Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Poland’

Joe Bidenski Stumbles, Falls While Boarding Air Force One in Poland | Putinski to Blame

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2023

💭 President Joe Biden on Wednesday fell and caught himself before possibly tumbling down the stairs as he tried to board Air Force One in Poland.

The video shows Biden slowly ascending the stars to the taxpayer-funded jet to return home. While climbing the stairs, he fell and tried to quickly regain his footing. At the top of the stairs, he hurriedly turned around and saluted before entering the aircraft

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

NATO: Ukraine Fired The Missiles into Poland, But Russia is Ultimately Responsible | Say Whaaat?!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2022

🛑 የተምታታበትና መፈራረሻው የተቃረበበት የሰሜን አትላንቲኩ የጦር ቃል ኪዳን፤ ‘ኔቶ’ እንዲህ ይላል፤ በትናንትናው ዕለት ዩክሬን ናት ሚሳኤሎቹን ወደ ፖላንድ የተኮሰችው ፣ ግን ሩሲያ በመጨረሻ ተጠያቂ ናት | ምን በል?!

በነገራችን ላይ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ፍጻሜ ሲቃረብ፤ እ... 1943-1945 “የቮልሊን እልቂትበመባለው የሚታወቀው ዕልቂት ዩክሬናውያን ብሄርተኞች በፖላንድ ነዋሪዎች ላይ ዘግናኝ የሆነ ጅምላ ጭፍጨፋ ፈጽመው ነበር። ይህም ወንጀል ወደ ፻ሺህ/100,000 የሚጠጉ ፖላንዳውያንን ሞት አስከትሏል። “ኢትዮጵያዊቷን ጥቁሯን ማዶና/ማርያምን” ከልብ የሚወዷትና በአስደናቂ መልክ የሚያከብሯት ታታሪዎቹ ፖላንዳውያን በጣም ነው የሚያሳዝኑኝ፤ በታሪክ ሁሌም ከጎረቤት ሃገራት ጥቃት እንደተሰነዘረባቸው ነው። አንዴ ከዩክሬይን፣ ሌላ ጊዜ ከሩሲያ፣ ከጀርመንና ከስዊድን።

💭 ፖላንድ | የጥቁሯ “ኢትዮጵያዊት” ማርያም ቅዱስ ሥዕል ላይ የሰዶማውያን ቀለማት በመቀባቷ ሴትዮዋ ታሰረች

😇 ቅዱሳንን ለምን ፈረንጆች አደረግናቸው?

👉 ከቀናት በፊት እንዳወሳሁት፤

ሁልጊዜ ከማልረሳቸው ነገሮች መካከል አንዱ፤ ገና የአስራ አምስት ዓመት ልጅ እያለሁ በዓለማችን ዙሪያ በሚካሄዱት ሁኔታዎች ላይ ከፍተኛ የማወቅ ጉጉት ነበረኝ፤ የእያንዳንዱን አገር ዋና ከተማ ከእነ መሪያቸው ለመሸምደድም በቅቼ ነበር፤ ታዲያ ያኔ በተለያዩ አገራት የመዘዋወር አጋጣሚው ስለነበረኝ በተለይ ዘረኞችና ጎሰኞች አገራትን በታታኞቹ በሆኑት ሕዝቦች ላይ ሳጠና የመጡልኝ፤

  • ☆ በእኛ ሃገር፤ ጋላ-ኦሮሞዎች እና ‘ኤርትራውያን’
  • ☆ በስፔይን፤ ባስኮችና ካታላኖች
  • ☆ በጀርመን፤ ባቫራውያን (ሙኒክ ከተማ)
  • ☆ በስዊዘርላንድ፤ በሮማንዲ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በሶቪየት ሕብረት/ሩሲያ፤ ዪክሬይናውያን
  • ☆ በዩጎዝላቪያ፤ የክሮኤሽያ ክሮአቶች
  • ☆ በቤልጂም፤ የደቡብ ቫሎኒያ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በብሪታኒያ፤ ስኮትላንዳውያን
  • ☆ በአሜሪካ፤ ቴክሳሳውያን
  • ☆ በካናዳ፤ በኩቤክ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች

😈 ታዲያ እነዚህ የየሃገራቱ ጠንቆች፣ የአንድነትና የክርስትና ጠላቶች መሆናቸውን ዛሬ በደንብ መረጋገጡን ሳውቅ ያኔ የጠቆመኝ ኃይል ዛሬም አብሮኝ ያለው መሆኑን አምኛለሁ።

❖❖❖ [ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፮፥፲፯] ❖❖❖

ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤”

🔥 Yesterday, NATO says Russia ‘ultimately responsible’ for deaths in Poland that may have been from air defense missile

🔥 But now,

NATO Secretary General Jens Stoltenberg said the early results of an investigation indicated that an explosion on Polish territory Tuesday, “was likely caused by a Ukrainian air defense missile fired to defend Ukrainian territory against Russian cruise missile attacks.” Stoltenberg said NATO’s investigation was ongoing after a meeting of NATO allies in Brussels.

🥶 “Volhynian Massacre” – A Historical Scratch On Polish-Ukrainian Relations

Despite the close relations between Poland and Ukraine, the history of mutual relations, is not without events that negatively affect contemporary relations. The most important for Poland is the so-called “Volyn Massacre” . This is a mass genocide committed by Ukrainian nationalists against the Polish minority in 1943-1945 in the areas of eastern, pre-war Poland occupied by the Third Reich. The crime resulted in the deaths of some 100,000 Poles.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Unknown, Highly Toxic Substance’ Killed Tons of Fish in a European River

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 12, 2022

🔥 ‘Gigantic Catastrophe’ / ‘በጣም አስከፊ ጥፋት’🔥

‘ያልታወቀ፣ በጣም መርዛማ ንጥረ ነገር’ በአውሮፓ ወንዝ ውስጥ በብዙ ቶን የሚቆጠር ዓሳ ገደለ

💭 ዓሦቹ በፖላንድ ኦደር ወንዝ ፻፳፬/124 ማይል ርቀት ላይ በአሳ አጥማጆች እና በጎ ፈቃደኞች ተወግደዋል።

ዓሣ አጥማጆች እና በጎ ፈቃደኞች የሟቾችን መንስኤ በማጣራት ቢያንስ ፲/10 ቶን የሞቱ አሳዎችን ከፖላንድ ሁለተኛ ትልቁ የውሃ መንገድ ኦደር ወንዝ ጎትተዋል ።

ፕርዜምስላው ዳካ ፥ የሀገሪቱን ውሃ የሚያስተዳድረው የአገሪቷ ውሃ ልማት ኃላፊ ሁኔታውን እንደ አንድ ግዙፍ የስነምህዳር ጥፋት ገልፀው የፖላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ማትውስ ሞራዊኪ ጥፋተኞችን ለማግኘት እና ለመቅጣት ቃል ገብተዋል።

💭 The fish were removed by anglers and volunteers along a 124 mile stretch of the River Oder in Poland,

Anglers and volunteers have pulled at least 10 tonnes of dead fish from the River Oder, Poland’s second largest waterway, which flows along part of Poland’s border with Germany, with an investigation into the cause of the deaths underway.

Przemyslaw Daca – head of State Water Holding which manages the country’s waters described the situation as a gigantic ecological catastrophe, with Polish Prime Minister Mateusz Morawiecki vowing to find and punish those responsible.

[2 Esdras 5:7-13]

7 Fish will be washed up on the shores of the Dead Sea. The voice of one whom many do not know will be heard at night; everyone will hear it.

8 The earth will break open in many places and begin spouting out flames. Wild animals will leave the fields and forests. At their monthly periods women will bear monsters.

9 Fresh water will become salty. Friends everywhere will attack one another. Then understanding will disappear, and reason will go into hiding,

10 and they will not be found even though many may look for them. Everywhere on earth wickedness and violence will increase.

11 One country will ask a neighboring country if justice or anyone who does right has come that way, but the answer will always be “No.’

12 At that time people will hope for much, but will get nothing; they will work hard, but will never succeed at anything.

13 These are the signs of the end that I am permitted to show you. But if you begin to pray again and continue to weep and fast for seven more days, you will hear even greater things.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopian Black Madonna with Christ Child Worldwide | ጥቁሯ (ኢትዮጵያዊቷ) እግዚትነ ድንግል ማርያም በዓለም ዙሪያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 ሆላንድ | የጥቁሯን “ኢትዮጵያዊት” ማርያም ቅዱስ ሥዕልን በጥቁሮች መፈክር አበላሹት

እ.አ.አ በ1656 ዓ.ም በፖላንድ ላይ ተቃጥቶ የነበረውን የስዊድኖች የጥቃት ወረራ በጥቁሯ ማርያም እርዳታ ሲከሽፍ የፖላንድ ንጉሥ ካዚሚሬስ ጥቁሯን እመቤታችንን የፖላንድ ንግሥት እንድትሆን ወሰነ። ብልሕ ንጉሥ!

እ.አ.አ በ1944 ዓ.ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ክፉኛ የደቀቁት (1/5ኛው ሕዝቧ፤ 6ሚሊየን ፕላንዳውያን አልቀዋል ) ፖላንዳውያኑ የጥቁሯን/ኢትዮጵያውያን እመቤታችንን ስዕል ተሸክመው እስከ ኔዘርላንድስ/ሆላንድ ድርሰ ዘልቀው በመግባት ቪዲዮው ላይ የምትታየውን የብሬዳ ከተማን ነፃ ለማውጣት በቅተዋል። ድንቅ ተዓምር!

ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) እ.አ.አ በ1944 ዓ.ም የኔዘርላንድሷን(ሆላንድ) ከተማ ብሬዳን ከናዚዎች ነፃ ላወጧት የፖላንድ ወታደሮች በ1954 ዓ.ም የተሠራ መታሰቢያ ላይ ሰሞኑን በመላው ዓለም በመካሄድ ካለው ከፀረ-ዘረኝነት እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ያልታወቁ ሰዎች “BLM“ ( Black Lives Matter – BLM “የጥቁርም ሕይወት ይገባዋል”) በሚል ትልቅ ጽሑፍ ለማበላሸት ደፍረዋል። ትልቅ ቅሌት!

ለእናታችን ትልቅ ፍቅር ያላቸው ፖላንዳውያን የሚያሳዩት የእመቤታችን ቅዱስ ሥዕል ነጭ ሳይሆን እንዲህ ይመስላል። የእናት እና ልጇ ውበት ልብን ያሞቃል!

ለመሆኑ የጥቁሯ ማርያም ስዕልን የሚቃወም የጥቁሮች እንቅስቃሴ አለ እንዴ? ይህን ጽንፈኛ ተግባር ሊፈጸም የሚችለውስ በማን ይሆን? በኮሙኒስቶች? በፌሚኒስቶች? በግብረሰዶማውያን? በመሀመዳውያን?። ሁሉም የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸውን አያደርጉትም አይባሉም።

እንቅስቃሴው ቀስ በቀስ በዘረኞች፣ በኮሙኒስቶች፣ በግብረ-ሰዶማውያን እና በአህዛብ እይተጠለፈ ነው። የጥቁር ሕዝቦች ለነፃነትና ህይወት የሚያደርጉትን ትግል ሁሌ የሚጠልፉት እነዚህ ቡድኖች ናቸው። ለዚህ ነው ጥቁሮች ተገቢውን የነፃነት ዒላማ ከመምታት መንገድ ላይ የሚቀሩት። በሃገራችንም ተመሳሳይ ክስተት ይታያል፤ የኢትዮጵያ ብሔርተኛውን አጀንዳ ዘውገኞቹ ኦሮሞዎችና አህዛብ በሁሉም መስክ ጠልፈው እየወሰዱት ነው።

አሁን አጋጣሚውን በመጠቀም ግራኞች፣ ኮሙኒስቶች፣ ፌሚንስቶች እና ሰዶማውያን ከመሀመድ አርበኞች ጋር በማበር በዓብያተ ክርስቲያናት ላይ በመላው አውሮፓ እና አሜሪካ ጥቃት በመፈጸም ላይ ናቸው። አጋንንት የተለቀቁበት ዘመን ላይ ነንና ግድ የለም እራሳቸውን እንዲህ ያጋልጡ፣ ይታዩን፤ ጊዚያቸው በጣም አጭር ነው!

ለማንኛውም እንደ ፖላንድ፣ ሩሲያ፣ ሩማኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ስፔይን ወዘተ ላሉ አውሮፓውያን ሃገራት እኛ ኢትዮጵያውያን በድንቁርናችን ነጭ የቆዳ ቀለም እና ሰማያዊ ዓይኖች እያለበስን ያመጣናት ጥቁሯ/ ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም በታሪካቸው በጣም ብዙ የሆኑ ተዓምራትንና ድሎችን አሳይታቸዋለች።

በተለይ በምስራቅ አውሮፓ በኮሙኒዝም እና ኦቶማን ቱርክ ዘመን አስከፊ ልምዱ ላላቸው ለምስራቅ አውሮፓውያን በጥቁሯ/ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም ጉዳይ ምንም ድርድር የለም። በዘመነ ኮሮና በእነዚህ አገራት ከተሞች ጎዳናዎች ላይ በእጣን ታጅበው እንዲወጡ የተደረጉት የእናታችን የጥቁሯ ማርያም ስዕላት ናቸው። (በሌላ ቪዲዮ አቀርበዋለሁ)

ዝነኛው የፖላንድ ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) ቅዱስ ሥዕል

ሥዕል = ጽሑፍ

አስገራሚ የሆነው የቼስቶኮቫ ጥቁር ቅድስት ድንግል ማርያም አይከን/ሥዕል/ጽሑፍ ቅዱስ ሐዋርያው እና ወንጌላዊ ሉቃስ ከሣላቸው/ከጻፋቸው ሰባ ቅዱሳት ሥዕላት/ጽሑፎች መካከል አንዱ እንደሆነ ይታመናል።

ሮማውያን በ 66 ዓ.ም. ከተማዋን ድል ባደረጉበት ጊዜ ምስሉ ከኢየሩሳሌም ተወስዶ ነበር። እናም ፔላ አቅራቢያ ባለ ዋሻ ውስጥ ተደብቆ ነበር። ስዕሉ ለቅድስት ሔለን (እ.ኤ.አ. ግንቦት 21/ 326 ዓ.ም) ቅድስት አገር ስትጎበኝ ተሰጣት፤ ከዚያም ቅድስት ሔለን ወደ ቁስጥንጥንያ አመጣችው።

ይህ ተዓምረኛ ሥዕል ከስምንተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በመላው አውሮፓ በኦሮቶዶክሳውያን እና ካቶሊኮች ዘንድ ብዙ ተዓምራትን ካሳየ በኋላ ከአስራ አራተኛው ክፍለዘመን ጀምሮ ያስና ጎራ/ ቺስታኮቫ በተባለው የፖላንድ አውራጃ ይገኛል። ድንቅ ተዓምራት የሚታዩበት ይህ ቦታ በብዙ ጎብኞዎች ይዘወተራል። አረመኔው አዶልፍ ሂትለር ያስና ጎራን/ ቺስታኮቫን ለጎብኝዎች ዝግ እንዲሆን አድርጎ ነበር።

እኛስ ይህን እያየን እመቤታችንን አላግባብ ፈረንጅ ስናደርጋት ሊያሳስበንና ሊያሳፍረን አይገባምን?

ሮማውያኑ “እየሱሳውያን”፤ የጌታችን እና ቅዱሳኑ መልአክቱ ስዕላትንና ኃውልቶችን በነጮች ምሳሌ እንደሚስሏቸውና እንደሚሠሯቸው “ጥቁሯን” / ኢትዮጵያዊቷን” ማርያምንም በተንኮል ነጭ አድርገው በመሳል ወደ ኢትዮጵያ መላካቸውን ስንቶቻችን ነን የምናውቀው?

አሁን ኢትዮጵያውያን ወደ ጥንታውያኑ እና እውነተኞቹ የእመቤታችን ስዕላት መመለስ ይኖርብናል። ቤተ ክሕነትና ማሕበራቱ እንዲሁም ግለሰቦች ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት መስጠት አለባቸው። በዚህ ላይ ቁጥጥር የሚያደርግ አካል መኖር አለበት። ይህ በቸልታ የሚታለፍ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። ይህን አስመልክቶ ኢትዮጵያውያን ልሂቃን ብዙ ሥራዎችን መስራት ይጠበቅብናል።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Europe’s Approach to Ukraine Refugee Crisis Drawing Accusations of Racism

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2022

💭 Poland Alone Has welcomed One Million Ukrainian refugees

European countries are welcoming most Ukrainian refugees with open arms, but people of colour say they are having a much more difficult journey.

💭 አውሮፓውያን ለዩክሬን ስደተኞች የሚያሳዩት የተለየና ሞቃታም አቀራረብ የዘረኝነት ክሶችን ቀስቅሷል

የአውሮፓ ሀገራት አብዛኞቹን የዩክሬን ስደተኞችን እጆቻቸውን ዘርግተው እየተቀበሏቸው ነው፣ ነገር ግን ነጭ ያልሆኑ ሰዎች የበለጠ አስቸጋሪ ጉዞ ያደርጋሉ። ፖላንድ ብቻ እስካሁን አንድ ሚሊየን ዩክሬናውያን ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ ላይ ትገኛለች። መላዋ አውሮፓ ለስደተኞቹ የምታሳየው አቀባበል የኤርትራ ስደተኞች በትግራይ ያዩትን ዓይነት ሞቅ ያለ አቀባበል ነው። የአውሬውን ኦሮሞ አገዛዝንና ኦሮሞራ ጭፍሮቹን ካስቀናቸውና ካስቆጣቸው ሁኔታ አንዱ ይህ በትግራይ የኤርትራውያን ስደተኞች ሁኔታ ነው። ኢትዮጵያዊውን እንግዳ ተቀባይነታችንንም ተነጠቅን ማለት ነው! በሂደት ግዕዛዊ ቋንቋችንንም፣ ክርስትናችንንም ኢትዮጵያ አገራችንንም ለመንጠቅ ነው ምኞታቸው። እኛ እያለን አይሳካላቸውም እንጂ!

💭 እንግዲህ እንደምናየው መላው ዓለም፤ ደቡብ አፍሪቃን እና እስራኤልን ጨምሮ፤ ከዩክሬይን ያመለጡ በሚሊየን የሚቆጠሩ ስደተኞችን (ዕቅዱ እስከ ሃያ ሚሊየን ዩክሬናውያንን ማስወጣት ነው) በደስታ በመቀበል ላይ ናቸው። ከስድስት ዓመታት በፊት ለሶሪያ መሀመዳውያን ስደተኞችም ተመሳሳይ አቀባበል ተደርጎላቸው ነበር።

ለአፍሪቃውያን፣ ለጥቁር ሕዝቦችና ለክርስቲያኖች ያላቸውን ጥላቻ ማሳየቱን አሁን ከመደበቅ ተቆጥበዋል። በዩክሬናውያኑ በኩል እያሉን ያሉት፤ “አንፈልጋችሁም! በአገራችሁ ቆዩ፤ ሕዝብ ቁጥራችሁ ከፍ ስላለና ለእኛ እያረጀ ላለው ሕዝባችን ለወደፊቱ አደገኛ ስለምትሆኑ እርስበርስ እናባላችኋለን! እየበከልንና እየመረዝን እንጨርሻችኋለን፤ ምናልባት አውሮፓ እና አሜሪካ የኑክሌር መሣሪያና ተመሳሳይ ጥቃት ሰለባ ከሆኑም አገሮቻችሁን እንረከብና ልጆቻችን አፍሪቃ እናሰፍራችዋለን” የሚለውን ነው። ይህ ሤራ አይደለም። ይህን ነው ያቀዱትና በወኪሎቻቸው በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በኩል እያስፈጸሙት ያሉት።

የእኛ ሰው ግን የሚረባ አይደለም። ይህን እንኳን ማየት ተስኖታል፤ ሲነገርም መስማት አይፈልግም። አለመታደል ሆኖ ከዚህ እውር፣ ደንቆሮ፣ ክፉና አረመኔ ትውልድ ጋር ኢትዮጵያን/አፍሪቃን መጋራታችን በጣም ያሳዝናል። ለዘመናት እየተራበና ደሙን እያፈሰሰ እነዚህን ምስጋና ቢስ አረመኔ የዋቄዮአላህ ጭፍሮችን ያኖራቸውንና ከሦስት አራት ሴት ልጅ እየፈለፈሉ የሕዝብ ቁጥራቸውን ያለ ለከት ይጨምሩ ዘንድ የረዳቸውን ጽዮናዊ ባለውለታቸውን መጨፍጨፍና ማስራብ ብቻ አልበቃቸውም፤ እንደ ዕድል ሾልኮ በ ሱዳን ድንበር ወይንም በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ለመውጣት የሚሻውን ትግራዋይ እንኳን ይመልሳሉ፣ ያግታሉ፣ ይዘርፋሉ ይገድላሉ።

የሚገርም ነው፤ ባለፈው ሳምንት እዚህ በምኖርባት ከተማ መንገድ ላይ የጩኸት ድምጽ ሰምቼ ወደ አንድ ሕንፃ ሳመራ፤ አንድ በስድስተኛ ፎቅ መስኮት ላይ ያለ ነጭ እራሱን ከፎቁ ወርውሮ ለመግደል አንድ ነጭ ነገር በአንገቱ አጥልቆ “እራሴን ልገድል ነው!” እያለ ሲጮኽ ሰማነው። እንደ አጋጣሚ ሆኖ አጠገባችን የነበረ እዚያው ሕንፃ ውስጥ የሚኖር ኤርትራዊ በሩን ከፍቶ ወደሰውየው ቤት ከገባና ሰውየውንም ካዳነው በኋላ፤ ሰውዬ ሐበሻውን “ለምን አዳንከኝ!” ብሎ መነጽሩ እስኪሰበርና ትንሽ እስኪቆስል በቦክስ ገጨው። ልክ በዚህ ወቅት ይህ ሁኔታ ምስጋና ቢሶቹን ኦሮሞዎች ነበር ያስታወሰኝ። ከትግራይ የመጡት ሕወሓቶች የማይገባቸውን ግማሽ ኢትዮጵያን ለኦሮሞዎቹ ቆርሰው ሰጧቸው፤ ከዚያም ጊዜው ሲደርስ፣ ታንኩንም፣ ባንኩንም ሜዲያውንም ግድቡንም በአዲስ አበባና ዙሪያዋ የሚገኙትን ጽዮናውያን ሁሉ አስረክበዋቸው ወደ መቀሌ አመሩ። ኦሮሞዎቹ እስከ መቀሌ ድረስ ተከትለዋቸው በመምጣት ባለውለታቸውን ተጋሩን ልክ እንደ ሰውዬው ጨፈጨፏቸው፣ አስራቧቸው፣ ሴቶቻቸውን ደፈሩባቸው። ታዲያ ይህ አያሳዝንም አያስቆጣምን?!

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ወቅት ነበር ከሺህ በላይ የሚቆጠሩት የዋልድባ ገዳም አባቶቻችን ለዘመናት ለመላዋ ኢትዮጵያ ፀሎት እያደረሱ ሲኖሩባት ታሪካዊ ገዳም በግራኝና ጭፍሮቹ እንዲባረሩ የተደረጉት። እርግጠኛ ነኝ ትዕዛዙ የመጣውም በተለይ ከአሜሪካውያኑ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሞግዚቶች ነው። የዚህ ጽንፈኛ ተግባር ዓላማም። ስውር መንፈሳዊ ውጊያ እየተካሄደ ነውና፤ በጸሎታቸው አውሎ ነፋሳቱን/ሃሪኬኖቹን/ቶርናዶዎቹን የሚያስነሱት አባቶችን በማፈናቀልና ወደ አክሱም ወስዶ ለረሃብና ለክትባት በማጋለጥ ከመላው የትግራይ ሕዝብ ጋር በጅምላ አብሮ በመጨረስ የበቀል እርምጃ ለመውሰድ ነው። መንፈሳዊ ውጊያውን አልቻሉትምና! ድራማ እየሠሩ ያሉትም ጊዜ ለመግዛት ነው።

ደካማው የመኻል አገር ወገናችን ግን በግድየለሽነትና ከእግዚአብሔር ሕግጋት በመራቅ፤ እኛ እኮ ተቻችለንና ተፋቅረን ነው የምንኖረው!” እያለ የሚመጻደቀውና ዛሬ ለነገሠው የኢትዮጵያ ዘስጋ ባሪያ በመሆን ከሙስሊሙም ከመናፍቃኑ ጋር በግብዝነት ተደበላልቆ ቡና እየጠጣ፣ ጫት እየቃመና ጥንባሆ እያጤሰ ስለሚኖር ልክ የአህዛብን ባሕርያት ወርሶና አህዛብ የሚሠሩትን ጽንፈኛ ተግባር በመፈጸም ላይ ይገኛል። አውቆትም ሆነ ሳያውቀው ባዕዳውያኑንና ጣዖታቱን ሁሉ እያመለከ ይኖር ዘንድ ግድ ነው።

በዚህ መልክ ከቀጠለ የውጩ ዓለም ኢትዮጵያውያንንእንደ አውሬ ማየት ስለሚጀምር ልጆቻቸው በመላው ዓለም ይሰቃያሉ፤ ሥራ ለመቀጠር፣ መኖሪያ ቤትና ትምህርት ቤት እንኳን ለማግኘት እጅግ በጣም ነው የሚከብዳቸው። ኢትዮጵያዊ የተባለ ሁሉ ፊቱን ሸፍኖና አንገቱን ደፍቶ የሚሄድበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም። የም ዕራቡ ዓለም ኤዶማውያን እና የምስራቁ ዓለም እስማኤላውያኑ ይህን ነበር ለዘመናት ሲመኙ የነበሩት፤ ዛሬ በኦሮሞ ጭፍሮቻቸው አማካኝነት በጣም በረቀቀና ዲያብሎሳዊ በሆነ መልክ ጽዮናውያንን ከገደል አፋፍና ወንዝ ላይ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለው በመጣል፣ በእሳት አቃጥለው ቪዲዮ በመቅረጽ ለመላው ዓለም በማሳየት ላይ ናቸው።

እንግዲህ ለዩክሬይናውያኑ የሚያሳዩት ሞቅ ያለ አቀባበል በተዘዋዋሪ የሚያስተላልፈው መልዕክት፤ “የራስህን ወገን ያላከበርክና ያልወደድክ እኔ ላከብርህና ልወድህ አልሻም!” የሚለው ነው።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፸፯]✞✞✞

፩ ሕዝቤ ሆይ፥ ሕጌን አድምጡ፤ ጆሮአችሁንም ወደ አፌ ቃል አዘንብሉ።

፪ አፌን በምሳሌ እከፍታለሁ፤ ከቀድሞ ጀምሮ፥ ያለውንም ተምሳሊት እናገራለሁ።

፫ የሰማነውንና ያውቅነውን፥ አባቶቻችንም የነገሩንን፥ ለሚመጣ ትውልድ ከልጆቻቸው አልሰወሩም።

፬ የእግዚአብሔርን ምስጋናና ኃይሉን ያደረገውንም ተኣምራት ተናገሩ።

፭ ለልጆቻቸው ያስታውቅ ዘንድ ለአባቶቻችን ያዘዘውን ምስክር በያዕቆብ አቆመ፥ በእስራኤልም ሕግን ሠራ፤

፮ የሚመጣ፥ ትውልድ የሚወለዱም ልጆች ያውቁ ዘንድ፥ ተነሥተው ለልጆቻቸው ይነግራሉ፤

፯ ተስፋቸውን በእግዚአብሔር እንዲያደርጉ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እንዳይረሱ፥ ትእዛዙንም እንዲጠብቁ፤

፰ እንደ አባቶቻቸው እንዳይሆኑ ጠማማና የምታስመርር ትውልድ፥ ልብዋን ያላቀናች ትውልድ፥ ነፍስዋ በእግዚአብሔር ዘንድ ያልታመነች።

_____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Poland Condemns Perpetrators of Massacre in Aksum Ethiopia as ‘Barbaric’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 23, 2021

👉 የፖላንድ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአክሱም የተፈጸመውን ጭፍጨፋ ‘አረመኔያዊ’ ሲል አወገዘ፡፡

👉 የፖላንድ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርበአክሱም ጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት የተፈጸመውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

በአክሱም ጽዮን ብቻ ሺህ የሚሆኑ ምዕመናን በአሰቃቂ ሁኔታ ጨፍጨፈው የውጭ ሃገራት መሪዎችና ሜዲያዎች በየቀኑ አክሱምን ያስታውሷታል የኢትዮጵያ ናቸው የሚባሉት፤

ፖለቲከኞችና ባለሥልጣናት

የሃይማኖት አባቶች

ሜዲያዎች

ከትግራይ ውጭ ያሉ ዜጎች

በውጭ ያሉና ትግሬ ያልሆኑ ሐሰተኛ ኢትዮጵያውያን

ግን በህብረት ጸጥ፣ ጭጭ ብለዋል፤ ጽንፈኛ ድርጊቱን ይደግፉታልን?

የሚገርም ነው፤ በትናንትናው የአቡነ አረጋዊ ዕለት ጸሎት የማደርስበት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ አንዲት አረጋዊት ፖላንዳዊት ወደኔ ቀርባ በመምጣት የቦታ አድራሻ ከጠየቀችኝ በኋላ ለአንድ ሰዓት ያህል ሳዋራት ነበር። ፖላንዶች ለጽዮን እመቤታችን ከፍተኛ ፍቅር አላቸው። ሆላንድ እና ፖላንድ እንዳይምታታብንና አምና ላይ ይህን ቪዲዮና ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፦

..አ በ1656 .ም በፖላንድ ላይ ተቃጥቶ የነበረውን የስዊድኖች የጥቃት ወረራ በጥቁሯ ማርያም እርዳታ ሲከሽፍ የፖላንድ ንጉሥ ካዚሚሬስ ጥቁሯን እመቤታችንን የፖላንድ ንግሥት እንድትሆን ወሰነ። ብልሕ ንጉሥ!

እ.አ.አ በ1944 ዓ.ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ክፉኛ የደቀቁት (1/5ኛው ሕዝቧ፤ 6ሚሊየን ፕላንዳውያን አልቀዋል ) ፖላንዳውያኑ የጥቁሯን/ኢትዮጵያውያን እመቤታችንን ስዕል ተሸክመው እስከ ኔዘርላንድስ/ሆላንድ ድርሰ ዘልቀው በመግባት ቪዲዮው ላይ የምትታየውን የብሬዳ ከተማን ነፃ ለማውጣት በቅተዋል። ድንቅ ተዓምር!

ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) እ.አ.አ በ1944 ዓ.ም የኔዘርላንድሷን(ሆላንድ) ከተማ ብሬዳን ከናዚዎች ነፃ ላወጧት የፖላንድ ወታደሮች በ1954 ዓ.ም የተሠራ መታሰቢያ ላይ ሰሞኑን በመላው ዓለም በመካሄድ ካለው ከፀረ-ዘረኝነት እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ያልታወቁ ሰዎች “BLM“ ( Black Lives Matter – BLM “የጥቁርም ሕይወት ይገባዋል”) በሚል ትልቅ ጽሑፍ ለማበላሸት ደፍረዋል። ትልቅ ቅሌት!

ለእናታችን ትልቅ ፍቅር ያላቸው ፖላንዳውያን የሚያሳዩት የእመቤታችን ቅዱስ ሥዕል ነጭ ሳይሆን እንዲህ ይመስላል። የእናት እና ልጇ ውበት ልብን ያሞቃል!

ለመሆኑ የጥቁሯ ማርያም ስዕልን የሚቃወም የጥቁሮች እንቅስቃሴ አለ እንዴ? ይህን ጽንፈኛ ተግባር ሊፈጸም የሚችለውስ በማን ይሆን? በኮሙኒስቶች? በፌሚኒስቶች? በግብረሰዶማውያን? በመሀመዳውያን?። ሁሉም የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸውን አያደርጉትም አይባሉም።

እንቅስቃሴው ቀስ በቀስ በዘረኞች፣ በኮሙኒስቶች፣ በግብረ-ሰዶማውያን እና በአህዛብ እይተጠለፈ ነው። የጥቁር ሕዝቦች ለነፃነትና ህይወት የሚያደርጉትን ትግል ሁሌ የሚጠልፉት እነዚህ ቡድኖች ናቸው። ለዚህ ነው ጥቁሮች ተገቢውን የነፃነት ዒላማ ከመምታት መንገድ ላይ የሚቀሩት። በሃገራችንም ተመሳሳይ ክስተት ይታያል፤ የኢትዮጵያ ብሔርተኛውን አጀንዳ ዘውገኞቹ ኦሮሞዎችና አህዛብ በሁሉም መስክ ጠልፈው እየወሰዱት ነው።

አሁን አጋጣሚውን በመጠቀም ግራኞች፣ ኮሙኒስቶች፣ ፌሚንስቶች እና ሰዶማውያን ከመሀመድ አርበኞች ጋር በማበር በዓብያተ ክርስቲያናት ላይ በመላው አውሮፓ እና አሜሪካ ጥቃት በመፈጸም ላይ ናቸው። አጋንንት የተለቀቁበት ዘመን ላይ ነንና ግድ የለም እራሳቸውን እንዲህ ያጋልጡ፣ ይታዩን፤ ጊዚያቸው በጣም አጭር ነው!

ለማንኛውም እንደ ፖላንድ፣ ሩሲያ፣ ሩማኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ስፔይን ወዘተ ላሉ አውሮፓውያን ሃገራት እኛ ኢትዮጵያውያን በድንቁርናችን ነጭ የቆዳ ቀለም እና ሰማያዊ ዓይኖች እያለበስን ያመጣናት ጥቁሯ/ ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም በታሪካቸው በጣም ብዙ የሆኑ ተዓምራትንና ድሎችን አሳይታቸዋለች።

በተለይ በምስራቅ አውሮፓ በኮሙኒዝም እና ኦቶማን ቱርክ ዘመን አስከፊ ልምዱ ላላቸው ለምስራቅ አውሮፓውያን በጥቁሯ/ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም ጉዳይ ምንም ድርድር የለም። በዘመነ ኮሮና በእነዚህ አገራት ከተሞች ጎዳናዎች ላይ በእጣን ታጅበው እንዲወጡ የተደረጉት የእናታችን የጥቁሯ ማርያም ስዕላት ናቸው። (በሌላ ቪዲዮ አቀርበዋለሁ)

ዝነኛው የፖላንድ ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) ቅዱስ ሥዕል

ሥዕል = ጽሑፍ

አስገራሚ የሆነው የቼስቶኮቫ ጥቁር ቅድስት ድንግል ማርያም አይከን/ሥዕል/ጽሑፍ ቅዱስ ሐዋርያው እና ወንጌላዊ ሉቃስ ከሣላቸው/ከጻፋቸው ሰባ ቅዱሳት ሥዕላት/ጽሑፎች መካከል አንዱ እንደሆነ ይታመናል።

ሮማውያን በ 66 ዓ.ም. ከተማዋን ድል ባደረጉበት ጊዜ ምስሉ ከኢየሩሳሌም ተወስዶ ነበር። እናም ፔላ አቅራቢያ ባለ ዋሻ ውስጥ ተደብቆ ነበር። ስዕሉ ለቅድስት ሔለን (እ.ኤ.አ. ግንቦት 21/ 326 ዓ.ም) ቅድስት አገር ስትጎበኝ ተሰጣት፤ ከዚያም ቅድስት ሔለን ወደ ቁስጥንጥንያ አመጣችው።

ይህ ተዓምረኛ ሥዕል ከስምንተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በመላው አውሮፓ በኦሮቶዶክሳውያን እና ካቶሊኮች ዘንድ ብዙ ተዓምራትን ካሳየ በኋላ ከአስራ አራተኛው ክፍለዘመን ጀምሮ ያስና ጎራ/ ቺስታኮቫ በተባለው የፖላንድ አውራጃ ይገኛል። ድንቅ ተዓምራት የሚታዩበት ይህ ቦታ በብዙ ጎብኞዎች ይዘወተራል። አረመኔው አዶልፍ ሂትለር ያስና ጎራን/ ቺስታኮቫን ለጎብኝዎች ዝግ እንዲሆን አድርጎ ነበር።

እኛስ ይህን እያየን እመቤታችንን አላግባብ ፈረንጅ ስናደርጋት ሊያሳስበንና ሊያሳፍረን አይገባምን?

ሮማውያኑ “እየሱሳውያን”፤ የጌታችን እና ቅዱሳኑ መልአክቱ ስዕላትንና ኃውልቶችን በነጮች ምሳሌ እንደሚስሏቸውና እንደሚሠሯቸው “ጥቁሯን” / ኢትዮጵያዊቷን” ማርያምንም በተንኮል ነጭ አድርገው በመሳል ወደ ኢትዮጵያ መላካቸውን ስንቶቻችን ነን የምናውቀው?

አሁን ኢትዮጵያውያን ወደ ጥንታውያኑ እና እውነተኞቹ የእመቤታችን ስዕላት መመለስ ይኖርብናል። ቤተ ክሕነትና ማሕበራቱ እንዲሁም ግለሰቦች ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት መስጠት አለባቸው። በዚህ ላይ ቁጥጥር የሚያደርግ አካል መኖር አለበት። ይህ በቸልታ የሚታለፍ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። ይህን አስመልክቶ ኢትዮጵያውያን ልሂቃን ብዙ ሥራዎችን መስራት ይጠበቅብናል።

👉 Ministry of Foreign Affairs Republic of Poland Condemns Perpetrators of Massacre In Ethiopia as ‘Barbaric’

Statement regarding the massacre in front of the Church of Our Lady Mary of Zion in Aksum in the Tigray region

Poland’s Ministry of Foreign Affairs stated on Friday that it was “deeply concerned with the news of the massacre of civilians, which was alleged to have taken place at the end of last year in front of the Church of Our Lady Mary of Zion in Aksum, an Ethiopian province of Tigray.

We strongly condemn the perpetrators of this barbaric crime committed in a place of worship. We expect the Ethiopian authorities to immediately take all possible measures to clarify its circumstances and punish the perpetrators,” the statement reads.

We call on the parties to the conflict to refrain from violence and respect human rights, to ensure the safety of the civilian population, and to properly protect places of worship and freedom of religion. We appeal for unimpeded access for humanitarian deliveries to the Tigray province,” the MFA stated.

The statement was possibly prompted by reports by British “Church Times” that surfaced about a week ago, revealing that at least 750 people died in a massacre that was carried out in front of the Church of Our Lady Mary of Zion in Aksum in the Ethiopian province of Tigray. Reportedly, the people who tried to hide from the assailants in the church belonging to the Ethiopian Orthodox Church were dragged out of the building and shot to death.

Ever since the attack by Tigray People’s Liberation Front aligned security forces on the Northern Command bases and headquarters of the Ethiopian National Defense Force (ENDF) in Ethiopia’s northern Tigray Region, the country has been wrapped in internal tensions and the integrity of the nation, a federation of ethnicities in fact, was put to a test. The crisis seems not solved just yet despite Prime Minister Abiy Ahmed Ali’s trumpetting of victory in December, when the capital of the province Mekelle was captured by the ENDF.

As Polish Radio reported, both sides of the conlifct provide information difficult to verify as telephone and internet connections with the region have remained severed since the early days of military operations. Moreover, data acccessibility is closely monitored by the Addis Abeba government. Estimates are that thousands of people died in the conflict and over 100,000 refugees fled to Sudan.

The city of Axum where the massacre took place is located some 50 km from the Eritrean border and used to be a bone of contention for both the country and Ethiopia before current PM Abiy managed to broker long-awaited peace between the countries. The bulk of the city’s population is Tewaheedo Christian and belongs to the Ethiopian Orthodox Church. The Ethiopian tradition has it that the Arc of Covenant is being guarded at the Church of Our Lady Mary of Zion in Axum.

The past Ethiopian-Eritrean rivalry over the city is rooted in the fact that Axum used to be the first capital of an Ethiopian statehood and a place where Ethiopian Emperors used to be crowned. The city was listed by UNESCO in 1980 as a World Heritage site.

Source

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሆላንድ | የጥቁሯን “ኢትዮጵያዊት” ማርያም ቅዱስ ሥዕልን በጥቁሮች መፈክር አበላሹት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 26, 2020

ለእናታችን ትልቅ ፍቅር ያላቸው ፖላንዳውያን የሚያሳዩት የእመቤታችን ቅዱስ ሥዕል ነጭ ሳይሆን እንዲህ ይመስላል። የእናት እና ልጇ ውበት ልብን ያሞቃል!

..አ በ1656 .ም በፖላንድ ላይ ተቃጥቶ የነበረውን የስዊድኖች የጥቃት ወረራ በጥቁሯ ማርያም እርዳታ ሲከሽፍ የፖላንድ ንጉሥ ካዚሚሬስ ጥቁሯን እመቤታችንን የፖላንድ ንግሥት እንድትሆን ወሰነብልሕ ንጉሥ!

..አ በ1944 .ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ክፉኛ የደቀቁት (1/5ኛው ሕዝቧ፤ 6ሚሊየን ፖላንዳውያን አልቀዋል) ፖላንዳውያኑ የጥቁሯን/ኢትዮጵያዊቷን እመቤታችንን ስዕል ተሸክመው እስከ ኔዘርላንድስ/ሆላንድ ድርሰ ዘልቀው በመግባት ቪዲዮው ላይ የምትታየውን የብሬዳ ከተማን ነፃ ለማውጣት በቅተዋል። ድንቅ ተዓምር!

ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) ..አ በ1944 .ም የኔዘርላንድሷን(ሆላንድ) ከተማ ብሬዳን ከናዚዎች ነፃ ላወጧት የፖላን ወታደሮች በ1954 .የተሠራ መታሰቢያ ላይ ሰሞኑን በመላው ዓለም በመካሄድ ካለው ከፀረዘረኝነት እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ያልታወቁ ሰዎች BLM“ ( Black Lives Matter – BLM የጥቁርም ሕይወት ይገባዋል” ) በሚል ትልቅ ጽሑፍ ለማበላሸት ደፍረዋል። ትልቅ ቅሌት!

ለመሆኑ የጥቁሯ ማርያም ስዕልን የሚቃወም የጥቁሮች እንቅስቃሴ አለ እንዴ? ይህን ጽንፈኛ ተግባር ሊፈጸም የሚችለውስ በማን ይሆን? በኮሙኒስቶች? በፌሚኒስቶች? በግብረሰዶማውያን? በመሀመዳውያን?። ሁሉም የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸውን አያደርጉትም አይባሉም።

እንቅስቃሴው ቀስ በቀስ በዘረኞች፣ በኮሙኒስቶች፣ በግብረሰዶማውያን እና በአህዛብ እይተጠለፈ ነው። የጥቁር ሕዝቦች ለነፃነትና ህይወት የሚያደርጉትን ትግል ሁሌ የሚጠልፉት እነዚህ ቡድኖች ናቸው። ለዚህ ነው ጥቁሮች ተገቢውን የነፃነት ዒላማ ከመምታት መንገድ ላይ የሚቀሩት። በሃገራችንም ተመሳሳይ ክስተት ይታያል፤ የኢትዮጵያ ብሔርተኛውን አጀንዳ ዘውገኞቹ ኦሮሞዎችና አህዛብ በሁሉም መስክ ጠልፈው እየወሰዱት ነው።

አሁን አጋጣሚውን በመጠቀም ግራኞች፣ ኮሙኒስቶች፣ ፌሚንስቶች እና ሰዶማውያን ከመሀመድ አርበኞች ጋር በማበር በዓብያተ ክርስቲያናት ላይ በመላው አውሮፓ እና አሜሪካ ጥቃት በመፈጸም ላይ ናቸው። አጋንንት የተለቀቁበት ዘመን ላይ ነንና ግድ የለም እራሳቸውን እንዲህ ያጋልጡ፣ ይታዩን፤ ጊዚያቸው በጣም አጭር ነው!

ለማንኛውም እንደ ፖላንድ፣ ሩሲያ፣ ሩማኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ስፔይን ወዘተ ላሉ አውሮፓውያን ሃገራት እኛ ኢትዮጵያውያን በድንቁርናችን ነጭ የቆዳ ቀለም እና ሰማያዊ ዓይኖች እያለበስን ያመጣናት ጥቁሯ/ ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም በታሪካቸው በጣም ብዙ የሆኑ ተዓምራትንና ድሎችን አሳይታቸዋለች።

በተለይ በምስራቅ አውሮፓ በኮሙኒዝም እና ኦቶማን ቱርክ ዘመን አስከፊ ልምዱ ላቸው ምስራቅ አውሮፓውያን በጥቁሯ/ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም ጉዳይ ምንም ድርድር የለም። በዘመነ ኮሮና በእነዚህ አገራት ከተሞች ጎዳናዎች ላይ በእጣን ታጅበው እንዲወጡ የተደረጉት የእናታችን የጥቁሯ ማርያም ስዕላት ናቸው። (በሌላ ቪዲዮ አቀርበዋለሁ)

ዝነኛው የፖላንድ ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) ቅዱስ ሥዕል

ሥዕል = ጽሑፍ

አስገራሚ የሆነው የቼስቶኮቫ ጥቁር ቅድስት ድንግል ማርያም አይከን/ሥዕል/ጽሑፍ ቅዱስ ሐዋርያው እና ወንጌላዊ ሉቃስ ከሣላቸው/ከጻፋቸው ሰባ ቅዱሳት ሥዕላት/ጽሑፎች መካከል አንዱ እንደሆነ ይታመናል

ሮማውያን በ 66 .. ከተማዋን ድል ባደረጉበት ጊዜ ምስሉ ከኢየሩሳሌም ተወስዶ ነበር እናም ፔላ አቅራቢያ ባለ ዋሻ ውስጥ ተደብቆ ነበር ስዕሉ ለቅድስት ሔለን (... ግንቦት 21/ 326 .) ቅድስት አገር ስትጎበኝ ተሰጣት፤ ከዚያም ቅድስት ሔለን ወደ ቁስጥንጥንያ አመጣችው።

ይህ ተዓምረኛ ሥዕል ከስምንተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በመላው አውሮፓ በኦሮቶዶክሳውያን እና ካቶሊኮች ዘንድ ብዙ ተዓምራትን ካሳየ በኋላ ከአስራ አራተኛው ክፍለዘመን ጀምሮ ያስና ጎራ/ ቺስታኮቫ በተባለው የፖላንድ አውራጃ ይገኛል። ድንቅ ተዓምራት የሚታዩበት ይህ ቦታ በብዙ ጎብኞዎች ይዘወተራል። አረመኔው አዶልፍ ሂትለር ያስና ጎራ/ ቺስታኮቫን ለጎብኝዎች ዝግ እንዲሆን አድርጎ ነበር።

እኛስ ይህን እያየን እመቤታችንን አላግባብ ፈረንጅ ስናደርጋት ሊያሳስበንና ሊያሳፍረን አይገባምን?

ሮማውያኑ እየሱሳውያን፤ የጌታችን እና ቅዱሳኑ መልአክቱ ስዕላትንና ኃውልቶችን በነጮች ምሳሌ እንደሚስሏቸውና እንደሚሠሯቸው ጥቁሯን” / ኢትዮጵያዊቷንማርያምንም በተንኮል ነጭ አድርገው በመሳል ወደ ኢትዮጵያ መላካቸውን ስንቶቻችን ነን የምናውቀው?

አሁን ኢትዮጵያውያን ወደ ጥንታውያኑ እና እውነተኞቹ የእመቤታችን ስዕላት መመለስ ይኖርብናል። ቤተ ክሕነትና ማሕበራቱ እንዲሁም ግለሰቦች ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት መስጠት አለባቸው። በዚህ ላይ ቁጥጥር የሚያደርግ አካል መኖር አለበት። ይህ በቸልታ የሚታለፍ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። ይህን አስመልክቶ ኢትዮጵያውያን ልሂቃን ብዙ ሥራዎችን መስራት ይጠበቅብናል።

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፖላንድ | የጥቁሯ “ኢትዮጵያዊት” ማርያም ቅዱስ ሥዕል ላይ የሰዶማውያን ቀለማት በመቀባቷ ሴትዮዋ ታሰረች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2019

በኮሙኒዝም እና ኦቶማን ቱርክ ዘመን አስከፊ ልምዱ ካላቸው ከ ምስራቅ አውሮፓውያን ጋር ቀልድ የለም!

ሰዶማውያን ከኢትዮጵያውያን የሰረቁትን የማርያም መቀነት/ቀስተ ደመና ቀለማትን፡ “የፖላንድ እናት” በመባል በምትታወቀዋ በጣም ተወዳጅ የቅድስት ድንግል ማርያም ሥዕል ላይ ጨምራ በመሳል ነው “የሰብዓዊ መብት ተሟጋች” የተባለቸው ቅሌታማ ሴትዮ የታሰረችው።

ግራኞች፣ ኮሙኒስቶች፣ ፌሚንስቶች እና ሰዶማውያን ከመሀመድ አርበኞች ጋር በማበር በዓብያተክርስቲያናት ላይ በመላው አውሮፓ እና አሜሪካ ጥቃት በመፈጸም ላይ ናቸው። አጋንንት የተለቀቁበት ዘመን ላይ ነንና እራሳቸውን ያጋልጡ፣ ይታዩን፤ ጊዚያቸው በጣም አጭር ነው!

ሥዕል = ጽሑፍ

አስገራሚ የሆነው የቼስቶኮቫ ጥቁር ቅድስት ድንግል ማርያም አይከን/ሥዕል/ጽሑፍ ቅዱስ ሐዋርያው እና ወንጌላዊ ሉቃስ ከሣላቸው/ከጻፋቸው ሰባ ቅዱሳት ሥዕላት/ጽሑፎች መካከል አንዱ እንደሆነ ይታመናል

ሮማውያን በ 66 .. ከተማዋን ድል ባደረጉበት ጊዜ ምስሉ ከኢየሩሳሌም ተወስዶ ነበር እናም ፔላ አቅራቢያ ባለ ዋሻ ውስጥ ተደብቆ ነበር ስዕሉ ለቅድስት ሔለን (... ግንቦት 21/ 326 .) ቅድስት አገር ስትጎበኝ ተሰጣት፤ ከዚያም ቅድስት ሔለን ወደ ቁስጥንጥንያ አመጣችው።

ይህ ተዓምረኛ ሥዕል ከስምንተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በመላው አውሮፓ በኦሮቶዶክሳውያን እና ካቶሊኮች ዘንድ ብዙ ተዓምራትን ካሳየ በኋላ ከአስራ አራተኛው ክፍለዘመን ጀምሮ ያስና ጎራ/ ቺስታኮቫ በተባለው የፖላንድ አውራጃ ይገኛል። ድንቅ ተዓምራት የሚታዩበት ይህ ቦታ በብዙ ጎብኞዎች ይዘወተራል።


A Woman In Poland Desecrated The Country’s Most-Revered Catholic Icon By Adding The Lgbt Rainbow Colors To Its Halos.


The Black Madonna – Mother of God of Czestochowa

Police arrested a 51-year-old woman for profaning Poland’s most revered Catholic icon, the Madonna of Częstochowa, by painting an LGBT rainbow halo around her head and that of the baby Jesus.

On Monday, Płock police detained Elżbieta Podleśna over the alleged offence after investigators found several dozen posters of the Virgin Mary with the rainbow-colored halo in the woman’s home. The woman was later released.

Joachim Brudziński, Poland’s interior minister, said on Twitter Monday that a person had been arrested for “carrying out a profanation of the Virgin Mary of Częstochowa.”

Telling stories about freedom and ‘tolerance’ doesn’t give anyone the right to offend the feelings of believers,” said Brudziński, who has described the posters as “cultural barbarism.”

Offending religious sentiment is a crime under the Polish penal code and authorities are accusing the woman of “profanation” of a revered religious image. The “Black Madonna of Częstochowa” is a Byzantine icon venerated throughout Poland. The icon hangs in the monastery of Jasna Góra, a UN world heritage site and Poland’s most sacred Catholic shrine.

This is not the first time police have dealt with attempted desecration of the sacred image, to which miracles have been attributed.

In 2012, guards overpowered a 58-year-old man who was trying to deface the painting by throwing vials of black paint at it. No damage was done to the image, which was covered by a protective pane of glass.

Tensions have run high in Poland lately over perceived attempts to import Western values regarding gender and sexuality foreign to the nation’s culture and religious tradition.

We are dealing with a direct attack on the family and children – the sexualization of children, that entire LBGT movement, gender,” said Jarosław Kaczyński, the leader of Poland’s ruling Law and Justice party (PiS).

This is imported, but they today actually threaten our identity, our nation, its continuation and therefore the Polish state,” he said.

This disgusting putanna is an gay activist who is backed by the US stat dept and Amnesty Int. She was doing a tour in England a month or so ago complaining about Catholic Poland, now she pulls this stunt.

We have the same laws here in Italia, don’t Blasphemy Our Lady!

Source

 

________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

SHOCK COVER: ‘Islamic Rape of Europa’ – Polish Mag Shows Brutal Attack by Migrants

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 17, 2016

My Note: Battle of Vienna: September 11th – 12th, 1683 – it was Ethiopia’s New Year’s Day – in an open battle before Vienna, the Ottoman Turks were defeated, The Chief Commander of the army that rescued Vienna was the Polish King, Jan Sobieski. As Europe’s refugee crisis is escalating from tragedy to farce, could Poland once again save the wicked Europeans? Notice, they will use force in the Mediterranean to block “Black Africans” from reaching Europe, but they will send money and vessels to pick up Syrians, Iraqis and Afghans in the Aegean Sea. It’s obvious that their agenda is to import only Asian Muslims or non-Christian Africans. Number of years between Tuesday, 11 September 1683 (Julian calendar) and Sunday, 11 September 2016 (Gregorian calendar) is equal to exact 333 years. 666 = evil, hence 333 = half evil. Note this coming date!

wSieci-Islamic-rape-europe-2One of Poland’s most popular weekly magazines has splashed a graphic depiction of the rape of Europe’s women by migrants on its front cover. The image may be one of the most politically incorrect illustrations of the migrant crisis to date.

While Poland is generally much more relaxed about expressing itself than the self censoring tendencies of western and northern Europe, the cover of the latest wSieci (The Network) conservative magazine has already prompted reaction just 24 hours after release, being beamed around the continent by social media.

Featuring a personification of Europa being pawed at by dark hands — what the German media would perhaps euphemistically term “southern” or “Mediterranean” — the headline decries the “Islamic Rape of Europe”.

Making perfectly clear the intention of the edition, the edition features articles titled ‘Does Europe Want to Commit Suicide?’ and ‘The Hell of Europe’. The news-stand blurb declares: “In the new issue of the weekly Network, a report about what the media and Brussels elite are hiding from the citizens of the European Union”.

Opening the cover article, Aleksandra Rybinska writes: “The people of old Europe after the events of New Year’s Eve in Cologne painfully realised the problems arising from the massive influx of immigrants. The first signs that things were going wrong, however, were there a lot earlier. They were still ignored or were minimised in significance in the name of tolerance and political correctness”.

Outlining the fundamental differences between eastern Islam and western Christianity — “culture, architecture, music, gastronomy, dress” — the editorial explains these two worlds have been at war “over the last 14 centuries” and the world is now witnessing a colossal “clash of two civilisations in the countries of old Europe”. This clash is brought by Muslims who come to Europe and “carry conflict with the Western world as part of the collective consciousness”, as the journalist marks the inevitability of conflict between native Europeans and their new guests.

The collapse of the West in the face of this “Islamic rape” was not inevitable though, as Rybinska quoted British historian Arnold Toynbee: “Civilisations die from suicide, not by murder”.

Underlining the element of choice Europe has had in accepting the migrant crisis, the article cites the early signs of extreme violence perpetrated by migrants — in this case on each other. Recalling an asylum centre riot in Germany also reported on by Breitbart London in August where inmates part-demolished their own taxpayer funded homes because of a dispute over the Koran and attacked police officers while screaming “Allahu Akhbar”, Ms. Rybinska also recounted the fates of Christian asylum seekers beaten by their Muslim counterparts.

The article lists dozens of recorded sex attacks from the past few weeks, often visited upon under-age Europeans, but it is not just migrants who come in for criticism from wSieci. The magazine also had strong words for German Chancellor Angela Merkel, who it accuses of listening more to the German industrial lobby which it claims campaigns for cheap labour from outside the European Union.

As a feature begging the question ‘Does Europe Want to Commit Suicide’ concludes, “There is concern that European leaders have too late drawn the obvious conclusions, and some of them feel self-loathing”. “Europe is an oasis of prosperity and peace” compared to Africa and the Middle East, it contends, but the arrival of “millions” of cultural Muslims will “shock and undermine Europe”. The blame for this, the article lays firmly at the feet of Mrs. Merkel.

FAZ Caricature Mocks Cologne Sex Victims

SilvesterFAZ

On the front page of the February 13, 2016, edition of “The Frankfurter Allgemeiner Zeitung” a caricature of “Greser &Lenz” can be seen there with the headline “Day of the Lovers” context taken from “Valentine’s Day”.

In the caricature, a couple in love on a sofa can be recognized in a heart-shaped golden frame, she is blond and sitting on his lap, he is dark-haired with a black mustache – apparently a bi-national couple, as the names Chantal and Mustafa also imply. This is not especially funny, and could also be understood with a little good will as a lightly ironic play on the “culture of welcome.” However, there is unfortunately a speech bubble tied with the couple with the following content: “We met each other on New Year’s Eve in Cologne and want to get married”!

I am afraid that the caricature duo couldn’t laugh enough over its cynical incidence. And apparently, this “serenity” was apparently shared by the FAZ editors responsible for the textual and visual formation of the front page. Wasn’t anyone who took part in this moral low aware that this bubble text is a slap in the face of all those women who were sexually abused in Cologne and elsewhere on New Year’s Eve night, who were unwillingly groped, offended in their dignity and most basely humiliated? New Year’s Eve in Cologne was no market for nuptials but rather a horror for hundreds of women, whether blonde or brunette.

Source

Man Arrested in Scotland for Facebook Posts About Refugees

FreeSp

The Facebook posts in question, which were not released to the media, allegedly concerned comments about Syrian refugees from Rothersay, on the Scottish Island of Bute, where several refugee families have settled as part of the UK government’s settlement program.

A spokesman from the the Dunoon police station in Argyll said, “I hope that the arrest of this individual sends a clear message that Police Scotland will not tolerate any form of activity which could incite hatred and provoke offensive comments on social media.

Source

__

Posted in Curiosity, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Auschwitz Genocide Against Which All Genocides Are Judged

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2015

BlueWhiteMy Note: It’s 27th of January, 2015 – 70th Anniversary of Auschwitz Liberation. President Putin avoids this special anniversary event amid tension with Poland. But, what is the reason that neither President Obama nor Vice President Biden attended the anniversary? An accident, that, on this very day, President Obama and his most senior officials prefer to be in the notorious nation of Saudi Arabia to the notorious death camp of Auschwitz?

Lee Zeldin of New York, the only Jewish Republican in Congress, told the Guardian earlier that the president’s attendance at the Auschwitz ceremony would send a strong message about the US commitment to rooting out antisemitism, especially in light of the recent attacks in Paris.

One interesting thing I notices is that the very same colors of prisoner clothing worn as a uniform at the Auschwitz concentration camp – trousers and a jacket made of blue-and-white striped cotton ticking – are to be found in the national flags of three countries which these days make news that are related to one another. Greece, the cradle of democracy, where the most avowed atheist grabbed power yesterday, (a fatal mistake by Greeks) captured the ignominious title of most anti-Semitic country in Europe. In Argentina, the prosecutor who died mysteriously last week had evidence tying Iranian President Hassan Rouhani to the 1994 bombing of a Jewish community center in Buenos Aires.

There are these opportunities the president has unfortunately not been seizing upon to show the rest of the world just how strongly America stands committed to the cause of freedom and liberty, and a never-ending commitment towards or everything that is right and just,” said Zeldin.

Auschwitz: a short history of the largest mass murder site in human history

AuschwitzOn 27 January 1945 Soviet soldiers entered the gates of the Auschwitz concentration camp complex in south-west Poland. The site had been evacuated by the Nazis just days earlier. Thus ended the largest mass murder in a single location in human history.

Precise numbers are still debated, but according to the US Holocaust Memorial Museum, the German SS systematically killed at least 960,000 of the 1.1-1.3 million Jews deported to the camp. Other victims included approximately 74,000 Poles, 21,000 Roma, 15,000 Soviet prisoners of war and at least 10,000 from other nationalities. More people died at Auschwitz than at any other Nazi concentration camp and probably than at any death camp in history.

The Soviet troops found grisly evidence of the horror. About 7,000 starving prisoners were found alive in the camp. Millions of items of clothing that once belonged to men, women and children were discovered along with 6,350kg of human hair. The Auschwitz museum holds more than 100,000 pairs of shoes, 12,000 kitchen utensils, 3,800 suitcases and 350 striped camp garments.

The first Nazi base in Auschwitz, named after the nearby Silesian town of Oświęcim, was set up in May 1940, 37 miles west of Krakow. Now known as Auschwitz I, the site covered 40 square kilometres.

In January 1942, the Nazi party decided to roll out the “Final Solution”. Camps dedicated solely to the extermination of Jews had been created before, but this was formalised by SS Lieutenant General Reinhard Heydrich in a speech at the Wannsee conference. The extermination camp Auschwitz II (or Auschwitz-Birkenau) was opened in the same year.

With its sections separated by barbed-wire fences, Auschwitz II had the largest prisoner population of any of the three main camps. In January 1942, the first chamber using lethal Zyklon B gas was built on the camp. This building was judged inadequate for killing on the scale the Nazis wanted, and four further chambers were built. These were used for systematic genocide right up until November 1944, two months before the camp was liberated.

This is not the limit of the horrors of Auschwitz I. It was also the site of disturbing medical experimentation on Jewish and Roma prisoners, including castration, sterilisation and testing how they were affected by contagious diseases. The infamous “Angel of Death”, SS captain Dr Josef Mengele, was one of the physicians practising here. His particular interest was experimenting on twins.

According to the numbers provided by the US Holocaust Memorial Museum, Auschwitz was the site of the most deaths (1.1 million) of any of the six dedicated extermination camps. By these estimates, Auschwitz was the site of at least one out of every six deaths during the Holocaust. The only camp with comparable figures was Treblinka in north-east Poland, where about 850,000 are thought to have died.

The third camp, Auschwitz III, also called Monowitz, was opened in October 1942. It was predominantly used as a base for imprisoned labourers working for the German chemical company IG Farben. According to the Auschwitz-Birkenau memorial museum, an estimated 10,000 labourers are thought to have died there. Once they were judged incapable of work, most were killed with a phenol injection to the heart.

The SS began to evacuate the camp in mid-January 1945. About 60,000 prisoners were forced to march 30 miles westwards where they could board trains to other concentration camps. The US Holocaust Memorial Museum estimates 15,000 died during the journey, with the Nazis killing anyone who fell behind.

More than 7,000 Nazi personnel are thought to have served at Auschwitz but just a few hundred have been prosecuted for the crimes committed there. The pursuit of justice has not ceased, with German justice officials saying on 2013 that there were 30 surviving Auschwitz officials who should face prosecution.

Source

The 10 most anti-Semitic countries

  1. West Bank and Gaza
  2. Iraq
  3. Yemen
  4. Algeria
  5. Libya
  6. Tunisia
  7. Kuwait
  8. Bahrain
  9. Jordan
  10. Morocco/Qatar/UAE

Source

__

Posted in Curiosity, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: