Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Police Brutality’

Ethiopia: Oromo Police Brutality Amid Protest in Addis Ababa | በአዲስ አበባ ተቃውሞ በተነሳበት ወቅት የኦሮሞ ፖሊስ ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 25, 2022

💭 በአዲስ አበባ ተቃውሞ በተነሳበት ወቅት የኦሮሞ ፖሊስ ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

👉 ቀጣዮቹን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው…

💭 Violence reported amid protest at Addis Ababa University, Ethiopia, 25 June 2022.

Reports indicate police have violently dispersed protesters at Addis Ababa University, in Addis Ababa, June 25, resulting in an unconfirmed number of injuries. Protesters had gathered there to denounce a June 18 attack on non-Oromo civilians in Gimbi District, West Wellega Zone, Oromia Region, that left over 1500 civilians dead.

Heightened security measures are almost certain to remain in the vicinity of Addis Ababa University. Localized traffic and commercial disruptions are likely near the protest site in the coming hours. Despite these measures, further violence could occur. Furthermore, protests in response to the violence could occur in Addis Ababa.

🛑 እንግዲህ ካልዘገየ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ወጥረው ሊቀጥሉብት ይገባል፤ ይህ ግድ ነው! ይህን መሰሉን ተቃውሞ መጀመር የነበረባቸው ገና ድሮ ነበር።

😈 ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸውን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ አጥፍቶ ወይንም አዳክሞ “እስላማዊት ኦሮሚያ ካሊፋትን” በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እርዳታ ለመመስረት ሲል የሚከተሉትን ግፎችና በደሎች በትግራይ እና አማራ ጽዮናውያን ላይ ፈጽሟል፤

  • ፩-አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተቀባይነት ለማግኘት ሲል እራሱ ቦንብ አስጠምዶ ሰው አስጨርሷል(ቆሻሻ ትዕይንት)
  • ፪-ኢንጅነር ስመኘውን በጠራራ ጸሀይ ገድሏል
  • ፫-የቡራዩ ጀኖሳይድ
  • ፬-ለገጣፎ መፈናቀል
  • ፭-የጌድዮ ማፈናቀልና ጀኖሳይድ
  • ፮-ወደ ቤተመንግስት የሔዱ ወታደሮች ላይ ግፍ
  • ፯-አንድ ሚልየን ኦሮሞ ከሶማሊ በማፈናቀል ወደ አዲስ አበባ አካባቢ አስፍሯል
  • ፰-የቤንሻንጉል ግፍ
  • ፱-የወለጋ እልቂት (ዘረፋ)
  • ፲-ግልጽ ጦርነት እስክንድር ላይ አውጇል
  • ፲፩-የአዲስ አበባን ዴሞግራፊ ለመቀየር የሚደረግ ጥረት
  • ፲፪-በኢትዮጵያ በጀት ፵ ዙር የኦሮሞ ጦር ሰልጥኗል
  • ፲፫-ጄነራል አሳምነው ጽጌን;አንባቸው;ሰአረና ገዛኢ ተገድለዋል
  • ፲፬-ተዋሕዷውያን እናቶ ሴቶች ታግተው ጡታቸው ተቆርጧል፣ እርጉዞችና አራሶች ተገድለዋል
  • ፲፭-በአዋሳ ሲዳሞዎች ላይ ጠጭፍጨፋ ተካሒዷል
  • ፲፮-ጎንደር ላይ ጭፍጨፋ አካሒዷል
  • ፲፯- ሴት ተማሪዎች ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ታግተው ለሦስት ዓመታት ያህል ተሰውረዋል/ተረስተዋል
  • ፲፰ – በከሚሴ እና አጣየ ተዋሕዷውያንን ገድሏል፣ ቤተክርስቲያናቸውን አቃጥሏል
  • ፲፬ -አርሴማ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ገብተው ፪ ምዕመናንን አስገድሏል
  • ፳ – በደብረዘይት(ሆራ) የአየር መንገዳችንን አውሮፕላንን አስከስክሶ የመቶ ሃምሳ ሰባት ሰዎችን ነፍስ ለዲያብሎስ አባቱ የሰውቷል
  • ፳፩ – ተቃዋሚ የሚላቸውን ጋዜጠኞችን፣ ፖለቲከኞችን በብዛት አስሯል
  • ፳፪ – በድጋሚ በወለጋ ፭፻/500 የሚሆኑ ተዋሕዷውያንን በትምህር ቤት ሕንፃ አጉሮ በአሰቃቂ ሁኔታ አስገድሏቸዋል፤ ሕፃናትን ወደ ጫካ በመጣል የጅብ ቀለብ አድርጓቸዋል
  • ፳፫ – በትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ ጦርነት አውጆ አስከፊ ጀነሳይድ በማካሄድ ላይ ነው፤ አሁን በአማራ ክልል ቀጥሏል፤ በዚህ ሳምንት ብቻ እስከ ሃምሳ ሺህ የአማራ ሚሊሺያ ተዋጊዎች እንደረገፉ ነው እየተወራ ያለው
  • ፳፬– ከማይክድራ እስከ አክሱም ጺዮን እስከ ከአምስት መቶ የሚሆኑ ትግራዋይ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ ተጨፍጭፈው የሰማዕተንትን አክሊል ተጎናጽፈዋል። የአክሱምን፣ ማይካድራን፣ ማህበረ ዴጎን፣ ደብረ አባይን፣ ማርያም ደንገላትን፣ ውቅሮ ጨርቆስን ወዘተ ጭፍጨፋዎች የፈጸሙት ሙስሊም ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + የኤርትራ ቤን አሚሮች ናቸው።
  • ፳፭ – ከመቶ ሰላሳ ሺህ በላይ የሚሆኑ የትግራይ እናቶች፣ እኅቶችና ሕጻናት በኦሮሞ + ሶማሌ + ቤን አሚር መሀመዳውያን ተደፍረዋል
  • ፳፮ – ከምዕራብ ትግራይከሚሊየን በላይ ጽዮናውያን ወደ አዲግራትና ሱዳን እንዲሰደዱ ተደርገዋል
  • ፳፯ – በአዲስ አበባና ደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙ በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ጽዮናውያን በማጎሪያ ካምፖች ታጉረዋል፣ ተገድለዋል

🔥 ባጠቃላይ ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል፣ በጅጅጋ፣ በአላባ፣ በአጣዬ የቤተክርስቲያን ጥቃት፤ የጅማ፣ የኢሉ አባቦር፣ የሰ/ሸዋ፣ የሰላሌ፣ የወለጋ፣ የአሶሳ ሪፖርቶች በጣም አስደንጋጮች ናቸው፤ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ የሆኑትን ክርስቲያኖችን በስለት አርዶና በጥይት ደብድቦ መግደል፣ ንብረታቸውን መዝረፍና ማቃጠል፣ በአንዳንድ ምእመናን ላይ ከኢትዮጵያዊ ባህል ውጭ በአስከሬናቸው ሳይቀር የተፈጸመው ግፍ፣ ማሣቀቅ፣ ማፈናቀል፣ የይዞታ መንጠቅ፣ ለተበደሉት ፍትሕ መንፈግ፣ በተለያዩ መደለያዎች እምነትን ማስለወጥ፣ የኢትዮጵያ ሰንደቅን የያዙትን ኢትዮጵያውያንን ማንገላታትና ማሰር የህዳሴውን ግድብ ሥራ ማስተጓጎልና ለጠላት ማጋለጥ፣ ሁኔታዎችን ለአረቦችና ለግብረ-ሰዶማውያን ማመቻቸት ወዘተ. ይህን ሁሉ አውሬዎቹ አሕዛብና መናፍቃን በሚመሯት የዛሬዋ ኢትዮጵያ የተዘወተሩ አሳፋሪ ክስተቶች እንዲሆኑ አድርጓል።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በአሜሪካ የእርስበርስ ጦርነቱ ተጀምሯል | የሻሸመኔ ጩኸት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 26, 2020

👉 ኬኖሻ – ሻሸመኔ =Kenoshashemene

ኬኖሻ በተባለችውና በዊስኮንሲን ግዛት በምትገኘዋ ከተማ የታጠቁ ኃይሎች የእርስበርስ ጦርነት ጀምረዋል። በግዛቲቱ ለሦለተኛ ቀን የዘለቀ ከፍተኛ ብጥብጥ ተቀስቅሷል። ዛሬ አንድ ሰው በጥይት ተመትቷል። ሕንፃዎች ወድመዋል፤ መኪናዎች ተቃጥለዋል።

የኬኖሻ ከተማ አስተዳደር ከምሽት 2 ሰዓት እስከ ጥዋት 1 ሰዓት የሚቆይ ሰዓት እላፊ ቢጥልም ተቃዋሚዎች ገደቡን ጥሰው ድምፃቸውን ሲያሰሙ አምሽተዋል። በርካታ ወጣት ተቃዋሚዎች የከተዋማ ፍርድ ቤትን ሊጠብቁ ከቆሙ የፀጥታ ኃይሎች ጋር ተጋጭተዋል። ተቃዋሚዎች ፍትህ ለጄኮብበማለት ድምፃቸውን እያሰሙ እንዳሉ ከሥፍራው የሚወጡ ዘገባዎች ያሳያሉ።

______________________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኦሮሞዎቹ ፀረ-ኢትዮጵያ የግድያ ዘመቻ የአሜሪካን ውድቀት እያስከተለ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 24, 2020

👉 ዘመነ ዓመጽ ፥ ዘመነ እሳት

የአሜሪካ ፖሊስ ጥቁር አሜሪካዊውን ከበስተጀርባው ተኩሶ (ቪዲዮው ላይ ይታያል) ስለጎዳው ከፍተኛ ዓመፅ ክኖሻ ከተማ ዊሲኮንሲን ግዛት ተቀስቅሷል። ዘረፋው፣ ቃጠሎውና ብጥብጡ ቀጥሏል።

______________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጣሊያን ለአረብ ስደተኞች ቤት ትሰጣለች፣ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ግን ወደ ጎዳና ወርውራ በተወርዋሪ ውሃ እንደ ከበት ትገርፋለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 24, 2017

አደራ! ወገኖቻችንን በመቸኮል ቀድመን እንዳንተችና እንዳንፈርድ፤ ብዙዎቹ አይተን መማር እንበቃ ዘንድ መስዋዕት እየከፈሉልን ነውና።

አባቶቻችንና እናቶቻችንን በጋዝ ቦምብ ሲጨፈጭፉ የንበሩት ፈሪዎቹና ጉረኛዎቹ ጣሊያኖች እንደ አረብ ዘመዶቻቸው በኢትዮጵያውያን ላይ የሚፈጽሙትን ጭካኔ የተሞላበት እርምጃ እንመልከት፤ አይግረመን፤ የሁሉም ጸረክርስቶሳውያን አካሄድ እንዲህ ነው! ያውም ይህ ቀላሉ ነው፤ ቴክኖሎጂን እየተጠቀሙ በክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ ተደብቀው የሚፈጽሙትን ዲያብሎሳዊ ጥቃት ብናይ አንድም የያፌት ዘር ኢትዮጵያን አይረግጥም ነበር። በህዳሴ ግድቡ ላይም የጣሊያኑ ኩባንያ ተንኮል የሚሰራ መስሎ ይታየኛል። ዝም አንበል፡ ለፀሎት አባቶች ስለ ርኩስ ስራዎቻቸው እናሳውቅ!

Police Use Water Cannon On Migrants In Rome, Reflecting New, Hard-Line Tactics

Italian riot police turned a water cannon on Eritrean and Ethiopian migrants in Rome on Thursday, scattering them from a piazza where they had camped for five days after being evicted from a building where they had been squatting for several years.

Migrants threw bottles and gas canisters at the police, but were driven back by the water jet in Piazza Indipendenza, yards from Rome’s central Termini station. Among the migrants bowled over by the water was a woman walking with a crutch.

The clash reflected Italy’s increasingly hard line on migrants. About 400,000 have arrived since 2014, mostly sailing from Libya.

Almost all of the evicted migrants had reportedly received refugee status, or a similar form of protection, prompting protesters and aid groups to claim the eviction and the police operation proved Rome is abandoning migrants it had provided with asylum.

In Germany and Sweden, refugees get help with housing. Here in Italy, you get evicted,” said Father Mussie Zerai, an Eritrean priest who assists migrants in Italy.

In the lead-up to the clashes, 800 Eritreans and Ethiopians were evicted on Saturday from an empty office building on Piazza Indipendenza that had been occupied by migrants since 2013.

Around 100 set up camp with their suitcases on the grass in the piazza outside the building. Early on Thursday, police arrived and turned their water cannon on the group.

In a statement, Rome police said the operation was “urgent and necessary” after the migrants refused offers of alternative accommodation, but also because of the threat from migrants equipping themselves with gas canisters and inflammable materials.

Zerai said the accommodation offer consisted of 80 places in migrant centers. “That is not going to take care of the 800 people who were evicted,” he said. “And why did they only start thinking of alternatives after evicting all those people?” he said.

After the piazza was cleared, migrants regrouped closer to Termini station before riot police chased them across a parking area in front of frightened tourists. In a video published by the Italian newspaper La Repubblica, one person, presumed to be an officer, is heard saying: “If they throw something, break their arm.”

It is shaming that the lack of alternative housing led to violence,” said charity Doctors Without Borders, which treated 13 of the migrants, mainly women, for injuries after the police operation.

Eritreans frequently qualify for asylum after fleeing their country’s brutal government, which keeps men in military service for decades. Many of the 800 who were living in the occupied building work in Rome and send their children to local schools.

“They are people fleeing war and persecution, already victims of terrible trauma. People who have the right to support to integration in a way to become autonomous,” said Stephane Jaquemet of the office of the United Nations High Commissioner for Refugees.

We are refugees, not terrorists,” said Yohannes Haglos, 35, one of the Eritrean refugees camped in the piazza. “Why does Italy hand out asylum permits only to turn its back on you, offering no languages courses, no help at all?”

Source

Italy Police : Investigating Father Mussie Zerai

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

Racism: A Mind Virus Implanted by Demons

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 18, 2014

__

Posted in Curiosity, Infos, Media & Journalism, Psychology | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: