Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 16, 2019
ይህን ዜና ሳይ፡ “እንዴ ፕሬዚደንት ትራምፕ አዲስ ኢትዮጵያን ይከታተላሉ እንዴ? አማርኛ ይችላሉ እንዴ?” አሰኘኝ!
የጥቁር ሕዝቦችን የመብት ትግል እንቅስቃሴ ያወደመው ወስላታው ኦባማ የመለመላቸው አራት ዱርየ ሴቶች በመቅለብለብ ላይ ናቸው። እነዚህ አራት የአሜሪካ ተዋካዮች ምክር ቤት ዓባላት፤ ሶማሊቷ ኢልሃን ኦማር፣ አሌክሳንድርያ ኮርቴዝ፣ ራሺዳ ትላይብ እና አያና ፕሪስሊ ናቸው። እነዚህ አራት ሴቶች (2 ሙስሊሞች ፣ 2 ኮሙኒስቶች) አሜሪካን ለማጥፋት በባራክ ሁሴን ኦባማ ቀስቃሽነት የተጠራውን ኤሊዛቤላዊ ቡድንን መስርተዋል።
አንዳንዶች እነዚህን አራት ሴቶች አሜሪካን የሚጠሉ ኮሙኒስቶች ናቸው ይሏቸዋል፤ ነገር ግን ከኮሙኒስትነትም አልፈው እስላማዊ ናቸው፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ያደረባቸው ጋለሞታዎች ናቸው።
እነዚህ ምስጋና–ቢስ “ሴቶች” አሁን በጣም የሚያሳፍሩ ነገሮችን በመቀበጣጠር ላይ ናቸው። በመጭው ዓመት በሚደረገው የፕሬዚደንት ምርጫ ላይ ፕሬዚደንት ትራምፕን ለመርታት የዲሞክራቲክ ፓርቲው ምንም ዓይነት ዕድል የለውም። እነዚህ አራት “ሴቶች” በባራክ ኦባማ እየተዘጋጁ ያሉት ግን ለ2024 ዓ.ም የአሜሪካ ምርጫ ነው።
ከዚህ ቀደም እንዳወሳሁት ሶማሊቷ ኢልሃን ኦማር በኢትዮጵያ ላይ እየደረሰው ባለው ግፍ ሳቢያ ለአሜሪካ የተላከች መቅሰፍት ናት፤ ሰለዚህ በ 2024 ዓ.ም ላይ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚደንት ሆና ብትሾም አይግረመን፤ ነገሮች ከምናስባቸው በላይ ናቸው።
ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ከጥቂት ቀናት በፊት ለእነዚህ ሴቶች “አሜሪካን የማትወዱና፣ እዚህ በመኖራችሁ የሚከፋችሁ ከሆነ፤ አሜሪካን በመልቀቅ ወደ መጣችሁበት ብልሹ ሃገራት መመለስ ትችላላችሁ” ማለታቸው ትክክል ናቸው። ሃገር–ወዳድ መሪ ማለት እንዲህ ነው። የሩሲያው ፕሬዚደንት ፑቲንም ለቼችኒያ ተገንጣዮች “ይህች ሃገር ሩሲያ ናት፣ ቋንቋችን ሩሲያኛ ነው፤ የማትቀበሉ ከሆነ ሩሲያን ለቃችሁ ውጡ” ብለዋቸው ነበር። እኔም የኢትዮጵያ መሪ ብሆን ኖሮ እንድነ ጀዋር ኢትዮጵያዊነትን የማይቀበሉትን ወሮበሎች ሁሉ፡ “ኢትዮጵያን ልቀቁ!” እላቸው ነበር፤ ደግሞም ከብዙ መስዋዕት በኋላ በቅርቡ ይህ መምጣቱ የማይቀር ነው።
______________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: Alexandria Ocasio-Cortez, Ayanna Pressley, ሙስሊሞች, ባራክ ኦባማ, ተቃውሞ, አሜሪካ, ኮሙኒስቶች, የአሚሪካ ምክር ቤት, ፀረ-ክርስቶስ, ፕሬዚደንት ትራምፕ, Ilhan Omar, President Trump, Rashida Tlaib | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 4, 2019
ይህ ተሰምቶ አይታወቅም!
የወስላቶቹን ዲሞክራቶችን ፓርቲ ከሚቸጋን ግዛት ወክላ አዲስ የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆነቸው ፍልስጤማዊት ሙስሊም ራሺዳ ታሊብ በመጀመሪያዋ የሥራው ዕለት ነበር ፕሬዚዳንት ትራምፕን ስሙን እንኳን ሳትጠራ፡ የተሳደበቸው፤ አስቀያሚዋ ሙስሊም “ይህን እናት *** ከፕሬዚደንትነት ለማውረድ እርምጃዎችን ቶሎ መውሰድ እንጀምራለን” በማለት እራሷን እና ጋኔን ደጋፊዎቿን በዓለም ፊት አዋርዳለች።
ስድብ ከዲያብሎስ ነው! እንግዲህ መኻላውን በቁርአን ካደረገች ከሰዓታት በኋላ ነው እንዲህ የተሳደበችው።
ልክ በኢትዮጵያ እነ ዶ/ር አብይ አህመድን፣ በናይጀሪያ ፕሬዚደንት ቡኻሪንና ሌሎችንም ስልጣን ላይ ያስቀመጡት ባራክ ኦባማና ጆርጅ ሶሮስ, በአሜሪካም ይህችን የመሳሰሉትን የመሀመድ አርበኞች በመልመልና የፀረ–ክርስቶሱን ሥልጣን በማስያዝ ላይ ናቸው። በነገራችን ላይ ፀረ–ክርስቶሱን ለማገልገል የሚመረጡት ፖለቲከኞች ልምዱ የሌላቸው ወጣቶች ናቸው፤ በ30ዎቹ እና 40ዎቹ እድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙት። ለዚህም ጥሩ ምክኒያት አላቸው።
እስኪ እናስበው፤ አንድ የኢትዮጵያ ፓርላማ አባል፡ “ይህን እናት ከስልጣን እናወርደዋልን” በማለት ዶ/ር አብይ ላይ ይህን የመሰለ ስድብ–የተሞላበትና አክብሮት የጎደለው ነገር ሲናገር፤ ያውም አንዲት “ሴት” ከምትባል ፖለቲከኛ አፍ።
አሜሪካ ምን መጣባት? ዋውው! በጣም የሚገርም ዘመን ነው።
____________
Like this:
Like Loading...
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: ሙስሊም ተሳዳቢ, ሚቸጋን ግዛት, ራሺዳ ታሊብ, ቅሌት, ተወካዮች ምክር ቤት, አሜሪካ, ኮንግረስ, ፕሬዚደንት ትራምፕ, Democrats, Impeaching, Insult, President Trump, Rashida Tlaib, US Congress | Leave a Comment »