Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘PBS’

IRAN + UAE That Have Used Drones to Exterminate Christians of Ethiopia, Now Hit by M6.5 Earthquake

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 15, 2021

የኢትዮጵያን ክርስቲያኖች ለማጥፋት የሞከሩት ኢራን + የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አሁን M6.5 የመሬት መንቀጥቀጥ ተመቱ።

💭 የጊዜ ጉዳይ ነው፤ በባቢሎን ዱባይ የሚገኘው የዓለማችን ረጅሙ ሰማይ ጠቀስ ሕንጻ፤ “ቡርጅ ኻሊፋ” እንደ ቀዳማዊቷ ባቢሎን ግምብ + እንደ ኢሽታር በር ሲደረማመስ የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም።

🎺 ሰባተኛው መለከት

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩]❖❖❖

፲፭ ሰባተኛው መልአክ ነፋ፤ በሰማይም። የዓለም መንግሥት ለጌታችንና ለእርሱ ለክርስቶስ ሆነች፥ ለዘላለምም እስከ ዘላለም ይነግሣል

፲፮ የሚሉ ታላላቅ ድምፆች ሆኑ። በእግዚአብሔርም ፊት በዙፋኖቻቸው የተቀመጡ ሀያ አራቱ ሽማግሌዎች በግምባራቸው ተደፍተው

፲፯ ለእግዚአብሔር እየሰገዱ እንዲህ አሉ። ያለህና የነበርህ ሁሉን የምትገዛ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ትልቁን ኃይልህን ስለ ያዝህ ስለ ነገሥህም እናመሰግንሃለን፤

፲፰ አሕዛብም ተቈጡ፥ ቍጣህም መጣ፥ በሙታንም ትፈርድ ዘንድ ዘመን መጣ፥ ለባሪያዎችህም ለነቢያትና ለቅዱሳን ስምህንም ለሚፈሩት ለታናናሾችና ለታላላቆችም ዋጋቸውን ትሰጥ ዘንድ፥ ምድርንም የሚያጠፉትን ታጠፋ ዘንድ ዘመን መጣ።

፲፱ በሰማይም ያለው የእግዚአብሔር መቅደስ ተከፈተ፥ የኪዳኑም ታቦት በመቅደሱ ታየ፥ መብረቅና ድምፅም ነጐድጓድም የምድርም መናወጥ ታላቅም በረዶ ሆነ።

💭 I believe this earthquake is The Almighty God-Egziabher’s wrath announcement-sign! The Ark of The Covenant is doing Its JOB! It’s just the beginning.

❖❖❖ [Revelation 11:15–19]❖❖❖

🎺 The Seventh Trumpet

“Then the seventh angel blew his trumpet, and there were loud voices in heaven, saying, “The kingdom of the world has become the kingdom of our Lord and of his Christ, and she shall reign forever and ever.” And the twenty-four elders who sit on their thrones before God fell on their faces and worshiped God, saying, We give thanks to you, Lord God Almighty, who is and who was, for you have taken your great power and begun to reign. The nations raged, but your wrath came, and the time for the dead to be judged, and for rewarding your servants, the prophets and saints, and those who fear your name, both small and great, and for destroying the destroyers of the earth.” Then God’s temple in heaven was opened, and the ark of his covenant was seen within his temple. There were flashes of lightning, rumblings, peals of thunder, an earthquake, and heavy hail.”

💭 Five million civilians are in need of food aid as a result of the conflict, and yet the fascist Oromo regime of Ethiopia is still shopping for drones and other arms. Very evil, very wicked! There are no historical parallels to what has happened in Tigray.

🔥 The weapons airlift to criminal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali

The war that Prime Minister Abiy Ahmed and President Isaias Afwerki have been waging against Tigray for over a year has been fuelled by drones provided by Turkey, China and Iran. Arming by these states has been openly discussed – but not the airlift of the weapons themselves.

☆ China has been reportedly provided Wing Loong drone to Addis.

☆ Turkey has supplied drones to Ethiopia after a visit to Ankara on 18 August 2021 by Prime Minister Abiy Ahmed Ali.

☆ In August 2021 it was reported that “Ethiopia has managed to secure a hasty contract with Iran for the delivery of a number of Mohajer-6 unmanned combat aerial vehicles (UCAVs).”

☆ Israel is apparently one of the outside powers that has refused to provide military drones to Ethiopia.

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Saving Evil A. Ahmed | U.N. Says Ethiopia to Ease Blockade of Aid For Tigray, But No Official Agreement In Sight

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 13, 2021

The United Nations says the Ethiopian government promises to ease its de facto blockade on the northern territory of Tigray, where hundreds of thousands are facing famine after a year of conflict.

👉 Courtesy: PBS

💥 It′s Too Late, It’s Too Late. The Damage is Done | በጣም ዘግይቷል ፣ ዘግይቷል ። ጉዳቱ ተፈጽሟል!💥

የሕዝበ ክርስቲያኑን/ የጥንታውያኑን ክርስቲያኖች ቁጥር ይቀንስላቸው ዘንድ ሥልጣን ላይ አውጥተው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ የሚደግፉትን አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ለማዳን ሉሲፈራውያኑ እንቅልፍ አጥተዋል። መንፈሳዊውን ውጊያ አልቻሉትም! ከእግዚአብሔር ጋር፤ ከጽዮንና ቅዱሳኑ ጋር የሚያካሂዱትን ፍልሚያ እንደማያሸንፉት አውቀውታል፤ የጽላተ ሙሴንን ኃይል በመፈታተን ለአንድ ዓመት ያህል፤ “እስኪ እንየው!” በሚል ድፍረት የተሞላበት “የአምላካዊነት” ሤራቸው ሙቀቱን ሲለኩ ቆይተዋል። በትግራይ ከባድ የዘር ማጥፋት ወንጀል እንደተሠራ ገና ከጅምሩ አይተውታል። ሆኖም እየተሠራ ያለው ግፍና ወንጀል ብዙም አያሳስባቸውም፤ እንዲያውም በአንደኛው የዓለም ጦርነት ሲካሄድ የነበረውን ዓይነት ውጊያ ዛሬ በኢትዮጵያ በቀጥታ የሳተላይት ቴሌቪዥናቸው/ ‘Reality TV Show’ ማየቱ ሱስ ሆኖባቸዋል፣ ልክ በጌታችን ስቅለት ወቅት የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ደሙን ሲያፈሱበት ይደሰቱት እንደነበረው ሉሲፈራውያኑም ክርስቲያኖች ተጨፍጭፈው ደማቸውን ሲያፈሱ እስኪሰክሩ ድረስ ነው እየተደሰቱ ያሉት፣ አባቶቼና እኅቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ከእነ ልጆቻቸው በረሃብ ሲሰቃዩ ማየት ለእነርሱ ከምናስበው በላይ ሰይጣናዊ እርካታን ነው የሚሰጣቸው። እነዚህ አረመኔዎች በወኪላቸው ግራኝ አብዮት አህመድ በኩል በደንብ በተጠና መልክ ያዘጋጁትን ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ማቆም አይፈልጉም፤ እንዲቆም አይፈልጉም። እግዚአብሔር ግን ይበቀላቸዋል። በእነዚህ ቀናት ሰሜናውያኑ ኤዶማውያን (ምዕራባውያን እና ምስራቃውያን) በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ አማካኝነት ከመካከለኛው ምስራቅ ባመጧቸውና በቤሎሩሲያ እና ፖላንድ ድምብር አካባቢ ባሰፈሯቸው ስደተኞች ጋር በተያያዘ ሠራዊቶቻቸውን በመጥራት ላይ እና የኑክሌር መሣሪያዎቻቸውንም በማንቀሳቀስ ላይ ናቸው።

ይህች ዲያብሎስ የነገሰባት ዓለም፤ ”ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉትን ከሃዲዎች ጨምሮ በትግራይ ስለተሠራው እጅግ በጣም ከባድ ወንጀልና ግፍ መስማት፣ ማየትና ማወቅ አትሻም፤ የትክክለኛዋ ኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔር ግን እያንዳንዷን ነገር በቪዲዮው ቀርጾታል። አሁን የፍርድ ቀን ተቃርቧልና ጉዳዩ በጨካኞቹ የሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች እና በእግዚአብሔር መካከል ብቻ ነው!

✞✞✞[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፬፡፲፭፥፲፱]✞✞✞

ከእናንተ ማንም ነፍሰ ገዳይ ወይም ሌባ ወይም ክፉ አድራጊ እንደሚሆን ወይም በሌሎች ጒዳይ እንደሚገባ ሆኖ መከራን አይቀበል፤ ክርስቲያን እንደሚሆን ግን መከራን ቢቀበል ስለዚህ ስም እግዚአብሔርን ያመስግን እንጂ አይፈር። ፍርድ ከእግዚአብሔር ቤት ተነሥቶ የሚጀመርበት ጊዜ ደርሶአልና፤ አስቀድሞም በእኛ የሚጀመር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው ምን ይሆን? ጻድቅም በጭንቅ የሚድን ከሆነ ዓመፀኛውና ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው? ስለዚህ ደግሞ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ፥ መልካምን እያደረጉ ነፍሳቸውን ለታመነ ፈጣሪ አደራ ይስጡ።”

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia’s ‘Sophisticated’ Campaign to Withhold Food, Fuel & Other Aid From Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 7, 2021

➡ Courtesy: PBS

Wednesday in the United Nations Security Council, the secretary general criticized the Ethiopian government for recently kicking out UN aid workers. He urged the government to allow aid to flow into the northern region of Tigray, where for nearly the last year, Ethiopia and its allies have been fighting an ethnic, regional force.

______________________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Understanding The Fragile Ceasefire & Humanitarian Crisis in Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 30, 2021

የትግራይ ተወላጆቹን አቡነ ማትያስን + ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን + ዶ/ር ሊያ ታደሰን እና አቶ ተወልደን ቁልፍ የሆኑ የስልጣን ወንበሮችን ይዘው ይቆዩ ዘንድ ትዕዛዝ የተሰጠው የሉሲፈራውያኑ ወኪል እባቡ ግራኝ አሁን በትግራይ የፈጠረውን ረሃብ በትግራይ መከላከያ ኃይል እና በአማራ ሚሊሻዎች ላይ ለማላከክ አቅዷል። “የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ሰራዊቶች ከትግራይ እንዲወጡ አድርጌአለሁ + ተኩስ ለማቆምም ወስኛለሁ፤ ከደሙ ንጹሕ ነኝ።” በሚለው ዲያብሎሳዊ የማታለያ ምላሱ።

መሆኑ ለምንድን ነው ሁልጊዜ የከተማ ነዋሪዎችን ብቻ የሚያሳዩን? አብዛኛው ወገናችን በሚኖሩባቸውና ለስምንት ወራት ያህል ምንም ዓይነት የመገናኛ ዘዴዎች በማይገቡባቸው ገጠራማ ቦታዎች ምን እንደተፈጠረ ለምንድን ነው የማያሳውቁን? ምን የሚደብቁት ወይም ሊደብቁት የሚፈልጉት ነገር አለ? የትግራይ ኃይሎች ይህን አሳሳቢ ጉዳይ አስመልክቶ በሚቀጥሉት ቀናት ሊያሳውቁን ይገባቸዋል።

👉ጨዋታውእንዲህ ነው፤

💭 የአሜሪካ መንግስት አሁን ያወጣው መግለጫ እንዲህ ይለናል፦

We call on all parties to commit to an immediate, indefinite, negotiated ceasefire,

Our paramount priority is addressing the dire humanitarian situation.

We urge all parties to adhere strictly to international humanitarian law and commit to unhindered humanitarian access and independent mechanisms for accountability for human rights violations and abuses.

💭 Ethiopia (Oromia) Used Hunger as a Weapon of War

There is fragile ceasefire in Northern Ethiopia’s Tigray after Ethiopian and allied forces withdrew after an occupation late in 2020. It’s a dramatic turn in conflict that has killed thousands, uprooted millions and featured atrocities the global community attributes to the government of a Nobel Prize winning prime minister. On Tuesday, Tigrayan rebels were claiming victory. Nick Schifrin reports.

💭 Ceasefire in Ethiopia’s Tigray Region

PRESS STATEMENT

NED PRICE, DEPARTMENT SPOKESPERSON

The Government of Ethiopia’s announcement yesterday of a unilateral ceasefire in the Tigray region could be a positive step if it results in changes on the ground to end the conflict, stop the atrocities, and allow unhindered humanitarian assistance. We are closely monitoring developments. We call on all parties to commit to an immediate, indefinite, negotiated ceasefire, so as to end the violence, restore stability to Tigray, and create a context for an inclusive dialogue that preserves the unity, sovereignty and territorial integrity of the Ethiopian state.

We urge all parties to adhere strictly to international humanitarian law and commit to unhindered humanitarian access and independent mechanisms for accountability for human rights violations and abuses. We continue to call for the immediate, verifiable withdrawal of all Eritrean forces from Ethiopian territory, a necessary step for an effective, sustainable ceasefire and in accordance with the Ethiopian government’s March commitment to do so.

Our paramount priority is addressing the dire humanitarian situation. The United States stands ready to work with the Ethiopian government, Tigrayan authorities, the United Nations, and other international partners to expedite the delivery of life-saving food assistance, including to the estimated 900,000 people likely already experiencing famine conditions. In this regard, we urge the Ethiopian authorities to immediately restore telecommunication services in Tigray and permit unhindered freedom of movement for and ensure the safety and security of humanitarian organization personnel.

____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: