Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Orthodox Tewahedo Faith’

እግዚአብሔር አብ ፥ የአጽናፈ ዓለሙ ፈጣሪ እና ገዥ ተዓምሩን በቅርቡ ያሳየናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2021

💭 በአስደናቂ ልዩ ጥበብ የተሠራውና “አዲሱ ገበያ” ተብሎ በሚጠራው ሠፈር የሚገኘው ውቡ የእግዚአብሔር አብ ቤ/ክርስቲያን ሕንፃ፤ አዲስ አበባ ፳፻፲ ወ ፩ ዓ.ም።

💭 እንዲሁም ፳፯/ 27 ጥንታውያን የኢትዮጵያ ነገዶችን ጨፍጭፈው ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ወራሪዎቹ የዋቄዮ-አላህ አርበኞች የሆኑ ኦሮሞዎች/ ጋሎች ወደ አብርሃ ወአጽበሐ እና ንጉሥ ዳዊት ከተማ ወደ አዲስ አበባ መጥተው ከመስፈራቸውና “ፊንፊኔ ኬኛ” የሚለውን የእባብ ገንዳ መዝሙራቸውን ከመጻፋቸው ከሺህ ዓመታት በፊት የታነጸው ታሪካዊው የካ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን / ዋሻ

ዛሬ የእግዚአብሔር አብ ዕለት ነው፣ ወደ ጸሎት በምንገባበት ወቅት የወገኖቻችንን ሰቆቃና ለቅሶ በይበልጥ እየሰማን ነው፤ የአቤል ደም እየጮኸ ነው፤ የጽዮን ጠላቶች እየተርበተበቱ ነው፤ ግን የትም አያመልጧትም፤ ለዓመታት ስናስጠነቅቅ ቆይተናል፤ አሁን አንድ በአንድ በመለኮታዊ ሰይፍ የሚጠረጉበት ጊዜ ተቃርቧል፤ ቀጣዮቹን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው፤ የጽዮናውያን ድልና የዋቄዮ-አላህ አህዛብ ሽንፈት ወቅት በጣም እየተቃረበ ነው!

ቅድስት በኾነች በጽርሐ ጽዮን በሐዋርያት ላይ የወረደው የእግዚአብሔር አብ ጸጋ፣ የእግዚአብሔር ወልድ ፍቅር፣ የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አንድነት በዅላችን ላይ ይደር፤ እጽፍ ድርብም ይኹን።

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም | እባቡ ግራኝ፤ “አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀዩ ባንዲራቸን” አለ?!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 19, 2021

የክርስቶስ ተቃዋሚ የሆኑ ብዙ ውሾች ጽዮንን ከበቧት፤ የክፋተኞች ጉባኤም ያዟት፤ እጆቿንና እግሮቿን ቸነከሯት። አጥንቶቿም ሁሉ ተቈጠሩ፤ እነርሱም አዩአት ተመለከቷትም። ኃይማኖቷን፣ ቅርሶቿን፣ ምድሯን፣ ዛፎቿን፣ እጣኗን፣ ሰንደቋንና ልብሶቿን ለራሳቸው ተከፋፈሉ፥ በቀሚሷም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ። እግዚአብሔር ግን የችግረኛዋን ጽዮን ችግር አልናቀምና፥ ቸልም አላለምና፤ ፊቱንም ከእርሷ አልሰወረምና፥ ነገር ግን ወደ እርሱ በጮኽች ጊዜ ሰማት።

ከሃዲዎቹ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች፤ “‘ራያ ኬኛ!’ ‘ፊንፊኔ ኬኛ!’ ‘ወልቃይት እርስቴ!’” ይሉናል፤ እግዚአብሔር አምላክ ግን ምድርና ሞላዋ ለእግዚአብሔር ናት፥ ዓለምም በእርስዋም የሚኖሩ ሁሉ።” ይለናል።

አረመኔው የክርስቶስ ተቃዋሚ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ለአሜሪካው ፕሬዚደንት በጻፈላቸው ከንቱ ደብዳቤ ላይ እንዲህ አለን፤ “አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀዩ ባንዲራችን የነፃነታችን ምልክት ሆኖ ይቀጥላል!”፤ ልበ እንበል፤ የጽዮንን ቀይ፣ ቢጫ እና አረንጓዴ ሰንደቅን ከአዲስ አበባ ነዋሪዎች እጅ እየነጠቀ የሚያቃጥል አጭበርባሪ ነው ይህን ለ ጆ ባይደን የጠቆመው።

ለእኔ ዛሬም ቢሆን ሁሉም አብረው ተናብበው እንደሚሠሩ ሆነው ነው የሚታዩኝ። ማዕቀቡ ድራማ ነው፤ ግራኝ አብዮት አህመድ + ኢሳያስ አፈወርቂ + ከህወሓት የመረጡት ዳግማዊ ኢሳያስ አፈወርቂበስልጣን እንዲቆዩላቸውን ሕዝባቸውን እንዲጨርሱላቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ይፈልጉታል። በሃገራችን የወጣቱ ሕዝብ ቁጥር በጣም ከፍተኛ ስለሆነ እና የሉሲፈራውያን ዓለም ነዋሪ አብዛኛው እያረጀ የመጣ ስለሆነ ከሃምሳና መቶ ዓመታት በኋላ አገራችን በወጣቶቹ ታታሪነት አድጋ፣ በልጽጋና ኃያል ሆና እነርሱን እንድትፈታተናቸው አይፈልጉም። ሉሲፈራዊው የኑሮ ፍልስፍናቸው፤ ልክ ግራኝ በባሌ ሄዶ “ዘመኑ የኛ ኦሮሞዎች ነው! ዝሆን ነን…” እንዳለው፤ እነርሱም እኛና እነርሱ፣ እኛ ከደኸዬን እነርሱ ኃብታም ይሆናሉ…” የሚል ነው።

ዛሬ ብዙ ያልተማረ እና እራሱንም የማያውቅ ወጣት በሚኖርባት ኢትዮጵያ በተፈጠረው ሰው ሠራሽ ቀውስ ወጣቱ ተሰድዶ ወደ አውሮፓ እና አሜሪካ እንዳይመጣ የእርስበርስ ጦርነቱን በደንብ ይደግፉታል፤ አሜሪካኖች፤ “የብሔራዊ ደኽነነታችንን ይታወካል… ቅብርጥሴ” የሚሉት ሌላ የማታለያ ከርሜላ ነው። የእርስበርስ ጦርነቱን ይፈልጉታል፤ መለስ ዜናዊንም የገደሉት ለዚህ ውጥንቅጥ መፍጠሪያ አጀንዳቸው እንቅፋት ስለሆናቸው ነበር። ዛሬ ግራኝም፣ ኢሳያስም ህወሓቶችም የታረቆተችውን ሃገር በቀላሉ ተቆጣጥረው መግዛት ይቻላቸው ዘንድ የወጣቱን ትውልድ ማስወገድና መጨረስ ይሻሉ። ለሚያራምዱት ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለም የተማረና ተፈታታኝ የሚሆን ወጣት እንዲኖር በጭራሽ አይፈልጉም። ስለዚህ አሁን “ድርድር፣ ውይይት ወዘተ” የሚል ድራማ እየሠሩና እርስበርስ እየተወነጃጀሉ፤ እነ አሜሪካም “ሰላም እንድትፈጥሩ እኮ ነግረናችሁ ነበር፣ ችግራችሁን ፍቱ” እያሉ የትግራይን እና ወሎን ሕዝብ በረሃብ መጨረስ ነው ‘ሊያሳኩት’ የሚፈልጉት እርኩስ ዓላማቸው። ልብ እንበል፤ የአሜሪካ መንግስትም ሆነ ምዕራባውያኑ የእርዳታ ሰጭ ተቋማት እየወነጀሉ ያሉት ሁሉንም ቡድኖች ነው። እንግዲህ ሁሉንም ነገር ማየት የሚችሉበት አጋጣሚ መኖሩን እናውቃለን፤ ታዲያ እኛ የማናውቀው ግን እነርሱ የሚያውቁት ምን ምስጢር ይኖር ይሆን ይህን መጠቆማቸው?

እስኪ እራሳችንን እንጠይቅ፤ እንዴት ነው ይህን ሁሉ ወንጀልና ግፍ በጽዮናውያን ላይ ተሠርቶና ወንጀሉን የፈጸሙት እነማን እንደሆኑ ሁሉም እያወቃቸው፤ ከታች እስከ ላይ አንድም የግራኝ አብዮት አህመድ አገዛዝ አባል እካሁን በእሳት ሲጠረግ ያላየነው? ሁሉም በሰላምእየኖሩ ነው፤ ካገር ወጥተው እየተንሸራሸሩ ነው፤ በየሜዲያው እየወጡ ተጨማሪ የዘር ማጥፋት ቅስቀሳዎችን በነፃነት በማድረግ ላይ ናቸው። ያውም ከመቶ ሺህ በላይ የሰለጠኑ እና የታጠቁ ተጋሩዎች በአዲስ አበባ እና አካባቢዋ እየኖሩ። ምን እየጠበቁ ነው? ለማን ነው የቆሙት?

እንግዲህ እባቡ ግራኝ የጽዮንን ሰንደቅ ቀለማት መጥቀሱ እንደተለመደው ዲያብሎሳዊ አጀንዳውን ለማስተገበር ይረዳው ዘንድ ቀጣዩን የማጭበርበሪያ መርዙን መርጨቱ ነው። ግራኝ እስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራትን ለመመስረት የማያደርገው ነገር የለም፤ “ድፍረቱ” መሀመዳውያን አጥፍቶ ጠፊዎች የሚያሳዩት ዓይነት የፈሪዎች ድፍረት ነው። ግራኝ ኢትዮጵያን አጥፍቶ እና ኦሮሞን አንግሦ በኦሮሞዎች ዘንድ ሰማዕት ለመሆን የወሰነ አውሬ ነው። ግራኝ ኢትዮጵያን አጥፍቶ እና ኦሮሞን አንግሦ በኦሮሞዎች ዘንድ ሰማዕት ለመሆን የወሰነ አውሬ ነው። ለዚህ ደግሞ ሥር መሠረቷን ትግራይን እስኪሞት ድረስ በስጋም በመንፈስም ለማጣፋት ቆርጦ ተነስቷል። ትግራይ/አክሱም እግዚአብሔር ከሰጣት ከራሷ ሃገር እንትገነጠልና ግዛቶቿን ሁሉ ለዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እንድታስረክብ ይሻል። ተጋሩዎች እነ ንጉሥ ኢዛና ያሳወቋቸውን ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ አባታችን ኖኅ እና ጽዮን ማርያም የሰጠቻቸውን ሰንደቃቸውን፣ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በደሙ የዋጃትን ቤተ ክርስቲያናቸውን (ተዋሕዶ አማኝ በሆኑት አማራዎች በኩል ግፍ እንዲፈጸምባቸው በማድረግ) እንዲሁም ግዕዝ ቋንቋቸውን (ትግርኛን ጨምሮ፤ ትግርኛ ተናጋሪ በሆነው በኢሳያስ በኩል ግፍ እንዲፈጸምባቸው በማድረግ)፤ ባጠቃላይ ማንነታቸውን እና ምንነታቸውን ለሉሲፈር አስረክበው የኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ባሪያዎች እንዲሆኑ ለማድረግ ነው።

አረመኔው ግራኝ ትግራይን በስጋ ብቻ ሳይሆን በመንፈስም ነው ምድረ በዳ ሊያደርጋት የሚሻው፤ ልክ እንደ አባቶቹ ምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴና መንግስቱ ኃይለማርያም። በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን ገና እንደጀመረ የሚከተለውን ለመጠቆም ሞክሪያለሁ፤ በዚህም ማሳወቅ የሚገባኝን በማሳወቅ ኃላፊነቴን ተወጥቻለሁ፤

ዘንድሮ በትግራይ ላይ የተከፈተው ጥቃት ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት ኤዶማውያኑ አውሮፓውያንና እስማኤላውያኑ አረቦች በአፄ ምኒሊክ በኩል የጀመሩትን ጥቃት አጠናክሮ የቀጠለ ነው። በተለይ ኤርትራ እና ጂቡቲ በክርስቶስ ተቃዋሚው ኃይል ቁጥጥር ውስጥ እንዲገቡ ሲደረጉ ልክ ዛሬ አህዛብ መናፍቃኑ ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ ተግተው በስኬት እየሠሩት እንዳሉት ፥ ዋናው ዓላማቸው፤

፩ኛ. ኢትዮጵያዊነትን

፪ኛ. አክሱም ጽዮንን(ጽላተ ሙሴን)

፫ኛ. አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቁን

፬ኛ. ተዋሕዶ ክርስትናን

፭ኛ. የግዕዝ ቋንቋን

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፳፩]✞✞✞

፩ አምላኬ፥ አምላኬ፥ ለምን ተውኸኝ? እኔን ከማዳንና ከጩኸቴ ቃል ሩቅ ነህ።

፪ አምላኬ፥ በቀን ወደ አንተ እጠራለሁ፥ አልመለስህልኝም፤ በሌሊትም እንኳ ዕረፍት የለኝም።

፫ በእስራኤል የተመሰገንህ አንተ ግን በቅድስና ትኖራለህ።

፬ አባቶቻችን አንተን ተማመኑ፥ ተማመኑ አንተም አዳንሃቸው።

፭ ወደ አንተ ጮኹ አመለጡም፥ አንተንም ተማመኑ አላፈሩም።

፮ እኔ ግን ትል ነኝ ሰውም አይደለሁም፤ የሰው ማላገጫ በሕዝብም ዘንድ የተናቅሁ ነኝ።

፯ የሚያዩኝ ሁሉ ይላገዱብኛል፤ ራሳቸውን እየነቀነቁ በከንፈሮቻቸው እንዲህ ይላሉ።

፰ በእግዚአብሔር ተማመነ፥ እርሱንም ያድነው፤ ቢወድደውስ ያድነው።

፱ አንተ ግን ከሆድ አውጥተኸኛልና፥ በእናቴ ጡት ሳለሁም በአንተ ታመንሁ።

፲ ከማኅፀን ጀምሮ በአንተ ላይ ተጣልሁ፤ ከእናቴ ሆድ ጀምረህ አንተ አምላኬ ነህ።

፲፩ ጭንቀት ቀርባለችና የሚረዳኝም የለምና ከእኔ አትራቅ።

፲፪ ብዙ በሬዎች ከበቡኝ፥ የሰቡትም ፍሪዳዎች ያዙኝ፤

፲፫ እንደ ነጣቂና እንደሚጮኽ አንበሳ በላዬ አፋቸውን ከፈቱ።

፲፬ እንደ ውኃ ፈሰስሁ፤ አጥንቶቼም ሁሉ ተለያዩ፤ ልቤ እንደ ሰም ሆነ፥ በአንጀቴም መካከል ቀለጠ።

፲፭ ኃይሌ እንደ ገል ደረቀ፥ በጕሮሮዬም ምላሴ ተጣጋ፥ ወደ ሞትም አሸዋ አወረድኸኝ።

፲፮ ብዙ ውሾች ከብበውኛልና፤ የክፋተኞች ጉባኤም ያዘኝ፤ እጆቼንና እግሮቼን ቸነከሩኝ።

፲፯ አጥንቶቼ ሁሉ ተቈጠሩ፤ እነርሱም አዩኝ ተመለከቱኝም።

፲፰ ልብሶቼን ለራሳቸው ተከፋፈሉ፥ በቀሚሴም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ።

፲፱ አንተ ግን፥ አቤቱ፥ ከእኔ አትራቅ፤ አንተ ጕልበቴ፥ እኔን ለመርዳት ፍጠን።

፳ ነፍሴን ከሰይፍ አድናት፥ ብቻነቴንም ከውሾች እጅ።

፳፩ ከአንበሳ አፍ አድነኝ፥ ብቻነቴንም አንድ ቀንድ ካላቸው።

፳፪ ስምህን ለወንድሞቼ እነግራቸዋለሁ፥ በጉባኤም መካከል አመሰግንሃለሁ።

፳፫ እግዚአብሔርን የምትፈሩ፥ አመስግኑት፤ የያዕቆብ ዘር ሁላችሁ፥ አክብሩት፥ የእስራኤልም ዘር ሁላችሁ፥ ፍሩት።

፳፬ የችግረኛን ችግር አልናቀምና፥ ቸልም አላለምና፤ ፊቱንም ከእኔ አልሰወረምና፥ ነገር ግን ወደ እርሱ በጮኽሁ ጊዜ ሰማኝ።

፳፭ በታላቅ ጉባኤ ምስጋናዬ ከአንተ ዘንድ ነው። እርሱን በሚፈሩት ፊት ስእለቴን እሰጣለሁ።

፳፮ ችግረኞች ይበላሉ፥ ይጠግቡማል፤ እግዚአብሔርንም የሚሹት ያመሰግኑታል፤ ልባቸውም ለዘላለም ሕያው ይሆናል።

፳፯ የምድር ዳርቻዎች ሁሉ ያስቡ፥ ወደ እግዚአብሔርም ይመለሱ፤ የአሕዛብ ነገዶች ሁሉ በፊቱ ይሰግዳሉ።

፳፰ መንግሥት ለእግዚአብሔር ነውና፥ እርሱም አሕዛብን ይገዛል።

፳፱ የምድር ደንዳኖች ሁሉ ይበላሉ ይሰግዳሉም፤ ወደ መሬት የሚወርዱት ሁሉ በፊቱ ይንበረከካሉ፤ ነፍሴም ስለ እርሱ በሕይወት ትኖራለች።

፴ ዘሬ ይገዛለታል፤ የምትመጣው ትውልድ ለእግዚአብሔር ትነግረዋለች፤

፴፩ ጽድቁንም ለሚወለደው ሕዝብ፥ እግዚአብሔር ያደረገውን ጽድቁን፥ ይነግራሉ።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፳፪]✞✞✞

፩ እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም።

፪ በለመለመ መስክ ያሳድረኛል፤ በዕረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል።

፫ ነፍሴን መለሳት፥ ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ።

፬ በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም፤ በትርህና ምርኵዝህ እነርሱ ያጸናኑኛል።

፭ በፊቴ ገበታን አዘጋጀህልኝ በጠላቶቼ ፊት ለፊት ራሴን በዘይት ቀባህ፥ ጽዋዬም የተረፈ ነው።

፮ ቸርነትህና ምሕረትህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል፥ በእግዚአሔርም ቤት ለዘላለም እኖራለሁ።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፳፫]✞✞✞

፩ ምድርና ሞላዋ ለእግዚአብሔር ናት፥ ዓለምም በእርስዋም የሚኖሩ ሁሉ።

፪ እርሱ በባሕሮች መሥርቶአታልና፥ በፈሳሾችም አጽንቶአታልና።

፫ ወደ እግዚአብሔር ተራራ ማን ይወጣል? በቅድስናውስ ስፍራ ማን ይቆማል?

፬ እጆቹ የነጹ፥ ልቡም ንጹሕ የሆነ፥ ነፍሱን ለከንቱ ያላነሣ፥ ለባልንጀራውም በሽንገላ ያልማለ።

፭ እርሱ ከእግዚአብሔር ዘንድ በረከትን ከመድኃኒቱ አምላክም ምሕረትን ይቀበላል።

፮ ይህች ትውልድ እርሱን የምትፈልግ ናት፥ የያዕቆብን አምላክ ፊት የምትፈልግ።

፯ እናንት መኳንንቶች፥ በሮችን ክፈቱ፥ የዘላለም ደጆችም ይከፈቱ፥ የክብርም ንጉሥ ይግባ።

፰ ይህ የክብር ንጉሥ ማን ነው? እግዚአብሔር ነው፥ ብርቱና ኃያል፥ እግዚአብሔር ነው፥ በሰልፍ ኃያል።

፱ እናንተ መኳንንቶች፥ በሮችን ክፈቱ፥ የዘላለም ደጆችም ይከፈቱ፥ የክብርም ንጉሥ ይግባ።

፲ ይህ የክብር ንጉሥ ማን ነው? የጭፍሮች አምላክ እግዚአብሔር፥ እርሱ የክብር ንጉሥ ነው።

_________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሐምሌ ቅዱስ ገብርኤል + ቅዱስ ቂርቆስ ወእሙ ቅድስት እያሉጣ | ቀጣዮቹን ቀናት እንመዝግባቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 26, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

አዎ! እነዚህን ቀናት በሚገባ እንታዘባቸዋለን። ባለፈው ወር ላይ የጽዮን ልጆች በቅዱስ ገብርኤል መሪነት ነበር መቐለን ከኦሮማራ ፋሺስቶች ነፃ ያወጧት። የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ጭፍሮች ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ተጥለው እስካልተቃጠሉ ድረስ የጽንፈኝነት ተግባራቸውን ይቀጥላሉ።

በቅዱስ ቂርቆስ ዕለት፤ ረቡዕ፤ ሰኔ ፲፭/15 ፲፱፻፹/1980 .ም ነበር በሓውዜን ከተማ ህዝብ በሞላበት የገባያ ቦታ ላይ ከሁሉም አቅጣጫ ሰው በተሰባሰበበት የገበያ ቀን ሆን ተብሎ በተሰጠው መንግስታዊ ትዕዛዝ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ጥቅም ላይ እንዳይውል በተከለከለ የክላስተር ቦንብ በጠራራ ፀሓይ ህዝቡን በአውሮፕላን ፈጁት፤ ከተማዋን ወደ ሬሳ ማዕከልነት ቀየሯት! በደቂቃዎች ውስጥ ፪ሺ፭፻/2500 ሰዎች አለቁ፤ ከ፭ሺ/5000 በላይ ሰዎች አካለ ስንኩላን ሆኑ።

እስኪ እንታዘበው፤ የግራኝ አባገዳይ ኦሮሞዎች ከእስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጋር አብረው አማራውን በየቦታው ጨፈጨፉት፥ አስጨፈጨፉት፤ አማራው ደግሞ ከገዳዮቹ ከግራኝ አባገዳዮች ኦሮሞዎች ፣ እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጋር አብሮ ተዋሕዶ ትግራዋይን እየጨፈጨፏቸው ነው። ቅዱስ ቂርቆስ ወእሙ ቅድስት እያሉጣ ዛሬ ከዘብሔር አክሱም ከሆኑት የትግራይ ልጆች ጋር ብቻ ናቸው። ኦሮማራዎች የአቤል ደም ይጮኻል፤ ወዮላችሁ! ወዮላችሁ! ወዮላችሁ!

🔥 ሁለቱ አረመኔ የኦሮሞ ኮሎኔሎች መንግስቱ + አብዮት አህመድ ለትግራይ ሕዝብ ያላቸው ጥላቻ

😈 ትግራዋይ ጠሉ አረመኔ ኦሮሞ መንግስቱ ኃይለ ማርያም በሐውዜን ገበያ ጭፍጨፋ ማግስት፤ በትግራይ ሽንፈት ገጥሞት ቂጡን በመርፌ ተወግቶ ከስልጣን መወገጃው ሲቃረብ

😈 ትግራዋይ ጠሉ አረመኔው ኦሮሞ ግራኝ አህመድ የመንግስቱን ሥራ ደገመው፤ በሐውዜኑ ጭፍጨፋ ፴፫/33ኛ ዓመት፤ ልክ በዕለቱ በቶጎጋ ገበያ ላይ ጭፍጨፋ ካካሄደና ቂጡን በመርፌ ተወግቶ ከትግራይ

እንዲወጣ ከተገደደ በኋላ የመንግስቱን ከንቱ ንግግር ደገመው

በኢትዮጵያ ታሪክ በየትኛው ሕዝብ ላይ ናው ይህ ሁሉ ግፍ ለመቶ ዓመታት ያህል ያለማቋረጥ ተፈጽሞበት የሚያውቀው? በትግራይ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ ብቻ ነው ይህ ሁሉ ዓለም አይቶት ሰምቶት የማያውቀው ግፍ እየተፈጸመ ያለው። የትግራይ ወገኖቼ ከእግዚአብሔር በቀር ሌላ ከማንም እርዳታና መፍትሔ እንዳትጠብቁ። ሃዘናችን፣ እንባችንን እና ቁሳላችንን እንዳይሰርቁን የማንንም አጋርነት ወይም ድምጽ አንፈልግም፤ ዛሬ ሁሉንም አይተነዋል። “ወገኖች” የተባሉትም “የስጋ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን” እስካልካዱ ድረስና ለትግራይ ሕዝብ ደማቸውን ለማፍሰስ ዝግጁነታቸውን እስካላሳዩ ድረስ፤ በወሬ ድጋፍ የሚሰጡ እንኳን ቢኖሮ ዛሬ አያስፈልጉም፤ ገደል ይግቡ! የትኛው ኦሮሞ፣ አማራ፣ ጉራጌ፣ ሶማሌ፣ ወላይታ፣ አፋር ነው አሁን በቶጎጋ የተጨፈጨፉትን ሕፃናት እና እናቶች አይቶ “የትግራይ ደም ደሜ ነው” በማለት ሃዘኑንእንኳን ለመግለጽ ሰልፍ የሚወጣ። ቄሮ እና ፋኖ እኮ ቁንጫ ለምታክለው በደልአገሪቷን ያለማቋረጥ እንዳናወጧት አይተናል። ከጨፍጫፊዎቹ በከፋ ክፉ የሆኑትን እነዚህን አህዛብ እግዚአብሔር ይበቀላቸዋል፤ በዚህ 100% እርግጠኛ ነኝ።

✞✞✞ ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው!✞✞✞

✞✞✞ ቅዱስ ገብርኤል፣ ቅዱስ ቂርቆስ ወእሙ ቅድስት እያሉጣ ✞✞✞

ሦስት ዓመት እንኳን ሳይሞላው በሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወሩ ታላቅ ሰማዕትነትን የተቀበለው ሕጻኑ ቅዱስ ቂርቆስ አባቱ ቆዝሞስ (ስምዖን) እናቱ ኢየሉጣ ይባላሉ። ሕጻኑ ቅዱስ ቂርቆስ በሕዳር ፲፭ ቀን የተወለደ ሲሆን ሀገሩ በታችኛው እስያ ልዩ ስሙ ሀንጌቤን ይባላል። ዘመኑ ዘመነ ሰማዕታት ነበርና መምለኬ ጣዖት የሆነው ንጉሥ እስክንድሮስ ቅድስት ኢየሉጣን “ለጣዖቴ ስገጂ” ብሎ አስገደዳት። እርሷም

“ሕጻኑ ልጄ መጥቶ ይመስክር” ብላ ስትናገር ሕጻኑ ቅዱስ ቂርቆስ ተጠራና ተጠየቀ። ሕጻኑ ቅዱስ ቂርቆስም “ለጣዖት አንሰግድም፣ ዘላለማዊ የሆነ የማይሻር አምላክ ስላለ ለእርሱ ነው የምንሰግደው” ብሎ የአምላኩን ክብር በሕፃን አንደበቱ መሰከረ። ሕፃኑም ይህንን በመሰከረ ጊዜ ዕድሜው ገና ሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወሩ ነበር።

እጅግ በጣም የሚገርመው ቅዱስ ቂርቆስ በከሃዲው ንጉሥ ፊት የጌታችንን ክብር በመሰከረ ጊዜ ንጉሡ እጅግ ተቆጥቶ አርባ ጋን ውኃ የሚይዝ በርሜል አስጥዶ አርባ ቀን ሙሉ እሳት አስነድዶ ቅንጭብ፣ ዘይት፣ ዝፍጥና ሌላም በእጅጉ የሚጎዱ ነገሮችን በውስጡ ጨምሮ ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱን ቅድስት ኢየሉጣን ወደዚያ እቶኑ እሳት እንዲከቷቸው አዘዘ።

ንጉሡም እሳቱ እንዳልጎዳቸው ሲያውቅ ከዚያ አውጥቶ በሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስ አፍና አፍንጫ መርዝ ከተተበት፣ ነገር ግን መርዙ ምንም አልጎዳውም እንዳውም ምግብ ሆነው። ዳግመኛም ጨውና በርበሬ በዐይኑ አነደደበት። አሁንም ምንም አልነካውም። ከዚህም በኀላ ሹም እስክድሮስም አስራ አራት የተሳሉና የጋሉ ብረቶች ያመጡ ዘንድ ዳግመኛ አዘዘ። ሰባቱን በእናቱ አካል ሰባቱን በሱ አካል ውስጥ ይተክሉ ዘንድ ከነዚሁም ሁለቱን በጆሮዎቹ ሁለቱን በዓይኖቹ ሁለቱን በአፍንጫዎቹ አንዱን በልቡ ይተክሉ ዘንድ አዘዘ።በሕፃኑም ላይ ሹሙ እንዳዘዘው አደረጉበት። አሁንም ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወረደና ፈወሳቸው።

ዳግመኛም የሕጻኑን እራስ ከነቆዳው ገፈው በእሳት ውስጥ ይጨምሩ አንድ ሹም አዘዘ።

እንዲሁም አደረጉበት። ዳግመኛም ቅዱስ ገብርኤል እንደ ዐይን ጥቅሻ ፈጥኖ መጥቶ ይህንን መከራ ከሕፃኑ አራቀለት። ዳግመኛም ሹሙ በመቃን ውስጥ ጨመረው በገመድ እንዲሰቅሉት አዘዘ። ከዚህም መከራ መልአኩ አዳነው። በዛሬዋ ዕለት ሐምሌ ፲፱ ቀን በዓሉን በታላቅ ድምቀት የምናከብረው ይህንን ሁሉ የሊቀ መላእክት የቅዱስ ገብርኤልን ተራዳኢነት በማሰብ ነው።

ንጉሡም በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ በብዙ ጭንቅና ሥቃይ ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስንና እናቱ ቅድስት ኢየሉጣን ለ፫ ዓመታት አሠቃያቸው። እነርሱም መከራን እየተቀበሉ በከሀዲው ንጉሥ ፊት የአምላካቸውን ስም እየጠሩ መሰከሩ። ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና ክብሩን ይመሰክሩለት ዘንድ የቢታንያን ድንጋዮችና የበለዓምን አህያ አንደበት ከፍቶ ያናገረ አምላክ ሦስት ዓመት እንኳን ባለሞላው በሁለት ዓመት ከዘጠኝ ወር ሕፃን ልጅ ላይ አድሮ በወቅቱ የነበሩ ዓላውያን ነገሥታት ክብሩን እንዲያውቁ አደረገ።

በመጨረሻም ሕጻኑ ቅዱስ ቂርቆስ ተጋድሎውን ፈጽሞ ጥር ፲፭ ቀን በ፫ ዓመት ከ፩ ወር ከ፫ ቀኑ አንገቱን በሰይፍ ተቆርጦ ሰማዕትነትን ተቀብሏል። ሲሰየፍም ከአንገቱም ደም፣ ውኃና ወተት የወጣ ሲሆን ሦስት አክሊላትም ወርደውለታል። ጌታችንም የመከራውን ጽናት የትዕግስቱን ብዛት አይቶ ከመከራ ሊያሳርፈው ፈቀደና ተገልጾለት “ሰላም ለከ ኦ ፍቁርየ ቂርቆስ” አለው። “ሰላም ላንተ ይሁን፤ የመከራህን ጽናት፣ የትዕግስትህን ብዛት አይቼ ከዚህ ዓለም ድካም ላሳርፍህ መጣሁ” ብሎ ብዙ ቃልኪዳን ሰጠው። “…ስምህ በተጠራበት፣ ቤተመቅደስህ በታነጸበት፣ ስዕልህ ባለበት ቦታ ሁሉ የሕፃናት እልቂት፣ የከብት በሽታ፣ የእህል እጦት ርሀብ፣ ቸነፈር አይደርስም” የሚል አስደናቂ ቃልኪዳንም ገብቶለታል። ሕፃኑም በምድር ላይ አልተቀበረም ይልቁንም ጌታችን በኤልያስ ሰረገላ ሥጋውን አሳርጎለታል። እናቱ ቅድስት ኢየሉጣም በጥር ፲፮ ቀን ሰማዕትቷን በክብር ፈጽማለች።

ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን። እኛንም በአማላጅነታቸው የምታመን ሁላችንን የብርሃናዊውን መልአክ የቅዱስ ገብርኤልን፣ የሕጻኑ ቂርቆስንና የቅድስት ኢየሉጣን ረድኤት በረከታቸውን ያሳድርብን። በጸሎታቸው ይማረን።

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እግዚአብሔር ልባቸው ለተሰበረ ቅርብ ነው፥ መንፈሳቸው የተሰበረውንም ያድናቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 14, 2021

እግዚአብሔር አምላኩ የሚሆንለት ሕዝብ ምስጉን ነው፥ እርሱ ለርስቱ የመረጠው ሕዝብ። እግዚአብሔር የአሕዛብን ምክር ያጠፋል፥ የአሕዛብንም አሳብ ይመልሳል። ኃጢአተኞችን ክፋት ይገድላቸዋል ጻድቃንንም የሚጠሉ ይጸጸታሉ።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፪]

፩ ጻድቃን ሆይ፥ በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ፤ ለቅኖች ምስጋና ይገባል።

፪ እግዚአብሔርን በመሰንቆ አመስግኑት፥ አሥር አውታርም ባለው በበገና ዘምሩለት።

፫ አዲስ ቅኔም ተቀኙለት፥ በእልልታም መልካም ዝማሬ ዘምሩ፤

፬ የእግዚአብሔር ቃል ቅን ነውና ሥራውም ሁሉ በእምነት ነውና።

፭ ጽድቅንና ፍርድን ይወድዳል፤ የእግዚአብሔር ቸርነት ምድርን ሞላች።

፮ በእግዚአብሔር ቃል ሰማዮች ጸኑ፥ ሠራዊታቸውም ሁሉ በአፉ እስትንፋስ፤

፯ የባሕርን ውኃ እንደ ረዋት የሚሰበስበው፥ ቀላዮችንም በመዝገቦች የሚያኖራቸው።

፰ ምድር ሁሉ እግዚአብሔርን ትፍራው፥ በዓለም የሚኖሩ ሁሉም ከእርሱ የተነሣ ይደንግጡ።

፱ እርሱ ተናግሮአልና፥ ሆኑም፤ እርሱ አዘዘ፥ ጸኑም።

፲ እግዚአብሔር የአሕዛብን ምክር ያጠፋል፥ የአሕዛብንም አሳብ ይመልሳል።

፲፩ የእግዚአብሔር ምክር ግን ለዘላለም ይኖራል። የልቡም አሳብ ለልጅ ልጅ ነው።

፲፪ እግዚአብሔር አምላኩ የሚሆንለት ሕዝብ ምስጉን ነው፥ እርሱ ለርስቱ የመረጠው ሕዝብ።

፲፫ እግዚአብሔር ከሰማይ ተመለከተ፥ የሰውንም ልጆች ሁሉ አየ።

፲፬ ከማደሪያው ቦታ ሆኖ በምድር ወደሚኖሩ ሁሉ ተመለከተ፥

፲፭ እርሱ ብቻውን ልባቸውን የሠራ ሥራቸውንም ሁሉ የሚያስተውል።

፲፮ ንጉሥ በሠራዊቱ ብዛት አይድንም ኃያልም በኃይሉ ብዛት አያመልጥም።

፲፯ ፈረስም ከንቱ ነው፥ አያድንም፤ በኃይሉም ብዛት አያመልጥም።

፲፰ እነሆ፥ የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደሚፈሩት ናቸው፥ በምሕረቱም ወደሚታመኑ፥

፲፱ ነፍሳቸውን ከሞት ያድን ዘንድ፥ በራብም ጊዜ ይመግባቸው ዘንድ።

፳ ነፍሳችን እግዚአብሔርን ተስፋ ታደርገዋለች፥ ረዳታችንና መጠጊያችን እርሱ ነውና።

፳፩ ልባችን በእርሱ ደስ ይለዋልና፥ በቅዱስ ስሙም ታምነናልና።

፳፪ አቤቱ፥ ምሕረትህ በላያችን ትሁን፥ በአንተ እንደ ታመንን።

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እግዚአብሔር ጽዮንን መርጦአታልና፥ ማደሪያውም ትሆነው ዘንድ ወድዶአታልና

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2020

ኅዳር ፳፩ ጽዮን ማርያም

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፪]

፲፫ እግዚአብሔር ጽዮንን መርጦአታልና፥ ማደሪያውም ትሆነው ዘንድ ወድዶአታልና፥ እንዲህ ብሎ።

፲፬ ይህች ለዘላለም ማረፊያዬ ናት፤ መርጫታለሁና በዚህች አድራለሁ።

፲፭ አሮጊቶችዋን እጅግ እባርካለሁ፥ ድሆችዋንም እንጀራ አጠግባለሁ።

፲፮ ካህናቶችዋንም ደኅንነትን አለብሳቸዋለሁ፥ ቅዱሳኖችዋም እጅግ ደስ ይላቸዋል።

፲፯ በዚያ ለዳዊት ቀንድን አበቅላለሁ፥ ለቀባሁትም ሰው መብራትን አዘጋጃለሁ።

፲፰ ጠላቶችንም እፍረትን አለብሳቸዋለሁ፤ በእርሱ ግን ቅድስናዬ ያብባል።

____________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Many Believe Ethiopia Was The First Country To Accept Christianity – Now For Some It Is Being Outlawed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 24, 2017

Christianity could be outlawed in Ethiopia for smaller congregations and house churches where worshipers meet for less formal prayer or smaller services.

Tigray State, in the north of Ethiopia, is considering changing its laws to ban Christian activities outside official church compounds, reports World Watch Monitor.

Evangelical Christians and other non-Orthodox groups would be the worst hit by the new law, which will set a minimum number of 6,000 members for any church wanted to authorized as official. Proselytism outside the new official compounds will be outlawed.

A similar law has already been enacted in a neighboring state.

Ethiopia, Africa’s oldest independent country, is believed by some to have been the first nation in the world to accept Christianity as its religion. Like many countries in Africa, the religious landscape is being changed by fast-growing Pentecostal churches.

It is currently at number 22 on the World Watch List of Christian persecution.

Christian believers are increasingly threatened by Islamist extremists.

WWM tells the story of Tutu, a widow, and her son who live in a mainly Muslim area and have faced difficulties since her husband died.

‘After his burial, local Muslims dug up his body and dumped it by the side of the road. In January, Biruk was assaulted and told that he and his mother would continue to face trouble until they converted to Islam. On March 4, their house was burned down,’ reports WWM.

Source

My Note: I would be more than glad if those “evangelical Christians” were converting Muslims to Christianity. But, no!– though there may be individual Protestants who really love Our Lord and engage in this sort of conversion activity – the vast majority of them attempts to proselytize among Ethiopian Orthodox Tewahedo faithful, who are already Christians that practice the oldest of all Christian rites. (Converting these ancient Christians to any other faith/ideology is a HUGE SIN). Imagine these Protestants, who have discovered Jesus 500 years ago, telling Ethiopian Christians who know Their Lord for two Millennia to accept the new Jesus. Is there a new Lord?

In fact, in some Muslim majority regions like Jimma, some Protestant groups had joined Muslims to persecute indigenous Orthodox Christians.

I believe it’s is irresponsible, biased and dangerous that a protestant organization like OpenDoors“ placed Christian Ethiopia at number 22 on the World Watch List of Christian persecution – mind you, higher than notorious Christian persecutor states like Turkey, Palestinian Territories, Algeria, Kuwait, UAE, Indonesia, Bangladesh etc. Either they are ignorant and wicked or they have joined the luciferian forces to wage war against Orthodox Christians. It must be tempting for Satan to challenge the first Christian nation!

How primitive and boaring it has become that OpenDoors always puts North Korea (a Buddhist nation that doesn’t belong to Christians) at number 1 to appease the number one persecutors of Christians: Islamic countries. where Christians are indigenous.

__

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: