
💭ግሩም መልዕክት ነው ወንድማችን ቴዎድሮስ ሹባት ያስተላለፈልን። እርሱና አባቱ በጣም አስተዋይ ግለሰቦች ናቸው።
💭 Since 1453, when the Turks took Constantinople, patriarch of that city has been a puppet for the government. In our own time, the Turkish government used the Patriarch, Bartholomew, to permit the Ukrainians to have their own church independent of the Moscow Patriarchate. The story showed that the war between Russian and Turkey is not just over territory, but religion. Turkey wants to be the Vatican of the Eastern Orthodox world and to undermine the religious influence of the Moscow Patriarchate.
👉 Courtesy: Shoebat.com
ልክ እንደኛዎቹ የቤተ ክህነት አባላት፤ በቁስጥንጥንያ/ ኢስታንቡል ተቀማጭነት ያላቸው የምስራቅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ በርቶሎሚዮም በፈሪሳውያኑ ወረርሽኝ ተለክፈዋል፤ እሳቸውም የግራኝ ሞግዚት የጂኒው ኤርዶጋን አሻንጉሊት በመሆን የዩክሬንን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ለመነጠል በመስራት ላይ ናቸው። ልክ እንደኛዎቹ፤ በጣም ያሳዝናል!
ለመሆኑ አቡነ ማትያስ ምነው ድምጻቸውን አጠፉ? እስከመቼ፟? እሳቸውንስ የሕወሓትና ብልጽግና መልዕክተኛ አድርገው እንደ አትሌቶቹ ወደ መቐለ፤ “ሰላም! ሰላም!” ለማስባል ይልኳቸው ይሆን? እንግዲህ እንደተለመደው ለዚህ እያዘጋጇቸው ይመስለኛል። ሕወሓት + ሻዕብያ እና ብልጽግና/ኦነግ በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋቱን ከመጀመራቸው ከሦስት ዓመታት በፊት መጀመሪያ አትሌቶቹን እነ ኃይለ ገብረ ሥላሴን፤ ቀጥሎ ደግሞ የሃይማኖት መሪዎችን ነበር ወደ መቐለ የላኳቸው። ታዲያ አሁንስ ተመሳሳይ ሤራ በድጋሚ ጠንስሰው ትግራይን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የሚገነጥለውን ጭፍጨፋ እንደገና ይጀምሩት ይሆን? እንግዲህ ሕወሓትም፣ ሻዕቢያም ኦነግ–ብልጽግናም ትግራይን ከሌላው ለይተውና ዙሪያዋን አጥረው መፈናፈኛ በማሳጣት ሕዝቡን ተመጽዋች፤ የተበከለ ምግብና ክትባት ዒላማ በማድረግ ለሺህ ዓመታት እያዳከሙ መግዛት ይሻሉ።
ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ኢትዮጵያን የተቆጣጠሯትና እስከ ስልሳ ሚሊየን የሚሆኑ አክሱም ጽዮናውያንን ለመግደል የበቁት የምንሊክ ጭፍሮቹ ጋላ–ኦሮሞዎች፣ ጋላማራዎችና በአደዋው ጦርነት ወቅት የተደቀሉት ሻዕብያ ሕወሓቶች ክርስቲያኑ ሕዝባችን ቢያልቅ ሁሉም ግድ የላቸውም። እየተገበሩት ያሉትም ይህን ነው። ዋናው ዓላማቸው ሉሲፈርን ማንገስ፣ ምልክቶቹን/ባንዲራውን ማውለብለብና ማስተዋወቅ መሆኑን ዛሬ እንኳን እያየነው ነው። ግን ካሁን በኋላ የክርስቶስን ቤተሰቦች እንዳሻቸው ማሰቃየት፣ ማስራብና መጨፍጨፍ ብሎም ሉሲፈርን በሃገረ ኢትዮጵያ ማንገስ ፈጽሞ አይቻላቸውም። ዕቅዳቸው አይሳካላቸውም!
ጋላ–ኦሮሞዎችና ጭፍሮቻቸው ለኢትዮጵያ ደማቸውን እያፈሰሱ፣ እየተራቡና እየተሰደዱ ለዘመናት መስዋዕት የሚከፍሉትንና በእግዚአብሔር ዘንድ የሚወደዱትን አክሱም ጽዮናውያንን ጨፍጭፈውና አስርበው እነርሱ ጤፍና ስንዴ እየዘሩ፣ የጣዖት ዛፋቸውን እየተከሉ ጠግበው በሰላም ሊኖሩ? በጭራሽ! ጊዚያቸው አክትሟል! እንደቀድሞው ለሠሩት ግፍና ወንጀል ሁሉ በጭራሽ ይቅርታ አይደረግላቸውም። አሁን የበቀል ጊዜ መምጣቱ አይቀርም። በሁሉም ክፍለ ሃገሮች ላይ፤ በተለይ ሶማሌ እና ኦሮሚያ በተሰኙት የአጋንንት ማደሪያ ክልሎች ላይ እሳቱ፣ ዕልቂቱ፣ ረሃቡ፣ ቸነፈሩ፣ ወረርሽኙና በሽታው እየጨመረ ይመጣል። ግድ ነው። እራሳቸውን “አማራ” የሚሉት ነገር ግን “አምሐራ” ያልሆኑት ኦሮማራዎችም ከመንፈሳውያኑ ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸው ይልቅ ለስጋ አጋሮቻቸው ለጋላ–ኦሮሞዎች ልባቸው ስለሚመታ እንዳሰኛቸው እንደ አህያ በሚነዷቸውና ተገቢ ያልሆነ አደገኛ ድጋፍ በተደጋጋሚ በሰጧቸው በሻዕቢያዎችና ኦነግ–ብልጽግናዎች ወጥመድ ውስጥ ይገባሉ።
ቀደም ሲል በሕወሓቶች፣ ላለፉት አራት ዓመታት ደግሞ በፈረንሳዮች፣ ቱርኮችና አረቦች ከመቶ ዙር በላይ ሲሰለጥን የከረመውና፣ “ኦላ…ሸኔ ቅብርጥሴ” በሚል የዳቦ ስም ኦሮሞ ባልሆኑት ዜጎች ላይ ልምምድ የሚያካሂደው የጋላ–ኦሮሞ “ልዩ” ሃይል የብሔራዊውን መለዩ አጥልቆ መላው የአማራን ክልል ለመቆጣጠር ዘመቻውን ይጀምር ዘንድ ትናንትና በጉብኝት ላይ በነበሩት የፈረንሳይ እና ጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ፊሽካ ተንፍቶለታል። በስምምነታቸው መሠረት ላሊበላን ለፈረንሳይ አክሱምን ለጀርመን፣ አስመራን ለአሜሪካ፣ ደቡብን ለአረቦችና ቱርኮች ለማስረከብ ነው የኢትዮጵያ ማሕፀን ያለወለደቻቸው እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ጃዋር መሀመድ እየሠሩ ያሉት። ባለፉት ሁለት ዓመታት የተካሄደው “ጦርነት” ሰሜኑን ለማዳከምና ጋላ–ኦሮሞ ያልሆኑትን በሚሊየን የሚቆጠሩ ወጣት የመከላከያ አባላትን መንጥሮ ለመጨረስ በስልት የተደረገ ፀረ–ኢትዮጵያ የዘር ማጥፋት ጦርነት ነው። ስንቱ ወጣት እንዳለቀ እናቶቻቸውን ይጠይቁ! እግዚአብሔር አያድርገው እንጂ በእኔ በኩል በጥቂቱ ሦስት ሚሊየን የሚሆኑ ሰሜናውያን አልቀዋል!
🔥 በቀል! በቀል! በቀል!🔥
💭 የሩሲያው ፕሬዚደንት ፑቲን አማካሪና አጥባቂ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ለመሆን የበቁት አስተዋዩ የቀድሞው ፕሬዚደንት ዲሚትሪ ሜድቪዴቭ ከሳምንት በፊት በቴሌግራም ቻነላቸው ላይ የሚከተለውን መልዕክት አስተላልፈው ነበር፤
“ሕዝባችንን እየገደሉ ያሉት እነሱና ጀሌዎቻቸው ይቅርታ አይደረግላቸውም። በሌላ መልኩ ካልተረዱ በአመጽ ቋንቋ እናናግራቸዋለን። እና ተጨማሪ ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎችን እናመርታለን። በእነዚህ መሳሪያዎች ምዕራባውያን በ21ኛው ክፍለ ዘመን ያፈራውን የናዚ አተላ እንደቁሰዋለን። እያንዳንዱን ወንጀለኛ ለተገደለው ለእያንዳንዱ የሀገራችን ዜጋ እንበቀልለታለን።”
“They and their henchmen who are killing our people will never be forgiven. We will speak to them in the language of violence if they don’t understand otherwise. And produce more modern weapons. With these weapons we will grind up the Nazi scum that the West has produced in the 21st century. We will take revenge on every criminal for every murdered citizen of our country.”
👉 Courtesy: Shoebat.com
💭 ትንቢተኛው የግሪኩ ‘አባ ዘወንጌል’ | ቱርክ የምትባል አገር አትኖርም፤ በቅርቡ ትፈራርሳለች
💭 Elder Paisios’ Amazing Prophecies About Constantinople
______________