁለተኛው አውሬ ለፊተኛው አውሬ ምስል እስትንፋስ እንዲሰጥ ሥልጣን ተሰጠው።

ሙስሊሞች በቀን አምስት ጊዜ ወደ ምስሉ መጸለይ ይጠበቅባቸዋል. ለመስገድ መካን ፊት ለፊት መግጠም ብቻ በቂ አይደለም። ምስሉን በትክክል መጋፈጥን ለማረጋገጥ የካባ ጥቁሩ ድንጋይ ምስል ትክክለኛ መጋጠሚያዎች በጂፒኤስ መሳሪያዎች ውስጥ ጥቅም ላይ ይውላሉ።

😈 መሐመድ የካባን ጥቁር ድንጋይ መንካት ኃጢአትን ይቅር ይላል።

ኢስላማዊ ሀዲስ (ሐዲሥ የመሐመድ ንግግር መዝገቦች ነው) እንደዘገበው ጥቁር ድንጋይ ከአላህ ዘንድ ልዩ ኃይል አለው።

ሀዲስ እንደዘገበው የአላህ መልእክተኛ (..) እንዲህ ብለዋል፡– “ጥቁር ድንጋይ ከጀነት የመጣ ነጭ ሩቢ ነው፤ የጠቆረው ድንጋዩን በነኩ ሰዎች ኃጢአት ብቻ ነው።

ጥቁር ድንጋይን መንካት የኃጢአት ማስተሰረያ ነው።” (ሌላ ሀዲስ መሀመድ የተናገረውን አልቲርሚዚ ዘግበውታል)

ጥቁር ድንጋይ የአላህ ቀኝ እጅ ነው” (ሌላ ሀዲስ ሙሐመድን ጠቅሶ)

የምስሉ እና ምልክቱን መንፈሳዊ ጠቀሜታ ለመረዳት ለእውነተኛው አምላክ አስጸያፊ ነገር ግን እጅግ በጣም አስፈላጊ ለሆኑት የሐሰት አምላክን የሚያመልኩ መሆናቸውን መረዳት አለብን። በሌላ አነጋገር፣ ለክርስቶስም ሆነ ለክርስቶስ ተቃዋሚው አስፈላጊ ናቸው። ኢስላማዊው ሻሃዳ (ምልክቱ) እና በየእለቱ ጸሎት እና ወደ ካባ የሚደረግ ጉዞ (ምስሉ) የአምስቱ የእስልምና ምሰሶዎች ቁልፍ የአምልኮ ክፍሎች ናቸው።

ስለ አውሬው ምስል ማስጠንቀቂያ በራዕይ ስምንት ጊዜ ተሰጥቷል። ( ራእይ ፲፫፥፲፬፣ ራእ ፲፫፥፲፭፣ ራእይ ፲፬፥፱፣ ፲፬፥፲፩፣ ራእይ ፲፭፥፪፣ ራእይ ፲፮፥፪፣ ራእይ ፲፱፥፳ እና ራእይ ፳፥፬) የሐሰት ምስል በአካል ለማምለክና ለማክበር ይጠቅማል። ሰይጣን፣ እና ምስሉን በማምለክ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከባድ ቅጣት አለ። ይህ ምስል በመካ ሳውዲ አረቢያ መሀመድ ያዘጋጀው የካባ ጥቁሩ ድንጋይ ነው።

ራእይ ፲፬፥፲፩፣ የሥቃያቸውም ጢስ ለዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ይወጣል፥ ለአውሬውና ለምስሉም የሚሰግዱ የስሙንም ምልክት የሚቀበል ሁሉ ቀንና ሌሊት ዕረፍት የላቸውም።

😈 እንደ አጭበርባሪው የክርስቶስ ተቃዋሚ እንደ መሐመድ አባባል የካባ ጥቁር ድንጋይ ምስል ይመሰክራል።

በሐዲሥ ውስጥ፣ አልቲርሚዚ መሐመድ ጥቁሩ ድንጋይ ይናገራል ሲል ዘግቧል። መሐመድ ጥቁሩ ድንጋይ እንደሚናገር ሲናገር—በራእይ፲፫፥፲፬፡፲፭ ላይ በኢየሱስ የተነገረው የተጨማሪ ትንቢት ፍጻሜ ነው። ሀጅሬአስወድ በታላቁ የመካ መስጊድ ካባ ግቢ ውስጥ ለጥቁር ድንጋይ አረብኛ ነው።

ኢየሱስ የሐሰተኛው ነቢይ ምስል እንደሚናገር አስጠንቅቆናል። መሐመድ በካእባ ውስጥ ያለው የጥቁር ድንጋይ ምስል ይናገራል የሚለው የእስልምና ሀዲስ ዘገባ። ይህ ማስረጃ ነው መሐመድ ስለ ሐሰተኛው ነቢይ ከኢየሱስ የተሰጡትን ማስጠንቀቂያዎች የበለጠ መፈጸሙን ያሳያል።

🔥 The Apocalypse of John ✞

Today 12th January (Ter 4, Ethiopian Calendar) the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church celebrates the annual feast day of St. John The Evangelist.

Revelation 16 Tells of The Seven Bowls of God’s Wrath on The Day Of The Lord.

💭 The first angel went and poured out his bowl on the land, and ugly, festering sores broke out on the people who had the mark of the beast and worshiped its image. The second angel poured out his bowl on the sea, and it turned into blood like that of a dead person, and every living thing in the sea died.

The second trumpet (Revelation 8:8-9) and second bowl deal with the “sea.” In Revelation the “sea” is the spiritual world. In the second trumpet, a huge mountain (Baal the beast sent down to Sheol) is sent into the sea. A mountain is used in the Old Testament to symbolize Babylon and Baal. The prophet Jeremiah (51:25) says to Babylon; “I am against you, you destroying mountain, you who destroy the whole earth,” declares the Lord.”

The Blackstone Kaaba Speaks. The false prophet Mohammad Said the Kaaba Blackstone Image Will Speak

Just as JESUS CHRIST Said

Kaaba speaks is the Blackstone in Mecca. Mohammad said this. Listen to the words of Jesus–the Son of God.

Mohammad placed the Blackstone in the Kaaba. Mohammad said it would speak. Islamic tradition gives a detailed account of how Mohammad did this. When the Quraysh tribes were re-constructing the Kaaba, a dispute arose when the building reached the level of the Blackstone. They differed on the issue of who was eligible to restore the Blackstone to its original place. A civil war was about to break out. They had made up their minds to fight one another. But tribal elders asked the Quraysh to agree on the judgment of the first person to come through the gate, and they all agreed on this suggestion. The first to come through this gate was the prophet Mohammad.

Mohammad placed the Blackstone in the middle of a piece of cloth, and asked a representative of each tribe to hold one of the edges of the cloth and raise it close to its place. Then Mohammad picked it up with his hands and restored it to its original place. This was how Mohammad precisely fulfilled the False prophet prophecy in Revelation 13:14-15 by physically setting up the image.

Revelation 13:14-15 Because of the signs it was given power to perform on behalf of the first beast, it deceived the inhabitants of the earth. It ordered them to set up an image in honor of the beast who was wounded by the sword and yet lived. The second beast was given power to give breath to the image of the first beast, so that the image could speak and cause all who refused to worship the image to be killed.

Muslims are required to pray to the image five times per day. It is not enough to face Mecca to pray. The exact coordinates of the Kaaba Blackstone image are used in GPS devices to be sure to precisely face the image.

😈 MOHAMMAD SAID TOUCHING THE KAABA BLACKSTONE FORGIVES SIN

Islamic Hadith (hadith are a record of the sayings of Mohammad) report the Blackstone has special powers from Allah.

Hadith report that Messenger of Allah (Mohammad) said: “The Blackstone is a white ruby from paradise, it was only blackened due to the sins of the those who touched the stone.”

“Touching the Blackstone is an expiation for sins.” (another Hadith recording what Mohammad said narrated by al-Tirmidhi)

“The Blackstone is the right hand of Allah most high.” (another Hadith quoting Mohammad)

To understand the spiritual importance of the image and the mark, we must understand they are an abomination to the true God, and yet most important to those that worship a false god. In other words, they are important to both Christ and the antichrist. The Islamic Shahada (the mark) and daily prayer and pilgrimage to the Kaaba (the image) are key worship parts of the Five Pillars of Islam.

A warning about the image of the beast is given eight times in Revelation. (Rev 13:14, Rev 13:15, Rev 14:9, Rev 14:11, Rev 15:2, Rev 16:2, Rev 19:20 and Rev 20:4) The false image used to physically worship and honor Satan, and there is severe punishment from God for worshiping the image. This image is the Kaaba Blackstone set up by Mohammad in Mecca, Saudi Arabia.

Rev 14:11 (NIV) And the smoke of their torment will rise forever and ever. There will be no rest day or night for those who worship the beast and its image, or for anyone who receives the mark of its name.

😈 MOHAMMAD SAID THE KAABA BLACKSTONE IMAGE WILL TESTIFY

In the Hadith, al-Tirmidhi records that Mohammad said the Blackstone will speak. When Mohammad said the Blackstone would speak–it was a direct fulfillment of additional prophecy given by Jesus in Revelation 13:14-15. The Hajre-Aswad is Arabic for the Blackstone, in the Kaaba courtyard of the Great Mosque of Mecca.

Jesus warned us that the False Prophet’s image will speak. The Islamic Hadith record that Mohammad said the Blackstone image in the Kaaba will speak. This is proof Mohammad fulfilled even more warnings from Jesus about the False Prophet.

In his Hadith, al-Tirmidhi records that Mohammad (the “Messenger of Allah”) said the Blackstone would have eyes and a tongue, and will speak. He said the Blackstone will testify as to those who touched in truth, or sincerity. Muslims around the world still believe this today.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመሬት መንቀጥቀጡ በዮሐንስ ራዕይ ላይ በተጠቀሱት ሰባቱ የእስያ አብያተ ክርስቲያናት | ድንቅ ነው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 31, 2020

በቱርክ እና ግሪክ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀ ልክ በዮሐንስ ራእይ መጽሐፍ ውስጥ በተጠቀሱት የ፯/ 7ቱ አብያተ ክርስቲያናት አካባቢ መሆኑ እጅግ በጣም የሚያስገርምና ብዙ ነገር የሚናገር ነው። በግሪኳ ፍጥሞ (Patmos) ደሴት ነበር ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ የራእይን መጽሐፍ የፃፈው። በቱርክ ደግሞ በመንቀጥቀጡ ክፉኛ የተመታቸው ክፉኛ የተመታችው ስሚረነስ (Smyrna) ፯ቱ አብያተክርስቲያናት ከሚገኙባት ቦታዎች አንዷ ናት። ዛሬ ኢዝሚር ትባላለች። የክርስቶስ ተቃዋሚውና የሀሰተኛው ነብይ መሀመድ የልደት ቀን በሚከበርበት (መውሊድ) ዕለት መከሰቱ ደግሞ ያለምክኒያት አይደለም። ዋ! ዋ! ዋ!

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፩፥፱]

እኔ ወንድማችሁ የሆንሁ ከእናንተም ጋር አብሬ መከራውንና መንግሥቱን የኢየሱስ ክርስቶስንም ትዕግሥት የምካፈል ዮሐንስ ስለ እግዚአብሔር ቃልና ስለ ኢየሱስ ምስክር ፍጥሞ በምትባል ደሴት ነበርሁ።”

👉ከሦስት ሳምንታት በፊት እነዚህን ፯ ዓብያተክርስቲያናት በሚከተለው ጽሑፍ ማንሳቴን አሁን ስገነዘብ “ምን ይሆን?” እያልኩ በመገረም በመንቀጥቀጥ ላይ ነኝ።

አውሎ ንፋሱ “ኢዝሚር” ብለው የሰየሟትን የመጽሐፍ ቅዱሷን ሰምርኔስ ከተማ ነው ያጠቃት።

ስምርኔስን ኢዝሚር፣ ናዝሬትን አዳማየቦታ መጠሪያ ስሞችን እየቀያየሩ እግዚአብሔር ያልሰጣቸውን ቦታዎች ለሚወሩ ለክርስቶስ ተቃዋሚዎች፤ ዋ! ! !

በዮሐንስ ራዕይ ላይ የተጠቀሱት ሰባቱ የእስያ አብያተ ክርስቲያናት ያለምክኒያት አይደለም ዛሬ “ቱርክ” በተባለቸው የክርስቶስ ተቃዋሚ ሃገር እንዲገኙ የተደረገው። ድንቅ ነው!

የቦታዎቹን ስም ልክ ናዝሬትን – አዳማ ፣ ደብረዘይትን – ቢሾፍቱ ብለው እንደሰየሙት እንደ እኛዎቹ የቱርክ ወኪሎች ወራሪዎቹ ቱርኮችም እግዚአብሔር የሰየማቸውን ቦታዎች እንደተለመድው እንዲህ በማለት ቀይረዋቸዋል፦

. ኤፌሶን – ሰልጁክ

. ሰምርኔስ – ኢዝሚር

. ጴርጋሞን – ቤርጋማ

. ትያጥሮን – አኪሳር

. ሰርዴስ – ሳርት

. ፊልድልፍያ – አላሸሂር

. ሎዶቅያ – ዴንዝሊ

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

MYSTERY BABYLON THE GREAT

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2014

ወደ ባቢሎን አረብ አገራት በመሄድ ለከፍተኛ መንፈሳዊ ቀውስ ከሚጋለጡት ምስኪን እህቶቻችን መካከል አንዳንዶቹን ቀርቤ ሳነጋግር፡ ደግመው ደጋግመው የሚያካፍሉኝ አንድ ትልቅ ምስጢር ቢኖር፡ ከመላእክት ሁሉ: ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤል በይበልጥ እንደሚቀርባቸው፡ በየጊዜው እንደሚገለጥላቸውና ነፍሳቸውንም ለማደስ ይበቁ ዘንድ ተዓምራዊ እርዳታውን ደጋግሞ እንደሚለግሳቸው ነው። ምስጋና ለእግዚአብሔር! የባቢሎን መውደቂያ እና መሠባበሪያዋ ዕለት ተቃርቧል፤ ለንዋያዊ ጥቅም ሲሉ፡ አውቀውም ሆነ ሳያውቁ፡ እራሳቸውን ለመሸጥ የፈቀዱት፡ ይባስ ብሎ፡ ባቢሎን አረብና ቱርክን ወደ አገራችን በማምጣት ኢትዮጵያን ለመበከል፡ ሕዝቦቿን ለመበረዝና ለመመረዝ የደፈሩት ሁሉ ወዮላቸው! ይህ ቀላል ጉዳይ አይምሰላችሁ፤ የፈተናው ጊዜ እያለቀ ነው፡ አሁኑኑ በፍጥነት ካልተጸጸጣችሁና ንስሐ ካልገባችሁ፡ ሰይጣን፡ የባቢሎን አምላክ አኝኮ ታች ወዳለው ጉርጓዱ ይተፋችኋል!

After the Flood the city state of Babylon became the center of Satan’s great attack on human history. After the destruction of the Tower of Babel, Babylon remained in hidden mystery form in Satan’s Cosmic System. The world counterattack of Mystery Babylon continued through the ages. The power of the great evil in the world today is defined through the symbolism of the Evil King and the Prostitute of Babylon in Revelation.

Foreword

Mystery Babylon, which is taught from Genesis to Revelation, is one of the major doctrines in the Bible and one of the major themes of human history. Yet, this strategically important doctrine lies beyond the grasp of most people. So well-hidden is the mystery, right under the nose, that the symptoms are seen but not the cause. The reason lies in the power that Satan has over this world through fundamental values like the love of money and honey (sexuality). Satan controls the pastors as well as the congregations. He controls the parents as well as the children. So, each generation is doomed to repeat the mistakes of the past.

It doesn’t have to be this way. The Light is available for those who want it. However, the Light to see Mystery Babylon will only be revealed to those whom the Lord chooses. Only true believers can see the Light, and the Lord decides who those true believers are. Many of the best and brightest students of Bible Doctrine are totally oblivious to the paradigm of Mystery Babylon. They talk a good fight, but they are not genuine. The power of Christianity seems to have eluded too many of the so-called doctrinal believers, who are so busy conforming to Mystery Babylon that the power of God has departed. These people can’t make a decision by themselves. The Holy Spirit is a mystery to them, whereas, they accept Satan’s Mystery Babylon as the gospel.

Mystery Babylon is a doctrine for Christians who have reached Spiritual Maturity and are advancing to Spiritual Rapport. It is not meant for arrogant theologians who are educated beyond their intelligence. Yet, even though the doctrine may only be mastered in Spiritual Rapport, it should be heard even by school children, who are bombarded with human viewpoint from Satan’s factory of lies and deception. Christian schools are blind to Mystery Babylon the same as their secular counterparts. And no Christian teacher should teach without studying this all-important doctrine of our Christian heritage.

The exposure of Mystery Babylon, which is Satan’s Cosmic System, is not meant to be an academic exercise. It has far-reaching practical value. It doesn’t take a professor to recognize daylight from dark. When Marriages don’t click, there must be a reason. There is. The Prostitute of Babylon, who represents Satan, has infiltrated every institution of society, especially the Church. She is out to destroy Marriage; yet, most Christians are oblivious to her. Satan is much more brilliant and much more active than most people think. He has a master plan in place to destroy every divine institution and every Christian life. But genuine Christians who Love the Lord Jesus Christ and obey the Holy Spirit can see through Satan’s ploy. They can grasp his master plan of Mystery Babylon because it is written in the Bible. And they can see Spiritually what is happening in the world around them.

There are many practical applications to be gained from mastering the doctrine of Mystery Babylon. Some value could be gained from simply looking at the pictures in this document. The pictures of Light and darkness in the human body can be applied to breast cancer as well as other diseases and maladies. The source of marital problems and lack of harmony can be understood. The true course of history is explained. Social relationships and relationships with animals are cast in a new light. The love of money and honey are exposed. Two of the most wonderful Christians in history, Patrick and Brigid, from Ireland, are introduced. And Bible prophecy is accurately interpreted. The attacks on Client Nation Israel are explained. And the attacks on the Church in light of the seven churches of Revelation has application throughout the Church Age. For those who will master the doctrine, the application will come.

Seeing the faithfulness of God in light of the Satanic counterattack of Mystery Babylon will challenge the Christian to operate inside the Integrity Envelope. The impact of genuine Christian Integrity on human history will be seen. And Satan’s counterattack to prevent the Christian from achieving Spiritual Rapport with God and harmonious rapport with the spouse and all mankind will be exposed.

Preview of Contents

  • Lessons of Eden
  • Antediluvian Anarchy
  • Tower of Babel
  • Babylon the Great
  • David and Solomon
  • Jezebel
  • Daniel
  • Early Church
  • Prostitute of Babylon
  • The Evil King and Prostitute in Modern Times
  • The Spiritual Solution

Continue reading…

__

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: