Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘President Trump’

ሲ.አይ.ኤ’ በፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የመንግስት ግልበጣ ለማድረግ እየሞከረ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2019

ኢትዮጵያ የጎሳ ፖለቲካ እንድትከተል ያደረገችው አሜሪካ እራሷ በፖለቲካ ዘውገኝነት እየተፈረካከሰች ነው። የፖለቲካ ዘውገኝነት የአሜሪካን ውድቀት እያስከተለ ነው። ኢትዮጵያ መውጫና መግቢያ በር እንዳይኖራት ያደረገችውና 361 የባሕር በሮች ያሏት አሜሪካ ከ19 ዓመታት በፊት ስትደግፋቸው የነበሩት መሀመዳውያን ባደረሱባት የሽብር ጥቃት ልክ እንደ ኢትዮጵያ አንድም የባሕር በር እንደሌላት ሃገር ሆና ነበር። ዛሬ ደግሞ ኦሮሞ ሽብር ፈጣሪዎችንና ግብጽን እሹሩሩ በማለት ላይ የምትገኘዋና “አንድ ሕዝብ፣ ሁለት ፓርቲዎች” እያለች የምትመጻደቀው አሜሪካ መቶ ጎሳዎችና መቶ የፖለቲካ ፓርቲዎች ካሏት ኢትዮጵያ በከፋ የፖለቲካ ዘውገኝነት ቀውስ ውስጥ ገብታ ትታያለች።

ፕሬዚደንት ትረምፕ ሥልጣናቸውን ያለአግባብ ተጠቅመዋል በሚል ክስ በዲሞክራት ፓርቲ አባላት የሚመራው የተወካዮች ምክር ቤት / ኮንግረስ ፕሬዚደንት ትራምፕ ከሥልጣን እንዲወርዱ ትዕዛዝ ሰጠ። ትራምፕ በአሜሪካ ኮንግረስ የተከሰሱ ሶስተኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነዋል ማለት ነው።

አሁን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሴኔት ፊት ቀርበው የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ይገደዳሉ ማለት ነው።

በጣም የሚገርም ነው፤ በፕሬዝደንት ትራምፕ የምትመራዋ አሜሪካ ፕሬዚደንቶች ከሊንተን፣ ቡሽና ኦባማ ካመጡባት በሽታ በማገገም ላይ ነበረች፤ ነገር ግን በሁለት ፓርቲ ብቻ የምትመራዋ አሜሪካ በምርጫ በተሸነፈው በዲሞክራቲክ ፓርቲው በኩል በጣም አሳፋሪ የሆነ የጥላቻ ዘመቻ በፕሬዚደንቱ ላይ ላለፉት ሁለት ዓመታት ካካሄደ በኋላ ሥልጣኑን ያለምርጫ በአቋራጭ በእጁ ለማስገባት ይሞክራል። ይህ አካሄዳቸው አሜሪካ የውድቀቷ ገደል አፋፍ ላይ እንድትገኝ እያደረጋት ነው።

የሚገርመው ደግሞ እነርሱ ወደ እኛ መጥተው የሃገራችን ፈላጭ ቆራጮች ሲሆኑና፡ የእኛዎቹም እየሞተች ያለችውን ሃያል ሃገር ለእርዳታና ድጋፍ ደጅ ሲጠኑ ማየቱ ነው። ሲ.አይ. / ኤፍ..አይ እና ሌሎቹ የድብቁ ሉሲፈራዊ መንግስት ተቋማት ፈራርሰው የሚወድቁበት ጊዜ ተቃርቦ እያለ እኛ ታዲያ በእግዚአብሔር ፈንታ እነርሱን መለማመጥና መፍራት ይገባናልን?

እስኪ ይህን ቅሌት በጥሞና እናነፃፅረው፤ ለሃገራቸው ብዙ በጎ የሆኑ ሥራዎችን በሁለት ዓመታት ብቻ የሠሩትን ሃገር ወዳዱን ፕሬዚደንት ትራምፕን ያለምንም ማስረጃ ከሥልጣናቸው እንዲወገዱ ለማድረግ እየተሞከረ ነው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ በተመሳሳይ ጊዜ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ታይቶ የማይታወቅ ችግርና ሰቆቃ ያመጣው፣ ከሃዲው፣ ሌባው፣ ቀጣፊው፣ ገዳዩ፣ ሥልጣኑን ያላግባብ በመጠቀም ላይ ያለው ወሮበላው አብዮት አህመድ አሊ በቂ ማስረጃዎች እያሉን ከሥልጣን እንዲወገድ በማድረግ ፈንታ ሽልማቶች ይሰጠዋል። የተገለባበጠች ዓለም!

________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጉድ ነው | ከቅሌታማዋ ሶማሊት ጋር የተጋባው ወንድሟ አህመድ የተባለ ግብረ-ሰዶማዊ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 20, 2019

እርሷም ከግብረሰዶማውያን ጋር አብራ ስትጨፍር ትታያልች

ዘመነ አህመድ

ነጠብጣቦቹን እናገናኝ

  • ባል ቁ.፩ አህመድ ሂርሲ
  • ባል ቁ.፪ አህመድ ኤልሚ
  • አብዮት አህመድ አሊ?…
  • አህመድ አብዲ?…

ቅሌታማዋ ሶማሊት ኢልሃን ኦማር፡ በመጀመሪያ አህመድ ሂርሲ የተባለውን ሶማሌ አገባች፣ ልጆች ወለደችለት ፥ ከዛ ከርሱ ተፋትቻለሁ ብላ አህመድ ኤልሚ የተባለውን ወንድሟን አገባች፤ ይህ ሰው በእንግሊዝ ይኖር የነበረ ግብረሰዶማዊ ነው። ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? የብዙዎች ጥያቄ ነው። በእስልምና ሙስሊሞች “ኩፋር” የሚሉንን ክርስቲያኖችን እና አይሁዶችን ማታለል፣ መስረቅ፣ መዋሸትና መግደል ይፈቀድላቸዋል። “ከዘመድህ ውለድ፣ ዋሽ፣ አታል፣ ስረቅ፣ ግደል!” የሚል ብቸኛ የዓለማችን ብልሹ ሃይማኖት ቢኖር እስልምና ነው።

ታዲያ ምናልባት ይህች ቀጣፊ ሴት ወንድሟን ስላገባችና ላቀደችው ጂሃድ ችግር ስለሚፈጥርባት ወንድሜ ግብረሰዶማዊ ነው በማለት የማታለያ ድራማ ለመሥራት አቅዳ ይሆን? ተሸፋፍና እንደ እስስት ቀለሟን ትቀያይራልች፤ አሜሪካውያንን ለማታለል አንዴ ኢአማኒ ሌላ ጊዜ ደግሞ ግብረሰዶማዊ ለመመሰል ትሞክራለች። መቼስ ባሁኑ ሰዓት የፈለጉትን ሣር እንዲግጡ የተፈቀደላቸው ግብረሰዶማውያን፣ ሙስሊሞች እና ኦሮሞ ነን የሚሉት ፍየሎች ናቸውና ይህን ቅሌት ሸፋፍነው በማሳለፍ በእርሷ ላይ ተገቢውን ህጋዊ እርምጃ አለመውሰዱን ይመርጣሉ። እስከ መቼ?

ሌላ በጣም የሚገርመው ደግሞ ኢልሃን ኦማርን ከወንድሟ ጋር የነበረውን “የጋብቻ ሥነ ስርዓት” የመራው አንድ ጴንጤ ፓስተር መሆኑ ነው። እዚህ ያንብቡ

A marriage certificate from 2009 appears to show her second marriage was officiated by a Christian minister at a Minnesota registry – despite her previous marriage and divorce being in strict accordance with Islamic tradition and shariah law

ኢልሃን ኦማር ከሰዶማዊ ወንድሟ ከ አህመድ ኤልሚከ ጋር በመጋባቷ እና ለግብረሰዶማውያን ቅርርብ ስላላት ነው የተወካዮች ምክር ቤት አባል ለመሆን የበቃችው። እዚህ ለመድረስ ሴትዮዋ ያልሰራችው ወንጀል ያላጨበረበረችበት አካሄድ የለም። እኔና እናንተ እሷ የሠራችውን ዓይነት ወንጀል ሠርተን ቢሆን ወዲያውኑ ከአሜሪካ ተጠርፈን ነበር። የዛሬዋ ዓለማችን ሰይጣን የሚመራት የግብረሰዶማውያን ዓለም ናትና።

አየን አይደለም የግብረሰዶማውያን አምላክ አላህ እንደሆነ። ለዚህ እኮ ነው በተለይ በመንፈሳዊ ሕይወት ረገድ ምድረ በዳ በሆነችው የሚነሶታ ግዛት የዋቄዮአላህ ልጆች የሆኑት ሶማሌዎች እና ኦሮሞዎች በብዛት ለመኖር የወሰኑት።

ባሁኑ ሰዓት፡ ከዋሽንግተን ወደ ሚነሶታ የተመለሰችው ኢልሃን ኦማር ከአዲስ አበባ ወደ ሚነሶታ ከተመለሰው ሰዶማዊ ጀዋር መሀመድ ጋር በመገናኘት ላይ ናት። የዚህን አረብ ውርንጭላ እግር የሚሰብር አንድ ኢትዮጵያዊ በአሜሪካ ይጥፋ? ያሳዝናል!

ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙስሊም እና ግብርሰዶማዊ መሪ መጣላት፤ እርሱም ዶ/ር አብዮት አህመድ ይባላል። ሰሞኑን ወደ ባሕር ዳር ተጉዞ የነበረው የሶማሌ ክልል መሪም ግብረሰዶማዊ ሳይሆን አይቀርም።

ነገሮችን ሁሉ እንዴት በቅደም ተከተል እንዳዘጋጇቸው በደንብ እንታዘብ።

አብዮት አህመድ ልክ ስልጣን ላይ እንደወጣ ሥራውን በግድያ ነው የጀመረው፤ በመስቀል አደባባይ እነ ኢንጂነር ስመኘውና አዲስ አበቤዎችን በመግደል፣ በጅጅጋ፡ ልክ እንደ ግራኝ አህመድ ተዋሕዶ አባቶችን ከእነ ዓብያተክርስቲያናቱ በእሳት በማቃጠል ነው። በጅጅጋ ይህን ጽንፈኛ ተግባር ከፈጸመ በኋላ የነበረውን የሶማሌ ክልል ፕሬዚደንት አብዲ መሀመድ ኦምርን ከስልጣን በማንሳት የለስላሳ ጂሃድ አጋሩን አህመድ አብዲን በቦታው ተካው።

እነዚህ ሶማሌዎች ዛሬ ልክ እንደ ዶ/ር አህመድ ኢትዮጵያዊነትን እየሰበኩ ጅል ኢትዮጵያውያንን በማታለል ላይ ይገኛል። የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ሰሞኑን ወደ ባህር ዳር በመጓዝ የማታለያ ጂሃድ ሲያካሂድ ታይቷል። ዶ/ር አህመድ አንድ ነገር ቢሆን ወይም ከስልጣን ቢወገድ ስልጣኑን ከሰሜን ሰዎች በመከላከል ለሶማሌዎች ትቶ ለመሄድ የተዘጋጀ ይመስላል። ኦሮሞ + ሶማሌ። የሉሲፈራውያኑ ፍላጎት ያ ነውና! እኛ ማወቅ ያለብን ግን አንድ ሙስሊም ሶማሌ በምንም ዓይነት ተዓምር ታሪካዊቷን ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን ሊወድ አይችልም፤ በፍጹም!!!

ኧረ ኢትዮጵያውያን ንቁ፤ ኧረ መታለል ይብቃን በሉ!

_____________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዓይናችን እያየ የምዕራቡ ዓለም በመውደቅ ላይ ነው | ረብሻ በአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 19, 2019

 

የምጽአት ዓለም አራት ሴትፈረሰኞች” የአሜሪካን ወጥ በእሾህ ለማማሰል ተዘጋጅተዋል

አፈ ጉባኤዋ ናንሲ ፐሎሲ የምክር ቤቱን ህግ በመጣስ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕን በዘረኝነት በመወንጀሏ

ከፍርድ ቤቱ ተወገደች፤ የጉባኤው መሪ የነበረው ሰው ነገር ሁሉ ስላላማረው “በቃኝ፣ ሰለቸኝ!” በማለት መዶሻውን ወርውሮ ከምክር ቤቱ አዳራሽ ሹልክ ብሎ ወጣ። ቀደም ሲል አራቱ ጋለሞታዎች የራሳቸውን ፓርቲ አባል ናንሲ ፔሎሲን ዘረኛ ነች ብለው ሲወቅሷት ነበር።

ወቸውጉድ! ያሰኛል፤ እነደዚህ ዓይነት ውጥንቅጥ ነገር በአሜሪካ ታሪክ ታይቶ እንደማይታወቅ ብዙ ታዛቢዎች እየተናገሩ ነው። “History in the House: Congress weathers unprecedented week”

I’ve never seen a week like this week,” said another veteran of the House, Rep. Tom Cole (Okla.), a former member of GOP leadership who now is the top Republican on the Rules Committee. Cole said he’s never seen a lawmaker abandon the chair of the House, never seen a Speaker’s words be ruled out of order and never seen a House majority vote to reinstate those words.

ይህን ረብሻ ያመጡት አራቱ ጋለሞታ ሴትየተዋካዮች ምክር ቤት ዓባላት ናቸው፤ በተለይ ደግሞ ለአሜሪካ ውድቀት ከኢትዮጵያ የተላከችው ቅሌታማዋ ሶማሊት ቁልፍ ሚና ትጫወታለች።

በዮሐንስ ራዕይ ውስጥ ከምጽአተ ዓለም (የዓለም መጨረሻ) ጋር እጅጉን የተቆራኙትን አራቱን ፈረሰኞች በማንሳት ለእነዚህ አራት ሴት የምክር ቤት አባላት፤ “የምጽአት ዓለም አራት ሴት ፈረሰኞች” የሚል ስያሜ ሰጥተዋቸዋል።

አሜሪካን የሚያክል ግዙፍና ኃያል፣ አንድ ቋንቋ ብቻ እና አንድ አሜሪካዊ ባሕል ያላት ሃገር እንዴት ይህን ያህል ልትከፋፈል፣ ልትደክምና ልትወድቅ ቻለች?

እስኪ ተመልከቱ በሃገራችን እየሠሩ ያሉትን ዲያብሎሳዊ የከፋፍለህ ግዛ ሥራ! እስኪ ተመልከቱ ዶ/ር አህመድን “አድርገው! ጦርነቱን ቶሎ ቀስቅስ!” በማለት እንዴት በየቦታው እንደሚያሽከረክሩት፤ ኢንጂነር ስመኘውንና ጄነራሎቹን በመግደል አማራና ትግሬ በተባሉት ኢትዮጵያውያን መካከል ጦርነት እንዲቀሰቀስ ፈለገ፤ ግን ይህ አልተሳካለትም ፥ ስለዚህ በድጋሚ ወደ አስመራ በመጓዝ ለኢሳያስ አፈወርቆ የሚከተለውን አለው፦

ኦሮሚያን እንመሠርት ዘንድ ፈቃዱን አግኝቻለሁ፤ ብዙ ገንዘብም ሰጥተውኛል ስለዚህ አንተንና ቤተሰብህን እንደ ጋዳፊ ሰዶማዊ በሆነ መልክ እንዳይገድሉህ አሁን ፈጥነህ በትግሬዎች ላይ ጦርነት ጀምር፤ ባጭር ጊዜ ውስጥ አንድ ሚሊዮን ትግሬዎችን መደምሰስ ይቻለናል፤ ዓለም እንዳላየና እንዳለሰማ ጸጥ ነው የሚለው፤ በባድሜው ጦርነት እንኳን ግማሽ ሚሊየን ተዋሕዶ የዋቄዮአላህ ጠላቶችን ገድለናል፤ ያው ምንም አልሆነም፤ ስለዚህ አሁንም ይቻለናል፤ አድርገው!።”

የአሜሪካዋ ግዛት አለባማ ሰኔት ዕጩ የሆኑት አቶ ጆን ሜሪል ከትናንትና ወዲያ የሚከተለውን ብለዋል፦

ግብረሰዶማውያን አሜሪካን ደመሰሰዋታል” Alabama Senate Candidate Declares That The Sodomites Have Destroyed The US

እስኪ ንገሩን፦ በግብረሰዶማዊነት ባህል የተጨማለቁት ምዕራባውያን ሃገራት ናቸው በይበልጥ ሃያልና ሥልጡን ወይስ እንደ ኢትዮጵያ ግብረሰዶማዊነትን አንቀበለም በማለት የእግዚአብሔርን ትዕዛዛት ለመጠበቅ የሚታገሉት ሃገራት?

ለማንኛውም፡ ኢትዮጵያን አትንኳት!

________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሜሪካውያን ለ ፕሬዚደንት ትራምፕ | “ሶማሊቷን ወደ ሶማሊያ መልሳት፡ “Send Her Back”” እያሉ መፈክር ሲያሰሙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 18, 2019

ፕሬዚደንት ትራምፕ የምርጫ ስብሰባ ላይ የተገኙት አሜሪካውያን ይህን ያሉት፡ ፕሬዚደንቱ የኢልሃን ኦማርን ፀረአሜሪካ አቋም ካወሱ በኋላ ነበር

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፕሬዚደንት ትራምፕ ስለ ቅሌታማዋ ሶማሊት | ወንድሟን እንዳገባች ሰምቻለሁ፤ ጉዳዩ መጣራት አለበት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 18, 2019

የዚህች ቅሌታም አባት የ አልሸባብ አባል የነበረ ብሎም በጦር እና ጥቃት ወንጀሎች የሚፈለግ ወንጀለኛ ነው። በኦባማ ፈቃድ ያው እስካሁን በአሜሪካ ይኖራል። በጣም ይገርማል።

ሌብነትና ማጭበርበር የሶማሌዎች ባሕል ነውና ኢልሃን ኦማርም ወንድሟን አግብታ ዛሬ ወደ ምንታንቋሽሻት አሜሪካ እንዲመጣ አድርጋዋለች። ይህች ሴት ከሦስት ዓመታት በፊት በሚነሶታ ግዛት በተካሄደው ምርጫ የዘመቻ ገንዘብ በመስረቋ ባለፈው ወር ላይ አምስት መቶ ዶላር መቀጮ እንድትከፍል በፍርድ ቢት ታዝዛ ነበር። አቤት ቅሌት! እንግዲህ አሜሪካ እነዚህን አታላይ እባቦች ወደ ሃገሯ የምታስገባው መቅሰፍቱን መቀበል ግድ ሆኖባት ካልሆነ በቀር ሌላ ምክኒያት ሊኖር አይችልም። በጣም አስገራሚ ጊዜ ነው!

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅሌታማዋ የኦባማ ሶማሊት | ፕሬዚደንት ትራምፕን ዛሬውኑ ከሥልጣን እናስወግደዋለን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 16, 2019

ይህን ዜና ሳይ፡ “እንዴ ፕሬዚደንት ትራምፕ አዲስ ኢትዮጵያን ይከታተላሉ እንዴ? አማርኛ ይችላሉ እንዴ?” አሰኘኝ!

የጥቁር ሕዝቦችን የመብት ትግል እንቅስቃሴ ያወደመው ወስላታው ኦባማ የመለመላቸው አራት ዱርየ ሴቶች በመቅለብለብ ላይ ናቸው። እነዚህ አራት የአሜሪካ ተዋካዮች ምክር ቤት ዓባላት፤ ሶማሊቷ ኢልሃን ኦማር፣ አሌክሳንድርያ ኮርቴዝ፣ ራሺዳ ትላይብ እና አያና ፕሪስሊ ናቸው። እነዚህ አራት ሴቶች (2 ሙስሊሞች ፣ 2 ኮሙኒስቶች) አሜሪካን ለማጥፋት በባራክ ሁሴን ኦባማ ቀስቃሽነት የተጠራውን ኤሊዛቤላዊ ቡድንን መስርተዋል።

አንዳንዶች እነዚህን አራት ሴቶች አሜሪካን የሚጠሉ ኮሙኒስቶች ናቸው ይሏቸዋል፤ ነገር ግን ከኮሙኒስትነትም አልፈው እስላማዊ ናቸው፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ያደረባቸው ጋለሞታዎች ናቸው።

እነዚህ ምስጋናቢስ “ሴቶች” አሁን በጣም የሚያሳፍሩ ነገሮችን በመቀበጣጠር ላይ ናቸው። በመጭው ዓመት በሚደረገው የፕሬዚደንት ምርጫ ላይ ፕሬዚደንት ትራምፕን ለመርታት የዲሞክራቲክ ፓርቲው ምንም ዓይነት ዕድል የለውም። እነዚህ አራት “ሴቶች” በባራክ ኦባማ እየተዘጋጁ ያሉት ግን ለ2024 .ም የአሜሪካ ምርጫ ነው።

ከዚህ ቀደም እንዳወሳሁት ሶማሊቷ ኢልሃን ኦማር በኢትዮጵያ ላይ እየደረሰው ባለው ግፍ ሳቢያ ለአሜሪካ የተላከች መቅሰፍት ናት፤ ሰለዚህ በ 2024 .ም ላይ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚደንት ሆና ብትሾም አይግረመን፤ ነገሮች ከምናስባቸው በላይ ናቸው።

ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ከጥቂት ቀናት በፊት ለእነዚህ ሴቶች “አሜሪካን የማትወዱና፣ እዚህ በመኖራችሁ የሚከፋችሁ ከሆነ፤ አሜሪካን በመልቀቅ ወደ መጣችሁበት ብልሹ ሃገራት መመለስ ትችላላችሁ” ማለታቸው ትክክል ናቸው። ሃገርወዳድ መሪ ማለት እንዲህ ነው። የሩሲያው ፕሬዚደንት ፑቲንም ለቼችኒያ ተገንጣዮች “ይህች ሃገር ሩሲያ ናት፣ ቋንቋችን ሩሲያኛ ነው፤ የማትቀበሉ ከሆነ ሩሲያን ለቃችሁ ውጡ” ብለዋቸው ነበር። እኔም የኢትዮጵያ መሪ ብሆን ኖሮ እንድነ ጀዋር ኢትዮጵያዊነትን የማይቀበሉትን ወሮበሎች ሁሉ፡ “ኢትዮጵያን ልቀቁ!” እላቸው ነበር፤ ደግሞም ከብዙ መስዋዕት በኋላ በቅርቡ ይህ መምጣቱ የማይቀር ነው።

______________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋው! በኢትዮጵያ አቶ በረከት፤ በአሜሪካ ደግሞ የፕሬዚደንት ትራምፕ የረጅም ጊዜ ተባባሪና አማካሪ በ “ኤፍ.ቢ.አይ” ተከሰው ታሠሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2019

አቶ ሮጀር ስቶን፡ “ዋሽተዋል” የሚል ክስ ተመስርቶባቸው በዛሬው ዕለት በኤፍ. .አይ ፖሊሶች ታሥረዋል። ወስላታው ሜዲያ “ሲ.ኤን.ኤን” ግለሰቡ ሲታሠሩ በቦታው ተገኝቶ ነበር። ሲ.ኤን.ኤን. እንዴት በቦታው ሊገኝ ቻለ? ማንስ ጠቆመው? ወዘተ የሚሊት ጉዳዮች በጣም አነጋጋሪ ናቸው።

በኢትዮጵያ ደግሞ፡ ለ27 ዓመታት ያህል ከአንድ ሰፌድ አብሮ ሲበላ የነበረው “ኤፍ..አቢይ” ያሳደገውን የትግል ጓዱን፡ አቶ በረከት ሰምዖንን ከሶ አስሯል። “አብዮት ልጇን ትበላለች” እንዲሉ አንዱ የሉሲፈራውያን ወኪል ሌላውን የሉሲፈራውያን ወኪል እየበላ ነው።

ልክ እንደ ፕሬዚደንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ፡ በአላሙዲን እርዳታ ሳውዲ ሄደው ሲታከሙ የነበሩት አቶ በረከት፡ ከማይመቹኝ ፖለቲከኞች መካከል አንዱ ናቸው፤ ግድየለም፡ አሁን ሁሉም እርስበርስ ይባሉ።

በአሜሪካ እንደምናየውና በዶናልድ ትራምፕ እና በ ክርስቲያኖች ላይ እንደሚካሄደው የጥቃት ዘመቻ፤ በአገራችንም የ666ቱ ወኪሎች እነ ዶ/ር አብይ አህመድ በክርስቲያን ተዋሕዶ ትግሬዎች ላይ ለመዝመትና ባገራችን ክፉኛ ለሚሆነው የዕልቂት ሁኔታ ሕዝባችንን እያዘጋጁ ነው። በጣም በጣም በመጣደፍ ላይ ናቸው።

ያው እንግዲህ፡ ላለፉት 50 ዓመታት አገራችንን ማን እያስተዳደረ እንደሆነ እያየን ነው፤ በአገራችን ላይ አንድ ተንኮል ሲሠሩ በአገሮቻቸው ከእኛ የባሰ የተንኮል ሤራ በራሳቸው ሰዎች እጅ ይጠነሰሳል፤ ባለሥልጣን አያድርገኝበዚህ ዘመን ሥልጣን የሚሻ በጣም ሞኝ እና መጥፎ የሆነ ሰው ብቻ መሆን አለበትአስገራሚ ዘመን ላይ እንገኛለን፥ ወገኖች!

Roger Stone INDICTED and ARRESTED by FBI

Veteran political operative Roger Stone has been arrested in Florida, according to the office of the special counsel led by Robert Mueller.

A statement from special counsel spokesman Peter Carr reads: “The indictment, which was unsealed upon arrest, contains seven counts: one count of obstruction of an official proceeding, five counts of false statements, and one count of witness tampering.”

CNN claims to have video in which FBI agents are heard pounding on the door of Stone’s home in Fort Lauderdale, FL, this morning where he was arrested.

Continue reading…

________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሙስሊሟ የአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ፕሬዚደንት ትራምፕን፡ “እናት *** ብላ ሰደበቻቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 4, 2019

ይህ ተሰምቶ አይታወቅም!

የወስላቶቹን ዲሞክራቶችን ፓርቲ ከሚቸጋን ግዛት ወክላ አዲስ የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆነቸው ፍልስጤማዊት ሙስሊም ራሺዳ ታሊብ በመጀመሪያዋ የሥራው ዕለት ነበር ፕሬዚዳንት ትራምፕን ስሙን እንኳን ሳትጠራ፡ የተሳደበቸው፤ አስቀያሚዋ ሙስሊም “ይህን እናት *** ከፕሬዚደንትነት ለማውረድ እርምጃዎችን ቶሎ መውሰድ እንጀምራለን” በማለት እራሷን እና ጋኔን ደጋፊዎቿን በዓለም ፊት አዋርዳለች።

ስድብ ከዲያብሎስ ነው! እንግዲህ መኻላውን በቁርአን ካደረገች ከሰዓታት በኋላ ነው እንዲህ የተሳደበችው።

ልክ በኢትዮጵያ እነ ዶ/ር አብይ አህመድን፣ በናይጀሪያ ፕሬዚደንት ቡኻሪንና ሌሎችንም ስልጣን ላይ ያስቀመጡት ባራክ ኦባማና ጆርጅ ሶሮስ, በአሜሪካም ይህችን የመሳሰሉትን የመሀመድ አርበኞች በመልመልና የፀረክርስቶሱን ሥልጣን በማስያዝ ላይ ናቸው። በነገራችን ላይ ፀረክርስቶሱን ለማገልገል የሚመረጡት ፖለቲከኞች ልምዱ የሌላቸው ወጣቶች ናቸው፤ በ30ዎቹ እና 40ዎቹ እድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙት። ለዚህም ጥሩ ምክኒያት አላቸው።

እስኪ እናስበው፤ አንድ የኢትዮጵያ ፓርላማ አባል፡ “ይህን እናት ከስልጣን እናወርደዋልን” በማለት ዶ/ር አብይ ላይ ይህን የመሰለ ስድብየተሞላበትና አክብሮት የጎደለው ነገር ሲናገር፤ ያውም አንዲት “ሴት” ከምትባል ፖለቲከኛ አፍ።

አሜሪካ ምን መጣባት? ዋውው! በጣም የሚገርም ዘመን ነው።

____________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፕሬዝደንት ትራምፕ እንደ ኢትዮጵያ የኢየሩሳሌምን ውሳኔ በተቃወሙ ሀገሮች ላይ ማዕቀብ እንደሚያደርጉ ገለጡ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2018

ባለፉት 1400 ዓመታት እንደ ኢትዮጵያ በአረቦች እጅ በይበልጥ የተሰቃየች ሌላ አገር የለችም።

ታዲያ ምን ዓይነት ቅሌት ቢሆን ነው ወገኖቻችንን በ21ኛው ክፍለ ዘመን እንደገና እያሰቃዩ ካሉት፣ በሰይፍ አንገቶቻቸውን በጭካኔ ከሚቀሉት አረብና ቱርክ ታሪካዊ ጠላቶቻችን ጋር አብረን የምንሰለፈው?

ውሳኔ ሰጭዎቹስ እነማንስ ናቸው “የእኛ ጉዳይ አይደለም” በማለት ድምጽ ከመስጠት እንኳን መቆጠብ የተሳናቸው? በገንዘብ ተገዝተዋል? በሺሻ ጋኔን ይዘዋቸዋል? ወይስ መጽሐፍ ቅዱስ “በፍጻሜ ዘመን በእስራኤል ላይ የሚነሱ ሕዝቦች እነዚህ ናቸው” የሚለውን ትንቢት ያላግባብ የተረጎሙት ፕሮቴስታንቶች ክርስቲያን ኢትዮጵያን ያካትታልና ወደ ጸረክርስቶሱ ካምፕ መመደብ አለባት በማለት አምላካዊ ሚና እየተጫወቱ? ትንቢትን በራሳቸው ምኞት ለማስፈጸም?

ታዲያ አፍሪቃን ቀስበቀስ እየበከሉ ካሉት ቆሻሻ አረቦች ጋር በማያስፈልግ ጉዳይ እየተባበርን “የቆሻሻ ጉድጓዶች” ብለው ቢጠሩን በእውነት ሊከፉን ይገባልን?

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“Deep State” Bloodbath Moves To Saudi Arabia As Trump-NSA Forces Continue Rampage

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 6, 2017

A stunning Ministry of Foreign Affairs (MoFA) report circulating in the Kremlin today states that National Security Agency (NSA) forces loyal to President Donald Trump have moved the “rampage-bloodbath” they’ve initiated against their “Deep State” enemies to the Kingdom of Saudi Arabia—and where, just hours ago, Crown Prince Mohammed bin Salman began a shocking purge of his government by his ordering the immediate arrest of 10 senior princes and over 38 ministers due to their terrorist money laundering associations with both the Bush Crime Family and Clinton Crime Family—and that includes one of the richest men in world, Prince al-Walid bin Talal. [Note: Some words and/or phrases appearing in quotes in this report are English language approximations of Russian words/phrases having no exact counterpart.]

According to this report, during last months historic visit to Russia, Saudi King Salman bin Abdulaziz revealed to President Putin that President Trump had been delivering to Crown Prince Mohammed bin Salmanvast hordes” of NSA intercepted communications showing in “extreme detail” the terrorist money laundering operation being conducted between top Saudi officials and both the Bush and Clinton crime families—with the final delivery of these shocking communications being made this past week by Trump’s son-in-law Jared Kushner during his “unannounced” visit to Saudi Arabia.

Important to note about these communications delivered by President Trump to Saudi Arabia, this report explains, is that they were intercepted over decades by one of the most powerful intelligence organizations in the world called the National Security Agency—whom even, in 2009, President Obama’s CIA Director nominee Leon Panetta was confused about in his mistakenly stating before the US Congress that they were under the control of the Director of National Intelligence—but who are, in fact, under the direct control of the US military.

This Obama Regime failure to fully understand the power of NSA, this report continues, resulted in them never being able to corrupt it like they did the Justice Department, FBI and CIA—and was most effectively demonstrated this past year when NSA Director Admiral Mike Rogers defied Obamaand rushed to Trump’s side to warn him of what the “Deep State” was doing to destroy him—and that led to Obama’s top intelligence and defence officials calling for Admiral Rogers to immediately be fired—but that President Obama was too in fear of to do.

As to why President Obama feared the NSA, this report explains, is because this massive intelligence agency records every phone call and electronic communication made in nearly the entire world—and once having recorded everything, they then store it in their gigantic Utah Data Center from which they can “share” what they have with other US intelligence agencies—and that barely 8 weeks prior to Obama winning his 2008 presidential election, they “not-so-subtly” demonstrated the power of—and that the American actor Shia LaBeouf attested to during his 16 September 2008 appearance on the Tonight Show television programme.

With the NSA alerting the incoming Obama Regime through its Shia LaBeoufconduit” of what they were capable of, this “warning” was, also, this report continues, a misdirection of their full capabilities—and that was revealed by former CIA operative Edward Snowden in his 2013 NSA Filesrelease proving that not one-out-of-five calls (20%) were being recorded, but that up to 80% of them were.

The full power of the NSA is important to understand, this report says, because unbeknownst to the majority of the American people, it is entirely legal under US law to have these phone calls recorded, it is only illegal when they are listened to without a warrant being issued—and with barely a handful of these people knowing that President Trump has the full legal power to do all by himself.

Known in American Constitutional legal circles as a “Taney Arrest Warrant”, this report explains, during the Civil War. President Abraham Lincolnpersonally issued an arrest warrant for Chief Justice of the US Supreme Court Robert Taney—and though never executed, but confirmed by historical documents as being true, it has never been disputed as a power given by the US Constitution to a President who controls the entire Executive Branchof the government.

In times of national crisis, too, this report details, American presidents have the full legal power to take on all of the duties of the entire Executive Branch—and that President Lincoln did during the Civil War that allowed him to suspend the writ of habeas corpus and arrest more than 14, political prisoners and shut down more than 300 newspapers.

With American being warned that it is nearing a new Civil War, this report says, President Trump this past week cryptically began Tweeting and publically stating that he was nearing taking full control over his Executive Branch of government like Lincoln had done before him—and that his leftist “Deep State” enemies are now calling “an impeachable offence”—but that the US Constitution says he has the full power to do—and with Trump, also, being able to wield the fearsome 18 U.S. Code § 2384 – Seditious Conspiracy federal law which states:

If two or more persons in any State or Territory, or in any place subject to the jurisdiction of the United States, conspire to overthrow, put down, or to destroy by force the Government of the United States, or to levy war against them, or to oppose by force the authority thereof, or by force to prevent, hinder, or delay the execution of any law of the United States, or by force to seize, take, or possess any property of the United States contrary to the authority thereof, they shall each be fined under this title or imprisoned not more than twenty years, or both.

With the Obama-Clinton Democratic Party openly calling for the overthrow of President Trump, who have joined by Hollywood, likewise, calling for Trump’s overthrow, and America’s elite media trying to take Trump out too, this report continues, all of them are in gross violation of America’s sedition and treason laws which strictly forbid such actions—and which the NSA has begun retaliating against.

As explained to President Putin by King Salman bin Abdulaziz last month during their historic meeting, this report explains, the NSA was given a secret warrant 3 months ago by President Trump authorizing them to search for and find potential criminal sexual offences committed against women and/or children by political persons, Hollywood celebrities and media elites—and when such criminal sexual crimes were discovered, the NSA was to then contact the victims to notify them that the information could become public knowledge in any future prosecutions.

Scouring through decades of intercepted communications (emails/phone calls/etc.) in order to find such criminal sexual offences occurring against women and children by these elite leftists, this report says, the NSA’s contacting of these victims created a tidal wave of accusations being made public—and not by the NSA, but by the victims themselves who believed it was in their best interest to make the facts known before anyone else.

With both Hollywood and the US mainstream media elites now being reported to be in total panic over who will be outed next as a sexual abuser, this report details, the Trump-NSA retaliation against the “Deep State” is nearing “bloodbath proportions”—and whose now publically outed sexual predators include Hollywood icons Harvey Weinstein and Kevin Spacey who made numerous videos calling for the overthrow of Trump, and elite anti-Trump media journalists Hamilton Fish, Leon Wieseltier, David Corn, Michael Oreskes, Mark Halperin—and numerous others soon to be destroyed too.

Like President Trump accomplished against his “Deep State” leftist enemies by publically outing them for the vile sexual predators they are, too, this report continues, so did he, also, issue another secret warrant to the NSA ordering them to “discover and document” all of the illegal money laundering ties between Saudi elites and both the Bush and Clinton crime families—many of which were long known since the 2004 publication of the shocking research book titled “House of Bush, House of Saud: The Secret Relationship Between the World’s Two Most Powerful Dynasties” that begins by asking the most politically explosive question in modern American history:

How is it that two days after 9/11, when U.S. air traffic was tightly restricted, 140 Saudis, many immediate kin to Osama Bin Laden, were permitted to leave the country without being questioned by U.S. intelligence?

In order to keep their vast international criminal money laundering operation ongoing, this report notes, the Bush Crime Family worked jointly with the Clinton Crime Family—with Hillary Clinton being lavished with tens-of-millions of dollars by the Saudis, and their extremist Islamic allies, in order to insure her 2016 US presidential victory—and that was masterminded by Prince al-Walid bin Talal—who in addition to being one of the richest men in world, and called “the Warren Buffet of Saudi Arabia”, is a personal friend of the globalist Bill Gates, owns large stakes in too many powerful American companies to count, and as an owner of Twitter, and knowing that his arrest was near, personally ordered President Trump’s Twitter account to be deleted—and that Twitterexplained” was done by an employee who was “leaving the company”—which is, sort of, true as Prince al-Walid bin Talalis now living in a jail cell and won’t be showing up at his Twitter office anytime soon.

With anyone of sound mind knowing that if Trump became president he would destroy both the Bush and Clinton Crime Families, and use Saudi Arabia to help him to it as they know “where all the bodies are buried”, this report says, President Obama, just weeks before the 2016 election, stunningly offered the Saudis more than $115 billion in weapons, other military equipment and training—the most of any US administration in the 71-year history of the US-Saudi alliance—in order to protect himself—but whose “answer” was received today by Crown Prince Mohammed bin Salmanarresting everyone having had any contact with anyone associated with the Obama’s, Bush’s or Clinton’s he could find in his nations government.

This report concludes by noting that Saudi Arabia’s taking down of all those associated with Bush and Clinton Crime Families, just hours ago, was deliberately timed to coincide with President Trump’s 12-day trip to Asia where he will be under the “maximum protection” from assassination by special police forces from the nations of Japan, China, Vietnam and the Philippines, none of whom are friendly with the “Deep State” warmongers—with Japan going so far as to create an elite all woman police force to protect the lives of Trump’s wife First Lady Melania and his daughter Ivanka—and whose danger of a public execution is all to real as the last American leader to go to war against the “Deep State”, President John F. Kennedy, was shockingly abandoned by his Secret Service protectors just minutes before the CIA exploded his head in hail of bullets.

Source

Egziabher God Moves in a Mysterious Way to Perform His Wonders

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: