Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Orthodox Christianity’

Muslims Say፡ Whoopee, Orthodox Christians are Killing Each other | ሙስሊሞች፤ „ኦርቶዶክሶች ተባሉልን፤ እልልል!” አሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 7, 2022

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

💭 እኛ የጂሃድ ሥራቸውን እየሠራንላቸው ባለንበት ወቅት፣ መሀመዳውያኑ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በጂሃድ ግንባር ጸጥ ማለታቸውብዙም አያስደንቅም። ጮቤ እየረገጡ ነው።

እንግዲህ ይህ የኩሬይኑ ጦርነት ሙስሊሞች ልክ እንደ አሊ ባባ የሌላውን ነገር ሁሉ መስረቅ ለምደዋልና የእኛ አላህ ነው የሚቀጣቸው፣ ቁርአን ላይ ተተንብዩአል… ቅብርጥሴእያሉ ቢቀባጥሩም፤ ያሳዝናል ፤ በሩሲያና ዩክሬይን መካክል ግጭቱ ለመቀስቀሱ ዋናው ምክኒያት ግን ሩሲያ እና ዩክሬን የዘር ማጥፋት ወንጀል በሰሜን ኢትዮጵያ በመፈጸም ላይ ያለውን የፋሺስቱን የእስልምናፕሮቴስታንት ኦሮሞን የአቢይ አህመድ አሊ አገዛዝን በመደገፍ ለፈጸሙት ወንጀል መበቀል ነው።

. በሩሲያ እና በዩክሬን የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል ጦርነት።

😈 ቀስቃሾቹ፡ የምዕራብ ኤዶማውያን እና የምስራቅ እስማኤላውያን። የሚገርመው ደግሞ በዩክሬን ግጭት ውስጥ ያሉት ሁለቱም ወገኖች በጦር ሜዳ ላይ ጂሃዲስቶችን መጠቀማቸው ነው።

. ጦርነት በትግራይ፣ ኤርትራ እና አማራ የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል።

😈 አነሳሾቹ፡ የምዕራብ ኤዶማውያን እና የምስራቅ እስማኤላውያን እና የኦሮሞ ተላላኪዎቻቸው።

፫. የኢትዮጵያ ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ በኦርቶዶክስ ክርስትያን ትግራይ ላይ ለ ፬ ዓመታት የዘለቀ የዘር ማጥፋት ጦርነት እንዲያካሂድ ሁለቱም የሩስያ እና የዩክሬን ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ድጋፍ አድርገዋል። አእምሮን ይሰብራል አይደል!? ዓለም ተገልብጦ!

❖❖❖[Proverbs 6:16-19]❖❖❖

“There are six things which the Lord hates Yes seven which are an abomination to Him:..And one who spreads strife among brothers.„

💭 As we are doing their job for them making their jihad job easier – no wonder they are quite lately on the Jihad front. Yea! Islamists are always a bowl full of happiness.

Muslims, like Ali Baba, are accustomed to stealing everything else and say, “our Allah is punishing the infidel!”. As a matter of fact, sadly, the clash between Russia and Ukraine is a retribution for the crimes of supporting the genocidal Islamo-Protestant Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali.

  1. War among Orthodox Brothers of Russia & Ukraine. The instigators: Edomites of The West & Ishmaelites of The East. Both sides in the Ukraine conflict are using jihadists on the battlefield.
  2. War Among Orthodox Brothers of Tigray, Eritrea & Amhara. The instigators: Edomites of The West & Ishmaelites of The East and their Oromo agents.
  3. Both Orthodox Brothers of Russia & Ukraine offered political and military support to help the fascist Oromo regime of Ethiopia wage a 4 year long Genocidal War on Orthodox Christian Tigray. Mind boggling, isn’t it!? The world upside down! 🙃

“What is happening today, the direct bloody war between the Orthodox crusaders – Russia and Ukraine – is but one example of God’s punishment for them, as described in the Qu’ran,” the author of the editorial said, referring to the combatant states’ predominant faith.

“Whether long or short, this Russian-Ukrainian war is but the beginning of the next wars between the Crusader countries, and the images of destruction and death we see are but a small scene of the situation in which the great wars begin,”

💭 Islamic State Celebrates Ukraine War as ‘Divine Punishment Against Infidels’

US-backed Syrian Democratic Forces (SDF) fighters celebrate after fighting Islamic State (IS) group jihadists near the village of Baghouz in the eastern Syrian province of Deir Ezzor, on March 15, 2019. – Hundreds of men, women and children trudged out of the Islamic State group’s last sliver of …

Members of the Islamic State terrorist group have celebrated the ongoing conflict between the Russian Federation and Ukraine, expressing hope the war will spread to other European countries.

The Islamic State magazine Al Naba is said to have published an editorial regarding the Russian invasion of Ukraine, labelling the conflict a “divine punishment” and going on to state that it “will have significant consequences that will change many of the laws of peace and war between those countries.”

The writers of the editorial, which is said to have been distributed on the encrypted messaging app Telegram, also called on supporters of the Islamic State to take advantage of potential chaos, claiming the conflict is “only the beginning” of a wider battle, Il Giornale reports.

“What is happening today, the direct bloody war between the Orthodox crusaders – Russia and Ukraine – is but one example of God’s punishment for them, as described in the Qu’ran,” the author of the editorial said, referring to the combatant states’ predominant faith.

“Whether long or short, this Russian-Ukrainian war is but the beginning of the next wars between the Crusader countries, and the images of destruction and death we see are but a small scene of the situation in which the great wars begin,” the Islamic extremists stated, going on to condemn foreigners fighting for Ukraine as “infidel militias.”

A prior report from the Middle East Media Research Institute (MEMRI) claimed that Islamic State chat servers have urged supporters in both Russia and Ukraine to carry out attacks in retaliation for the countries’ roles in defeating the group in the Middle East.

“To the brothers, supporters of the Islamic State in Russia and Ukraine: Seize the opportunity, brothers, and collect weapons – for weapons have been widely distributed to civilians – then attack the crusaders,” a member of the terrorist group wrote.

Another Telegram channel said to be linked to a sympathiser to al-Qaeda from Jordan commented on the conflict saying: “Let Muslims see this war as a Divine gift to the Muslims there [in Ukraine], in Russia, and in the entire world. For those who contemplate it, there are indications that it will change the face of the world, and if the Muslims take advantage of it, it will be a large building block that will advance them towards the renewal of their glory.”

“[We] will restore order there anyway, destroy these bandits. Why does Zelensky allow such a beautiful state, such beautiful places to be destroyed?” said the Chechen leader. “Such beautiful girls there, especially in Kharkov… it’s a shame.”

Indeed so. And, BTW, both sides in the Ukraine conflict are using jihadists on the battlefield. The Ukrainians recruited a lot for their militias, and the Russians have now employed Chechen troops to fight them. And inevitably, some of those from both sides will end up in the EU and the UK.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አባቶቻችን አንተን ተማመኑ፥ ተማመኑ አንተም አዳንሃቸው ✞

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 31, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ጽዮናውያን ሆይ፤ ሁሌ እግዚአብሔርን ብቻ እናምልከው፣ ቅዱሳኑን እና ጽዮን ማርያምን እናስታውሳቸው፤ ለድል ያበቁን፣ እያበቁን ያሉትና ለወደፊትም የሚያበቁን እኮ እነርሱ ብቻ ናቸው። ሕዝባችን ከረሃብ፣ ከበሽታ፣ ከስቃይ እና ከዲያብሎስ ባርነት ሙሉ በሙሉ ነፃ ይወጣል፤ የዚህ ድል ባለቤቶች እግዚአብሔር፣ ቅዱሳኑ፣ እናታችን ጽዮን ማርያም እና ጽላተ ሙሴ እንጂ የሰው ልጅ፣ ዲያብሎሳዊው የአብዮታዊ ዲሞክራሲ እና የብሔር ብሔረሰቦች ተረተረት፣ ስጋዊው/ባሕላዊው “ትግራዋይነት”፣ ኃያላን ሃገራት፣ ክልሎች፣ ሕወሓቶች፣ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበት ባንዲራና የመሀመዳውያኑ ‘ካባ’ ድንጋይ ጥምጣሞች አይደሉም። ይህ በጽዮናውያን ታሪክ አክሱም ኢትዮጵያውያን ለሺህ ጊዜ ሲጎናጸፉት የነበረውን የድል አክሊል ዛሬም በድጋሚ በዓይናችን አይተነዋልና ለዚህ ድል የሚያበቁንን እግዚአብሔር አምላካችንን፣ እናታችን ጽዮን ማርያምንን፣ ቅዱሳኑን እና ጽላተ ሙሴን ለሰከንድ እንኳን ከማመስገድ ልንቆጠብ አይገባንም።

ከሠላሳ ዓመታት በፊት የወያኔን በደርግ ላይ ድል መንሳት እና አዲስ አበባ መግባት አስመልክቶ በጣም ተደንቆ የዘገበው እንግሊዛዊው ጋዜጠኛና ደራሲ ግርሃም ሃንኮክ/ Graham Hancock „The Sign and The Seal“ በተሰኘው መጽሐፉ፤ “ትግራዋያን በረሃብ እየተሰቃዩ ለዚህ ድል የበቁበት ኃይል የተገኘው ሌላ ከየትም ሊሆን አይችልም ከጽላተ ሙሴ ነው።” ብሎ ነበር። የሚገርም ነው፤ ግራሃም ሃንኮክ ከቴምፕላሮች ጋር በተያያዝ ያለሆነ መላምት ይዞ ቢመጣም፤ ይህን በተመለከተ ግን የመንፈሳዊ ደረጃው ከደራሲው ፍሰሐ ያዜ (በሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ፤ እንደተቀሩት የአማራ ልሂቃን “አማራ፣ አማራ” በማለቱ) በእኔ እይታ ትንሽ ከፍ ብሎ ይታያል ።

ገና ብዙ መንፈሳዊ ተጋድሎ የሚጠብቃቸውና እስከ ሞቃዲሾ እና ካርቱም የሚዘለቁትን እግዚአብሔር ለጽዮናውያኑ ኢትዮጵያውያን የሰጣቸውን የእነ አብረሃ ወጽበሃ ምድር ሁሉ ነፃ በማውጣቱ ረገድ (መለኮታዊ ግዴታቸው ነው! ይህን ካላደረጉ ዲያብሎስ ያሸንፋቸዋልና) የዛሬይቷ መንደረ ትግራይ ጽዮናውያን ወገኖቼ በእግዚአብሔር፣ በቅዱሳኑ፣ በጽዮን ማርያም እና በጽላተ ሙሴ ኃይል ሁሌ እንደሚያሸንፉና ዛሬም በእርሱ እርዳታ ድል እንደሚቀዳጁ ምንም አልጠራጠረም። መከራው እንዳይከፋ ምናልባት ዛሬም ኢ-አማኒ የህዋሓት አባላት ካሉ (ከዚህ ሁሉ ጉድ በኋላ ሊኖሩ አይገባቸውም) ወደ እግዚአብሔር እጃቸውን ዘርግተውና እንደ አደዋው ድል ቅዱሳት ጽላቶቻቸውን ተሸክመው ወደ እያንዳንዷ የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ መደበቂያ ዋሻ መዝመት ይኖርባቸዋል። በድብቅም ቢሆን ይህን እያደረጉ እንደሆነ የደሴው ዘመቻቸው የሚጠቁመን ነገር አለ። ኢ-ዓማኒው የሩሲያው/ሶቪየት ሕበረት ኮሙኒስት መሪ ጆሴፍ ስታሊን እንኳን በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የጀርመኖች ወረራ ወቅት አዘግቷቸው የነበሩትን ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲከፈቱ እና ሰራዊቱም የእምበቴታችን ስዕሎች ተሸክሞ እንዲወጣ ትዕዛዝ ሰጥቶ ነበር።

ጽዮናውያን ስንት መስዋዕት ከፍለው ልክ ደሴና ኮምቦልቻ ሲደርሱ ፥ አምና ሻሸመኔን እና አጣዬን ያጋያቸው የፋሺስቱ ግራኝ ኦሮሞ አገዛዝ ግራ ክንፍ፡ “OLA“ ዛሬ በኬሚሴ ከሃጅ ጂሃድ ቀሚስ ወጥቶ “አለሁ! ኢኔ! ኬኛ” አለን! ዋው!

ደሴ በነገራችን ላይ ከፍተኛ የመንፈሳዊ እና መለኮታዊ ጸጋ የነበራቸው/ያላቸው ታላቁ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ ነበሩ የቆረቆሯት። በቦታው የሆነ ደስ የሚል ነገር ስለታያቸው ነበር ከተማዋን “ደሴ” ብለው የሰየሟት። አሁን “ወሎ፣ ወረኢሉ፣ ወረባቦ ወዘተ” ተብለው በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ እርኩስ መንፈስ የተሰየሙት ቦታዎች ሁሉ ሌላ መጠሪያ መያዝ ይኖርባቸዋል። መጠሪያዎቻቸው እካሁንም ድረስ የቆየው፤ በአማራዎች ደካማነትና ስንፍና እንዲሁም ያላግባብ በጋልኛ ቋንቋ እንዲጠሩ የተደረጉትን የቦታዎችን ስም ይለውጡ ዘንድ አፄ ምኒልክ የአፄ ዮሐንስን ምክር ባለመስማታቸው ነው።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፳፩]✞✞✞

፩ አምላኬ፥ አምላኬ፥ ለምን ተውኸኝ? እኔን ከማዳንና ከጩኸቴ ቃል ሩቅ ነህ።

፪ አምላኬ፥ በቀን ወደ አንተ እጠራለሁ፥ አልመለስህልኝም፤ በሌሊትም እንኳ ዕረፍት የለኝም።

፫ በእስራኤል የተመሰገንህ አንተ ግን በቅድስና ትኖራለህ።

፬ አባቶቻችን አንተን ተማመኑ፥ ተማመኑ አንተም አዳንሃቸው።

፭ ወደ አንተ ጮኹ አመለጡም፥ አንተንም ተማመኑ አላፈሩም።

፮ እኔ ግን ትል ነኝ ሰውም አይደለሁም፤ የሰው ማላገጫ በሕዝብም ዘንድ የተናቅሁ ነኝ።

፯ የሚያዩኝ ሁሉ ይላገዱብኛል፤ ራሳቸውን እየነቀነቁ በከንፈሮቻቸው እንዲህ ይላሉ።

፰ በእግዚአብሔር ተማመነ፥ እርሱንም ያድነው፤ ቢወድደውስ ያድነው።

፱ አንተ ግን ከሆድ አውጥተኸኛልና፥ በእናቴ ጡት ሳለሁም በአንተ ታመንሁ።

፲ ከማኅፀን ጀምሮ በአንተ ላይ ተጣልሁ፤ ከእናቴ ሆድ ጀምረህ አንተ አምላኬ ነህ።

፲፩ ጭንቀት ቀርባለችና የሚረዳኝም የለምና ከእኔ አትራቅ።

፲፪ ብዙ በሬዎች ከበቡኝ፥ የሰቡትም ፍሪዳዎች ያዙኝ፤

፲፫ እንደ ነጣቂና እንደሚጮኽ አንበሳ በላዬ አፋቸውን ከፈቱ።

፲፬ እንደ ውኃ ፈሰስሁ፤ አጥንቶቼም ሁሉ ተለያዩ፤ ልቤ እንደ ሰም ሆነ፥ በአንጀቴም መካከል ቀለጠ።

፲፭ ኃይሌ እንደ ገል ደረቀ፥ በጕሮሮዬም ምላሴ ተጣጋ፥ ወደ ሞትም አሸዋ አወረድኸኝ።

፲፮ ብዙ ውሾች ከብበውኛልና፤ የክፋተኞች ጉባኤም ያዘኝ፤ እጆቼንና እግሮቼን ቸነከሩኝ።

፲፯ አጥንቶቼ ሁሉ ተቈጠሩ፤ እነርሱም አዩኝ ተመለከቱኝም።

፲፰ ልብሶቼን ለራሳቸው ተከፋፈሉ፥ በቀሚሴም ላይ ዕጣ ተጣጣሉ።

፲፱ አንተ ግን፥ አቤቱ፥ ከእኔ አትራቅ፤ አንተ ጕልበቴ፥ እኔን ለመርዳት ፍጠን።

፳ ነፍሴን ከሰይፍ አድናት፥ ብቻነቴንም ከውሾች እጅ።

፳፩ ከአንበሳ አፍ አድነኝ፥ ብቻነቴንም አንድ ቀንድ ካላቸው።

፳፪ ስምህን ለወንድሞቼ እነግራቸዋለሁ፥ በጉባኤም መካከል አመሰግንሃለሁ።

፳፫ እግዚአብሔርን የምትፈሩ፥ አመስግኑት፤ የያዕቆብ ዘር ሁላችሁ፥ አክብሩት፥ የእስራኤልም ዘር ሁላችሁ፥ ፍሩት።

፳፬ የችግረኛን ችግር አልናቀምና፥ ቸልም አላለምና፤ ፊቱንም ከእኔ አልሰወረምና፥ ነገር ግን ወደ እርሱ በጮኽሁ ጊዜ ሰማኝ።

፳፭ በታላቅ ጉባኤ ምስጋናዬ ከአንተ ዘንድ ነው። እርሱን በሚፈሩት ፊት ስእለቴን እሰጣለሁ።

፳፮ ችግረኞች ይበላሉ፥ ይጠግቡማል፤ እግዚአብሔርንም የሚሹት ያመሰግኑታል፤ ልባቸውም ለዘላለም ሕያው ይሆናል።

፳፯ የምድር ዳርቻዎች ሁሉ ያስቡ፥ ወደ እግዚአብሔርም ይመለሱ፤ የአሕዛብ ነገዶች ሁሉ በፊቱ ይሰግዳሉ።

፳፰ መንግሥት ለእግዚአብሔር ነውና፥ እርሱም አሕዛብን ይገዛል።

፳፱ የምድር ደንዳኖች ሁሉ ይበላሉ ይሰግዳሉም፤ ወደ መሬት የሚወርዱት ሁሉ በፊቱ ይንበረከካሉ፤ ነፍሴም ስለ እርሱ በሕይወት ትኖራለች።

፴ ዘሬ ይገዛለታል፤ የምትመጣው ትውልድ ለእግዚአብሔር ትነግረዋለች፤

፴፩ ጽድቁንም ለሚወለደው ሕዝብ፥ እግዚአብሔር ያደረገውን ጽድቁን፥ ይነግራሉ።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፳፪]✞✞✞

፩ እግዚአብሔር እረኛዬ ነው፥ የሚያሳጣኝም የለም።

፪ በለመለመ መስክ ያሳድረኛል፤ በዕረፍት ውኃ ዘንድ ይመራኛል።

፫ ነፍሴን መለሳት፥ ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ።

፬ በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም፤ በትርህና ምርኵዝህ እነርሱ ያጸናኑኛል።

፭ በፊቴ ገበታን አዘጋጀህልኝ በጠላቶቼ ፊት ለፊት ራሴን በዘይት ቀባህ፥ ጽዋዬም የተረፈ ነው።

፮ ቸርነትህና ምሕረትህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል፥ በእግዚአሔርም ቤት ለዘላለም እኖራለሁ።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፳፫]✞✞✞

፩ ምድርና ሞላዋ ለእግዚአብሔር ናት፥ ዓለምም በእርስዋም የሚኖሩ ሁሉ።

፪ እርሱ በባሕሮች መሥርቶአታልና፥ በፈሳሾችም አጽንቶአታልና።

፫ ወደ እግዚአብሔር ተራራ ማን ይወጣል? በቅድስናውስ ስፍራ ማን ይቆማል?

፬ እጆቹ የነጹ፥ ልቡም ንጹሕ የሆነ፥ ነፍሱን ለከንቱ ያላነሣ፥ ለባልንጀራውም በሽንገላ ያልማለ።

፭ እርሱ ከእግዚአብሔር ዘንድ በረከትን ከመድኃኒቱ አምላክም ምሕረትን ይቀበላል።

፮ ይህች ትውልድ እርሱን የምትፈልግ ናት፥ የያዕቆብን አምላክ ፊት የምትፈልግ።

፯ እናንት መኳንንቶች፥ በሮችን ክፈቱ፥ የዘላለም ደጆችም ይከፈቱ፥ የክብርም ንጉሥ ይግባ።

፰ ይህ የክብር ንጉሥ ማን ነው? እግዚአብሔር ነው፥ ብርቱና ኃያል፥ እግዚአብሔር ነው፥ በሰልፍ ኃያል።

፱ እናንተ መኳንንቶች፥ በሮችን ክፈቱ፥ የዘላለም ደጆችም ይከፈቱ፥ የክብርም ንጉሥ ይግባ።

፲ ይህ የክብር ንጉሥ ማን ነው? የጭፍሮች አምላክ እግዚአብሔር፥ እርሱ የክብር ንጉሥ ነው።

______________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በመስቀሉ ኃይል ይህን የድቅድቅ ጨለማ ዘመን አልፈን ብርሃን የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2021

✞✞✞መስቀል ኃይላችን ነው!✞✞✞

________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጥንታዊው ቅዱስ ሚካኤል መኽዓ ገዳም፤ ትግራይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 19, 2021

ከመቖለ በስተሰሜን ‘ተካ ተስፋይ’ ከምትባለዋ ከተማ አጠገብ የሚገኘው ጥንታዊው ቅዱስ ሚካኤል መኽዓ ገዳም ገዳም

ድንቅ ድንቅ ነው፤ ገና ዛሬ ማዬቴ ነው። እንደው እራሴን ደግሜ ደጋግሜ የምጠይቀው እነዚህን ትሁታን ወንድሞች እና እኅቶች ለመጨፍጨፍ እና እንዲህ የመሳሰሉትን ድንቃ ድንቅ የክርስትና፣ የኢትዮጵያ፣ የአፍሪቃ እና የዓለም ቅርሶች ለማውደም ነው “ተዋሕዶ እና ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ወገኖች በትግራይ ላይ የዘመቱት? እንግዲህ ከ አስቀያሚው ባህሪያቸውና ከብልሹው ስነ ምግባራቸው በመነሳት አህዛብ እንጅ የክርስቶስ ሕዝብ ሊሆኑ አይችሉም።

ፈተና ላይ ነንና፤ የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ የምትሸከሙ ወንድሞች እና እኅቶች ለትግራይ ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን የተሰጣቸውን እና ታላቁ አፄ ዮሐንስ ያጸደቁልንን የጽዮንን ቀለማት (መገለባበጥ አለባቸው)ተመልከቱ። ትግራይን በመጨፍጨፍ ላይ ያሉት የሰይጣን ጭፍሮች በእነዚህ ቀለማት ስለሚናደዱ ገዳማቱን እና ዓብያተ ክርስቲያናቱን የጥቃት ሰለባ አድርገዋቸዋል። ለእነ ዳግማዊ ግራኝ ዕቅዳቸው፣ ፍላጎታቸውና ጂሃዳዊ ግዴታቸው እንደሆነ ስለምናውቅ ብዙም አይገርመንም ፥ የህወሓት ኢ-አማንያንስ? ዛሬም ሰይጣናዊውን “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” ‘ጥበብ’ በመጠቀም በነፍስ ቁስለኛው በትግራይ ሕዝብ ላይ የእነ አቦይ ስብሐት ነጋን የአልባኒያ ህልም እውን ለማድረግና የሉሲፈርን ባንዲራ በየግዳማቱ ካልሰቀልን ይሉ ይሆን? ወይንስ የተምቤን ዙቁሊ ሚካኤል ልጅ የሆኑትን የኢትዮጵያ ቍ. ፩ ባለውለታ የራስ አሉላ አባ ነጋን ፈለግ ተከትለው የትግራይን ሕዝብ እየጠበቀች ያለቸው ጽዮን ማርያም እንደሆነች እና ለትግራይ ኢትዮጵያውያንም እየተዋጉላቸው ያሉት ቅዱስ ሚካኤል፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ አባ ዘ-ወንጌልና ቅዱሳኑ ሁሉ እንደሆኑ በይፋ ይመሰክራሉ? የእግዚአብሔርን ስም እስካሁን አንዴም ስታነሱ አልሰማንም ወደዳችሁም ጠላችሁም ይህን አስመልክቶ ዛሬ የምትገኙበትን ማንነትና ምንነት የማሳወቅ ግዴታ አለባችሁ።

መቼስ አውሬው በማንጠብቀው መንገድ መጥቶና የመንፈስ ማንነታችንና ምንነታችንን ሰርቆ በዲቃላዎቹ ጭፍሮቹ አማካኝነት ሙሉ በሙሉ ሊያጠፋን ወስኗል። በተለይ ያን አስቀያሚ ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ ባንዲራ በሚመለክት በዛሬው የቅዱስ ሚካኤል ዕለት የተሰማኝን በቀጣዩ እምለስበታለሁ። በጣም ቁልፍ የሆነ ጉዳይ ነው።

የግራኝ ኦሮሞዎች ከእስማኤላውያን እና ኤዶማውያን ጋር አብረው አማራውን ጨፈጨፉ፥ አማራው ከግራኝ ኦሮሞዎች ፣ እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጋር አብሮ ተዋሕዶ ትግራዋይን እየጨፈጨፏቸው ነው። ቅዱስ ሚካኤል ዛሬ ከትግራዋያን ጋር ብቻ ነው። ኦሮማራዎች የአቤል ደም ይጮኻል፤ ወዮላችሁ!

ለአእናፊከ። ቅዱስ ሚካኤል ሆይ፤ የነፍስ ቁስለኞችን ለማዳን መድኃኒተ ፈውስን እፍ ለሚለው እስትንፋስህ ሰላም እላለሁ። ድል አድራጊው መልአክ ሆይ ፤ ያ የቀድሞ አመፀኛው አውሬ (ዲያብሎስ) የጥንት ተንኰሉን ሊተው አልቻለምና፤ የጦር መሣሪያህን ታጥቀህ መጥተህ ድምጥማጡን አጥፋው።

የሚገርም ነው፤ ይህን የ’መልክአ ሚካኤል’አንቀጽ በረንዳ ላይ ሆኜ በማነብበት ወቅት ዛሬም ሁለት እርግቦች በድጋሚ በረንዳው ላይ አረፉ። ለካሜራ ስንቀሳቀስ በርረው ሄዱ። ፀሎቴን ስጨረስ ከፊት ለፊት ቁራው ‘በብስጭት’ ሲጮኽ ሳቄ መጣ።

🎣 የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃ ከሁላችን ጋር ይሁንልን!🎣

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የይሑዳ አንበሣ ሞትን ድል አድርጎ ተነሥቷል | ጎይታ ተንሢኡ | He Is Risen

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 2, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

✞✞✞ተነስቷል!✞✞✞

ሰማያት (ሰማያውያን መላእክት) የደስታ በዓልን ያደርጋሉ፤ ደመናት (ቅዱሳን) የደስታን በዓል ያደርጋሉ። ምድር (ምድራውያን ሰዎችም) በክርስቶስ ደም ታጥባ (ታጥበው) የፋሲካን በዓል ታደርጋለች (ያደርጋሉ)። ያከብራሉ (ታከብራለች)። ዛሬ በሰማያት (በመላእክት ዘንድ) ታላቅ ደስታ ኾነ፤ ምድርም በክርስቶስ ደም ታጥባ የፋሲካን የነጻነት በዓል ታደርጋለች። የትንሣኤያችን በኵር ክርስቶስ ከሙታን ሰዎች ዂሉ ተለይቶ ቀድሞ ተነሣ፤” (ድጓ ዘፋሲካ)

✞ ✞ ✞በችግር፣ በፈተና፣ በመከራ፣ በድካም፣ በስቃይና በስደት ላይ ያሉትን አባቶቻችንና እናቶቻችንን፣ ወንድሞቻችንና እኅቶቻችንን እንዲሁም ልጆቻቸውን ሁሉ እግዚአብሔር ወልድ ተነስቶላቸዋልና በየሰዓቱ ያስባቸው፤ አሜን።✞ ✞ ✞

✞✞✞ተነስቷል!✞✞✞

ተነስቷል ጌታ ተነስቷል

ከሙታን መሃል የለም ጌታ ተነስቷል

ከሙታን መሃል የለም ክርስቶስ ተነስቷል

በመቃብር ተኛ ተነስቷል

ሦስት ቀን ሦስት ሌሊት ……….

ሞትን አሸንፎ ……….

የዓለም መድኀኒት ……….

ግርማን ተጐናጽፎ ………

ይኸው ተነሳልን ………

ሞትን አሸንፎ መውጊያውን ሰባብሮ

ተነስቷል ክርስቶስ ጠላትን መዝብሮ

በሞት ያሸለበው ተነስቷል

የሞት ባለጸጋ ……….

የትንሣኤው በኩር ………..

አልፋና ኦሜጋ ……….

ግርማን ተጐናጽፎ ………

እሁድ በማለዳ ……..

ማኅተሙን ተፈታ ድንጋዩም ደቀቀ

ሲኦልም ተሻረ ዲያብሎስ ወደቀ

ሞትና መውጊያውን ተነስቷል

ከጥልቁ ጣለልን ………

የልባችን መብራት ………

ይብራ ለአምላካችን ……….

ወተንሥአ እንበል ………..

ሲኦል ተሻረልን ………..

ትንሣኤው ልዩ ነው ………..

የመከራ ቀንበር ከእኛ አርቆልናል

የሞት ኃይልን ሰብሮ ጌታችን ተነስቷል።

[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፭]

፶ ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ይህን እላለሁ። ሥጋና ደም የእግዚአብሔርን መንግሥት ሊወርሱ አይችሉም፥ የሚበሰብሰውም የማይበሰብሰውን አይወርስም።

፶፩-፶፪ እነሆ፥ አንድ ምሥጢር እነግራችኋለሁ፤ ሁላችን አናንቀላፋም ነገር ግን የኋለኛው መለከት ሲነፋ ሁላችን በድንገት በቅጽበት ዓይን እንለወጣለን፤ መለከት ይነፋልና ሙታንም የማይበሰብሱ ሆነው ይነሣሉ እኛም እንለወጣለን።

፶፫ ይህ የሚበሰብሰው የማይበሰብሰውን ሊለብስ ይህም የሚሞተው የማይሞተውን ሊለብስ ይገባዋልና።

፶፬ ዳሩ ግን ይህ የሚበሰብሰው የማይበሰብሰውን ሲለብስ ይህም የሚሞተው የማይሞተውን ሲለብስ፥ በዚያን ጊዜ። ሞት ድል በመነሣት ተዋጠ ተብሎ የተጻፈው ቃል ይፈጸማል።

፶፭ ሞት ሆይ፥ መውጊያህ የት አለ? ሲኦል ሆይ፥ ድል መንሣትህ የት አለ?

፶፮ የሞት መውጊያ ኃጢአት ነው የኃጢአትም ኃይል ሕግ ነው፤

፶፯ ነገር ግን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ድል መንሣትን ለሚሰጠን ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን።

በዐቢይ ጾም አጋማሽ በደብረ ዘይት/ዘመነ ሃጋይ ባሰብነው የጌታችን ዳግም ምጽአት መሠረት ጌታችን በታላቅ ክብርና በልዕልና እንዲሁም እጅግ በጣም በሚያስፈራ ግርማ ለሁለተኛ ጊዜ በቅርቡ ለፍርድ ይመጣልና ([ራዕይ ፳፪፥፲፪] እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።)ሁላችንም የፍርድ ቤት ቀጠሮ እንያዝ። በተለይ በክርስቲያኖች ላይ ግፍ እየሠሩ ያሉት፤ በትግራይ/አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን ዛሬም በማካሄድ ላይ ያለው ከሃዲ ትውልድ ለመጭው የፍርድ ቀን እራሱን ያዘጋጅ። ዝም ያለ ሁሉ የዚህ ከሃዲ ትውልድ አባል ነው። በአክሱም ጽዮን ብቻ አንድ ሺህ ምዕመናን ሰማዕትነትን ተቀብለዋል፤ የሰይጣን ጭፍሮች የሆኑት አረመኔ ገዳዮቻቸው ግን ተገቢውን ፍርድ ያገኛሉ። አንድ ሺህ የዋልድባ መነኮሳትን ያንገላቷቸው፣ ያፈናቀሏቸውና የገደሏቸው በዚህም ኢትዮጵያ ለአንድ ሺህ ዓመታት ርቃኗን እንድትቀር፣ እንድትዋረድና እንድትወድቅ ያደረጓትና ለጉዳዩም ተገቢውን ትኩረት ለመስጠት ያልፈለጉት ግብዞች ሁሉ ምን ዓይነት ፍርድ እንደሚጠብቃቸው ከእኔ ይልቅ እነርሱ እራሳቸው የተሻለ ያውቁታል።

በትግራይ አክሱም ጽዮን ላይ የፀረክርስቲያን ዘመቻ/ጂሃድ በመክፈት እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ጭፍጨፋውን፣ ደፈራውን፣ ማሳደዱን፣ ዘረፋውንና ጥላቻውን ያለምንም ሃፍረትና መጸጸት ቀጥለውበታል። ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ ኢአማንያን፣ አህዛብና መናፍቃን የዋቄዮአላህ ጭፍሮች የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት ከተነሳሱ በዛሬው የፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ስድስተኛ ወር ሞላቸው።

👉 እነዚህ ወንጀለኞች፤

በአክሱም ጽዮን ላይ፣

በዋልድባ ላይ፣

በደብረ አባይ ላይ፣

በደንገላት ቅድስት ማርያም ላይ፣

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ላይ፣

በውቅሮ አማኑኤል ላይ፣

በዛላምበሳ ጨርቆስ ላይ፣

ገዳም ማርያም ውቅሮ እምባስነይቲ

የቸሊ/ግጀት ከሁለት መቶ በላይ ተዋሕዷውያን ሕፃናትና ወጣቶች ጭፍጨፋ!

የእንዳ ማርያም መድኃኒት አዲ ዳዕሮ ጭፍጨፋ

በሌሎች ባልተወራላቸው የትግራይ ዓብያተ ክርስቲያናት፣ ገዳማት እንዲሁም ሌሎች ቦታዎች ላይ

እጅግ በጣም ከባድ ወንጀል ሠርተዋልና የፍርድ ቤት ቀጠሮ ተሰጥቷቸዋል፤ እረፍት የላቸውም፣ እንቅልፍ አይኖራቸውም፤ እንደ ቃኤል እየተቅበዘበዙ ያችን ቀን ይጠብቁ ዘንድ ተወስኗል።

እንግዲህ ይህን በእግዚአብሔር ዘንድ እጅግ በጣም ከባድ የሆነ ወንጀል እየሰሩ ስላሉትና “እግዚአብሔር አያይም፤ አይ እርሱ እንዴትስ ያውቃል? ምን ቸገረን?” እያሉ በክህደት፣ በአመጽና በትዕቢት መንፈስ የሚኩራሩት ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ ኢአማንያን፣ አህዛብና መናፍቃን የዋቄዮአላህ ወንጀለኞች ሁሉ የዘሯትን በቅርቡ ያጭዷታል፤ የጭንቀት ቀናት በሮቻችሁን ያንኳኳሉ፤ የበቀል ጊዜም እየመጣ ነው፤ ወዮላችሁ! ወዮልን!

[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፮፥፳፯]

የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር ይመጣ ዘንድ አለውና፤ ያን ጊዜም ለሁሉ እንደ ሥራው ያስረክበዋል።”

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፪፡፳፯ ]

የተጻፈው ሁሉ እንዲፈጸም ይህ የበቀል ጊዜ ነውና። በዚያን ወራት ለእርጕዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው፤ ታላቅ ችግር በምድር ላይ፥ በዚህም ሕዝብ ላይ ቍጣ ይሆናልና፤ በሰይፍ ስለትም ይወድቃሉ፤ ወደ አሕዛብ ሁሉም ይማረካሉ፤ የአሕዛብም ዘመን እስኪፈጸም ድረስ ኢየሩሳሌም በአሕዛብ የተረገጠች ትሆናለች።

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል።”

✞✞✞የዘ/ት ምርትነሽ ጥላሁን “ሂዱ ንገሩ ለዓለም”✞✞✞

ሂዱ ንገሩ አውሩ ለዓለም

ተነስቷል በዚህ የለም

ተነስቷል በዚህ የለም

መድኃኔዓለም

ሞት የማይችለው የበረታ

ኃያል ነው የማይረታ

ማህተሙን የፈታ

የትንሳኤው ጌታ

ሂዱ ንገሩ አውሩ ለዓለም

ተነስቷል በዚህ የለም

ተነስቷል በዚህ የለም

መድኃኔዓለም

ሞት የማይችለው የበረታ

ኃያል ነው የማይረታ

ማህተሙን የፈታ

የትንሳኤው ጌታ

ገዳዩ ሞት በእርሱ ድል መንሳት ተዋጠና

ሰንሰለቴን ቀንበሬን ተካው ብብገና

ሞት ሆይ መውጊያህ የታል እያልን የምንዘምረው

መስቀልህ ጦር ስምህ ጋሻችን ሆኖልን ነው

ዳንን የምንለው

ሂዱ ንገሩ አውሩ ለዓለም

ተነስቷል በዚህ የለም

ተነስቷል በዚህ የለም

መድኃኔዓለም

ሞት የማይችለው የበረታ

ኃያል ነው የማይረታ

ማህተሙን የፈታ

የትንሳኤው ጌታ

ተሻግረናል ስላሻገርከን ለዘላለም

በመቃብር ሞት ይይዝህ ዘንድ ከቶ አልቻለም

ኃይለኛውን በኃይል አስረኽው ላይፈታ

ዘመርንልህ አሸናፊ ነህ የኛ ጌታ

ከፍ በል በዕልልታ

ሂዱ ንገሩ አውሩ ለዓለም

ተነስቷል በዚህ የለም

ተነስቷል በዚህ የለም

መድኃኔዓለም

ሞት የማይችለው የበረታ

ኃያል ነው የማይረታ

ማህተሙን የፈታ

የትንሳኤው ጌታ

ሞቶ ማዳን ለማን ተችሏል ከአንተ በቀር

ጌትነትህ ስራህ ይኖራል ሲመሰከር

ወዳጄ ሆይ ውበትህ ውብ ነው የሚያበራ

ተጨነቀ ተንቀጠቀጠ ጠላት ፈራ

ዕፁብ ያንተ ሥራ

ሂዱ ንገሩ አውሩ ለዓለም

ተነስቷል በዚህ የለም

ተነስቷል በዚህ የለም

መድኃኔዓለም

ሞት የማይችለው የበረታ

ኃያል ነው የማይረታ

ማህተሙን የፈታ

የትንሳኤው ጌታ

መስክሩለት የምሥራች ነው ታላቅ ዜና

መለክቱ ነጭ ለብሰዋል ድል ነውና

ከተማዋ አንዳች ሆናለች በሌሊቱ

በዝማሬ ተንቀጠቀጠ ወህኒ ቤቱ

ከበሮውን ምቱ

ሂዱ ንገሩ አውሩ ለዓለም

ተነስቷል በዚህ የለም

ተነስቷል በዚህ የለም

መድኃኔዓለም

ሞት የማይችለው የበረታ

ኃያል ነው የማይረታ

ማህተሙን የፈታ

የትንሳኤው ጌታ

ሂዱ ንገሩ አውሩ ለዓለም

ተነስቷል በዚህ የለም

ተነስቷል በዚህ የለም

መድኃኔዓለም

ሞት የማይችለው የበረታ

ኃያል ነው የማይረታ

ማህተሙን የፈታ

የትንሳኤው ጌታ

______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

After Syria Islamic Jihadists Allied Themselves with Protestants Against Ancient Orthodox Christians in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 4, 2019

Islamic Jihad against Ethiopian Christians Spreading Dramatically

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ምሥጢረ ጥምቀት – ጥምቀት አንዲት ናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2018

ጥምቀት የማትደገም፣ የማትከለስ አንዲት ናት፡፡ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ልጅነትን የምናገኝባት ጥምቀት የማትደገምና የማትከለስ አንዲት ብቻ መሆንዋን ሲያስተምር ‹‹አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት…አለ›› ብሏል (ኤፌ.4÷5)፡፡ ሃይማኖታቸው የቀና 318ቱ ሊቃውንትም ‹‹ኃጢአትን በምታስተሠርይ በአንዲት ጥምቀት እናምናለን፡፡››

ብለው አስተምረዋል፡፡ በዚህ የተነሣ ኣርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አንድ ጊዜ ያጠመቀችውን ድጋሚ አታጠምቅም፡፡ ነገር ግን አማናዊቷን ጥምቀት ቀድሞም አልፈጸሙምና ከቤተ ክርስቲያናችን ውጪ በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ‹‹ተጠምቀን ነበር›› የሚሉትን ወደ ቤተ ክርስቲያናችን ሲቀርቡ በሥርዓቷ መሠረት አስተምራ አሳምና ታጠምቃቸዋለች፡፡

በሌላ መልኩ ደግሞ ቀድሞ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ተጠምቆ ኋላ ግን ወደ ሌላ እምነት ቢገባ ተናዞ (ንስሐ ገብቶ) በማየ ጸሎት (መጽሐፈ ቄደር ተደግሞለት) ይረጫል እንጂ ድጋሚ አይጠመቅም፡፡ ቄደር የንስሐ እጽበት ነው፡፡ ያደፈ ልብስ እንደሚታጠብ ሁሉ ይህም ሰው ንጽሕት እምነቱን አሳድፏልና ከኃጢአቱ ለመታጠቡ ምልክት ይሆን ዘንድ በማየ ጸሎት ይታጠባል፡፡

ጥምቀት የማይደገምበት ምክንያት

. ጥምቀት ከእግዚአብሔር ዳግም የምንወለድበት ምሥጢር ነው፡፡

የሥጋን ልደት ስንመለከት ሰው ከእናቱ ማኀፀን የሚወጣው (የሚወለደው) አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ እንዲሁም እግዚአብሔርም በእውነት አንድ ጊዜ ወልዶናል፡፡ ስለዚህ አንድ ጊዜ ብቻ እንጠመቃለን፡፡

. ጥምቀት ከጌታ ሞትና ትንሣኤ ተሳታፊ የምንሆንበት ምሥጢር ነው፡፡

‹‹በጥምቀትም ከእርሱ ጋር ተቀብራችሁ በጥምቀትም ደግሞ ከሙታን ባስነሣው በእግዚአብሔር አሠራር በማመናችሁ ከእርሱ ጋር ተነሣችሁ›› (ቈላ.2÷12)፡፡ ጌታ የሞተውና የተነሣው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ እንዲሁም እኛ ከእርሱ ጋር የምንቀበረውና የምነሣው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡

ለምን በውኃ እንጠመቃለን

  1. ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተጠመቀው በውኃ ነው እኛም እርሱን አብነት በማድረግ በውኃ ልንጠመቅ ይገባናል (ማቴ.3÷13-16)፡፡
  2. ጌታችን ለኒቆዲሞስ ‹‹እውነት እውነት እልሃለሁ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም›› ስላለ እኛም የጌታን ትእዛዝ ለመፈጸም በውኃ እንጠመቃለን (ዮሐ.3÷5)፡፡
  3. ሐዋርያት ከጌታ በተማሩት መሠረት ያጠመቁት በውኃ ነው፡፡ ጴጥሮስም መልሶ ‹‹እነዚህ እንደ እኛ ደግሞ መንፈስ ቅዱስን የተቀበሉ እንዳይጠመቁ ውኃን ይከለክላቸው ዘንድ የሚችል ማን ነው? አለ›› (የሐዋ.10÷4647)፡፡ ፊልጶስና ጃንደረባው ሁለቱም ወደ ውኃ ወረዱ አጠመቃቸውም (የሐዋ.8÷28)፡፡
  4. ውኃ የሰውነትን እድፍ እንደሚያጠራ ሁሉ እንዲሁም ጥምቀት የነፍስን እድፍ ያስወግዳል ያነጻል፡፡
  5. ውኃ መልክን ያሳያል እኛም በውኃ በመጠመቅ የሥላሴን ምሥጢር በዓይነ ኅሊናችን እናያለን፡፡
  6. በጥንተ ፍጥረት መንፈስ እግዚአብሔር በውኃ ላይ ረብቦ እንደነብር መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ሲል ይገልጻል፡– ‹‹የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር›› (ዘፍ.1÷2)፡፡ እንዲሁም በውኃ፣ በሕይወትና በመንፈስ ያለውን ግንኚነት ማስተዋል ይገባል፡፡ ልዑለ ባሕርይ ጌታ በነቢዩ በኤርምያስ አንደበት እንዲህ ሲል ተናግራል ‹‹ሕዝቤ ሁለቱን ክፉ ነገሮች አድርገዋልና እኔን የሕያውን ውኃ ምንጭ ትተውኛል…›› (ኤር.7÷13)፡፡

    ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ትምህርቱ በእኔ የሚያምን መጽሐፍ እንዳለ የሕይወት ውኃ ወንዝ ከሆዱ ይፈልቃል ብሎ አስተምሯል (ዮሐ.7÷39)፡፡ ለሳምራዊቷ ሴትም ‹‹እኔ ከምሰጠው ውኃ የሚጠጣ ሁሉ ግን ለዘላለም አይጠማም፡፡ እኔ የምሰጠው ውኃ በእርሱ ውስጥ ለዘላለም ሕይወት የሚፈልቅ የውኃ ምንጭ ይሆናል እንጂ አላት›› (ዮሐ.4÷14)፡፡

    ከላይ በተገለጸው መሠረት ውኃ የሕይወት ምልክት ነው፡፡ በተለያዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች እንደምናነበው ውኃ ለሰማያዊው መንግሥት፣ ለዘላለም ሕይወት ምሳሌ ሆኖ ተገልጿል፡፡ ‹‹እርሱም በውኃ ፈሳሾች ዳር አንደተተከለች ፍሬዋን በየጊዜው እንደምትሰጥ ቅጠልዋም እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል›› (መዝ. 1÷3) እና የመሳሰሉትን ሁሉ እናገኛለን (ራእይ.2÷1622÷122÷17)፡፡እንግዲህ ውኃ ከክፉ ኀሊና ለመንጻታችንና ለመቀደሳችን ማረጋገጫ መሆኑን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ሲል አስተምሯል፡– ‹‹ከክፉ ሕሊና ለመነጻት ልባችንን ተረጭተን፣ ሰውነታችንንም በጥሩ ውኃ ታጥበን፣ በተረዳንበት እምነት በቅን ልብ እንቅረብ›› (ዕብ.10÷22)፡፡

  7. ለንጊኖስ የተባለው ሐራዊ (ወታደር) የጌታን ቀኝ ጎን በጦር በወጋው ጊዜ ትኩስ ደምና ውኃ ባንድነት ፈሷል (ዮሐ. 19÷34)፡፡ ደሙ ለመጠጣችን፣ ውኃው ለጥምቀታችን መሆኑን ሲያጠይቅ ነው፡፡ ይህንንም ፍቁረ እግዚእ ዮሐንስ እንዲህ ሲል ገልጾታል ‹‹በውኃና በደም የመጣ ይህ ነው፡፡ እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ በውኃና በደሙ እንጂ በውኃው ብቻ አይደለም፡፡… የሚመሰክሩት መንፈሱና ውኃው ደሙም እንጂ በውኃው ብቻ አይደለም፡፡… የሚመሰክሩተ መንፈሱና ውኃው ደሙም ሦስት ናቸውና፡፡ ሦስቱም በአንድ ይስማማሉ›› (1ዮሐ.5÷6-8)፡፡
  8. ውኃ በሁሉም ቤት ይገኛል፡፡ በሀብታሙም በድኃውም ጥምቀትም ላመነ ሁሉ የተፈቀደ መሆኑን ለማጠየቅ በውኃ ሆኗል፡፡ ስለዚህም በውኃ ብቻ እንጠመቃለን፡፡ ሥርዓተ ጥምቀቱን የሚፈጽመው ካህን አሐዱ አብ ቅዱስ፣ አሐዱ ወልድ ቅዱስ፣ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ብሎ በእግዚአብሔር ቃል ሲባርከው ውኃው ተለውጦ በዕለተ ዓርብ ከጌታችን ቀኝ ጐን የፈሰሰውን ውኃ ይሆናል፡፡

ምንጭ

+++እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም በጤና አደረሰን!+++

______

__

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

There is Again a Strange Spirit of Iconoclasm (in Greek = “Icon Smashing”) And It Breaks Out Now And Again Across Human History

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2017

The icon smashers are as varied as certain forms of Islam or certain forms of Puritanism (and some of its Protestant successors). Some icon smashers direct their attention to pictures or statues, per se, while others turn their attention to even ideological icons such as honoring certain days and holidays. Those Christians who rail against the date of Christmas belong to this latter group of iconoclasts.

The first Sunday of Great Lent, on the Orthodox calendar, is set aside to remember the restoration of icons to the Churches during the reign of the holy Empress Theodora (9th century). It commemorates as well the gift of the entirety of the Orthodox faith.

I offer these thoughts in honor of the day. The opening quote is from an earlier posting.

We have to renounce iconoclasm. In so doing, we inherently set ourselves against certain forces within modernity. The truth is eschatological, that is, it lies in the future, but we also believe that this eschatological reality was incarnate in Christ, the Beginning and the End, the Alpha and the Omega. We do not oppose the future in embracing the Tradition we have received. We embrace the future that is coming in Truth, rather than the false utopias of modern man’s imagination.

There is a strange spirit of iconoclasm (the Greek for “icon smashing”) and it breaks out now and again across human history. It is not just a short period in Byzantine history successfully resisted by the Orthodox but a strange manifestation of human sin that has as its driving force and hence allurement, the claim that it is defending the honor of God.

The icon smashers are as varied as certain forms of Islam or certain forms of Puritanism (and some of its Protestant successors). Some icon smashers direct their attention to pictures or statues, per se, while others turn their attention to even ideological icons such as honoring certain days and holidays. Those Christians who rail against the date of Christmas belong to this latter group of iconoclasts.

What is striking to me is that iconoclasm has almost always accompanied revolutions. I suppose those who are destroying the old and replacing with the new have a certain drive to “cleanse” things. Thus during China’s Cultural Revolution, books, pictures, older faculty members, indeed a deeply terrifying array of unpredictable things and people became the objects of the movement’s iconoclasm. As in all of these revolutions – iconoclasm kills.

In Christian history the first recorded outbreak of iconoclasm was the period that gave the phenomenon the name – during the mid-Byzantine Empire. Like later incarnations of this spirit of destruction, the icons themselves were only one thing to be destroyed – those who sought to explain and defend them became objects of destruction as well. Thus we have the martyrs of the Iconoclast Heresy.

During the Protestant Reformation iconoclasm was a frequent traveler with the general theological reform itself. Thus statues, relics, furniture – all became objects of destruction (as well as people). Some of this was state sponsored (as was the original iconoclastic period). The logic of iconoclasm, however, cannot always be confined. Thus in the Reformation the logic of reform moved from destruction of images to destruction of the state (which was itself an icon of sorts). In Germany the result was the Peasants’ Revolt, which became so dangerous to the powers that be that even Martin Luther had to denounce it and bless the state’s bloody intervention.

In England the Reform that was first put in place by the state remained unsteady for over a hundred years. Eventually, the Puritan Reform (that only took the logic of Reform to its next step) began to smash images, behead kings, outlaw bishops, outlaw holidays, outlaw dancing (they were a fun lot). For ten years England was ruled by a bloody dictatorship that was as ruthless in its iconoclasm as any regime in history.

One of the difficulties of iconoclasm is its appeal to the idea of God. Images are smashed because they are considered an affront to God. And not just images, but certain ideas are smashed (burn the books and those who wrote them). There is a “righteousness” to the cause which refuses to accept anything other than complete obedience.

I do not write about iconoclasm entirely from the outside. I’ve been there – done that. The verse of Scripture that seemed most “iconoclastic” to me was in 2 Cor. (10:3-6):

For though we walk in the flesh, we do not war after the flesh: (For the weapons of our warfare are not carnal, but mighty through God to the pulling down of strong holds;) Casting down imaginations, and every high thing that exalteth itself against the knowledge of God, and bringing into captivity every thought to the obedience of Christ; And having in a readiness to revenge all disobedience, when your obedience is fulfilled.

Of course, the verse is referring to sinful thoughts and uses (as is not unusual in St. Paul) martial imagery. That same imagery applied to the governing of a state (or a Church) can be quite dangerous. It is useful in the spiritual life, provided it is well-directed by a mature and generous guide.

The plain truth of the matter is that God is an icon-maker. He first made man “in His own image.” And in becoming man, the man he became is described as the “image of the invisible God” (Col. 1:15). The same God who gave the commandment to make no graven images, also commanded the making of the Cherubim on the Ark of the Covenant, as well as the images of angels woven in the curtain of the Tabernacle. He commanded the making of the image of the serpent, lifted on a staff, that brought healing to all who looked on it (an Old Testament prefigurement of the crucified Christ).

In the better than 16 years or more that I have known Archbishop DMITRI of Dallas (my retired Archbishop), I have heard him warn repeatedly that the greatest danger in the modern world is the attack on man as the image of God. That God became man in order to unite man to God is the only sure Divine underwriting of human worth. We have value because of the image we bear.

There is a restraint that is inherently involved in offering honor. Orthodox Christian living requires that we know how to worship God with what is due to Him alone, but at the same time to know how to honor those things that are honorable without giving them what belong to God alone. It is easy to say “give honor to God alone,” but this is contrary to the Scriptures in which we are told to “give honor to whom honor is due” (Romans 13:7 and also see Romans 12:10). We cannot honor God by destroying the very images He has created (and here I include the saints who could not be what they are but by God’s grace).

There is within iconoclasm, a spirit of hate and anger. Without them destruction would not be so easy. But it is also the case that such spirits are not of God – though they are easily attributed to zeal or excused as exuberance. Iconoclasm is not the narrow way, but the wide path of destruction. It is easy to declare that all days are the same and that no days should be considered holier than others. It is easy to check out the historical pedigree of every feast of the Church and declare that some had pagan predecessors. Of course some had pagan predecessors – as did every last human being. If the Church has blessed a day and made it to be a day on which an action of Christ or an event in His life, or a saint of the Church is to be honored and remembered, then it is acting well within the Divine authority given it in Scripture (Matt. 18:18).

More importantly, we will grow more surely into the image of Christ by imitating his actions and learning to build up rather than to smash. Giving place to anger and the spirit of iconoclasm, in all its various guises, has never produced saints – but only destruction that has to eventually give way to something more sane. It is interesting that the Puritan reign in New England (as a matter of historical fact) was, by its third generation, weakening and looking for something different. The “Great Revivals” that swept through those places did not leave a lasting religious legacy other than the cults that sprang out of the “burnt-over district” in Upstate New York, and a growing secularization that sought freedom from the iconoclastic regime of its ancestors. Our modern American world is an inheritor of that secularization.

The only image that needs to be discarded is the one we have of ourselves as God. We are not Him. Worship God. Give honor to whom honor is due.

Source

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

Mysterious Hagia Sophia Frightens the Turks

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2017

From the moment that Constantinople fell to the Ottomans and Mohammad Fatih entered the Great Church of Hagia Sophia on his white stallion, he remained transfixed for a long time on the icon of Christ in the dome. This is according to Turkish sources. This immense Temple of Orthodoxy became the epicenter of different myths and legends which circulate among the conquerors eliciting an intense sense of awe for this great accomplishment of Orthodoxy which now is surrounded by four Ottoman minarets.

But during the last few years certain events centered around Hagia Sophia, and specifically with the unexpected discovery of an Angel in the summer of 2008 in the dome, has elicited among the Turks an intense sense of suspense and fear about the future. In connection with this, all those legends have resurfaced recently and at times have shocked and brought to the Muslims a sense of fear. This fear is that the Orthodox Christian identity will once again rise up in spite of the fact that up until 1934 the Orthodox Church was used as a Muslim mosque.

In this context of events, last January 20, 2012, the Turkish newspaper Sabah which has a large circulation, presented a rather astonishing article about “The Mysteries of Hagia Sophia.” It portrayed in a graceful way this climate of fear which has lately gripped the Turks in reference to the hidden things in the Holy Church and about all the things that will happen in the future.

The first significant element taken from that article is the indescribable fear which is revealed by the Turks concerning the hidden crosses, both symbolic and not, which are found on the interior of the Church and are also seen by the ground plan of the Church from above. As such, the Turks express great awe for the so-called “Cross of the Holy Apostle Andrew.” As is well known he is the founder of the Church of Constantinople. According to the newspaper Sabah, a Cross of Saint Andrew is found on the roof of the Church etched in a diagonal form. It is a significant symbol which not only was not lost throughout the ages of the Ottoman occupation but also dominates the area with its symbolic meaning. In addition to this, “The Cross of Justinian” freaks out the Turks. The legends as well refer to a very ancient jewel which is found mysteriously in Hagia Sophia and in fact comes from Egypt and it has great power. Generally speaking, the construction of this “Great Orthodox Architectural Masterpiece”, according to the same Turkish source, is based on the Christian symbol of the Cross and this reality generates a sense of awe and fear about the future return of Hagia Sophia to its traditional occupants, in other words, to Greek Orthodox worship.

But in addition to the crosses, the Turks refer to other mysterious and fearful things that are found in the interior of the Church. As is referred to in the legend, it is known that after the Church was turned into a Muslim mosque, the well-known Muslim Mihrab was built. It is the Muslim place of prayer found on the eastern side of the Church in the direction of Mecca. But great interest is found, according to the Turkish legends, to that which is in front of the Mihrab. A casket is buried there constructed of bronze gilded with gold. In this casket lays the body of Queen Sophia. Most likely her name is in reference to Hagia Sophia. This Queen Sophia and her casket are connected, according to Turkish legend, with a commandment that has existed for centuries up to the present day. This commandment directs that no one should ever disturb the casket, not even to touch it. If something like that should happen, then according to the legend it will initiate the rising of Queen Sophia. If this should happen then a frightful noise shall shake the whole structure of the Church initiating eschatological seismic events that will frighten the Turks.

This legend of Queen Sophia continues as follows. According to Turkish references, the casket is protected by four Archangels who are found on the dome of the Church. These Archangels, who the Turks believe exist, are: Tzemprael, Michael, Israfel and Azarael. The Turks say that Tzemprael protects the Byzantine/Roman Emperors, Michael protects the Church from hostile attacks, while Tzemprael and Israfel were those who proclaimed the events leading to hostile attacks. Tzemprael and Israfel were the angels that proclaimed the events of the warring efforts of the Byzantine/Roman Emperors. And these four Archangels have been assigned after the Fall of Constantinople to protect the casket of Queen Sophia from the danger of someone profane who might try to open it and bring about the Second Coming of Christ.

Another important legend which is referred to by the Muslims is the legend “Of the Hidden Patriarch” which is similar to the Greek legend about the “hidden priest.” As it is said in Turkish tradition, on the south side of the Church is a narrow passageway. The passageway leads to a very old web-covered mysterious door which is referred to in the legend as “The Closed Door.” According to Turkish references, when Mohammed Fatih entered Constantinople, the last Greek Orthodox Patriarch and his whole escort entered through that door which closed behind them. From that moment these people disappeared while the door remained hermetically sealed and no one ever dares to open it. Every year during the Resurrection Service of the Orthodox Christians, according to the Turkish newspaper Sabah, red eggs appear in front of this door. The legend is completed in a prophecy, which frightens the Turks, that when the door is opened, Orthodox Christian chanting will be heard in the Church again. This is why the Turks are frightened simply by thinking about opening this mysterious door.

The Turkish newspaper reports about a mysterious underground tunnel that exists in a central location in the interior of the Church. As is reported, there is a double door which leads to a big tunnel. This tunnel, as reported by the Turkish newspaper, leads to the Prinkiponisa (Princes’ Islands), and as far as the island Proti (Kiniliada). The mystery for the Turks is how this tunnel was constructed and what role did it play in the long history of the Church.

Another mystery for the Turks is the imprint of the sole of a large animal, maybe an elephant, which is found on the southwestern section of the dome. And here it is reported that this is in reference to some eschatological stories. According to the Turks this imprint is from the horse of Mohammed the Conqueror. But the question is how the horse was able to step upon a place that is so high on the dome.

Great awe is elicited among the Turks, as referred to by the newspaper Sabah, by the various mosaics which have been uncovered with all their glory during the last ten years in the Church of Hagia Sophia. This is in spite of the fact that the Muslim faith considers it a sin to create images of people who are related to religious events. They feel special awe about the mosaic which depicts Jesus with the Virgin Mary and John the Baptist on the right and left of Him. The Turks have named them “The Mosaic of the Apocalypse.” And its symbolism opens up to us its eschatological meaning which is very intense with the Muslim Turks.

Specific attention is made about the mosaic which depicts known Byzantine/Roman Emperors such as John Komnenos with Jesus Christ and the Emperor Constantine Monomachos with the Empress Zoe. All of these depictions elicit intense awe about this Greek Orthodox Christian majesty and the inner power which emerges from these mosaics. They have generated different legends about their eschatological symbolism. These symbolisms are related to the Turkish phobias about the reestablishment and authority of the Holy Eastern Roman Empire with the blessing of Jesus Christ.

Source

__

Posted in Conspiracies, Curiosity, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

Unconfirmed Reports of Myrrh-Streaming Bust of Tsar-Martyr Nicholas II

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 8, 2017

Is this some coincidence or what!? The day before yesterday I blogged this story on Tsar Nicholas II’s gift to the Ethiopian Orthodox church dedicated to the beloved martyr St. George, and now the following two amazing stories pop up today.

When Tsar Nicholas gave the beautiful bell to the Ethiopian church he probably felt then that he will soon be martyred. For whom tolls the bell? It tolls, indeed, for thee! By the way, the mysterious Myrrh, like Frankincense, has its origin in Ethiopia.

As reported yesterday, eyewitnesses have claimed to see myrrh streaming from several icons and a bust of Tsar Nicholas II at the Holy Royal Martyrs chapel in Simferopol. Representatives of the Simferopol and Crimean Diocese have investigated the icons in the chapel and the bust standing outside, but found no traces of the miraculous occurrence. However, as RIA-Novosti reports, they have called on the local priest to continue monitoring the situation.

Earlier Deputy of the State Duma of Russia and former Prosecutor General of the Republic of Crimea Natalia Poklonskaya spoke about the myrrh-streaming bust of the Holy Royal Martyr Nicholas II in Simferopol. Her words have evoked a mixed reaction in social networks.

Miraculous myrrh streaming is typically associated with icons and the relics of saints in Orthodoxy, manifesting the grace of God present in the sacred objects, and is often used for healing.

A study of the situation connected with the statement of the State Duma Deputy about the possibility of the myrrh-streaming bust of the Tsar-Passion Bearer Nicholas II, situated near the chapel of the Holy Royal Passion Bearers… and also of several icons inside the chapel itself, was carried out on site by a commission… At the time of the visit to the chapel… traches of myrrh on the bronze bust of the Tsar-Passion Bearer Nicholas and on the icons in the chapel were not found,” reads a message of the diocesan press service.

However, to come to a final conclusion, the commission has tasked the local priest with continuing to observe the icons and bust, and to report any signs of myrrh to the bishop and commission immediately.

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: