Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Pentagram’

Arabian Genie Tornado Devastates Marbella | Spain’s Pain as Morocco Triumph

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 7, 2022

⚽ FIFA World Cup Qatar 2022 – Round of 16 – Morocco v Spain

Morocco make history, shock lackluster Spain to reach their first World Cup quarterfinals. Morocco success hands Arab world its first World Cup quarter-finalist.

Next it’s Morocco (Satanic Pentagram) vs. Portugal (Tricolor of Zion / The Portugese flag features primary colors of Green, Red, and Yellow)

👉 According to my prediction it will be a Portugal vs Brazil (Portugal 1 vs. Portugal 2) World Cup final in Aladdin’s Qatar. Portugal could snatch world cup glory from Brazil to win the first title.

🛑 Moroccans in Violent Riots in Belgium Despite Win | If You Think This’s About Football, You’re Not Paying Attention

🔥 Almost simultaneously, Tornado hits Marbella uprooting trees with widespread damage at holiday hotspot. The twister barreled in from the sea and struck the popular Costa del Sol resort in Marbella.

I used to travel to this beautiful part of Costa del Sol, until the arrival of the unpleasant wealthy Gulf countries’ tourists in Marbella. Thos racist and arrogant sheiks, princes and wealthy people of the Arab world spend their petrodolar there.

🛑 MARBELLA

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Moroccans in Violent Riots in Belgium Despite Win | If You Think This’s About Football, You’re Not Paying Attention

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 28, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በቤልጂየም ያሉ ትውልደሞሮኮዎች ቡድናቸው በዓለም ዋንጫ ቤልጂምን ስለቀጣ “ተደስተው” በቤልጂምና ኔዘርላንዶች ከተሞች ጎዳናዎች ላይ አስቀያሚ ረብሻ ፈጥረዋል | እንግዲህ ይህ ስለ እግር ኳስ ነው ብሎ የሚያስብ ካለ ለጉዳዩ አስፈላጊውን ትኩረት እየሰጠ አይደለም ማለት ነው።

☆ Pentagram on Flags: 🐲 Satan Runs The World in These End Times

የሉሲፈር ኮከብ በባንዲራዎች ላይ፤ 🐲 በዚህ የፍጻሜ ዘመን ዓለምን የሚመራት ሰይጣን ነው

⚽ በቤልጂም የሚኖሩ፣ የቤልጂም ዜግነት ያላቸውና የሉሲፈርን ባለ አምስት-ፈርጥ ኮከብ በባንዲራዋ ላይ ያሳረፈችው ሞሮኮ ‘ልጆች’ የእግር ኳስ ቡድናቸው ጥገኝነት የሰጠቻቸውን የቢልጂምን ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ስለቀጣ “ከመደሰታቸው” የተነሳ በቤልጂም ከተሞች ረብሻና አመጽን ቀስቅሰው ንብረት ያወድማሉ?! የተገለባበጠባት ዓለም፤ ዋው!

እንግዲህ ይህ ለብዙዎች እጅግ በጣም አስገራሚ የሆነ ክስተት ነው። ነገር ግን አያስገርምም። የእስልምና ቫይረስ እንዲህ ነው የአዳምን ዘር አእምሮ እና ነፍስ በክሎ የሚገለባብጠው። ጤናማ የሰው ዘር የተመኘው ነገር ሲሳካለት ይደሰታል፣ ይዘፍናል፣ ይደንሳል፤ ሌላውን ያቅፋል። ወራሪዎቹ መሀመዳውያኑ ግን ትሕትናን፣ አክብሮትን፣ ደስታን፣ ፍቅርን፣ አቃፊነትን ስለማያውቁ የጥላቻ፣ የውድመት፣ የዘረፋና የግድያ ጂሃድ በሄዱበት ቦታ ሁሉ ማካሄዱን ይመርጣሉ።

እንደ ሞሮኮ በባንዲራዋ ላይ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈረን ፔንታግራም ኮከብ ባሳረፈችው ኢትዮጵያም የእስልምና ቫይረስ የተሸከሙት ወራሪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎችም በፍቅር ተቀብላ ባስተናገደጃቸው፤ በአስተማረቻቸው፣ በአዳነቻቸውና ቅዱስ የሆነውን ነገር ሁሉ በሰጠቻቸው በኢትዮጵያ እና ክርስቲያን ሕዝቧ ላይ ተመሳሳይ የጥላቻ፣ ውድመት፣ የዘረፋ፣ የመድፈርና የጭፍጨፋ ጂሃድ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። ባጎረስኩ ተነከስኩ።

👉 አንድ መረገም የማይሻ ጤናማ የሆነ የእግዚአብሔር ማሕበረሰብ እነዚህን ምስጋና-ቢስ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ልጆችን እንደ አማሌቃውያን ከሃገሩ ማስወጣት ይኖርበታል። ሌላ ምንም አማራጭ ሊኖር አይችልም!

❖❖❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፭፥፲፱]❖❖❖

“ስለዚህ አምላክህ እግዚአብሔር ትወርሳት ዘንድ በሚሰጥህ ምድር ከሚከብቡህ ጠላቶችህ ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ባሳረፈህ ጊዜ፥ የአማሌቅን ዝክረ ስሙን ከሰማይ በታች አጥፋው፤ ይህንን አትርሳ።”

❖ የአብርሐም፣ ይስሐቅና ዮሴፍ አምላክ ግን፤ “ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው” ይለናል።

❖❖❖[መክብብ ፫፥፩፡፰]❖❖❖

“ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።”

⚽ ‘Sons’ of Morocco – a country that has the five-pointed star of Lucifer on its flag – who live in Belgium, have Belgian citizenship now cause again riots in Belgian cities and destroy properties because they are “happy”, after their team defeated the Belgian national football team? A world turned upside down. Wow!

Well, this is a very surprising phenomenon for many. But not really. This is how the virus of Islam subverts the mind and soul of Adam’s race. A healthy human being rejoices, sings and dances when what it wishes for is achieved; embraces the other. But the invading Mohammedans do not know humility, respect, joy, love, and loyalty, so they prefer to carry out a jihad of hatred, destruction, robbery, and murder wherever they go.

In Ethiopia, which has also placed the star of Waqqeyo-Allah-Lucifer/ pentagram on its flag, the invading Gala-Oromos are doing the same evil thing against the Indigenous Ethiopians who accepted, taught, saved and treated them with love; They are carrying out the same sort of Jihad with their usual tools of hatred, destruction, robbery, rape and massacre against Ethiopia and its Christian people, who gave them everything that is sacred. Ethiopian proverb: “biting the hand that feeds you” / ”ባጎረስኩ እጄን ተነከስኩ!“

👉 A healthy community of God that does not want to be cursed should expel/ eradicate the ungrateful children of Waqqeyo-Allah-Lucifer from the country like the Amalekites. There can be no other option! “Remember what Amalek did to you ….Eradicate totally the memory of Amalek” (Deut. 25:17-19)

❖ The God of Abraham, Isaac and Joseph; He tells us, “There is a time for everything.”

❖❖❖[Ecclesiastes 3:1-8]❖❖❖

A Time for Everything

  • 1 There is a time for everything,
  • and a season for every activity under the heavens:
  • 2 a time to be born and a time to die,
  • a time to plant and a time to uproot,
  • 3 a time to kill and a time to heal,
  • a time to tear down and a time to build,
  • 4 a time to weep and a time to laugh,
  • a time to mourn and a time to dance,
  • 5 a time to scatter stones and a time to gather them,
  • a time to embrace and a time to refrain from embracing,
  • 6 a time to search and a time to give up,
  • a time to keep and a time to throw away,
  • 7 a time to tear and a time to mend,
  • a time to be silent and a time to speak,
  • 8 a time to love and a time to hate,
  • a time for war and a time for peace.

⚽ The Belgian cities of Brussels and Antwerp, along with a number of cities in neighboring Holland, were rocked by mass rioting after Morocco’s fans took to the streets to celebrate their team’s 2-0 victory over Belgium in the World Cup on Sunday.

Although Belgium is far from Morocco, the country hosts over 500,000 people of Moroccan descent, and many of them back their native country’s national team. Scenes of violence quickly spread across social media, with fans of the Morocco national team burning vehicles, looting shops, and even attacking a police station.

Police deployed tear gas to disperse fans following the victory, but rioting went on into the evening, resulting in a number of additional vehicles being set on fire.

Morocco’s victory was seen as yet another major upset during the tournament, and few believed the team was capable of besting Belgium, which is currently the number two ranked team in the world.

A dozen rioters were detained by authorities in Brussels who deployed water cannons and fired tear gas to disperse crowds, while eight were arrested in the port city of Antwerp.

Across the border in the Netherlands, vehicles were torched in Amsterdam, and a group of approximately 500 rioters charged police in Rotterdam, launching glass and fireworks at authorities resulting in two officers suffering injuries. Dutch riot police also dispersed crowds in The Hague and Utrecht, according to tweets from the Dutch national police force.

“One suffered hearing damage, and the other got something to the head,” said a Rotterdam police spokesman.

Brussels’ mayor, Philippe Close, said, “I condemn in the strongest terms the incidents of this afternoon.

“The police have already firmly intervened. I therefore advise against fans coming to the city center. The police are doing all they can to maintain public order. I have ordered the police to carry out arrests of the troublemakers.”

In a clip posted to Twitter, men can be seen laughing as ambulances are attacked in Brussels. In the same clip posted, individuals can be seen attacking a police van with various projectiles.

One individual in Brussels was seriously injured after he was hit in the face with a stone.

Claire Martens, VVD party chairman in Amsterdam said: “This was not a party. These are guys who think they are in charge of the streets and not the police. We cannot accept that. Why did the (authorities) intervene so late? How are we going to prevent this next week?”

Belgium, a country of only 11.5 million, has one of the largest populations of Muslims in all of Europe relative to its population size, and Moroccans make up a huge share of that population. The rioting and celebrations from Moroccans in both Belgium and the Netherlands is sure to raise claims of dual loyalty, with many of the people both countries have accepted to “diversify” their nations not only rooting against their host country, but also actively partaking in property destruction and attacks on police.

💭 Moroccans Remain Largest Group of Foreigners to Receive Belgium Citizenship

The number of citizenships granted to Moroccans represents 9% of the total number of foreign nationals who became Belgians in 2021.

Of the 38,342 foreigners to obtain Belgian citizenship last year, the highest proportion were Moroccan, according to the latest report from the Federal Migration Centre.

The top three countries of origin were Morocco (9%), Syria and Romania.

The Moroccan community in Belgium is estimated at over 80,000, representing the largest non-European community in the European country.

Radicalised Belgian-Moroccans Responsible For Major Terrorist Attacks

In 1988, the first local councillor of Moroccan origin was elected in Antwerp at the same time as the far-right Vlaams Belang party saw some of its greatest electoral successes, putting issues like immigration and radical Islam centre-stage.

After the terrorist attacks of 11 September 2011, public sentiment shifted even further against Moroccans: “The radicalisation of a part of the Muslim population leads to a re-reading of the Moroccan presence in Belgium,” said Bousetta.

In the Paris attacks of 13 November 2015, and those in Brussels on 22 March 2016, the perpetrators were determined to be Belgian-Moroccans.

Today Moroccans are the largest foreign community in Belgium, ahead of Italians, and they seek citizenship at higher rates: 74% become Belgians, compared to 46% of Italians.

But unlike Italy, Morocco is not part of the European Union, meaning citizenship offers Moroccans greater benefits than it necessarily would for Italians.

Applications for residence by Moroccan nationals in Belgium are mainly for family reasons (65% of applications), according to the 2022 Annual Immigration Report.

The number of Moroccans residing abroad is estimated at over 5 million. The Moroccan government has frequently emphasized the importance of its diaspora members and their contribution to the country’s economy.

Remittances from Moroccans residing abroad reached $4.6 billion during the first half of 2022, representing an increase of 6.1% compared to the same period in 2021.

In 2021, money transfers from the Moroccan diaspora reached MAD 100 billion, or $10.8 billion.

Last year, the flow of remittances from Moroccans residing abroad represented 7.4% of Moroccan GDP, according to the World Bank.

💭 Selected Comments: Breitbart News + Daily Mail

Moroccans are RIOTING because their football team won and they are happy? Has the world gone mad?

Are they beginning to understand what’s happened? And if they do, is it too late to do anything?

When you see which flag they are waving it should leave you in doubt as to where their true allegiance lies.

They clearly have no loyalty to Belgium, as all inva de d European countries suffer the same violent intrusion on our religion, culture and mode of life.

If the Moroccans were Orthodox or Catholic Christians, there would not be any problem.

Most of these “Moroccans” are Belgian citizens and enjoy Belgian welfare payments. They wouldn’t dream of enduring the hard life in Morocco. And yet they spit in our faces…

Moroccans have been a problem since they first arrived in Europe in numbers in the 60s. Their recent behavior should come as no surprise

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Subliminal Hypnotic Concordance: The COVID, Ukraine, Rothschild (Died today) Connection – Dualistic Yellow & Blue

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2022

💭 Sir Evelyn de Rothschild dies aged 91 – and ‘BLOOD MOON’ total lunar eclipse to arrive today. Wow!

☆ Two-colored /Dualistic “ሁለት ቀለም ብቻ”

(ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic)

☆ Two Opposite Colors/ ሁለት ተቃራኒ ቀለሞች ፣ ሁለትዮሽን ይወክላሉ። Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም። ‘Republican vs. Democrat’ / ‘የሪፓብሊካን እና ዲሞክራት ፓርቲዎች’

☆ The color scheme blue and yellow refers to the ripping apart of green (Yellow and Blue make Green). Green is life on this planet, thus yellow and blue denote death. Perfectly fitting for the Rothschild family.

☆ Lord Jacob Rothschild presentation 8 Nov 2018 Sothebys NYC

☆ 4 years later, today, 8 Nov 2022, his brother, Evelyn de Rothschild dies aged 91 – and ‘BLOOD MOON’ total lunar eclipse to arrive today. Wow!

The colors of Biden’s Delaware

☆ The official state colors of Delaware closely resemble the Ukrainian flag.

The much-scrutinized laptop computer of Hunter Biden includes emails that connect the US president’s son to biological laboratories in Ukraine.

☆ The Luciferians placed on The Ethiopian Flag The Yellow Pentagram over Blue / ቢጫውን የሉሲፈር ኮከብ በሰማያዊ ላይ

It’s forbidden since then to wave the historical Ethiopian Flag without the yellow Luciferian Pentagram over Blue. If you do carry one, the fascist Oromo police will do the Italian job…

☆ ቢጫ እና ሰማያዊ ፥ ቀይ እና ቢጫ

በኢትዮጵያ ሞከሩ፣ በኮቪድ ሽብር አዕምሯች ውስጥ ቀበሩ፣ በትግራይና ዩክሬይን ጦርነቶች አማካኝነት ደማችንን አጠቆሩ።

በኢትዮጵያ ሰንደቅ ላይ የተቀመጠው የሉሲፈር ኮከብ ቢጫና ሰማያዊ ቀለማት አሉት

☆ የቀለም መርሃ ግብር ሰማያዊ እና ቢጫ የሚያመለክተው የአረንጓዴውን መበታተን ነው (ቢጫ እና ሰማያዊ አረንጓዴ ያደርጋሉ) አረንጓዴ በዚህች ፕላኔት ላይ ሕይወት ነው። ስለዚህም ቢጫ እና ሰማያዊ ሞትን ያመለክታሉ፤ ይህ ለ ሮትሺልድ/Rothschild ቤተሰብ ፍጹም ተስማሚ ነው።

☆ ላለፉት መቶ ዓመታት ዓለምን ይገዛሉ ተብሎ የሚነገርላቸው “ሮትሺልድ/Rothschild” የተባሉት የአውሮፓ አይሁዳውያን ቤተሰቦች ናቸው። እነዚህ ቤተሰቦች እነዚህን የዩክሬይን ቢጫ እና ሰማያዊ ቀለማት በብዛት ይጠቀማሉ። ዛሬ ዩክሬይንን መንግስት የጨበጡት ፕሬዚደንት ዜሊንስኪን ጨምሮ በእርሱ ዙሪያ ያሉ የናዚን ፈለግ የተከተሉ(በጣም ያሳዝናል!)አሽከናዘ አይሁዳውያን ናቸው።

በዚህ ወቅት ፀረ-አይሁድ ጽዮናውያን እና ፀረ-ክርስቲያን ጽዮናውያን ላይ ዘመቻ እንደገና በመቀስቀሱ ፀረ-አይሁድ አቋም እንዳንይዝ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል። ሙዚቀኛ ካንዬ(ዬ) ዌስት ሰሞኑን ተገቢ ያልሆኑ ፀረ-አይሁድ ቅስቀሳዎችን እያደረገ በመቀበጣጠር ላይ ይገኛል። ካንዬ እንደ አብዛኛዎቹ የሆሊውድና ሞታውን ኤሊቶች የአእምሮ ቁጥጥር ሰለባ መሆኑ በግልጽ ይታያል። ሆኖም ግን በግለሰብ ደረጃ እንደ የፓትራያርክ አባታችን ከይስሐቅ መንገድ ይልቅ የእስማኤልን የእስራኤል ዘ-ስጋ መንገድ የመረጡ ብዙ አይሁዳውያን ልሂቃን አሉ። ከእነዚህም ዋናዎቹ እነዚህ የሮትሺልድ ቤተሰቦች ናቸው። የሚበቀላቸው እግዚአብሔር ብቻ ነው!

☆ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው፤ እ.አ.አ በዛሬው 8 ኖቬምበር 2018 ዓ.ም የ ኤቭሊን ዴ ሮትሺልድ ወንድም ያዕቆብ ሮትሺልድ በታዋቂው የኒው ዮርክ ከተማ የጨረታ ማድረጊያ ቤት ንግግር አሰምተው ነበር።

☆ ከአራት ዓመታት በኋላ፤ ልክ ዛሬ 8 ኖቬምበር 2022 ዓ.ም የብሪታኒያ ንጉሣውያኑ ቤተሰቦች “ሞግዚት” ኤቭሊን ሮትሺልድ በ፺፩/91 ዓመታቸው ከዚህም ዓለም በሞት ተለይተዋል። መቼስ ነፍሳቸውን ይማርላቸው እንጂ በዛኛው ዓለም ከባድ ፍርድ ይጠብቃቸዋል።

☆ እ.አ.አ ከ2019 እስከ ዩክሬይን ጦርነት መጀመሪያ ድረስ ሁሉም ነገር/ቅስቀሳው ሁሉ በኮቪዲ 19 ወረርሽኝ ላይ ነበር። መንግስታቱ፣ ተቋማቱና የዜና ማሰራጫዎች 24/7 ነበር ስለ ኮሮና ሲለፍፉ የሚውሉት። በዚህ ወቅት በተለይ ሰዎች ምርመራ ሲያደርጉና ሲከተቡ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በተደጋጋሚ ሲያሳዩን የነበሩት ሁለት ቀለማት ቢጫ እና ሰማያዊ ነበሩ።

☆ የዩክሬይን ባንዲራ ቀለማት ቢጫ እና ሰማያዊ ናቸው

ልክ የዩክሬይኑ ጦርነት እንደጀመረ ስለኮቪድ ወሬው ሁሉ በአንድ ጊዜ ተገትቶ ሜዲያዎች ሙሉውን ትኩረት ለጦርነቱ ሰጡት። ከኮሮና ወደ ዩክሬይን!

☆ የጆ ባይደን ደላዌር ግዛት ቀለማት!

የዴላዌር ይፋ የግዛት ቀለማት ከዩክሬን ባንዲራ ጋር በቅርብ ይመሳሰላል።

☆ ጆ ባይደን በልጃቸው በሃንተር ባይድን እና በሉሲፈራዊው ባለሃብት ጆርጅ ሶሮስ አማካኝነት ለረጅም ዓመታት በዩክሬይን የተለያዩ የባሎጂያዊና ኬሚካላዊ መሳሪያዎችን ከሚያመርቱ ተቋማት ጋር ስውር የንግድ ትስስር ነበረው። እነዚህ የባሎጂያዊና ኬሚካላዊ መሳሪያዎች እንደ ኢቦላ ምናልባትም ኮቪድን የመሳሰሉ ወረርሽኞች ሳያሰራጩ እንደማይቀሩ ተጠቁሟል። በስንዴ እርዳታ መልክ ምናልባትም ወደ ኢትዮጵያ ልከው ሊሆን ይችላል።

👉 ከዚህ ቀደም ይህን አቅርቤ ነበር፦

💭 “አማራውን ለዋቄዮ-አላህ መንፈስ ልሂቃን መካከል ሸህ አቡ ፋናa.k.aአቡነ ፋኑኤል ይገኙበታል”

❖ የትግራይ ወገኖቼ የዋሺንግተን ዲሲ ሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች የሰጧችሁንና ባለ አምስት ማዕዘን ኮከብ ያረፈበትን ባለ Two-colored /“ሁለት ቀለም ብቻ” (ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic) ባንዲራ ከማውለብለብ ተቆጠቡ፤ ይህ በጣም ቁልፍ የሆነ መለኮታዊ ጉዳይ ነው።

🔥 ሁለት ተቃራኒ ቀለሞች ፣ ሁለትዮሽን ይወክላሉ። Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም።

😈ይህ አምልኮ ደግሞ ከአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ፣ ከፍሪሜሶናዊነት/ከነጻ ግንበኝነት ፣ ከተባበሩት መንግስታት እና ከቴክኖክራሲ በስተጀርባ ያለ የ “ልሂቃኑ/ምርጦች/ቁንጮዎች” ድብቅ ሃይማኖት/አምልኮ ነው።

የተሟሉ የቀለም ጥንዶች የሆኑት “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” ግን፤ ቅድስት ሥላሴን እና ተዋሕዶን ይወክላሉ(ትክክለኛው የኢትዮጵያ/አክሱም ሰንደቅ ቀይ ከላይ ፣ በመኻል ቢጫ እና አረንጓዲ ከታች፤ ጽዮን ማርያም መኻል ላይ ያለችበት ነው)። ይህን አባታችን ኖኽ፣ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና አክሱማውያን ኢትዮጵያውያን የጽዮን ማርያም ልጆች እንጂ የተቀበልነው ከዋቄዮአላህ ልጆች ወይም ዛሬ “አማራ ነን” ከሚሉት ኦሮማራዎች አይደለም። በተለይ የአስኩም ጽዮን ልጆች የተቀደሰውን ለውሾች በመስጠት ከእግዚአብሔር ጋር እንዳንጣላ እና መጪው ትውልድ እንዳይረግመን እንጠንቀቅ! አውሬው እግዚአብሔር የሰጠንን ጸጋ እና በረከት አንድ በአንድ ለመንጠቅ ባልጠበቅነው መልክ እየመጣ ተግቶ በመስራት ላይ ነው። ይህን አስመልክቶ “ኢትዮጵያዊነታችሁን ነጥቀው እራሳቸውን “ኩሽ” ለማለት የሚሹት ፕሮቴስታንቶች የፈጠሯቸው ኦሮሞዎች በማህበረሰባዊ ሜዲያዎች የትግራዋይ ስሞችንበብዛት በመጠቀም “ኢትዮጵያ በአፍንጫዬ ትውጣ! ይህች ጋለሞታ ኢትዮጵያ ገደል ትግባ ወዘተ…” እያሉ እንደ ሕፃን ልጅ በማታለል ላይ ናቸው። ለመሆኑ የልጅ ልጆቻችሁ፤ “አባዬ፣ አማዬ እስኪ ሃገራችንን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አሳዩኝ” ሲሏችሁ ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኤርትራውያን፤ “አይ ወስደውብን እኮ ነው! ግን እኮ በሉሲፈር መጽሐፍ ተጠቅሳለች!” ልትሏቸው ነውን? ! አውሬው ለአጭር ጊዜ ስልጣን እና አፍ ተሰጥቶታልና ከሁሉም አቅጣጫ አደን ላይ ነው፤ “ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! እስከ መጨረሻው እንጽና፣ ጥቂት ነው የቀረን” እላለሁ፤ ትግራይ የአክሱም ኢትዮጵያ አንዷ ክፍለሃገር እንጂ ሃገር አይደለችም ፥ እግዚአብሔርም፤ ልክኤርትራሱዳንኦሮሚያሶማሊያየሚባሉትን የአክሱም ኢትዮጵያን ግዛቶች በሃገርነት በጭራሽ እንደማያውቃቸው ሁሉ ትግራይንምበሃገርነት አያውቃትም። ዛሬ ኤርትራውያን ይህን ሃቅ በውስጣቸው በደንብ ተረድተውታል።እኔ እንኳን በአቅሜ “ሬፈረንደም ሲያደርጉ” ገና ተማሪ እያለሁ የኤርትራ ወገኖቻንን ስለዚህ ጉዳይ በወቅቱ ሳስጠነቅቅ ነበር። ዛሬ ተጸጽተው የሚደውሉልኝ አሉ።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፬፡፱]

ለዘንዶውም ሰገዱለት፥ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም። አውሬውን ማን ይመስለዋል፥ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት። ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው፥ በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው። እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ። ቅዱሳንንም ይዋጋ ዘንድ ድልም ያደርጋቸው ዘንድ ተሰጠው፥ በነገድና በወገንም በቋንቋም በሕዝብም ሁሉ ላይ ሥልጣን ተሰጠው። ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደው በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸው ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል።

ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።”

ዛሬ ብዙ ነገር ድብቅ እንዳለሆነና በግልጽም ስለሚታየን በደንብ ማስተዋል አለብን። “አሐዳዊ /Unitary/ሥርዓት እና “ፈደራል” /Federal/ሥርዓት እየተባለ የሚቀበጣጠረው ነገር ካለፈው የሶሻሊዝም፣ ኮሙኒዝም፣ የገባ ካፒታሊዝም፣ ሊበራሊዝም ቅብርጥሴ የሉሲፈራውያን የማታላየና ክርስቲያኖችን የማጥፊያ ርዕዮተ ዓለማት ፍልስፍና የቀጠለ ነው። ይህም ልክ እንደ ጣዖት አምላኪዎቹ የሒንዱ፣ የዋቀፌታ እና እስልምና በርካታ አማላክት ባለብዙ ሹሮች እና እጆች አሉት፤ ሊበላቸው ሊሰለቅጣቸው የሚፈልጋቸውን ሰዎችና ሕዝቦች ግን፤ Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም በተሰኘው አምልኮታዊ እና ፍልስፍናዊ ሥርዓት ነው መልኩን እየቀያየረ በመምጣት የሚያሳውራቸውና የሚያስራቸው። /Unitary/ሥርዓት እና “ፈደራል” /Federal/ሥርዓት እየተባባለ ሕዝብ የሚያልቅባት ብቸኛዋ የዓለማችን ሃገር ኢትዮጵያ ናት። በዚህ ፍልስፍና ላይ ህሊናውን የሚበክል ሕዝብ በዓለም ላይ የለም። ሉሲፈራውያኑ በኢትዮጵያ ሕዝብ እንደ ቤተ ሙከራ/ እንደ ጊኒ አሳማ እያዩት ነው። በኢትዮጵያ መዘርጋት የሚገባው ሥርዓትና መንግሥት የእግዚአብሔር መንግስት ብቻ ነው፤ ይኽም ለሁሉም በአክሱም ጽዮን ልጆች አማካኝነት ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ በሚገኙ እና በኢትዮጵያ እንዲኖሩ እግዚአብሔር በፈቀደላቸው ጎሣዎች ዘንድ ለሁሉም ሲባል በመለኮታዊ አስገዳጅነት በሥራ ላይ መዋል አለበት። ከአክሱም ጽዮን የሚነሳው ንጉሥ ቴዎድሮስ ይህን ነው የሚፈጽመው። ይህን አልቀበልም የሚል ወይንም “ዲሞክራሲ፣ ዲሞክራሲ” እያለ የሉሲፈራውያኑን የባርነትና ሞት ፍልስፍና ካልተከተልኩ የሚል ሁሉ በዚህም በዚያም በእሳት ይጠረጋል።

❖❖❖ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፱] ❖❖❖

  • ፩ አቤቱ፥ አንተ ለትውልድ ሁሉ መጠጊያ ሆንህልን።
  • ፪ ተራሮች ሳይወለዱ፥ ምድርም ዓለምም ሳይሠሩ፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ አንተ ነህ።
  • ፫ ሰውን ወደ ኅሳር አትመልስም፤ የሰው ልጆች ሆይ፥ ተመለሱ ትላለህ፤
  • ፬ ሺህ ዓመት በፊትህ እንዳለፈች እንደ ትናንት ቀን፥ እንደ ሌሊትም ትጋት ነውና።
  • ፭ ዘመኖች የተናቁ ይሆናሉ፥ በማለዳም እንደ ሣር ያልፋል።
  • ፮ ማልዶ ያብባል ያልፋልም፥ በሠርክም ጠውልጎና ደርቆ ይወድቃል።
  • ፯ እኛ በቍጣህ አልቀናልና፥ በመዓትህም ደንግጠናልና።
  • ፰ የተሰወረውን ኃጢአታችንን በፊትህ ብርሃን፥ በደላችንንም በፊትህ አስቀመጥህ።
  • ፱ ዘመናችን ሁሉ አልፎአልና፥ እኛም በመዓትህ አልቀናልና፤ ዘመኖቻችንም እንደ ሸረሪት ድር ይሆናሉ።
  • ፲ የዘመኖቻችንም ዕድሜ ሰባ ዓመት፥ ቢበረታም ሰማንያ ዓመት ነው፤ ቢበዛ ግን ድካምና መከራ ነው፤ ከእኛ ቶሎ ያልፋልና፥ እኛም እንገሠጻለንና።
  • ፲፩ የቍጣህን ጽናት ማን ያውቃል? ከቍጣህ ግርማ የተነሣ አለቁ።
  • ፲፪ በልብ ጥበብን እንድንማር፥ ቀኝህን እንዲህ አስታውቀን።
  • ፲፫ አቤቱ፥ ተመለስ፥ እስከ መቼስ ነው? ስለ ባሪያዎችህም ተምዋገት።
  • ፲፬ በማለዳ ምሕረትህን እንጠግባለን፤ በዘመናችን ሁሉ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን።
  • ፲፭ መከራ ባሳየኸን ዘመን ፈንታ፥ ክፉም ባየንባቸው ዘመኖች ፋንታ ደስ ይለናል።
  • ፲፮ ባሪያዎችህንና ሥራህን እይ፥ ልጆቻቸውንም ምራ።
  • ፲፯ የአምላካችን የእግዚአብሔር ብርሃን በላያችን ይሁን። የእጆቻችንንም ሥራ በላያችን አቅና።

______________

Posted in Ethiopia, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የታሪካዊ ቅርስ ዘረፋ | ግራኝ አህመድ አሊ እና ቄሮ ፥ ወይንም አሊባባ እና አርባዎቹ ሌቦች | ጨለቖት ሥላሴ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 15, 2022

✞ ጥንታዊው የደብረ ምሕረት ጨለቖት (ሀገረ ማርያም) ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ፣ ከባቢ መቐለ ✞

😈 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ የጨለቖት ሥላሴ ቅርስን 😇 በደም በጨቀየ ቆሻሻ እጁ በጭራሽ መንካት አልነበረበትም።

ቅዳሜ / ጥቅምት ፰/8 ፪ሺ፲፪ / 2012 .ም ላይ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን ሊጀምር ፩ ዓመት ሲቀረው የጨለቖት ቅድስት ሥላሴ ዘውድ ወደ ትግራይ እንዲመለስ አደረገ። አሊባባ እና አርባ ሌቦቹ ይህን ቅርስ ለምን እንዳመጡት እንግዲህ አሁን በግልጽ እያየነው ነው።

በውጭ ሃገር ያሉትን የተዋሕዶ ክርስትና ቅርሶች ሁሉ በማስገባት ከፊሉን ለእስማኤላውያኑ መሸጥ፣ ከፊሉን ማውደም፤ ልክ በሱዳን ስደት ላይ የሚገኙትን ጽዮናውያንን ወደ ትግራይ መልሶ እና ወደ ሱዳን ተሰደድው ለመውጣት የሚሹትን ሁሉ ድንበሩን ዘግቶና አፍኖ ለመጨፍጨፍ እንዳቀደው። ልክ አቡነ መርቆርዮስን ከአሜሪካ አስመጥቶ በቤተክርስቲያን ላይ የበለጠ ክፍፍል ለመፍጠር እንደቻለው፤ ዛሬ ቤተ ክህነቱንና “አባቶችን” የእነ ዋቄዮአላህ ባሪያው ኢሬቻ በላይ እና አቴቴ እዳነች እባቤ መፈንጫ ይሆኑ ዘንድ እንዳደረጋቸው።

😇 ተልዕኮው ሙሉ የሆነ የዘር ማጥፋት ተልዕኮ ነው። ይህን ለአውሮፓውያኑ በግልጽ ነግሯቸዋል።

ይህን የሥላሴ ቅርስንም ያስመጣው፤ ለሠላሳ ዓመት ያህል ሲሰለጥንበትና ሲዘጋጅበት የነበረውን ዲያብሎሳዊ ዓላማውን፣ ተልዕኮውይን እና ምኞቱን ለማሳካት መሆኑ ነው። አታክልቶችን፣ ሰብሉን፣ እህሉን፣ ትምህርት ቤቶችንና ሆስፒታሎችን ማውደም፣ ከቦምብና ጥይት ጭፍጨፋ የተረፉትን ጽዮናውያን በስጋ ማዳከም ምጮቱ ነው። ዓብያተ ክርስቲያናቱን፣ ገዳማቱንና ቅርሶቿን በትግራይ የቀሩትን ዛፎችን (ልብ እንበል፤ በተለይ ለኮሮና ወረረሽኝ ብቸኛ የመድኃኒት ምንጭ የሆኑትን የእጣን ዛፎችን ሁሉ በማውደም ትግራይን ልክ እንደ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ልክ እንደ በሻሻየመንፈሳዊ ሕይወት ምድረበዳ የማድረግም ፍላጎትና ሕልምም ስላለው ነው። ከዚህ በተጨማሪ የድሮን መግዣ ገንዘብና ድሮኖቹን ለሚያንቀሳቅሱለትት እስማኤላውያን የቱርክ፣ አረቦችና ኢራናውያን ጂሃዳውያን ቅጥረኞች ደሞዝ መክፈልም አለበት።

እንደው መቼ ነው ኢትዮጵያ ይህን ያህል፣ ዓለምም ሁላችንም በግልጽ እያነው የኢትዮጵያንና ተዋሕዶ ክርስትናዋን ቀንደኛ ጠላቶች በመጋበዝ፣ ያውም ከአክሱም ኢትዮጵያውያን በተዘረፈው ገንዘብ፣ ወርቅና ንብረት ደሞዝ እየከፈለ ጽዮናውያንን ለመጨፍጨፍ የበቃው? አዎ! ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት የነገሰችው ኢትዮጵያ ዘስጋ ወይንም በዛሬው ቋንቋ ኦሮሚያ ናት።

የግራኝ ኦሮሞ አባቶቹና እናቶቹ ያደረጉትን ጽንፈኛ ተግባር ነው ዛሬም ከእነርሱ ስህተት ተምሮበከፋ ሁኔታ የቀጠለው። ሞኙ ወገኔ ቢታቸውም እንኳን ሥልጣን ላይ ያወጡትም ሕወሓቶችም ከተጠያቂነት አያመልጧትም። የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም፣ ለኦሮሞ ስልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነውብለው ነበር። ፻/100% ትክክል ነበሩ! ታዲያ ይህን እያወቁ፣ ከምኒልክ ጊዜ ኦሮሞዎችና አማራ አሻንጉሊቶቻቸው በጽዮናውያን ላይ የሠሯቸውን ግፎች ሁሉ መጽሐፍ ላይ እያነበበቡ እነ ዶ/ር ደብረጽዮን ታንኩንም፣ ባንኩንም፣ ተዋጊ አውሮፕላኑንም፣ እህሉንም፣ ውሃውንም፣ ግድቡንም፣ መድሃኒቱንም፣ ራዲዮ፣ ቴሌቪዥንና ጋዜጣውንም አዲስ አበባንም ለጨፍጫፊዎቹ ኦሮሞዎች አስረክበው መቀሌ ገቡ። እጅግ በጣም ትልቅ ወንጀል! ያው ከአረቦች፣ ሶማሌዎችን፣ ኦሮማራዎችና የኤርትራ ቤን አሚር የዋቄዮአላህ ጭፍሮች ጋር በመመሳጠርና እስከ መቀሌ ድረስ ተክትለዋቸው በመምጣትም በትግራይ ሕዝብ ላይ አስከፊ ግፍና በደል እንዲፈጽሙ ፈቀዱላቸው። እንግዲህ ሉሲፈርንና ባንዲራውን ለማንገስ ካልሆነ ይህ እንዴት ሊከሰት ቻለ? ስለ ኢትዮጵያ ታሪካዊና ወቅታዊ ሁኔታ በቂ ግንዛቤ ያለው ዓለም ነው ይህን ክስስተት በመጠየቅ ላይ ያለው።

👉 እስኪ ይህን መራራ ሐቅ የያዘ የታሪክ ቅደም ተከተል በድጋሚ እናስታውስ፤

☆ ንጉሣዊው የአፄ ምኒልክና አቴቴ ጣይቱ አገዛዝም ከጣልያን ጋር አብሮ ጽዮናውያንን በስልት ከፋፍሏል፣ የአክሱም ጽዮንን ግዛቶች ለቱርክ፣ ጣልያን እና ፈረንሳይ አሳልፎ ሰጥቷል(ኤርትራንና ጂቡቲን)በሚሊየን የሚቆጠሩትን አባቶቼንና እናቶቼን ጨፍጭፈዋቸዋል በረሃብ ጨርሰዋቸዋል፣

☆ ንጉሣዊው የአፄ ኃይለ ሥላሴ ኦሮሞ አገዛዝም ከብሪታኒያ ጋር አብሮና ተዋጊ አውሮፕላኖችም ከየመን ሳይቀር አስመጥቶ ጽዮናውያንን ጨፍጭፏቸዋል፣ በረሃብ ጨርሷቸዋል፣

☆ የፋሺስቱ ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለ ማርያም የኦሮሞ አገዛዝም ጽዮናውያንን አሳድዷል፣ በሚሊየን የሚቆጠሩትን አባቶቼንና እናቶቼን ጨፍጭፏቸዋል በረሃብ ጨርሷቸዋል፣

☆ የፋሺስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ኦሮሞ አገዛዝም፤ ምናልባትም፤ ከምንሊክ ዘመን አንስቶ ፬ኛውና የመጨረሻው ትውልድ ወኪሎች ከሆኑት ከሕወሓቶቹ ከእነ ዶ/ር ደብረጽዮን ጋር ተናብቦ በመስራት፤ ጽዮናውያንን በድጋሚ በመጨፍጨፍ፣ በማሳደድ፣ በማገት፣ በማስራብ፣ መሬታቸውን በመበከል፣ ዕጽዋቶቻቸውን፣ ዛፎቻቸውን (ውዶቹን የእጣን እና ማንጎ ዛፎች) ሰብሎቻቸውን፣ ከብቶቻቸውን በመጨረስ ላይ ይገኛል።

ግራኝን ሕወሓቶች እንደ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ቢተውትና ቢለቁት እንኳን እኛ ጽዮናውያን ግን በፍጹም፣ በጭራሽ ይቅር አንለውም፣ አንተወው፣ አንለቀውም። በጭራሽ! የእርሱን እና የአጋሮቹን አንገት ቆርጠን በአክሱም የምንሰቅልበት ጊዜ በቅርቡ እንደሚመጣ ፈጽሞ አንጠራጠር። አለቀ፤ የሞት ፍርድ ተፈርዶበታል!

😇 ለትግራይ እና ለመላዋ ኢትዮጵያ እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ መሪ ብቻ ነው ዛሬ የሚያስፈልገው!

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን የማያውቋት ይጠፋሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 13, 2022

የሉሲፈርዋቄዮአላህ ኮከብ የጽዮናውያንን ደም ለግብሩ አፈሰሰ፣

የሉሲፈርዋቄዮአላህ ጭፍራውን አጎለመሰ፣ የጋኔን ሃይል አለበሰ፣

የኢትዮጵያን ምድር በንጹሕና ድንግል ክርስቲያን ደም አራሰ፣ አረከሰ።

👉 አምና ላይ የቀረበ ጽሑፍ፤

💭 የሳጥናኤል ጎል + G7 + የለንደኑ ጉባኤ | የሉሲፈር ባንዲራ የተሰጣቸው የትግራይ እና አማራ ክልሎች ብቻ ናቸው

/9 መድኃኒት ፩/1 መርዝ ☆

💭 የሳጥናኤል ጎል በተዋሕዶ ኢትዮጵያ/አክሱም/ትግራይ ላይ መሆኑን በግልጽ እየየን ስለሆነ “ተዋሕዶ እና አማራ ብቻ” የሚለውን የአማራ ልሂቃን ቃኤላዊ ከንቱነት ቸል እንበለው

(ፀሐፊ ፍሰሐ ያዜ ይህን መጽሐፍ እንዲጽፍ በሉሲፈራውያኑ ታዟልን?)

👉 የእርሱም ተልዕኮ ይህ ይመስላል፤

አዲስ የዓለም ሥርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ”

(NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

💭 አክሱማውያን ብዙ መስዋዕት የከፈሉበትን የአደዋውን ድል አፄ ምኒልክ ለኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ አስረክበውታል። ከዚህ ዘመን አንስቶ ቅኝ ተገዝተናል! መሪዎቹ የሚመርጡት ባዕዳውያኑ ሆነዋል። ለኢትዮጵያ ሁሌ ልምድ የሌላቸውን ወጣቶችን ነው ለሥልጣን የሚያበቋቸው!

ልብ እንበል፦

ባለ አምስት ፈርጥ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈባቸው የክልል ባንዲራዎች የሚከተሉት ክልሎች ብቻ ናቸው፦

የአፋር ክልል ባንዲራ

የአማራ ክልል ባንዲራ

የጋንቤላ ክልል ባንዲራ

የሶማሊ ክልል ባንዲራ

የትግራይ ክልል ባንዲራ

በዚህ አላበቃም፤ ከእነዚህ ባንዲራዎች መካከል ባለ“ሁለት ቀለም ብቻ” (ፀረ–ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic) ባንዲራ እንዲያውለበልቡ የተደረጉት ክልሎች፦

የአማራ ክልል

የትግራይ ክልል

ብቻ ናቸው። የአማራ ክልል ባንዲራውን ለመለወጥ ወስኗል፤ ነገር ግን ለጊዜው ግራኝ እያስፈራራ ስላገተው የሉሲፈር ኮከብ ያረፈችበትን ባንዲራ ማውለብለቡን ቀጥሏል። ኮከቡን ይዛው እንድትቆይ የምትፈለግዋ ትግራይ ብቻ ናት። የሳጥናኤል ጎልም ሆነ የዚህ የጭፍጨፋ ጦርነት ዋናው ዓላማም አክሱም/ትግራይ፤ ኢትዮጵያዊነቷን + ተዋሕዶ ክርስትናዋን( እስራኤል ዘ–ነፍስነቷን) እንዲሁም ትክክለኛውን አጼ ዮሐንስ የሰጧትን “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” የጽዮን ሰንደቋን በፈቃዷ በመተው የሉሲፈር ባንዲራ የምታውለበለብና በስጋ የምትበለጽግ ብቸኛው የኢ–አማናይ/የሉሲፈር ሃገር ማድረግ ነው።

እንግዲህ እስራኤል ዘ–ስጋም (አይሁድ) በዚህ እጠቀማለሁ ብላ ስላሰበችና አክሱም ጽዮንን እና አርሜኒያን ስለተተናኮለች ልክ እንደ እስማኤላውያኑ(እስራኤል ዘ–ስጋ) ጎረቤቶቿ በቅርቡ መቅሰፍቱ ይላክባቸዋል፤ እርስበርስ መባላትም ይጀምራሉ። በአሜሪካ ፕሬዚደንት ትራምፕ በትግራይ ላይ በተከፈተው ጦርነት ምክኒያት እንደተወገዱት ሁሉ በእስራኤልም ጠቅላይ ሚንስትር ኔተንያሁም እስራኤል ከቱርክ ጋር አብራ ለአህዛብ አዘርበጃን ድሮኖችና ሮኬቶችን አቀብላ ክርስቲያን አርሜንያውያን ወገኖቻችንን በማስጨፍጨፏ፣ በትግራይም ከግራኝ እና አማራ ተስፋፊዎች ጎን ሆና “ጽላተ ሙሴን” ለመውሰድ ሙከራ በማድረጓ (ጦርነቱ ሊጀመር አካባቢ የአንበጣ መከላከያ ድሮኖችን ወደ ትግራይ ልካ ነበር) በአክሱም ጽዮን ላይ እንዲዘመት በመፍቀዷ ብሎም ግብረ–ሰዶማዊነትንም በእስራኤል በማንገሷ ያው በአንድ ሌሊት የእስራኤል ማሕበረሰብ ከፍተኛ የእርስበርስ ክፍፍል ውስጥ ሊገባ ችሏል።

✞✞✞[ትንቢተ አሞጽ ፱፥፯]✞✞✞

የእስራኤል ልጆች ሆይ እናንተ ለእኔ እንደኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር”

___________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አማራውን ለዋቄዮ-አላህ መንፈስ ካጋለጡት ወራዳ ልሂቃን መካከል ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል ይገኙበታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2021

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈እርኩሱ ሸህ አቡ ፋና ከሦስት ዓመታት በፊትና ዛሬ።

የሚከተለው ቪዲዮ የሚያሳየው ይህ የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ጭፍራ ባለፈው እሑድ ዕለት ያስተላለፈውን መርዛማ መልዕክት ነው። ይህ በዋሽንግተን አካባቢ የሚኖር ወራዳ ፍጡር ዛሬም የእነ ሲ.አይ.ኤ እንና ችግኛቸውን ግራኝ አብዮት አህመድን ትዕዛዝ ይፈጽም ዘንድ ሆን ተብሎ በዚህ ለጽዮናውያን በጣም ከባድ፣ አስከፊና፣ አሳዛኝ በሆነ ወቅት በቁስላቸው ላይ እሾህ መስደዱ ነው። የሰውየው የፊት ገጽታ እና ዓይኖቹ የጥላቻ እና ዘረኝነት አጋንንቱን ቁልጭ አድርገው ያሳዩናል። በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ዘመን ከወራሪዎቹ ጋሎች ጋር ተዳቅለው ከተፈለፈሉት የጎንደር ኒፊሊሞች መካከል አንዱ ቢሆን አያስገርመንም።

👉 ይህን ጉድ እንታዘበው፤

በደቡብ አፍሪቃ ነጮች ጥቁሮችን ለብዙ መቶ ዓመታት እንደ እንስሳ ቆጥረው ሲያሰቃዩአቸውና ከፍተኛ አድሎ ሲፈጽሙባቸው ነበር። የዚህ አድሎ ሰለባ የነበሩት የአንግሊካኑ ቄስ (አንዳንድ የማልስማማባቸው አቋሞች የያዙ አወዛጋቢ ግለሰብ ቢሆኑም እና ከጥቂት ቀናት በፊት ቢያርፉም) ግን፤ በዳዮቻቸውን ነጮችን ይቅር ለማለት የእውነት፣ የፍትህና የእርቅ ኮሚቴ አቋቁመው ለአገራቸው ሰላም የታገሉ ግለሰብ ነበሩ። ሸህ አቡ ፋና ግን እነርሱና ተከታዮቻቸው በጽዮናውያን ላይ በፈጸሙት ወንጀልና ግፍ ተጸጽተው በንስሐ እንደመመለስ፤ ብለውም ለፍትህ፣ ለሰላምና ለእርቅ በመቆም ፈንታ በተቃራኒው ተበዳዮቹን በዳዮች አድርገው በመሳል ዛሬም ለዘር ማጥፋት ዘመቻው ድጋፍ ሲሰጡ ይታያሉ።

ሸህ አቡ ፋና እስክ አለፈው የጌታችን ስቅለት ድረስ ለንስሐ ዕድል ከተሰጣቸው ብዙ ግለሰቦች መካከል አንዱ ነው። አንቱ”ም በጭራሽ አይገባውም፤ ክህነቱንም ተነጥቋል። እንዲህ እንደ ቃኤል የሚያቅበዘብዘው ገና ያልነቁትና ለማየትና ለመስማት የተሳናቸው ይታያቸው፣ ይሰማቸውና ትምህርት ይወስዱ ዘንድ ነው።

😈 አዎ! ሸህ አቡ ፋና እኛን መስሎ በመካከላችን የሚኖር የዘንዶው ዘር ፍሬ ነው። እያንዳንዱ ዛሬ ያለ የፖለቲካ ድርጅት፣ የሚታዩንና የምንሰማቸው የሁሉም ብሔርሰቦች ነገዶች ልሂቃን፣ ሜዲያዎችና ሃይማኖታዊ ተቋማቱ ሁሉ ፀረአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ + የክርስቶስ ተቃዋሚ ዘንዶዎች ናቸው። እነዚህ “ልሂቃን” የተገኙት ደግሞ ከቀደመው ሰው በምኞት ሕግ ተታልሎ የተሰጠውን ኪዳን ከሻረ በኋላ ከተገለጠው ከሁለተኛው የሰው ዘር ሲሆን፤ ይህም ከእባቡ/ ከዘንዶው ዘር የተወለደ የተገኘ የተፈጠረ የሰው ዘር ነው። ከእባቡ/ዘንዶው ዘር የተውለደ ፣ የተፈጠረ ፣ የተገኝ ማለት ከእንስሳ የመጣ የሰው ዘር ማለት ነው። ይህም ማለት እንስሳት በተፈጠሩበት ሕግ የተፈጠረ ሰው ማለት ሲሆን ከእንስሳ መንፈስ የተለወለደም ወይም ከእንስሳ የዘር ሐረግ የመጣ የሰው ዘር ማለትም ይሆናል። ሁለተኛው የሰው ልጅ የዘር ሐረግ ይህ እንስሳዊ መሆኑን እናስተውል። እባቡ እና ሴቲቱ ባደረጉት የሩካቤ ግንኙነት የተጸነሰ የተወለደና የተፈጠረ የሰው ዘር ነው። ስለዚህም ነበር እግዚአብሔር አምላክ ለሙሴ በሰጠው ሕግ በኩል ሰው ከእንስሳት ጋር አካላዊም ሆነ መንፈሳዊ ወሲብ (ሩካቤ) እንዳያደርግ ያዘዘው። “እንዳትረክስባትም ከእንስሳ ጋር አትተኛ ሴት ከእርሱ ጋር ትተኛ ዘንድ በእንስሳ ፊት አትቁም የተጠላ ነገር ነውና።” [ዘሌ. ፲፰፥፳፫]

በእባቡና በሴቲቱ መሀል የነበረው ግንኙነት ግን በእግዚአብሔርና በቅድስት ድንግል ማርያም መሀል የነበረው ግንኙነትን የሚገልጽ አይደለም። ዋናው ቁምነገርና ማስተዋል የሚገባን ነገር ሁለተኛው የሰው ዘር የመጣው ከእንስሳ በተለይም ከእባቡ/ዘንዶው ዘር የተጸነሰ መሆኑን ነው።

እነዚህን ከእባቡ/ዘንዶው መንፈስ የተወለዱትን/የተፈጠሩትን የስጋ ሕዝቦች ነው ዲያብሎስ ለስሙና ለክብሩ የፈጠራቸው። የእባቡ/ዘንዶው ልጆች የተባሉት ናቸው በዲያብሎስ መልክና ምሳሌ የተፈጠሩት። እነዚህንም የፈጠራቸው ደግሞ ከላይ እንዳየነው በእንስሳ ቀመር ነው። ስለዚህም ደግሞ እነዚህ ሕዝቦች የእንስሳትን ስምና ክብር ተቀብለዋል።

ሳጥናኤል የራሱ የሆነውን ይህን የሰውን ልጅ የፈጠረበት የአእምሮ ቀመር እንስሳት የተፈጠሩበት ሕግ ሲሆን ያም ደግሞ የእባብ አእምሮ መልክና ምሳሌ ነበር። እዚህ ጋር መረዳት ያለብን መለኮታዊ ምስጢር በዓለማችን በብዛት የሚኖረውን የሰውን ልጅ፤ ምናልባት እስከ ፹/80 % የሚጠጋውን የዓለም/የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በራሱ መልክና ምሳሌ የፈጠረው “ዲያብሎስ” የተባለው አካል “እባብ” የተባለው እንስሳ ነበር። የእባቡ አእምሮ በተዘጋጀበት ሕግ ነበር ሰውን ለሞትና ለባርነት የፈጠረው። ይህም ማለት እባብ ነው የሰውን ልጅ በራሱ አእምሮ የሞት መልክና ምሳሌ ለባረነት የፈጠረው። “ኤክስ ኤል አምስት አንድ/ XLVI” የእባቡ አእምሮ መልክና ምሳኤል ነው። እንስሳት በአንድ መጋረጃ የተዘጋጀ ሁለት የአእምሮ ክፍሎች አላቸውናል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሰው ለእንስሳት ባሪያ ሆነ።

ጽዮናውያንን እንዲህ በድፍረት የሚያውኳቸውን እነ ሸህ አቡ ፋናን ሥራቸው አጋንንታዊ ነውና የእነርሱ ግብራቸው ለእኛ እንዳይተርፈን ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላቸው! እንደሚጥላቸውም በቅርቡ እንደምናይ እርግጠኛ መሆን ይቻላል።

❖❖❖[ማቴዎስ ምዕራፍ ፳፫፥፳፯፡፳፰]❖❖❖

እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፥ በውጭ አምረው የሚታዩ በውስጡ ግን የሙታን አጥንት ርኩሰትም ሁሉ የተሞሉ በኖራ የተለሰኑ መቃብሮችን ስለምትመስሉ፥ ወዮላችሁ። እንዲሁ እናንተ ደግሞ በውጭ ለሰው እንደ ጻድቃን ትታያላችሁ፥ በውስጣችሁ ግን ግብዝነትና ዓመፀኝነት ሞልቶባችኋል።”

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፫፥፳፫ ]❖❖❖

እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፥ ከአዝሙድና ከእንስላል ከከሙንም አሥራት ስለምታወጡ፥ ፍርድንና ምሕረትን ታማኝነትንም፥ በሕግ ያለውን ዋና ነገር ስለምትተዉ፥ ወዮላችሁ፤ ሌላውን ሳትተዉ ይህን ልታደርጉ ይገባችሁ ነበር።”

💭 በጊዜው የሚከተለውን ጫርጫር አድርጌ ነበር፤

🔥 ለሲ.አይ.ኤ የህሊና ቁጥጥር ሙከራ (Mind Control Experiment) ከተጋለጡት “አባቶች” (አባትነት አይገባቸውም!) መካከል ካሁን በኋላ ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል/ አባ መላኩ የሚባሉት ወገን ይገኙበታል።

የሚናገሩትን አያውቁም፣ የሚያደርጉትንም አያውቁም። “የኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን/አክሱማውያን ብሎም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና እምነታቸው ጠላቶች እንደሆኑ እንኳን የሚገነዘቡት አይመስለኝም” የሚል ጥርጣሬ ነበረኝ፤ አሁን ግን ሁሉም ነገር ግልጥልጥ እያለ ስለመጣ፤ እነዚህ ወገኖች አውቀውም ሆነ ሳያውቁት ዲያብሎስን ለማገልገል ወስነዋል፤ ከአህዛብ፣ ከመናፍቃን፣ ከኢ-አማንያን፣ ከግብረ-ሰዶማውያን ጎን ተሰልፈው ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን እንዲሁም ኦርቶዶክስ ክርስትናን ለመወጋት ፈቃደኞች ሆነዋል። እነ አቡነ ፋኑኤል፣ አቡነ ዮሴፍ ወዘተ ለእኔ አህዛብ እንጂ ክርስቲያኖች በፍጹም አይደሉም።/አራት ነጥብ!

በአንድ በኩል ለእነርሱ በጣም አዝናለሁ፤ በሌላ በኩል ግን እስከ ጌታችን ስቅለት ዕለት ድረስ እንዲመለሱና ንስሐ እንዲገቡ ለሁሉም ጥሪ አድርገናል፤ ግን ፈርዖናዊ ትዕቢታቸው አሸንፏቸዋልና፣ ቃኤላዊው መንፈሳቸው እያቅበዘበዛቸው ዛሬ ሁሉም አንድ በአንድ እንዲህ እየወጡ ጭንብላቸውን ያውልቁ፤ ተኩላዎቹን ወገን ይያቸው፣ እንደ ሙከራ የጊኒ አሳማዎች እያጠና እና እየታዘበ መዳን የሚፈልግ ሁሉ ይማርበታል።

ሸህ አቡ ፋና ይህን በ፪ሺ፲/ 2010 ዓ.ም ያስተላለፉትን መልዕክት በሰማሁ ጊዜ በወቅቱ የማስጠንቀቂያ መልክዕክት ልኬላቸው ነበር። ይህን ቪዲዮ ያው ከሦስት ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ መላኬ ነው። እንግዲህ በአደባባይ እየወጡ መታየት እና ድምጻቸውን ማሰማት ወስነዋል፤ ስለዚህ

መንፈሳዊ ዓይኑ ያልተጋረደበት (እግዜብሔር ሁልጊዜ ይጠብቅልንና) ሸህ አቡ ፋናን ወዲያው የተመለከተ ክርስቲያናዊ ትህትና የሌለበት “ፈሪሳውያናዊ ወይንም ማፊያዊ” ገጽታ ነው ያላቸው። “ኦ! ኦ!” ነበር ያሰኘኝ። “በፈርዖን ቤት ያደገ ሙሴ”፤ ዋው!

በአንድ ወቅት የአክስቴ ልጅ ስለ አንድ መንገድ ላይ ስለተፈጠረ ክስተት ሳጫውታት፤ “ለመሆኑ ሰውየው ክርስቲያን ነው ወይስ ሙስሊም?” አለችኝ። እኔም “ዓይኖቹ የሙስሊም ዓይኖች ስለሆኑ ሙስሊም መሆን አለበት።” ስላት ፥ መልሳ፤ “ሙስሊሙን በዓይን መለየት ይቻላልን?” ስትለኝ፤ ቆጣ ብዬ፤ “እንዴ የሙስሊምና የክርስቲያን ዓይን መለየት አትችይም እንዴ፤ እኅት ዓለም? ፥ መንፈስ ቅዱስ ባረፈበትና ባላረፈበት ዓይን መካከል እኮ እጅግ በጣም ትልቅ ልዩነት አለ፤ እንኳን በዓይን በሰውየው ድምጽም፣ በአፉም፣ በጥርሱም(የዋቄዮ-አላህ ልጆች ላይ ይታያል፤ ምሳሌ፤ የጥላሁን ገሠሠ የአቴቴ ድምጽና አፉና ጥርሱ ወዘተ፤ ሙስሊሞች እኮ ወደ ሰማይ አንጋጠው እንኳን ማየት አይችሉም፤ መሀመድ ወደታች ወደምድር ዓይናቸውን ከድነው እንዲጸልዩ ነው በሃዲሳቸው ያዘዛቸው ወዘተ… በይ ቶሎ ብለሽ ቡና መጠጣት አቁሚ!” ማለቴን አስታውሳለሁ።

አዎ! ገጽታችን ብዙ ነገር ነው የሚነግረን። ሸህ አቡ ፋናም ይህን ነው የሚያንጸባርቁት። ላለፉት አስራ አምስት ዓመታት ሃሳቤን ሳልቀይር በተደጋጋሚ የማወሳውና በተለይ በባቢሎን አሜሪካ የሚገኙትን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን፣ ኢትዮጵያውያንና አባቶችን በምችለው አቅም ሳስጠነቅቅ ቆይቼ ነበር።

በሰሜን አሜሪካ በነበርኩበት ወቅት በጣም ካስደነገጡኝ ክስተቶች ዋነኛው፤ ከመንፈሳዊ ሁኔታ አንጻር ሁሉም ነው ጭው፣ ጭር ያለ፣ ባዶ የሆነ ሆኖ ነበር ሲሰማኝ የነበረው። አዎ! በዚህች ምድር ላይ ለብዙ ነገሮችና በሕይወታችን ላይ ተጽዕኖ በመፈጠሩ ረገድ የመልከዓ ምድር አቀማመጥ ከፍተኛ ሚና አላቸው። አሜሪካዎቹ ከመልከዓ ምድር አቀማመጥ አንጻር ጥንታውያን ሕዝቦች እንዳይሰፍሩበት የተደረገው እኮ ያለምክኒያት አልነበረም፤ አሜሪካዎች እና ሩቅ ምስራቆች አቀማመጥ እኮ እግዚአብሔር የሰውን ልጅ በገነት ካኖረበት (ከኢትዮጵያ እስከ እስራኤል)ክልል እና ምድረን ለሁለት ከሚከፍላት ኬንትሮስ/longitude መስመር በጣም እርቀው ነው የሚገኙት።

ከዚህ በተጨማሪ ሰሜን አሜሪካ በተለይ የዋሽንግተን፣ ቪርጂኒያ፣ ሜሪላንድ አካባቢ በሉሲፈራውያን ነፃ ግንበኞች/Freemasons የተመሰረቱ ግዛቶች የሚገኙበት አካባቢ ነው። በተለይ በ ዋሽንግተን ዲሲ እያንዳንዱ ሕንጻ፣ እያንዳንዱ ጎዳና እና ፓርክ በሉሲፈራውያኑ ባለ አምስት ማዕዘን ኮከብ (Pentagram) ጨረረ ተነድፈው ነው የተገነቡት/የተሠሩት።

በሌላ በኩል፤ አንድ የሚደንቅ ክስተት፤ ልክ በኢትዮጵያ እንደሚታየው(ሲዳማ)፤ በአሜሪካም ከሁለት ሳምንታት በፊት የአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና ከተማዋን ዋሺንግተን ዲሲን (ዲስትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ)፶፩/51 ኛ ግዛት ለማድረግ ለማድረግ ቢል አፀደቀ ፣ የሴኔት መሰናክሎች እንደቀጠሉ ቢሆኑም)።

💭 በተለይ በዋሺንግተን እና አካባቢዋ እንዲሁም በሚነሶታ ካሊፎርኒያ አላስካ እና ሌሎች ግዛቶች የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሉሲፈራውያን ነፃ ግንበኞች የህሊና ቁጥጥር ሙከራ (Mind Control Experiment) እጅግ በጣም አመቺዎች ሰለሆኑ ብዙዎች ሰለባ እንደሆኑ እያየናቸው ነው። በተለይ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ተጋድሮ ለሚወዱት ነጮች የህሊና ቁጥጥር ፕሮግራሞች በጣም ይፈለጋሉ/ይወደዳሉ። በፈረንጆቹ ሚሌኒየም መግቢያ አካባቢ የጉግል ተቋም አንድ የዓለምን ሃገራትና ሕዝቦቻቸውን ባሕርይ የሚገልጽ የዓለም ካርታ አውጥቶ ነበር። በዚህ ካርታ ለኢትዮጵያ/ ኢትዮጵያውያን የተሰጠው መገለጫ፤ “ተለዋዋጭ ያልሆነ የተረጋጋ ባህሪ” የሚል ነበር። አዎ! ይህ የትክክለኛዎቹና ለህሊና ቁጥጥር ሙከራዎች ያልተጋለጡትን ኢትዮጵያውያንን ይገልጻል።

እስኪ አሁን አሜሪካ ያሉትን፤ በተለይ ዋሺንግተን ዲሲ አካባቢ ያሉትን “አባቶችን”፣ ሜዲያዎችን፣ ዩቲውበሮችን እንመልከት፤ እስኪ እንመልከት ምን ያህል ተለዋዋጭ ባህሪ እንዳላቸው! ዛሬ የሚሉትን ነገ የማይደግሙት፤ አንዴ ከግራኝ አብዮት አህመድ ጋር ይደመራሉ፤ ሌላ ጊዜ ተቃዋሚው ሆነው ሲለፍፉ ይሰማሉ። ዛሬ የአቡነ ማትያስ ደጋፊዎች ሆነው የሚሰሙት መርኽ-አልባዎቹ የኢትዮ360ቹ እነ ኃብታሙ አያሌው፤ ዘወር ብለው እነ ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል/ አባ መላኩን ሲከላከሏቸው ይታያሉ። ዛሬ የአቡነ ማትያስን ቃለ መጠይቅ ለመደገፍ የወሰኑት እነ ዘመድኩን በቀለ፤ ዘወር ብለው አቡነ ማትያስን ካፈኗቸው ከሃዲዎች መካከል ዋንኛው የሆነውን መሰሪውን ጋንኤል ክስረትን ሲሟገቱለት ይሰማሉ። ሉሲፈራውያኑ በዋሺንግተን ሲሲ ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤልን “ውጡ እና ተናገሩ እንጂ” ባሉበት ማግስት በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስን አስተናገደ።

እንግዲህ ይህ ሁሉ በጥቂት ሰዓታት እና ቀናት ልዩነት ነው እየተካሄደ ያለው። እንግዲህ ይህ ሁሉ የሚያሳያን እነዚህ ወገኖች ለሲ.አይ.ኤ እና ኤን.ኤስ.ኤ የህሊና ቁጥጥር ፕሮግራሞች የተጋለጡ መሆናቸውን ነው።

በስልሳዎቹ ዓመታት ላይ ሲ.አይ.ኤ ኤም.ኬ.ኡልትራ/“MKULTRA” በተሰኘው ፕሮግራሙ በ ለጥቁር አሜሪካውያን አእምሮን የሚቆጣጠሩ መድኃኒቶችን እየሰጠ በጣም እየወፋፈሩ እንዲመጡና አሁን ለደረሱበት እጅግ በጣም አሳዛኝ መንፈሳዊ ሁኔታ እንዲበቁ አድርጓቸዋል። ይህ ፕሮግራም ዛሬ ካሉት ፕሮግራሞች ጋር ሲነጻጸር የያኔው ፕሮግራም የስድስተኛ ክፍል የቤተ ሙክራ እቃ እቃ ነው። ዛሬ የማይታዩ ጨረሮች ከሁሉም አቅጣጫ ስራዎቻቸውን መስራት ይችላሉ።

🔥 ለማንኛውም በተለይ በዋሺንግተን ዲሲ ከሚገኙት “አባቶች”፣ ሜዲያዎች እና ዩቲውበሮች እንጠንቀቅ።

❖ የትግራይ ወገኖቼ የዋሺንግተን ዲሲ ሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች የሰጧችሁንና ባለ አምስት ማዕዘን ኮከብ ያረፈበትን ባለ “ሁለት ቀለም ብቻ”(ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic) ባንዲራ ከማውለብለብ ተቆጠቡ፤ ይህ በጣም ቁልፍ የሆነ መለኮታዊ ጉዳይ ነው።

🔥 ሁለት ተቃራኒ ቀለሞች ፣ ሁለትዮሽን ይወክላሉ። Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም።

😈ይህ አምልኮ ደግሞ ከአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ፣ ከፍሪሜሶናዊነት/ከነጻ ግንበኝነት ፣ ከተባበሩት መንግስታት እና ከቴክኖክራሲ በስተጀርባ ያለ የ “ልሂቃኑ/ምርጦች/ቁንጮዎች” ድብቅ ሃይማኖት/አምልኮ ነው።

❖ የተሟሉ የቀለም ጥንዶች የሆኑት “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” ግን፤ ቅድስት ሥላሴን እና ተዋሕዶን ይወክላሉ(ትክክለኛው የኢትዮጵያ/አክሱም ሰንደቅ ቀይ ከላይ ፣ በመኻል ቢጫ እና አረንጓዲ ከታች፤ ጽዮን ማርያም መኻል ላይ ያለችበት ነው)። ይህን አባታችን ኖኽ፣ እምበቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እና አክሱማውያን ኢትዮጵያውያን የጽዮን ማርያም ልጆች እንጂ የተቀበልነው ከዋቄዮ-አላህ ልጆች ወይም ዛሬ “አማራ ነን” ከሚሉት ኦሮማራዎች አይደለም። በተለይ የአስኩም ጽዮን ልጆች የተቀደሰውን ለውሾች በመስጠት ከእግዚአብሔር ጋር እንዳንጣላ እና መጪው ትውልድ እንዳይረግመን እንጠንቀቅ! አውሬው እግዚአብሔር የሰጠንን ጸጋ እና በረከት አንድ በአንድ ለመንጠቅ ባልጠበቅነው መልክ እየመጣ ተግቶ በመስራት ላይ ነው። ይህን አስመልክቶ “ኢትዮጵያዊነታችሁን ነጥቀው እራሳቸውን “ኩሽ” ለማለት የሚሹት ፕሮቴስታንቶች የፈጠሯቸው ኦሮሞዎች በማህበረሰባዊ ሜዲያዎች “የትግራዋይ ስሞችን” በብዛት በመጠቀም “ኢትዮጵያ በአፍንጫዬ ትውጣ! ይህች ጋለሞታ ኢትዮጵያ ገደል ትግባ ወዘተ…” እያሉ እንደ ሕፃን ልጅ በማታለል ላይ ናቸው። ለመሆኑ የልጅ ልጆቻችሁ፤ “አባዬ፣ አማዬ እስኪ ሃገራችንን መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አሳዩኝ” ሲሏችሁ ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኤርትራውያን፤ “አይ ወስደውብን እኮ ነው! ግን እኮ በሉሲፈር መጽሐፍ ተጠቅሳለች!” ልትሏቸው ነውን? ዋ! አውሬው ለአጭር ጊዜ ስልጣን እና አፍ ተሰጥቶታልና ከሁሉም አቅጣጫ አደን ላይ ነው፤ “ተጠንቀቁ! እንጠንቀቅ! እስከ መጨረሻው እንጽና፣ ጥቂት ነው የቀረን” እላለሁ፤ ትግራይ የአክሱም ኢትዮጵያ አንዷ ክፍለሃገር እንጂ ሃገር አይደለችም ፥ እግዚአብሔርም፤ ልክ’ኤርትራ’፣ ‘ሱዳን’፣ ‘ኦሮሚያ’፣ ‘ሶማሊያ’ የሚባሉትን የአክሱም ኢትዮጵያን ግዛቶች በሃገርነት በጭራሽ እንደማያውቃቸው ሁሉ ‘ትግራይንም’ በሃገርነት አያውቃትም። ዛሬ ኤርትራውያን ይህን ሃቅ በውስጣቸው በደንብ ተረድተውታል። እኔ እንኳን በአቅሜ “ሬፈረንደም ሲያደርጉ” ገና ተማሪ እያለሁ የኤርትራ ወገኖቻንን ስለዚህ ጉዳይ በወቅቱ ሳስጠነቅቅ ነበር። ዛሬ ተጸጽተው የሚደውሉልኝ አሉ።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፬፡፱]

“ለዘንዶውም ሰገዱለት፥ ለአውሬው ሥልጣንን ሰጥቶታልና፤ ለአውሬውም። አውሬውን ማን ይመስለዋል፥ እርሱንስ ሊዋጋ ማን ይችላል? እያሉ ሰገዱለት። ታላቅንም ነገርና ስድብን የሚናገርበት አፍ ተሰጠው፥ በአርባ ሁለት ወርም እንዲሠራ ሥልጣን ተሰጠው። እግዚአብሔርንም ለመሳደብ ስሙንና ማደሪያውንም በሰማይም የሚያድሩትን ሊሳደብ አፉን ከፈተ። ቅዱሳንንም ይዋጋ ዘንድ ድልም ያደርጋቸው ዘንድ ተሰጠው፥ በነገድና በወገንም በቋንቋም በሕዝብም ሁሉ ላይ ሥልጣን ተሰጠው። ከዓለምም ፍጥረት ጀምሮ በታረደው በግ ሕይወት መጽሐፍ ስሞቻቸው ያልተጻፉ በምድር የሚኖሩ ሁሉ ይሰግዱለታል።

ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።”

ዛሬ ብዙ ነገር ድብቅ እንዳለሆነና በግልጽም ስለሚታየን በደንብ ማስተዋል አለብን። “አሐዳዊ /Unitary/ሥርዓት እና “ፈደራል” /Federal/ ሥርዓት እየተባለ የሚቀበጣጠረው ነገር ካለፈው የሶሻሊዝም፣ ኮሙኒዝም፣ የገባ ካፒታሊዝም፣ ሊበራሊዝም ቅብርጥሴ የሉሲፈራውያን የማታላየና ክርስቲያኖችን የማጥፊያ ርዕዮተ ዓለማት ፍልስፍና የቀጠለ ነው። ይህም ልክ እንደ ጣዖት አምላኪዎቹ የሒንዱ፣ የዋቀፌታ እና እስልምና በርካታ አማላክት ባለብዙ ሹሮች እና እጆች አሉት፤ ሊበላቸው ሊሰለቅጣቸው የሚፈልጋቸውን ሰዎችና ሕዝቦች ግን፤ Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም በተሰኘው አምልኮታዊ እና ፍልስፍናዊ ሥርዓት ነው መልኩን እየቀያየረ በመምጣት የሚያሳውራቸውና የሚያስራቸው። /Unitary/ሥርዓት እና “ፈደራል” /Federal/ ሥርዓት እየተባባለ ሕዝብ የሚያልቅባት ብቸኛዋ የዓለማችን ሃገር ኢትዮጵያ ናት። በዚህ ፍልስፍና ላይ ህሊናውን የሚበክል ሕዝብ በዓለም ላይ የለም። ሉሲፈራውያኑ በኢትዮጵያ ሕዝብ እንደ ቤተ ሙከራ/ እንደ ጊኒ አሳማ እያዩት ነው። በኢትዮጵያ መዘርጋት የሚገባው ሥርዓትና መንግሥት የእግዚአብሔር መንግስት ብቻ ነው፤ ይኽም ለሁሉም በአክሱም ጽዮን ልጆች አማካኝነት ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ በሚገኙ እና በኢትዮጵያ እንዲኖሩ እግዚአብሔር በፈቀደላቸው ጎሣዎች ዘንድ ለሁሉም ሲባል በመለኮታዊ አስገዳጅነት በሥራ ላይ መዋል አለበት። ከአክሱም ጽዮን የሚነሳው ንጉሥ ቴዎድሮስ ይህን ነው የሚፈጽመው። ይህን አልቀበልም የሚል ወይንም “ዲሞክራሲ፣ ዲሞክራሲ” እያለ የሉሲፈራውያኑን የባርነትና ሞት ፍልስፍና ካልተከተልኩ የሚል ሁሉ በዚህም በዚያም በእሳት ይጠረጋል።

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በክርስቶስ ተቃዋሚ የግራኝ ሞግዚት በቱርክ ይህ አስደናቂ ክስተት ታይቷል | የሰይጣን ዙፋን ባለባት በጴርጋሞን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 20, 2021

💭 ይህ የመገለጥና የመለያ ጊዜ ነው!

አስደናቂ ነገር በቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ሰማይ በቅዱስ ዮሐንስ ዕለት)

ባለፈው መስከረም ፪ የመጥምቀ መለኮተ ቅዱስ ዮሐንስ ሰማዕትነት ዕለት ሌላ የገጠመኝንና የታየኝን ድንቅ ነገር ሲፈቅድልኝና ሰብሰብ ስል ለማቅረብ እሞክራለሁ።

ከሦስት ቀናት በፊት መንገድ ላይ አንድ ቱርክ አቅጣጫ ጠየቀኝ እና የእኔን ከተማ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሚጎበኝ፣ ከኢስታምቡል መምጣቱን ካሳወቀኝ በኋላ፤ እኔም ከኢትዮጵያ መምጣቴን ስነግረው፤ “አ! ኤርዶጋን እና ግራኝ አብዮት አህመድ እኮ ጥሩ ግኑኝነት አላቸው፤ በዚህም ደስተኛ ነኝ…” ሲለኝ “በል እንግዲህ!” ብዬ አቅጣጫውን በትህትና አሳየሁት እና በትህትና ተሰናበትኩት።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲፪፡፲፬]✞✞✞

በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል። የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም። ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።”

💭 የሚከተለው ከአሥር ወራት በፊት የቀረበ ነው፤ ከዚህ ጋር በተያያዘ ሁለቱ የF1 ሞተር ስፖርት ተፎካካሪዎች፤ የ፯/7 ጊዜ ጥቁሩብሪታኒያዊ ቻምፒየን ልዊስ ሃሚልተን እና የኔዘርላንድሱ ማክስ ቨርስታፐን ከሳምንት በፊት በተካሄደው የጣልያኗ ሞንዛ ውድድር ላይ በጣም ከፍተኛ በሆነ መልክ እርስበርስ ተላትመው ከውድድሩ ወጥተው ነበር። “Watch: Dramatic Hamilton and Verstappen dramatic Monza crash – in 360 degrees

👉 ሌላው አስገራሚ ነገር፤

በዚህ የጌታችን የትንሣኤ እሁድ ዕለት የፎርሙላ አንድ ሞተር ስፖርት እስቅድምድም ወደ ፖርትጋሏ ፖርቲማኦ ተመልሷል። ዋው! ከዚህ ጋር በተያያዘና 👉 ፵፬/44 ቁጥርን አስመልክቶ የሚከተሉትን ጽሑፍና ቪዲዮ ልክ ከአምስት ወራት በፊት በዲሴምበር መግቢያ ላይ አቅርቢያቸው ነበር።

የ፯/7 ጊዜ የF1 ጥቁሩ ቻምፒየን ኦባማ የኢትዮጵያን መስቀል በኪሱ አድርጎ እንደሚሄድ አሳየኝ

🚗 F1 የሞተር ስፖርት ውድድሩ በትናንትናው ዕለት በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ በአዘርበጃን ባኩ ተካሄደ።

፩ኛ. ሆላንዳዊው ሾፌር ቍ.33 ውድድሩን እየመራ ሳለ ከ፶፩/51 ዙሮች አራት ዙሮች ብቻ ሲቀሩት እንዲህ ተላትሞ ከውድድሩ ተሰናበተ

፪ኛ. ተፎካካሪው ጥቁሩ ብሪታኒያዊ የ፯/7 ጊዜ የዓለም ቻምፕየን ቍ.44 ውድድሩ እንደገና ሲጀመር “Break Magic /የአስማት ፍሬን“ የተሰኘው ሥርዓት አዳልጦት ከውድድሩ ተሰናበተ።

💭 ሉሲፈራዊው ባራክ ሁሴን ኦባማ የኢትዮጵያን መስቀል በኪሱ ይዞ ይዞራል፤ ከቡድሃ፣ ሂንዱ እና ሌሎች አምልኮቶች ምልክቶች ጋር(የሉሲፈራውያኑ አንድ የዓለም ሃይማኖት ምስረታ)

💭 ኦባማ “Yes, we can!/አዎ፤ እንችላለን!“ የሚሉትን ቃላት ሲናገርና ንግግሩም በድምጽ ሲገለበጥ “Thank you, Satan!/ሰይጣን አመሰግንሃለሁ” የሚሉት ቃላት ይሰማሉ።

💭 የዋሽንግተን ዲሲ መንገዶች እና ሕንፃዎች በሉሲፈር ኮከብ መሪነት ነው የተዘረጉትና የታነጹት።

የሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች ምልክቶች። (የእስላማዊት ቱርክ ባንዲራ፣ ነፃ ግንበኞች፣ 33)

ለምሳሌ በዋሽንግተን ዲሲ በአረብ እስላማዊ የሕንፃ ጥበብ የታነጸው የሉሲፈራውያን ነፃ ግንበኞች ሕንፃ

👉 በትናንትናው የአዘርበጃኑ የF1ሞተር ስፖርት ውድድር የታየው ክስተት ከግማሽ ጨረቃ እና የሉሲፈር ኮከብ የሚፈነጥቀው አላዲን ነበር አስማተኛ ሆኖ የተገኘው።

💭 የቪዲዮው ዋና መልዕክት፤ ግራኝ ድሮኖችን ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ለመግዛት መርከብ ወደ ዩክሬይን ልኳልና፤

👉 ጂጂጋየተባለው መርከብም ግራኝም ባፋጣኝ መመታት አለባቸው።

👉 “አልነጃሽ” የተሰኘውን የሉሲፈር መስጊድ የሰራችው ቱርክ በዳግማዊ ግራኝ አማካኝነት ሆን ተብሎ እንዲፈርስ ካደረገች በኋላ ለማደስ በሚል ሰበብ ከጴርጋሞን የሰይጣንን ዙፋን በማምጣት በውቕሮ በድጋሚ ለመትከል ትሻለች። በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ አይኗን አነጣጥራለች። በሱዳን የሚገኙትንም የጽዮን ልጆች “ልንከባከባቸው” በሚል ለዋቄዮአላህ ሉሲፈር ጣዖት የታረደውን እንዲበሉ እያደረገቻቸው ነው።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲፪፡፲፬]✞✞✞

በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል። የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም። ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።”

👉 የትግራይ ሰልፈኞች ለወገናችሁ በማሰባችሁ ጎብዛችኋል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር የሚጸየፈውን ባለ ሁለት ቀለሙንና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ ከማውለብለብ ባፋጣኝ መቆጠብ አለባቸው!

👉 ይህን ባለ ሁለት ቀለምና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ጨርቅ ባንዲራዋ ያደረገችው ቻይና “ቲክቶክ” የተሰኘውን አደገኛ የቪዲዮ መድረክ እንድታዘጋጅ ተሰጥቷታልና ከዚህ ቦታ ባፋጣኝ ውጡ። (ቻይና እና ም ዕራባውያን ጠላቶች እንደሆኑ አድርገን የምናሰብ ተታለናል፤ ጠላቶች አይደሉም፤ ሁሉ ተናብበው በመሥራት ሉሲፈረን ለማንገሥ የሚሹ ኃይላት ናቸው።)

👉 ከ፰/8 ወራት በፊት ያቀረብኩት ቪዲዮ

👉 “የዓለም ቻምፒየኑ የመርሰድስ ሾፌር የ666ቱን ድብቅዋሻ አሳየኝ”

💭 ይህን ባለፉት ቀናት እንደማቀርብ ቃል የገባሁትን ቪዲዮ ሳዘጋጅ አንድ “ክው!” ያደረገኝን ሰበር ዜና ሰማሁ፤ እሱም፤ “ሉዊስ ሃሚልተን በኮሮና ተያዘ”የሚለው ነበር። ትናንትና ባቀረብኩት ቪዲዮ ላይ የተካሄደው የባሕሬኑን ውድድር ሉዊስ ሃሚልተን ነበር ያሸነፈው።

👉“የፈረንሳይ ሁከት፣ ብጥብጥና እሳት ከአክሱም ጽዮን ጋር ምን ያገናኛቸዋል? https://youtu.be/ZtLqhNtQ09s

💭 ላለፉት ሳምንታት ሾፌር ሉዊስ ሃሚልተን ያሳየኝ የ666ቱ ድብቅ ዋሻ ይህን ይመስላል ፥ ቁጥሮቹ ላይ እናተኩር፦

ውቦቹን የግዕዝ ቍጥሮቻችንን ባለመጠቀሜ ይቅርታ

👉 25 ኦክቶበር 2020 .ም ፖርቲማኦ ፖርቱጋል ፎርሙላ 1/F1 ሉዊስ ሃሚልተን የ6 ጊዜ የዓለም ቻምፒየን፤ ከ1ኛ ቦታ ጀመረ፤ 66 ዙሮች መነዳት አለባቸው፤ በዚህ ቦታ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ

ነው የፎርሙላ 1 ውድድር ሲካሄድ፤ አሸናፊው ቍ. 44 ሉዊስ ሃሚልተን ሆነ። በፎርሙላ 1 ታሪክ ለ 92ኛ ጊዜ ውድድሩን በማሸነፍ ሉዊስ ሃሚልተን የታላቁን ጀርመናዊ ሚካኤል ሹማከር ሬከርድ ሰበረ። የሚገርም ነው፤ ይህ በደቡብ ፖርቱጋል የሚገኘው ቦታ፤ ፖርቲማኦ በኮሮና ምክኒያት የአሜሪካን ከተሞች ተክቶ ነው በድንገት እንዲያዘጋጅ የተደረገው። ከአስራ አምስት ዓመታት በፊት ወደ እዚህ አካባቢ ለጥቂት ወራት ለስራ ሄጄ ነበር፤ በጣም ድንቅ ቦታ ነው፤ በተለይ “ላጎሽ” የተባለችው ትንሽ ከተማ በዓለም ካየኋቸው ውብ ከተሞች መካከል የምትመደብ ናት።

በዚሁ ዕለት ጎረቤቴ “ላሊበላ” ወደተባለው የሃበሻ ምግብ ቤት “እንሂድ፤ እንጀራ፣ እንጀራ”(ነጭ ናት፤ ምግባችንን ይወዱታል) ብላኝ ሄድን፤ አጠገባችን የነበሩ እንግዶች ለምግባቸው 66 ዩሮ ከፍለው እንደወጡ፤ መሸት ሲል የቴሌቪዥኑ ዜና አንድ ታዋቂ ጀርመናዊ ፖለቲከኛ በ66 ዓመታቸው ማረፋቸውን ተናገረ። “አሃ!” አልኩ “ዛሬ 66 ዙር በፖርቲማኦ፤ ምግብ ቤት 66 ዩሮ አሁን ደግሞ ይህ ታዋቂ ፖለቲከኛ በ66 ዓመቱ አረፈ” በማለት ተገረምኩ። ነጠብጣቦቹ እስኪገጣጠሙልኝ ድረስ ለጎረቤቴ አልነገርኳትም።

👉 15 ኖቬምበር 2020 .ም ፥ ኢስታንቡል ቱርክ ፎርሙላ 1/F1፤ ቱርክም በኮሮና ምክኒያት ነው እንድታዘጋጅ የተደረገችው እንጂ ፕሮግራም ውስጥ አልተካተተችም ነበር። በኢስታንቡል ፓርክ ሉዊስ ሃሚልተን የ6 ጊዜ የዓለም ቻምፒየን፤ ያለተለምዶው ከ6ኛ ቦታ ይጀምራል፤ ሁልጊዜ 1ኛ ወይም 2ኛ የሚጀምር ቻምፒየን ነበር፤ ዛሬ ግን 6ኛ።

እንደሚታወቀው ቱርክ የክርስቶስ ተቃዋሚ 666 ሃገር ናት፤ በዮሐንስ ራዕይ ላይ የተጠቀሱት 7ቱ የእስያ

አብያተ ክርስቲያናት ታስረው የሚገኙትም እዚሁ ቱርክ ነው። ከሳምንታት በፊት የተከሰተውን ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ እናስታውሳለን?

በቱርክ ኢስታምቡልና ኢዝሚር ዛሬም በአስከፊ ማዕበል ተመቱ”

ለማስታወስ ያህል እ..አ ከ2007 ጀምሮ የሚሾፍረው የእንግሊዛዊው ክልስ ሉዊስ ሃሚልተን መለያ ቍ. 44 ነው።

ዝናባማ በነበረው የኢስታንቡል ፓርክ ሉዊስ ሃሚልተን ውድድሩን ክ6ኛ ቦታ ጀመረ፤ ወደ 3ኛ ዘለለ፤

እንደገና ወደ 6ኛ ተመለሰ፣ በመጨረሻም 1ኛ ሆነ፤ በዚህም በፎርሙላ 1/F1 ታሪክ ለ 7ኛ ጊዜ ቻምፒየን በመሆን ከታላቁ ጀርመናዊ ሚካኤል ሹማከር ሬከርድ ጋር እኩል ሆነ።

በዚህም ቍ 44 ሉዊስ ሃሚልተን በ666ቱ ቱርክ ሃገር አውሬውን በ7 ሰበረው! ስለ 7ቱ ዓብያተ ክርስቲያናት ነበር ወዲያው ያሰብኩት።

👉 12 ዓመታት በፊት ይህን በጦማሬ ጽፌ ነበር

. 44 ሉዊስ ሃሚልተን የመጀመሪያው ጥቁር F1 ቻምፒየን፣ ባራክ ኦባማ 44ኛውና የመጀመሪያው

ጥቁር የአሜሪካ ፕሬዚደንት። ባራክ ኦባማ በጦማሬ መልስ ሰጥቶ አይቼ ነበር። https://wp.me/piMJL-6o

👉 ይህን ቪዲዮ ሳዘጋጅ “ሉዊስ ሃሚልተን በኮሮና ተያዘ!” የሚለው ሰበር ዜና ደረሰኝ፤ ይገርማል ከአራት ወራት በፊት ሉዊስ ፀረክትባት እና ፀረቢል ጌትስ የሆነ አቋም እንዳለው ጭምጭምታ አሰምቶ ነበር! ቢል ጌትስ?

👉 አሁን ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው፦

666 = ቱርክ

666 = ባራክ ኦባማ

666 = ባለ 44 እድሜው አብዮት አህመድ አሊ

666 = የክትባት አባት ቢል ጌትስ

በዓለም በጣም ኃብታም ከሆኑት ስፖርተኞች መካከል አንዱ የሆነው ሉዊስ ሃሚልተን አጥባቂ ክርስቲያን ነው፤ እርዳታ ሰጭና ፀረዘረኝነት ትግልን የሚያደርግ ትሁት ሰው ነው። አግዚአብሔር አምላክ ፈውሱን መድኃኒቱን ይላክለት!

ሌላ፦ ልክ “66% uploaded 6 minutes left” ላይ ሲደርስ ኢንተርኔቴ ያለወትሮው ተቋረጠ። እንደገና ስጀምረው፤ “Woman says why she believes Monster Energy drinks are from Satan” / ሴትዮዋ የሞንስተር ኢነርጂ ወይንም የኃይል መጠጦች ከሰይጣን ናቸውብላ እንደምታምን ትናገራለች” የሚለውን ቪዲዮ አየሁ። ዋው!

___________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተዓምር በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ | ሚንስትሩ ወደቁ | የሉሲፈር ጨረር?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 28, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

አህመድ + ☆ ጂብሪል = ሉሲፈር

የቱርክ ሉሲፈራዊ ባንዲራ + ☆ የቡርኪና ፋሶ ሉሲፈራዊ ባንዲራ = ሉሲፈር

ይህን ከስምንት ዓመታት በፊት የታየ ክስተት ዛሬ በቅዱስ ኡራኤል ዕለት ማየቴ ራሱ ሌላ ትልቅ ተዓምር ነው። ጉግል የራሱ አልጎሪዝም ይኖረዋል፤ የእግዚአብሔር ቅዱሳን ደግሞ የራሳቸው እጅግ በጣም የተራቀቀ አልጎሪዝምአላቸው። ድንቅ ነው!

ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ እና የጋናው ፕሬዚደንት ከሉሲፈራዊው ባራክ ሁሴን ኦባማ ጋር በተገናኙ ማግስት አርፈው ነበር። ቪዲዮው ላይ የሚታዩት የቡርኪና ፋሶው የውጭ ጉዳይ ሚስትር ጂብሪል ባሶሌ ደግሞ ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ የወቅቱ የውጭ ጉዳይ ሚንስት አህመድ ዳቩቶግሉ ጋር ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ የቡርኪና ፋሶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በቱርክ በጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ በሚሰጡበት ወቅት ራሳቸውን ስተው ሲወድቁ ይታያሉ።

የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ልክ ሲወድቁ ብልጭ ብለው የታዩኝ የቱርክ እና ቡርኪና ፋሶ ባንዲራዎች ላይ ያለው የሉሲፈር ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ ነው። ጂብሪል እና አህመድ በሉሲፈር ኮከብ ታጅበዋል፤ ዋው!!!

ሙስሊሞች ለአምላካቸው ዋቄዮአላህ በሚሠሩት መስጊድ “ሚናራ” በሚባለው የምሰሶውና በሙአዚኑ አዛን ጋኔን መጥሪያው ክፍል ላይ የተገለጸው የፈጣሪያቸውን ሉሲፈርን መልክና ምሳሌ (ሎጎ)ይህን ሙስሊሞች ቅዱስ ጳውሎስን እንዲጠሉ ያደረጋቸውን እውነት ለማሳየነት ላቅርብ። ይህ ትልቅ መንፈሳዊ ምስጢር ነው። የእስልምናው እምነት የተዘጋጀው በስጋ ሕግና ሥርዓት መሆኑን ከግንዛቤ በመውሰድ፤ በቪዲዮው በምናየው የሉሲፈር በባለ አምስቱ ፈርጥ ኮከበ መልክና ምሳሌ በኩል የተገለጠው የፈጣሪያቸው ሉሲፈር ስምና ክብር (የስጋ ማንነትና ምንነት)ነው። ኮከቧ ምሳሌነቷ ለአምስቱ የስጋ የስሜት ሕዋሳት ነውና። ለስጋ ምሳሌ ናት። በድጋሚ፤ ቅዱስ ጳውሎስ በዓረብ ምድር ሕግና ሥርዓት በኩል “ስጋ!” በማለት የገለጸው አንድም የእስልምናውን ሕግና ሥርዓት ነው። የስጋ ሕግና ሥርዓት ደግሞ በመንፈስ ሕግና ሥርዓት ሞት በኩል የሚገለጥ የሞትና የባርነት ማንነትና ምንነት ወይም ስምና ክብር ነው። ይህም አዳም አትብላ የተባለውን ዕፀ በለስ በልቶ ለሕይወትና ለነጻነት የተሰጠውን ኪዳን (ሕግ) በሻረና በመንፈሱ በሞተ ጊዜ የተገለጠው ኃይማኖት ወይም የመንግስት ሕግና ሥርዓት ነው።

በሌላ በኩል ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ ትክክለኛዋ ኃይማኖት ክርስትና ናት። “ሰማያዊ” የተባለችው ኢየሩሳሌም ደግሞ ዛሬ ሉሲፈር በትግራይ በወረወራት ኮከብ አማካኝነት ሊያጠፋት በመታገል ላይ ያለችው የተቀደሰችው ምድር አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ናት። በዚህም መረዳት የተቀደሰችው ምድር ኢትዮጵያ የተዘጋጀችበት የምድር አፈር ሕግ (መንግስት)፤ ከእስላማዊው የዓረቢያው ምድር በተጻራሪ፤ ክርስትና የተባለው። ቅዱስ ጳውሎስ ይህን ይህን የምድር አፈር ሕግ በይስሐቅ ማንነትና ምንነት “መንፈስ” በማለት ይገልጸዋል። በዚህም ክርስትና የመንፈስ ሕግ መሆኑን ይመሰክራል። የስጋ ሕግ ማለት የሞትና ባርነት ሕግ ማለት ነው። የመንፈስ ሕግ ማለት ግን የሕይወትና የነጻነት ሕግ ማለት ነው። ቅዱስ ጳውሎስ፤ “አንዲት ኃይማኖት” በማለት የጠራትም ይህችን የመንፈስ ስምና ክብር ነው። ይህችም ደግሞ ፍቅር የተባለችው የተፈጥሮ ሕግ ናት። የክርስትናው ሕግና ሥርዓት የመንፈስ ሕግ መሆኑን የሚመሰክርልን ደግሞ የእግዚአብሔር መንግስት ምሳሌ የሆነው የዳዊት ኮከብ ይሆናል። የዳዊት ኮከብ ስድስት ፈርጥ ያለው የኮከቡ መልክና ምሳሌ ስለ መንፈስ አካል የሚናገር ሕግ ነበርና።

በኢትዮጵያ ሰንደቅ ላይ ስላረፈው የሉሲፈር ኮከብ ምናልባት ለመጀመሪያ ጊዜ የማንቂያ ደወል በጦማሬ አማካኝነት የደወልኩት እኔ ነበርኩ፤ ዛሬም በተለይ “ዛሬም!” የምኒልክ ብሔር ብሔረሰብ ተረት ተረት ርዕዮተ ዓለም አራማጅ የሆኑት የሕወሓት ክንፍ “የትግራይ ነው” ብሎ የሚጠቀምበትን ባንዲራ ጽዮናውያን እንዲያወግዙት እና እንዲያስወግዱት በምትኩም ለጽዮናዊቷ ትግራይ ኢትዮጵያ እነ አፄ ኢዛና፣ እነ ደቂቅ እስጢፋኖስ፣ እነ አፄ ዮሐንስ የተሰጧትን ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ ሰንደቅ በኩራት እንዲያውለበልቡ ከማሳወቅ ወደኋላ አልልም። የሉሲፈር አምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበት ባለ ሁለት ቀለሙ ሰንደቅ የጽዮናውያን፣ የአክሱማውያን ወይም የትራዋይ ኢትዮጵያውያን እንዳልሆነ ፻/100% እርግጠኛ ነኝ። ለመሆኑ፤ “ይህ ሃምሳ ዓመት የማይሞላው ባንዲራ ከየት/ከማን ተገኘ? መልዕክቱስ ምንድን ነው?” በማለት የሚጠይቅ ወግን ለምን ጠፋ? ለትግራይ ሕዝብ ላለፉት ሃምሳ ዓመታት ሰቆቃ እና ስቃይን ከማምጣቱ እና ሉሲፈር ጠላትን ከማስደሰቱ በቀር ምን ያመጣለት ነገር አለ? ምንም! ዛሬ ኤርትራውያን የምንላቸው ጽዮናውያን ገና ሬፈረንደም ሲያካሂዱ ገና ወጣት እያለሁ “ተው!ብትገነጠሉ እንኳን ሰሜን ኢትዮጵያ የሚለውን ስም እና የጽዮንን ባንዲራ ያዙ!” ስላቸው ይሳለቁብኝ እንደነበር፤ እንዲያውም ሬፈረንደም ከማድረጊያው አዳራሽ እንድወጣ (ለዩኒቨርሲቲዬ ረፖርት ለማቅረብ ነበር ተልኬ የገባሁት) አስታውሳለሁ። ዛሬ ወገኖቻችን የያኔውን አሁን ከገጠማቸው ፈተና እና መዘዝ ጋር እያስታወሱ በመጸጸት የሚደውሉልኝ ኤርትራውያን ብዙ ናቸው። የጽዮናውያን ጽናት፣ ጥንካሬ፣ ብርታት እና ድል የእግዚአብሔር ድል ነው፤ በጽዮን ማርያም፣ በቅዱሳኑ እና በጽላተ ሙሴ በኩል ብቻ የተገኘ ድል ነው። ጠላት ይህን በደንብ ስለሚያውቅ ነው የሕይወት ዛፍ የሆነችውን ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ሥሯን መንቀል አስፈላጊ እንደሆነ ስላወቁት ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት ቆፍረው ቆፍረው አሁን የምናየውን ዓይን ያወጣ የጭፍጨፋ ግፍ በመስራት ላይ ያሉት። የትግራይ ሠራዊት የጽዮን ሠራዊት ነው፤ ስለዚህ አረበኞቹ የጽዮንን ጠላቶች እስከ ሞያሌ ድረስ ሄደው የማሳደድ ግዴታ አለባቸው፤ በዚህም ድጋፌ ፻/100% ነው፤ ጽዮናውያን አዲስ አበባ ድረስ ሄደው ግራኝን እና ጭፍሮቹን የመያዝ ግዴታ አለባቸው፤ እንዲያውም ዘግይተዋል። ግራኝ አብዮት አህመድ አዲስ አበባን ለቅቆ በመውጣትና የትግራይን አየር አቋርጦ ወደ አስመራ እና ቱርክ መብረር እንዳይችል መደረግ ነበረበት፤ የሚበርርም ከሆነ አውሮፕላኑን በትግራይ አየር ላይ መትተው መጣል ነበረባቸው። ለመሆኑ በየትኛው አየር መንገድ ነው ወደ አስመራ እና ቱርክ የበረረው? ከይተስ ተነስቶ? ይህን በጣም ማወቅ እፈልጋለሁ።

💭 ለማንኛውም በትግራይ ላይ ልክ የዘር ማጥፋት ዘመቻው ሲጀምር የሚከተለውን ጽሑፍ በማቅረብ ለማስጠንቀቅ ሞክሬ ነበር፤

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣አባ ዓቢየ እግዚእን፣ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማራኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

አለመረጋጋትን መፍጠር

አመፅ መቀስቀስ

መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

Demoralization

Destabilization

Insurgency

Normalization

💭 A year after Ethiopian PM Meles Zenawi and Patriarch Paulos passed away, on May 9, 2013

👉 Burkina Faso’s Foreign Minister Has Fainted During አ Joint Press Conference in Turkey.

A year later, 29 August 2014, Ahmet resigned as Foreign Minister and became Prime Minster of Turkey.

Djibrill Bassole, the foreign minister of the Colorado-sized West African nation of Burkina Faso, has joined the inauspicious ranks of people to faint on live television.

Bassole was holding a joint press conference in the Turkish capital of Ankara with Turkish Foreign Minister Ahmet Davutoglu when, in the middle of a question from a reporter, it became clear that something was wrong. He grips the platform, grimaces and begins to sway slightly. Bassole, obviously concerned, leans over to Davutoglu and says something.

The Turkish foreign minister looks immediately alarmed but, perhaps wary of embarrassing his official guest, extends an arm without actually grabbing Bassole. Then there’s a whooshing sound in the audio as Bassole, collapsing, brushes against his microphone and takes the podium down with him.

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከመለስ አስገዳዮች አንዱ ባራክ ኦባማ የኢትዮጵያን መስቀል በኪሱ ለምን ይይዛል?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 7, 2021

🚗 F1 የሞተር ስፖርት ውድድሩ በትናንትናው ዕለት በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ በአዘርበጃን ባኩ ተካሄደ።

፩ኛ. ሆላንዳዊው ሾፌር ቍ.33 ውድድሩን እየመራ ሳለ ከ፶፩/51 ዙሮች አራት ዙሮች ብቻ ሲቀሩት እንዲህ ተላትሞ ከውድድሩ ተሰናበተ

፪ኛ. ተፎካካሪው ጥቁሩ ብሪታኒያዊ የ፯/7 ጊዜ የዓለም ቻምፕየን ቍ.44 ውድድሩ እንደገና ሲጀመር “Break Magic /የአስማት ፍሬን“ የተሰኘው ሥርዓት አዳልጦት ከውድድሩ ተሰናበተ።

💭 ሉሲፈራዊው ባራክ ሁሴን ኦባማ የኢትዮጵያን መስቀል በኪሱ ይዞ ይዞራል፤ ከቡድሃ፣ ሂንዱ እና ሌሎች አምልኮቶች ምልክቶች ጋር(የሉሲፈራውያኑ አንድ የዓለም ሃይማኖት ምስረታ)

💭 ኦባማ “Yes, we can!/አዎ፤ እንችላለን!“ የሚሉትን ቃላት ሲናገርና ንግግሩም በድምጽ ሲገለበጥ “Thank you, Satan!/ሰይጣን አመሰግንሃለሁ” የሚሉት ቃላት ይሰማሉ።

💭 የዋሽንግተን ዲሲ መንገዶች እና ሕንፃዎች በሉሲፈር ኮከብ መሪነት ነው የተዘረጉትና የታነጹት።

የሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች ምልክቶች። (የእስላማዊት ቱርክ ባንዲራ፣ ነፃ ግንበኞች፣ 33)

ለምሳሌ በዋሽንግተን ዲሲ በአረብ እስላማዊ የሕንፃ ጥበብ የታነጸው የሉሲፈራውያን ነፃ ግንበኞች ሕንፃ

👉 በትናንትናው የአዘርበጃኑ የF1ሞተር ስፖርት ውድድር የታየው ክስተት ከግማሽ ጨረቃ እና የሉሲፈር ኮከብ የሚፈነጥቀው አላዲን ነበር አስማተኛ ሆኖ የተገኘው።

💭 የቪዲዮው ዋና መልዕክት፤ ግራኝ ድሮኖችን ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ለመግዛት መርከብ ወደ ዩክሬይን ልኳልና፤

👉 ጂጂጋየተባለው መርከብም ግራኝም ባፋጣኝ መመታት አለባቸው።

👉 “አልነጃሽ” የተሰኘውን የሉሲፈር መስጊድ የሰራችው ቱርክ በዳግማዊ ግራኝ አማካኝነት ሆን ተብሎ እንዲፈርስ ካደረገች በኋላ ለማደስ በሚል ሰበብ ከጴርጋሞን የሰይጣንን ዙፋን በማምጣት በውቕሮ በድጋሚ ለመትከል ትሻለች። በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ አይኗን አነጣጥራለች። በሱዳን የሚገኙትንም የጽዮን ልጆች “ልንከባከባቸው” በሚል ለዋቄዮአላህ ሉሲፈር ጣዖት የታረደውን እንዲበሉ እያደረገቻቸው ነው።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲፪፡፲፬]✞✞✞

በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል። የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም። ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።”

👉 የትግራይ ሰልፈኞች ለወገናችሁ በማሰባችሁ ጎብዛችኋል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር የሚጸየፈውን ባለ ሁለት ቀለሙንና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ ከማውለብለብ ባፋጣኝ መቆጠብ አለባቸው!

👉 ይህን ባለ ሁለት ቀለምና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ጨርቅ ባንዲራዋ ያደረገችው ቻይና “ቲክቶክ” የተሰኘውን አደገኛ የቪዲዮ መድረክ እንድታዘጋጅ ተሰጥቷታልና ከዚህ ቦታ ባፋጣኝ ውጡ። (ቻይና እና ም ዕራባውያን ጠላቶች እንደሆኑ አድርገን የምናሰብ ተታለናል፤ ጠላቶች አይደሉም፤ ሁሉ ተናብበው በመሥራት ሉሲፈረን ለማንገሥ የሚሹ ኃይላት ናቸው።)

👉 ከ፰/8 ወራት በፊት ያቀረብኩት ቪዲዮ

👉 “የዓለም ቻምፒየኑ የመርሰድስ ሾፌር የ666ቱን ድብቅዋሻ አሳየኝ”

💭 ይህን ባለፉት ቀናት እንደማቀርብ ቃል የገባሁትን ቪዲዮ ሳዘጋጅ አንድ “ክው!” ያደረገኝን ሰበር ዜና ሰማሁ፤ እሱም፤ “ሉዊስ ሃሚልተን በኮሮና ተያዘ”የሚለው ነበር። ትናንትና ባቀረብኩት ቪዲዮ ላይ የተካሄደው የባሕሬኑን ውድድር ሉዊስ ሃሚልተን ነበር ያሸነፈው።

👉“የፈረንሳይ ሁከት፣ ብጥብጥና እሳት ከአክሱም ጽዮን ጋር ምን ያገናኛቸዋል?

💭 ላለፉት ሳምንታት ሾፌር ሉዊስ ሃሚልተን ያሳየኝ የ666ቱ ድብቅ ዋሻ ይህን ይመስላል ፥ ቁጥሮቹ ላይ እናተኩር፦

ውቦቹን የግዕዝ ቍጥሮቻችንን ባለመጠቀሜ ይቅርታ

👉 25 ኦክቶበር 2020 .ም ፖርቲማኦ ፖርቱጋል ፎርሙላ 1/F1 ሉዊስ ሃሚልተን የ6 ጊዜ የዓለም ቻምፒየን፤ ከ1ኛ ቦታ ጀመረ፤ 66 ዙሮች መነዳት አለባቸው፤ በዚህ ቦታ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ

ነው የፎርሙላ 1 ውድድር ሲካሄድ፤ አሸናፊው ቍ. 44 ሉዊስ ሃሚልተን ሆነ። በፎርሙላ 1 ታሪክ ለ 92ኛ ጊዜ ውድድሩን በማሸነፍ ሉዊስ ሃሚልተን የታላቁን ጀርመናዊ ሚካኤል ሹማከር ሬከርድ ሰበረ። የሚገርም ነው፤ ይህ በደቡብ ፖርቱጋል የሚገኘው ቦታ፤ ፖርቲማኦ በኮሮና ምክኒያት የአሜሪካን ከተሞች ተክቶ ነው በድንገት እንዲያዘጋጅ የተደረገው። ከአስራ አምስት ዓመታት በፊት ወደ እዚህ አካባቢ ለጥቂት ወራት ለስራ ሄጄ ነበር፤ በጣም ድንቅ ቦታ ነው፤ በተለይ “ላጎሽ” የተባለችው ትንሽ ከተማ በዓለም ካየኋቸው ውብ ከተሞች መካከል የምትመደብ ናት።

በዚሁ ዕለት ጎረቤቴ “ላሊበላ” ወደተባለው የሃበሻ ምግብ ቤት “እንሂድ፤ እንጀራ፣ እንጀራ”(ነጭ ናት፤ ምግባችንን ይወዱታል) ብላኝ ሄድን፤ አጠገባችን የነበሩ እንግዶች ለምግባቸው 66 ዩሮ ከፍለው እንደወጡ፤ መሸት ሲል የቴሌቪዥኑ ዜና አንድ ታዋቂ ጀርመናዊ ፖለቲከኛ በ66 ዓመታቸው ማረፋቸውን ተናገረ። “አሃ!” አልኩ “ዛሬ 66 ዙር በፖርቲማኦ፤ ምግብ ቤት 66 ዩሮ አሁን ደግሞ ይህ ታዋቂ ፖለቲከኛ በ66 ዓመቱ አረፈ” በማለት ተገረምኩ። ነጠብጣቦቹ እስኪገጣጠሙልኝ ድረስ ለጎረቤቴ አልነገርኳትም።

👉 15 ኖቬምበር 2020 .ም ፥ ኢስታንቡል ቱርክ ፎርሙላ 1/F1፤ ቱርክም በኮሮና ምክኒያት ነው እንድታዘጋጅ የተደረገችው እንጂ ፕሮግራም ውስጥ አልተካተተችም ነበር። በኢስታንቡል ፓርክ ሉዊስ ሃሚልተን የ6 ጊዜ የዓለም ቻምፒየን፤ ያለተለምዶው ከ6ኛ ቦታ ይጀምራል፤ ሁልጊዜ 1ኛ ወይም 2ኛ የሚጀምር ቻምፒየን ነበር፤ ዛሬ ግን 6ኛ።

እንደሚታወቀው ቱርክ የክርስቶስ ተቃዋሚ 666 ሃገር ናት፤ በዮሐንስ ራዕይ ላይ የተጠቀሱት 7ቱ የእስያ

አብያተ ክርስቲያናት ታስረው የሚገኙትም እዚሁ ቱርክ ነው። ከሳምንታት በፊት የተከሰተውን ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ እናስታውሳለን?

በቱርክ ኢስታምቡልና ኢዝሚር ዛሬም በአስከፊ ማዕበል ተመቱ”

ለማስታወስ ያህል እ..አ ከ2007 ጀምሮ የሚሾፍረው የእንግሊዛዊው ክልስ ሉዊስ ሃሚልተን መለያ ቍ. 44 ነው።

ዝናባማ በነበረው የኢስታንቡል ፓርክ ሉዊስ ሃሚልተን ውድድሩን ክ6ኛ ቦታ ጀመረ፤ ወደ 3ኛ ዘለለ፤

እንደገና ወደ 6ኛ ተመለሰ፣ በመጨረሻም 1ኛ ሆነ፤ በዚህም በፎርሙላ 1/F1 ታሪክ ለ 7ኛ ጊዜ ቻምፒየን በመሆን ከታላቁ ጀርመናዊ ሚካኤል ሹማከር ሬከርድ ጋር እኩል ሆነ።

በዚህም ቍ 44 ሉዊስ ሃሚልተን በ666ቱ ቱርክ ሃገር አውሬውን በ7 ሰበረው! ስለ 7ቱ ዓብያተ ክርስቲያናት ነበር ወዲያው ያሰብኩት።

👉 12 ዓመታት በፊት ይህን በጦማሬ ጽፌ ነበር

. 44 ሉዊስ ሃሚልተን የመጀመሪያው ጥቁር F1 ቻምፒየን፣ ባራክ ኦባማ 44ኛውና የመጀመሪያው

ጥቁር የአሜሪካ ፕሬዚደንት። ባራክ ኦባማ በጦማሬ መልስ ሰጥቶ አይቼ ነበር። https://wp.me/piMJL-6o

👉 ይህን ቪዲዮ ሳዘጋጅ “ሉዊስ ሃሚልተን በኮሮና ተያዘ!” የሚለው ሰበር ዜና ደረሰኝ፤ ይገርማል ከአራት ወራት በፊት ሉዊስ ፀረክትባት እና ፀረቢል ጌትስ የሆነ አቋም እንዳለው ጭምጭምታ አሰምቶ ነበር! ቢል ጌትስ?

👉 አሁን ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው፦

666 = ቱርክ

666 = ባራክ ኦባማ

666 = ባለ 44 እድሜው አብዮት አህመድ አሊ

666 = የክትባት አባት ቢል ጌትስ

በዓለም በጣም ኃብታም ከሆኑት ስፖርተኞች መካከል አንዱ የሆነው ሉዊስ ሃሚልተን አጥባቂ ክርስቲያን ነው፤ እርዳታ ሰጭና ፀረዘረኝነት ትግልን የሚያደርግ ትሁት ሰው ነው። አግዚአብሔር አምላክ ፈውሱን መድኃኒቱን ይላክለት!

ሌላ፦ ልክ “66% uploaded 6 minutes left” ላይ ሲደርስ ኢንተርኔቴ ያለወትሮው ተቋረጠ። እንደገና ስጀምረው፤ “Woman says why she believes Monster Energy drinks are from Satan” / ሴትዮዋ የሞንስተር ኢነርጂ ወይንም የኃይል መጠጦች ከሰይጣን ናቸውብላ እንደምታምን ትናገራለች” የሚለውን ቪዲዮ አየሁ። ዋው!

_______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሉሲፈርን ኮከብ ሰጥተውን የሚያባሉን አሜሪካኖች በዚሁ ኮከብ እራሳቸው መባላት ጀምረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 29, 2020

የሚገርም ነው! በፍሎሪዳዋ ‘ቦካ ራቶን’ (በስፓኒኛ ‘የዓይጥ አፍ’) በተሰኘችው ከተማ የጌታችንን የልደት በዓል መቃረብ ተከትሎ ሰይጣን አምላኪዎች እንደ ዋቄዮ-አላህ እሬቻ አምላኪዎች ክርስቲያኖችን ለመፈታተን የባፎሜት ምስል ያረፈበት ባለ አምስት-ማዕዘኑን ኮከብ (ፔንታግራም) በከተማዋ አደባባይ ላይ አቆሙ። ይህን ለመቃወም ብዛት ያላቸው ክርስቲያኖች መጽሐፍ ቅዱስን፣ መስቀሉን እና ጸበል በመያዝ ወደዚህ ሰንደቃችንን ወዳቆሸሸው ኮከብ አመሩ።

በይበልጥ የሚገርመው ደግሞ፤ ክርስቲያን አሜሪካውያን ቅዱስ መጽሐፉን፣ ክቡር መስቀሉን እና ጸበሉን ይዘው “ሰይጣን ሂድ ከከተማችን ጥፋ!” እያሉ ሰይጣን አምላኪዎችን ፊት ለፊት ይጋፈጣሉ፤ እኛ ኢትዮጵያውያን ግን በተቃራኒው ይህን የሉሲፈር ኮከብ ሰንደቃችን ላይ ለጥፈን ሰይጣናዊውን ኢሬቻን በከተሞቻችን ሲያከብሩ የመጡን ሰይጣን አምላኪዎችን ጸጥ እንላቸዋለን። አሜሪካውያን የእኛን ወርቅ ወስደው ድንጋያቸውን ለእኛ ይሰጡናል!

👉 በፈረንሳይ ሃገር እየተካሄደ ያለውን የዲያብሎስ ጂሃድ በጥሞና እንከታተለው!

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፴፪፡፴፫]

ስለዚህ በሰው ፊት ለሚመሰክርልኝ ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እመሰክርለታለሁ፤ በሰው ፊትም የሚክደኝን ሁሉ እኔ ደግሞ በሰማያት ባለው በአባቴ ፊት እክደዋለሁ።

____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: