👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፳፫]✞✞✞
፩ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን እስራኤል እንዲህ ይበል።
፪ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ሰዎች በእኛ ላይ በተነሡ ጊዜ፥
፫ ቍጣቸውን በላያችን በነደደ ጊዜ፥ በዚያን ጊዜ ሕያዋን ሳለን በዋጡን ነበር፤
፬ በዚያን ጊዜ ውኃ ባሰጠመን ነበር፥ በነፍሳችንም ላይ ፈሳሽ ባለፈ ነበር፤
፭ በዚያን ጊዜ የጐርፍ ውኃ በነፍሳችን ላይ ባለፈ ነበር።
፮ ለጥርሳቸው ንክሻ ያላደረገን እግዚአብሔር ይባረክ።
፯ ነፍሳችን እንደ ወፍ ከአዳኞች ወጥመድ አመለጠች። ወጥመድ ተሰበረ እኛም አመለጥን።
፰ ረድኤታችን ሰማይንና ምድርን በሠራ በእግዚአብሔር ስም ነው።
❖❖❖ታላቁ ገዳም ጉንዳ ጉንዶ ማርያም❖❖❖ ፲፬ኛው ምዕተ ዓመት ተመሠረተ
💭 በጉንዳ ጉንዶ ገዳም ሃያ ሁለት ሺህ ያህሉ የተሰወሩ ቅዱሳን መፃህፍቶች አሉበት
እንዴት ተሰወሩ ለሚለው ደግሞ ግራኝ አሕመድ በግዜው ብዙ ቤተ ክርስትያናት እያቃጠለ ሳለ ለሚስቱ ብዙ ቅዱሳን መፃህፍት እንድታቃጥልለት ይሰጣት ነበር።በግዜው ሚስቱ ደግሞ የእግዚአብሔር ፈቃድ ሆኖ ግራኝ አህመድ የሰጣትን መፃሕፍቶች ሳታቃጥልባቸው ትሰበስባቸው ነበር። ፳፪ ሺህ/22,000 መፃሕፍት ከሰበሰበች በኋላ ደግሞ ተሰወረች።
በኢትዮጵያ ትንሳኤ ዘመን ደግሞ እነዚህ መፃሕፍትና የግራኝ አሕመድ ሚስት ከተሰወሩበት እንደሚገለጡ እዛው ያሉ የገዳሙ መነኮሳን ነግረውናል።
በእረግጥ አሁንም ቢሆን በየትም ገዳም የማይገኙ መፃሕፍት በገዳም ጉንዳ ጉንዶ ይገኛሉ።
በገዳም ጉንዳ ጉንዶ ከየት መጣ? ማን አመጣቸው የማይባሉ የነገስታት መቃብሮች ይገኛሉ።
በቅርብ ግዜ የመጣ የአንድ ንጉስ አዲስ መቃብሮም አለ።ይህ አዲስ የንጉስ መቃብር አዲስ መሆኑን በጣም ያስታውቃል።ሽፋኑ አዲስ እምብዛም ያልቆሸሸ መቃብር ነው። በየግዜውም ማን እንደ ቀበራቸው የማይታወቁ አዳዲስ መቃብሮች ይገኛሉ።
ገዳም ጉንዳ ጉንዶ ሶስት የተላየዩ ስሞች አሉበት እነርሱም፤
፩ኛ. ደብረ ገሪዛ ነው ትርጉሙም የበረከት ቦታ ማለት ነው።
ይህ ስም በአካል ሄደህ መረጋገጥ ይቻላል እዛው ያሉ መኖኮሳን ለነገ የሚል ሀሳብ የላቸውም ያላቸው ሁሉ ለነገ የለንም ሳይሉ ለመጣ ሰው ይሰጣሉ። ማንም ሰው በቦታው ሆኖ አንድ ዳቦ ከበላ ጭራሽ አይራብም።
፪ኛ. ደብረ ካስባ ይባላል
ማርያም በራእይ ገዳሙ ለሰሩት በተገለጠችላቸው ግዜ ገዳሙ የሚሰራበት ቦታ ተናግራ ተሰወረች።
ነገር ግን የገዳሙን የሚሰራበት specific ቦታ ስላላወቁት ልክ ንግስት ኢለኒ የጌታችን የመድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ስቅለተ መስቀሉ ያለበትን ቦታ ለማወቅ እንዳደረገችው በዳሜራ ነበር ያወቁት። ዳሜራው በተቃጠለ ግዜ የዳሜራው ጡሽ ወደ ገዳሙ የሚሰራበት ቦታ አረፈ።
በግዜው ከሷ ላይ ምልክት እናድርግባት ተባባሉ ደብረ ከስባ ማለት ከሷ ላይ ከሚል የአማርኛ ቃል የመጣ ሁለተኛወ የገዳም ጉንዳ ጉንዶ ማርያም ስም ነው።
፫ኛ. ሶስተኛው ደግሞ ራሱ ጉንዳ ጉንዶ ነው ትርጉሙም የሃይማኖት ግንድ ማለት ነው።
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በረከትዋና ረዲኤትዋ ይድረሰን።
የገዳም ጉንዳ ጉንዶ ደጅን የረገጠ ሰው እንኳን ለፅድቅ ብሎ ከሩቅ የተጓዘ ሰው አጋጣሚ ገዳም መሆኑን ሳያውቅ በእዛው ያለፈ ሰው እንኳን ምህረት ያገኛል። የማርያም ጉንዳ ጉንዶ ገዳም ቃል ኪዳን እንዲህ ይላል፦
“ደጅሽ የረገጡ ሁሉ የዘላለም የመንግስተ ሰማያት መንበር ይዘው ይመለሳሉ” ይላል ቃል ኪዳንዋ።
ደጅዋን እንረግጥ ዘንድ ቅድስት እናታችን ትርዳን። አሜን አሜን አሜን
💭 Gunda Gundo – The Monastery That Embraces Astounding Architectural Masterpieces

The monastery of Gunda Gundo is found in the eastern zone of Tigray. Everyone could access the monastery via the town of Edagahamus, 100 km from Tigray’s capital Mekelle. From Edagahamus, 24 km travel on rough roads by car leads to Geblen, a village situated on the top of the cliff. From Geblen, tourists and local the Orthodox faithful could access it on foot since it is found between upright side cliffs. When one descends down the cliff, one can find a river. In addition to this, there are beautiful mountains, canyons and abundant fruits produced by monks. The people of Irob, who live there, are friendly and welcoming people. They know no reserve in giving everything they have to their guests.
The monastery bears its name Mariam Gunda Gundo by way of adoration of St. Marry. The church is a combination of two old mud houses that are constructed with four cruciform pillars and twelve arches. The aging church is well noted for its time honored parchments, crosses and crowns. It was constructed in the 14th century during Emperor Zerayakob. It was built by Abune Ezra also known by his nickname as ‘Ezra the wise’. The church has a rectangular shape. About 150 monks were believed to be the first dwellers of the monastery. Their leader was Aba Estifanos. The monks in general are known as Deqiqe Estifanos, meaning ‘followers of Estifanos’. Deqiqe Estifanos had faced barbaric persecution because of their theological teaching. As to historical manuscripts, Deqiqe Estifanos had a very progressive idea that could transform or upturn attitude of medieval period Ethiopian society.
When irreplaceable heritages had been ransacked and gutted down by fires invaders and intruders across Ethiopia set on, the artifacts which being kept in Gunda Gundo were spared such tragedy. Its geographical location has contributed a lot in this regard. As a result, it was named Gunda Gundo to show its preserving capability and religious significance. Before it was named Gunda Gundo, it was known as Debre Gerizen. Gunda Gundo is the oldest and famous monastery next to Debre Damo. Nevertheless, it is yet to be visited by more visitors due to the difficult geographic position.
Gunda Gundo has kept plenty of relic books, crosses, thrones and other heritages. Nevertheless, the heritages have been vulnerable to looting and damage for hundreds of years. Not only the heritages, the church.
_____________________________________