Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘One World Religion’

The Satanic One World Religion Headquarters Open in Babylon UAE

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 23, 2023

💭 ሰይጣናዊው አንድ የአለም ሀይማኖት ዋና መስሪያ ቤት በባቢሎን አቡ ዳቤ፤ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ተከፍቷል።

😈 የሰይጣን ጭፍሮች መስጊድን፣ ቤተክርስትያንናእና ምኩራብን በጋራ ሊካፈሉ ነው። ለዚህም እርኩስ ተግባር ሉሲፈር የዓብይ ጾም ወቅትን መርጦላቸዋል!

❖❖❖[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፬]❖❖❖

ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?”

💭 Mosque, Church and Synagogue to be shared. Lucifer chose The Holy Lent season for that!

The so called, „Abrahamic Family House„ opens in Abu Dhabi, UAE.

This is a fruit of the heretic Pope Francis’ visit in 2019, the multifaith center of worship will open to the public on March 1.

❖❖❖[2 Corinthians 6:14]❖❖❖

„Do not be yoked together with unbelievers. For what do righteousness and wickedness have in common? Or what fellowship can light have with darkness?”

😈 The United Arab Emirates have ✞Ethiopian Christian blood on their hands.

  • ☆ Since 2020 Genocide in Tigray: Over a million Orthodox Christians Massacred
  • ☆ 200.000 Women, Nuns, Girls Raped in
  • ☆ The Siege ofTigray is Causing mass Starvation for Millions

🛑 World War III started on Nov 4, 2020 (as America’s presidential election hogs the international media spotlight) after the fascist Oromo regime of Ethiopia supported by Eritrea, The US, The EU, the UAE, Turkey, Somalia, China, Iran and many other Eastern and Western nations waged a coordinated Jihad against Christian Ethiopians of Tigray. Even Jewish Israel to some extent supported the genocidal Islamic-Protestant Oromo regime of Ethiopia.

👉 As we read in „Jewish Insider

💭 Are Israel and Iran competing on the same side in Ethiopia?

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Dismantling Africa: Nigeria And Ethiopia, Stumbling Towards Disintegration

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 2, 2021

💭 አፍሪካን ማፍረስ፤ በአህጉሪቱ በሕዝብ ብዛት የሚታወቁት ናይጄሪያ እና ኢትዮጵያ ሁለቱም ወደ መበታተን እየተደናቀፉ ነው።

💭 አዎ! በአፍሪቃ አንዲት ሃገር ከሃያ ሚሊየን ሕዝብ ቁጥር እንዲኖራት በሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች ዘንድ አይፈቀድም። ለዚህም ነው በየሃገሩ መሀመዳውያኑን በየሃገሩ በመሪነት ቦታ ላይ እንዲቀመጡ የሚያደርጓቸው። በተጨማሪ በናይጀሪያ እና በኢትዮጵያ ኃብቱን ሁሉ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች እንዲቆጣጠሩት ያደረጉት። በናይጄሪያ ቢሊየነሩ ዳንጎቴ ሙስሊም ነው፤ በኢትዮጵያም ከአላሙዲን ጎን ዛሬ ከኢትዮጵያውያን/ ከተጋሩ የተዘረፉትን ገንዘቦችና ኃብቶች ሁሉ ኦሮሞዎች (ሙስሊሞች + ፕሮቴስታንቶች) በመሰብሰብ ላይ ያሉት። አማራው ይህን እንዴት ማየት እንደተሳነውና፤ አሁን ኢትዮጵያ ለገባችበት መቀመቅ ከኦሮሞ ባልተናነሰ ተጠያቂ እንደሆነ አለማወቁ በጣም ያስቆጣል። በእውነት አማራው አጋሩና ደጀኑ ከሆኑት ጽዮናውያን ጎን ተሰለፎ የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ሰአራዊትን በመዋጋት ፈንታ ላለፉት ሦስት ዓመታት በየወሩ ለሚጨፍጨፈው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ እራሱን አሻንጉሊት ለማድረግ በመወሰኑ ትልቅ ታሪካዊ ስህተት ፈጽሟል! እራሱን ለማጥፋት የወሰነ መንጋ ነው የሚመስለው።

Something is going wrong in Africa. Nigeria and Ethiopia, the two most populous countries on the continent, are both stumbling towards disintegration. There are now 54 sovereign African countries, which really ought to be enough, but in a few years there could be 60.

Ethiopia is closer to the brink, so close that it could actually go over this month. Prime Minister Abiy Ahmed’s attempt to force the northern state of Tigray into obedience began well in late 2019, when federal government troops occupied it against only minor resistance, but the Tigrayans were just biding their time.

The military occupation of Tigray didn’t last. The Tigray Defence Force (TDF) came down from the hills last June and cleared federal troops out of the state practically overnight. Then it pushed south into the neighbouring state of Amhara along Highway One, which links Addis Ababa, Ethiopia’s capital, with the only port accessible to the landlocked country, Djibouti.

In July the TDF stopped at Weldia, still in Amhara state and about 250 miles from Addis Ababa, to await the great Ethiopian counter attack – which didn’t start until about Oct. 10. It takes time to organise tens of thousands of half-trained volunteers, which was about all Abiy had left after the June-July debacle.

The battle raged for two weeks, with the attacks of Amhara militia and volunteers from elsewhere failing against the trained, experienced Tigrayan troops. About a week ago the Ethiopian troops broke and started fleeing south, although you probably didn’t hear about that because Abiy began bombing the Tigrayan capital, Mekelle, to distract your attention.

The TDF has already captured Dessie and is advancing on Kombolcha, which is halfway from Mekelle to Addis Ababa. Will the Tigrayans actually go for Addis itself? It’s not impossible. They’re arrogant enough, and they may be strong enough.

Nigeria is not that close to the edge, but the signs are bad. The huge gap in income, education and simple literacy between the very poor Muslim north and the mostly Christian south is a major irritant. The desperate lack of jobs for the young is destabilising even the south, as last year’s failed youth rebellion clearly demonstrated.

In the north east, the jihadist Boko Haram has become the local authority in some places, collecting taxes and digging wells. In the north west, banditry is out of control, with dozens or even hundreds of schoolchildren being kidnapped for ransom almost every week. The region is awash with arms, and one gang recently shot down a military jet.

In the ‘middle belt’ of states, farmers and herders are often at war, and in the southeast Igbo secessionists are raising the call for an independent Biafra again. Along the coast piracy is flourishing, and the oil multinational Shell is offloading its onshore Nigerian oil assets in the face of insecurity, theft and sabotage.

“This is an exposure that doesn’t fit with our risk appetite anymore,” said Shell CEO Ben van Beurden, and most major investors, whether foreign or Nigerian, feel the same way. Nigeria, like Ethiopia, is full of clever, ambitious young people with the education and skills to transform the country if only it was politically stable, but that is asking for the moon.

It would be a catastrophe if these two countries, containing a quarter of Africa’s total population, were to be Balkanised, but that may be coming. If the Serbs and the Croats can’t live together happily, why should we expect the Igbo and the Hausa, or the Tigrayans and the Amharas, to do so?

The old Organisation of African Unity rule said the former colonial borders must never be changed, no matter how arbitrary they were, because otherwise there would be a generation of war and chaos. That’s why for a long time there were fifty African states and no more, but recently the rule has begun to fray. Somaliland, Eritrea, South Sudan…who’s next?

Will the dam burst if Ethiopia breaks up into three or four different countries? Nobody knows, but it would be preferable if we don’t have to find out. Better the borders you know than the borders you don’t.

Source

💭 ይህ የሂል ታይምስ ዘገባ የሚከተለውን ከሁለት ሳምንት በፊት ያቀረብኩትን መረጃየን ያጠናክርልኛል፤

Anti-Christian + Anti-Zion + Anti-Ethiopia Genocidal Jihad | Chrislam”

ሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች “ክሪስላም” የተሰኘውን እመነቶችን የማደበላለቅ ሰይጣናዊ ሙከራ በቅድሚያ በሁለቱ በሕዝብ ቁጥር አንጋፋ በሆኑት የአፍሪቃ ሃገራት ለማካሄድ ወስነዋል። አስቀድመው የጀመሩት በናይጄሪያ ነው። በኢትዮጵያ ሕዝበ ክርስቲያኑ ጽኑ እምነት አለው፤ አንድ ላይ ያብራል ብለው ያምኑ ስለነበር ይህን ሙከራ ለመተግበር ጊዜው አልፈቀደላቸውም ነበር። በናይጄሪያ ግን በቅኝ ግዛት እያለች አስፈላጊውን ሥራ ሠርተውና ችግኛቸውንም ተክለው ስለነበር ላለፉት ሰላሳ ዓመታት ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች እርስበርስ እንዲጋጩና እንደ መፍትሄም ክሪስላምየተሰኘውን የክርስትና እና እስልምና ጥምረት ለመፍጠር ብዙ ሠርተዋል። “ቦኮ ሃራም” የኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ችግኝ ነው።

ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን እና ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስን ከገደሏቸው በኋላ ግን፤ “በኢትዮጵያ በጣም አመቺ የሆነውን ሁኔታ ፈጥረናል ክርስቲያን ጠል የክርስቶስ ተቃዋሚዎች የሆኑትን የዋቄዮአላህዲያብሎስ ጭፍሮችን ወደ ሥልጣን አምጥተናል፤ ስለዚህ የፈለግነውን ማድረግ እንችላለን፤” በሚል ወኔ ያው ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት/በተለይ ላለፉት አስራ አንድ ወራት ተግተው በመሥራት ላይ ይገኛሉ።

አዎ! በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት፣ ገዳማትን እና ዓብያተ ክርስቲያናትን ብሎም ታሪካዊ ቅርሶችን የማውደሙ ዘመቻ የዚህ “የአንድ ዓለም ኃይማኖት” ምስረታ አካል ነው። አክሱም ጽዮንን በኤርትራ ቤን አሚር እና በሶማሊያ አህዛብ ታጣቂዎች አጥቅተው አንድ ሺህ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ለሰማዕትነት ሲያበቋቸው፤ ወዲያው በድንጋጤ የፈጸሙት ተግባር፤ “አልነጃሽ” የተባለውን “መስጊድ” ማጥቃት ነበር። አክሱም ጽዮን ስትጠቃ የትግራይ ጽዮናውያን ታፍነው ቢያዙም ምናልባት የተቀሩት ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን፣ በተለይ በአማራ ክልል የሚገኙ “ክርስቲያኖች” ለአመጽ ይነሳሱ ይሆናል የሚል ስጋት ነበራቸው። ግን ይህ አለመከሰቱን እንዲያውም ድምጽ ለማሰማት እንኳን የሚሻ የአማራ ክልል “ክርስቲያን” በመጥፋቱ ተበረታተው በሌሎች የትግራይ ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ ጥቃቱን ማካሄድ፤ ክቡር የሆነውን የክርስቲያን ሕይወት መቅጠፍ፣ ሴቶችንና ሕፃናትን መድፈር፣ እንደ እጣን ዛፍ ያሉትን በጣም ውድ የሆኑ ዛፎች ማቃጠል ወዘተ ጀመሩ። እናስታውስ እንደሆነ ይህ የዘር ማጥፋት ጦርነት ከመጀመሩ ገና ከዓመት አስቀድሞ ብዙ ሜንጫዎች፣ ገጀራዎችና ሌሎች የመጨፍጨፊያ ቁሳቁሶች በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡና በተለይ የኦሮሞ ጂሃዲስቶቹም ሲዘጋጁበት ነበር። ነገር ግን ሲያዩት አማራው “ክርስቲያን” ከእነርሱ ጎን ተሰልፎ እንደሚቆም፣ እንዲያውም የእነርሱንም እርዳታ ሳይጠይቅ ለብቻው የትግራይ ክርስቲያን ወገኖቹን ለመጨፍጨፍ ዝግጁ እንደሆነ ተመለከቱት። ስለዚህ “ለምን የሰው ኃይል አንቆጥብም፤ ወደፊት እኮ ብዙ ጂሃድ ይጠብቀናል፤ አሁን እርስበርሳቸው እየተባሉ እስኪደክሙ እንጠብቅ” ወደሚለው እባባዊ ውሳኔ ገቡ።

አያሳዝንምን?! በናይጄሪያ፣ በኮንጎ፣ በመካከለኛው አፍሪቃ፣ በሞዛምቢክ፣ አሁን በድጋሚ በሊባኖስ ግጭቶችና ጦርነቶች የሚቀሰቀሱት በመሀመዳውያኑ ቀስቃሽነት በክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች መካከል ነው። በኢትዮጵያ ግን፤ ምናልባት በዓለም ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ሃይማኖት ውስጥ የሚገኙና ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆኑት ኢትዮጵያውያን በተለይ 😈 በኦሮሞው ቁራ በተታለሉት በአማራ ልሂቃኑ ወንጀለኛና በጣም ሃጢዓተኛ በሆነ አካሄድ እርስበርስ እንዲጨራረሱ እየተደረገ ነው። እጅግ፣ እጅግ በጣም ነው እንጂ የሚያሳዝነውና የሚያስቆጣው! 😠😠😠 😢😢😢

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia | Christian Genocide in Tigray & “Lucifer’s “One World Religion” Agenda | Babylon UAE

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 19, 2021

ኢትዮጵያ | በትግራይ የክርስቲያኖች እልቂት & “የሉሲፈር“ የአንድ ዓለም ሃይማኖት ”አጀንዳ | ባቢሎን ኤሚራቶች 😈

የጋሪማ ወንጌሎች በአቡ ዳቢ? 😈

ከእኛ ዘንድ ወጡ፥ ዳሩ ግን ከእኛ ወገን አልነበሩም፤ ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ከእኛ ጋር ጸንተው በኖሩ ነበር፤ ነገር ግን ሁሉ ከእኛ ወገን እንዳልሆኑ ይገለጡ ዘንድ ወጡ።”

❖ ❖ ❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪]❖ ❖ ❖

፲፰ ልጆች ሆይ፥ መጨረሻው ሰዓት ነው፥ የክርስቶስም ተቃዋሚ ይመጣ ዘንድ እንደ ሰማችሁ አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻው ሰዓት እንደ ሆነ እናውቃለን።

፲፱ ከእኛ ዘንድ ወጡ፥ ዳሩ ግን ከእኛ ወገን አልነበሩም፤ ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ከእኛ ጋር ጸንተው በኖሩ ነበር፤ ነገር ግን ሁሉ ከእኛ ወገን እንዳልሆኑ ይገለጡ ዘንድ ወጡ።

እናንተም ከቅዱሱ ቅባት ተቀብላችኋል፥ ሁሉንም ታውቃላችሁ።

፳፩ እውነትን የምታውቁ ስለ ሆናችሁ፥ ውሸትም ሁሉ ከእውነት እንዳልሆነ ስለምታውቁ እንጂ እውነትን ስለማታውቁ አልጽፍላችሁም።

፳፪ ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው።

፳፫ ወልድን የሚክድ ሁሉ አብ እንኳ የለውም፤ በወልድ የሚታመን አብ ደግሞ አለው።

፳፬ እናንተስ ከመጀመሪያ የሰማችሁት በእናንተ ጸንቶ ይኑር። ከመጀመሪያ የሰማችሁት በእናንተ ቢኖር፥ እናንተ ደግሞ በወልድና በአብ ትኖራላችሁ።

፳፭ እርሱም የሰጠን ተስፋ ይህ የዘላለም ሕይወት ነው።

፳፮ ስለሚያስቱአችሁ ሰዎች ይህን ጽፌላችኋለሁ።

፳፯ እናንተስ ከእርሱ የተቀበላችሁት ቅባት በእናንተ ይኖራል፥ ማንም ሊያስተምራችሁ አያስፈልጋችሁም፤ ነገር ግን የእርሱ ቅባት ስለ ሁሉ እንደሚያስተምራችሁ፥ እውነተኛም እንደ ሆነ ውሸትም እንዳልሆነ፥ እናንተንም እንዳስተማራችሁ፥ በእርሱ ኑሩ።

፳፰ አሁንም፥ ልጆች ሆይ፥ በሚገለጥበት ጊዜ እምነት እንዲሆንልን በመምጣቱም በእርሱ ፊት እንዳናፍር በእርሱ ኑሩ።

፳፱ ጻድቅ እንደ ሆነ ካወቃችሁ ጽድቅን የሚያደርግ ሁሉ ከእርሱ እንደ ተወለደ እወቁ።

Marionettes, being controlled by a marionette

You see, what I saw? The Gospel in Babylon UAE? Whaat!?

The Garima Gospels” The World’s Earliest Known Gospel Book is in an Ethiopian Monastery. Have the Luciferians and their UAE marionettes stolen it from Tigray? In November 2020, ancient Monasteries & Churches Have Been Bombed by UAE Drones & Heavy weapons. Is it part of Luciferian March for One World religion. For that they have decided to annihilate ancient Christians of Tigray – keepers of The Ark of The Covenant and many other sacred Christian Treasures. They did that earlier in Syria, Iraq, Egypt and Armenia.

👉 We see some manuscripts from “The Garima Gospels” in Babylon New York – at The New York Public Library

Where Are The Garima Gospels? Some Fear The Worst

After having survived 1,500 years of history in a remote monastery, the Garima Gospels now face their most serious threat.

One of the greatest treasures in the Christian world, guarded for over 1,500 years in northern Ethiopia, may not have survived the latest threat.

You Garima Gospels, written in goatskin and dated between 330 and 650 AD, are in an area that has been under siege for months by the armies of Ethiopia and Eritrea. Religious sites near the Abba Garima monastery in Tigray were bombed and precious looted artifacts, so it is feared that the worst happened to this treasure.

It is frightening for many of us to think that these Gospels and other ancient artifacts are on the road to danger,” said Suleyman Dost, a professor in the Department of Jewish and Near Eastern Studies at Brandeis University in Massachusetts, quoted by The Globe and Mail.

The Garima Gospels are not only among the first complete texts of the Christian scriptures, but they also offer us a rare glimpse into the language, religion and history of ancient Ethiopia,” he added.

The online newspaper advances that the Garima Gospels, bound and illustrated copies of the Four New Testament Gospels written in the classic Ethiopian language Ge’ez, are one of the treasures of the ancient Axumite kingdom, whose heart is now engulfed by the war zone in Tigray.

The war threatens countless priceless traces of this period, including inscriptions, religious buildings and manuscripts that have been diligently preserved in monasteries for centuries,” said Dost.

The Axumite kingdom, whose territories extended across the Red Sea to Yemen, was one of the great cultural and economic empires of that time and one of the first states to accept Christianity as an official religion, in the early fourth century, even before the Roman Empire.

The capital, Axum, is known as the home of Ark of the Covenant – another sacred relic whose fate is currently unknown.

The Garima Gospels are older than the most famous Western manuscripts, such as the Book of Kells, and are more closely linked to the original Greek Gospels.

To the morning man, Michael Gervers, a historian at the University of Toronto, explained that “they are of extreme importance for the Christian culture as a whole”. “Yours loss would be disastrous for the Judeo-Christian cultural heritage. ”

The war in Tigray destroyed much of Ethiopia’s religious and cultural heritage, even more than the invasions of Ahmad ibn Ibrahim al-Ghazi, who burned churches and manuscripts across the country in the 16th century.

The historian and his colleagues are attentive to the antique markets, if someone tries to sell the manuscripts. “It would be an offense against Christianity if the Garima Gospels ended up for sale,” he said, adding that there was still a possibility that soldiers had burned the manuscripts “out of spite”.

So far, however, its whereabouts are a mystery.

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Anti-Christian + Anti-Zion + Anti-Ethiopia Genocidal Jihad | Chrislam

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 18, 2021

ሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች “ክሪስላም” የተሰኘውን እመነቶችን የማደበላለቅ ሰይጣናዊ ሙከራ በቅድሚያ በሁለቱ በሕዝብ ቁጥር አንጋፋ በሆኑት የአፍሪቃ ሃገራት ለማካሄድ ወስነዋል። አስቀድመው የጀመሩት በናይጄሪያ ነው። በኢትዮጵያ ሕዝበ ክርስቲያኑ ጽኑ እምነት አለው፤ አንድ ላይ ያብራል ብለው ያምኑ ስለነበር ይህን ሙከራ ለመተግበር ጊዜው አልፈቀደላቸውም ነበር። በናይጄሪያ ግን በቅኝ ግዛት እያለች አስፈላጊውን ሥራ ሠርተውና ችግኛቸውንም ተክለው ስለነበር ላለፉት ሰላሳ ዓመታት ክርስቲያኖችና ሙስሊሞች እርስበርስ እንዲጋጩና እንደ መፍትሄም ክሪስላም’ የተሰኘውን የክርስትና እና እስልምና ጥምረት ለመፍጠር ብዙ ሠርተዋል። “ቦኮ ሃራም” የኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ችግኝ ነው።

ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን እና ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስን ከገደሏቸው በኋላ ግን፤ “በኢትዮጵያ በጣም አመቺ የሆነውን ሁኔታ ፈጥረናል ክርስቲያን ጠል የክርስቶስ ተቃዋሚዎች የሆኑትን የዋቄዮአላህዲያብሎስ ጭፍሮችን ወደ ሥልጣን አምጥተናል፤ ስለዚህ የፈለግነውን ማድረግ እንችላለን፤” በሚል ወኔ ያው ላለፉት ዘጠኝ ዓመታት/በተለይ ላለፉት አስራ አንድ ወራት ተግተው በመሥራት ላይ ይገኛሉ።

አዎ! በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት፣ ገዳማትን እና ዓብያተ ክርስቲያናትን ብሎም ታሪካዊ ቅርሶችን የማውደሙ ዘመቻ የዚህ “የአንድ ዓለም ኃይማኖት” ምስረታ አካል ነው። አክሱም ጽዮንን በኤርትራ ቤን አሚር እና በሶማሊያ አህዛብ ታጣቂዎች አጥቅተው አንድ ሺህ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ለሰማዕትነት ሲያበቋቸው፤ ወዲያው በድንጋጤ የፈጸሙት ተግባር፤ “አልነጃሽ” የተባለውን “መስጊድ” ማጥቃት ነበር። አክሱም ጽዮን ስትጠቃ የትግራይ ጽዮናውያን ታፍነው ቢያዙም ምናልባት የተቀሩት ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን፣ በተለይ በአማራ ክልል የሚገኙ “ክርስቲያኖች” ለአመጽ ይነሳሱ ይሆናል የሚል ስጋት ነበራቸው። ግን ይህ አለመከሰቱን እንዲያውም ድምጽ ለማሰማት እንኳን የሚሻ የአማራ ክልል “ክርስቲያን” በመጥፋቱ ተበረታተው በሌሎች የትግራይ ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ ጥቃቱን ማካሄድ፤ ክቡር የሆነውን የክርስቲያን ሕይወት መቅጠፍ፣ ሴቶችንና ሕፃናትን መድፈር፣ እንደ እጣን ዛፍ ያሉትን በጣም ውድ የሆኑ ዛፎች ማቃጠል ወዘተ ጀመሩ። እናስታውስ እንደሆነ ይህ የዘር ማጥፋት ጦርነት ከመጀመሩ ገና ከዓመት አስቀድሞ ብዙ ሜንጫዎች፣ ገጀራዎችና ሌሎች የመጨፍጨፊያ ቁሳቁሶች በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ አማካኝነት ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡና በተለይ የኦሮሞ ጂሃዲስቶቹም ሲዘጋጁበት ነበር። ነገር ግን ሲያዩት አማራው “ክርስቲያን” ከእነርሱ ጎን ተሰልፎ እንደሚቆም፣ እንዲያውም የእነርሱንም እርዳታ ሳይጠይቅ ለብቻው የትግራይ ክርስቲያን ወገኖቹን ለመጨፍጨፍ ዝግጁ እንደሆነ ተመለከቱት። ስለዚህ “ለምን የሰው ኃይል አንቆጥብም፤ ወደፊት እኮ ብዙ ጂሃድ ይጠብቀናል፤ አሁን እርስበርሳቸው እየተባሉ እስኪደክሙ እንጠብቅ” ወደሚለው እባባዊ ውሳኔ ገቡ።

አያሳዝንምን?! በናይጄሪያ፣ በኮንጎ፣ በመካከለኛው አፍሪቃ፣ በሞዛምቢክ፣ አሁን በድጋሚ በሊባኖስ ግጭቶችና ጦርነቶች የሚቀሰቀሱት በመሀመዳውያኑ ቀስቃሽነት በክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች መካከል ነው። በኢትዮጵያ ግን፤ ምናልባት በዓለም ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ሃይማኖት ውስጥ የሚገኙና ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆኑት ኢትዮጵያውያን በተለይ 😈 በኦሮሞው ቁራ በተታለሉት በአማራ ልሂቃኑ ወንጀለኛና በጣም ሃጢዓተኛ በሆነ አካሄድ እርስበርስ እንዲጨራረሱ እየተደረገ ነው። እጅግ፣ እጅግ በጣም ነው እንጂ የሚያሳዝነውና የሚያስቆጣው! 😠😠😠 😢😢😢

✞✞✞

[1 John 2:22]

“Who is a liar but he that denies that Jesus is the Christ? He is antichrist, that denies the Father and the Son.”

[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፳፪]

ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው።”

💭 In this video:

☆2015

Marionettes, being controlled by a marionette

The ‘Christian’ Nigerian President Goodluck Jonathan was toppled by Obama and his Muslim brother & current marionette operator Muhammadu Buhari.

☆2011

Marionettes, being controlled by a marionette

the former ‘Christian’ president Laurent Gbagbo of Ivory Coast was removed from his bunker and arrested – and replaced by the Muslim & current President Alassane Ouattara

☆2012

Marionettes, being controlled by a marionette

‘Christian’ PM of Ethiopia, Meles Zenawi was ‘killed’.

Simultaneously, the Patriarch of the Orthodox Church passed away.

In the same year three other African Leaders were ‘murdered’

& replaced by the Chrislam faction of the NWO marionettes.

Dina Mufti, Fake News, Propaganda, Influence, and Muslim Operator (Jihadist)

for the current Fascist-Chrislamist Oromo Regime of war criminal Abiy Ahmed Ali. Listen to what he was saying then. Mind boggling!

August 2021☆

Marionettes, being controlled by a marionette

Ex-Nigerian president Voodoo Obasanjo named African ‘Chrislam’ Union’s Horn of Africa envoy

September 2021☆

Marionettes, being controlled by a marionette

marionette operator Muhammadu Buhari of Nigeria visits his Chrislamist evil brother Abiy Ahmed Ali.

☆2020☆

Marionettes, being controlled by a marionette

marionette operator Justin Trudeau of Canada, who is silent on Christian genocide in Tigray, visits his Chrislamist evil brother Abiy Ahmed Ali

❖ Hank Hanegraaff, the ‘Bible Answer Man,’ Has Joined the Orthodox Church

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Apostasy of End Times: One World Religion

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2014

One World Religion forms on this very day of PENTECOST/ጰራቅሊጦስ: First ever Jewish, Muslim, Christian prayers at Vatican
 
1973 Prophecy – The Vision by David Wilkerson
 

 
The Newly-built New York Freedom Tower Emits Spooky Emiraty “Allah”
 

 
Lightning Strikes Freedom Tower! (Notice the Ethiopian Tricolor at the top of the tower)
 

__

 

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | 1 Comment »

Illuminati Transgender Jesus – NWO Prepares For Antichrist’s Rise

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 24, 2014

 

In the name of the Father, and the Son, and the Holy Spirit, one God. Amen

 
KJ from TheScariestMovieEver highlights “Conchita Wurst, shemale winner of Eurovision 2014, is a symbol for the coming antichrist and New World Order,” calling it the Illuminati Transgender Jesus Symbol. Our videographer talks about the “spiritual” and occult language we are seeing across the MSM and the internet as well as how it all connects together.
 
Baby Jesus being replaced with a gnome in Nativity scenes, along with the stories and how they are presented to the public, the followup news stories about a woman that drops one of these garden gnomes just to find a statue inside of it which appeared to be the face of Jesus with a woman’s body.
 
More is presented but the overall concept they are showing is the deliberate insult to those that practice certain religious faiths in order to invalidate faith as they know it, usher in the New World Order, the “One World Religion,” and to prepare for the rising of the Antichrist, the false God.
 
Source

__

 

Posted in Curiosity, Faith, Infos | Tagged: , , , | Leave a Comment »

The New Order of Barbarians — እየመጣብን ነው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 8, 2012

የአባቶቻችን አንጎል በማን/ለምን ሊታጠብ ቻለ? የልጆቻቸው አካል ውስጥ ምን ተቀበረ? ልዩ የሆኑት ሴቶቻችንን ማህጸን ውስጥስ ምን/ማን እንዲገባ ተደርጓል? ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ለምን በስኳሩ፣ በኤይድሱ በልቡ በሽታ ቶሎ ይቀጫሉ? ጥንታዊቷ ቤተክርስቲያናችንስ በምን ዓይነት መነጸር እየታየች ነው? ኧረ ለመሆኑ መሪዎቻችንን ማን/ምን እንደሚቆጣጠራቸው/እንደሚገድላቸው አሁን ደርሰንበት ይሆን?

ኢትዮጵያውያን ለእግዚአብሔር የቃልኪዳኑ ልጆች እንደመሆናችን መጠን በእርሱ ከመታመንና ከመመራት ውጭ ሌላ አማራጭ ፈጽሞ የለንም። ስለዚህ በምንም/በማንም ሳንበገር እስከ መጨረሻው ድረስ ለመዝለቅ የተሰጠንን ጠንካራ ክርስቲያናዊ እምነት ጠበቅ አድርገን መያዝ ይኖርብናል። ሌላ አማራጭ የለንም፣ ምክኒያቱም በእጆቻችን በምንሠራቸው ነገሮች የሉሲፈርን ልጆች ልንዋጋ አሁን ችሎታውም፡ ጥበቡም፣ አቅሙም የለንምና። ለኛ የተሰጠን ፀጋ እጆቻችንን ወደ ኃያሉ ፈጣሪአችን በመዘርጋት እርሱና ቅዱሳን ሠራዊቱ ለእኛ እንዲዋጉልን የማድረጉ ትልቅ ፀጋ ብቻ ነው። እግዚአብሔር፡ በቀል የኔ ነው፡ የበቀል አምላክ እኔ ነኝይለናል።

ምናልባት ከቅዱሳኑ የኢትዮጵያ ተራሮች በመነሳት ባለፉት ነሐሴ፣ መስከረምና ጥቅምት ወራት ላይ ብዙ አውሎ ነፋሳት የአሜሪካን ግዛቶች ሲያምሱ ነበር፤ ሌሎችም መነሳታቸው አይቀር ነው። ከነዚህም እስትንፋሳትመካከል በጣም ኃይለኛ የነበረችው አውሎነፋስ ‘Sandy’ የሚል መጠሪያ የያዘችው ነበረች። ይህች አውሎነፋስ ለፕሬዚደንት ኦባማ ዳግማዊ ድል ከፍተኛ ሚና ተጫውታለች፤ የታቀድ/የተዘጋጀ ነገር አለና! ያም ሆነ ይህ፡ ፕሬዚደንት ኦባማ በድጋሚ እንደሚመረጡ የሚያጠራጥር ነገር አልነበረም። የርሳቸው ወደ ዋይት ሃውስ መግባት ትንቢታዊ / መለኮታዊ የሆነ ጉዳይ ነው።

የዚህች የአሁኗ ምድር አስተዳዳሪ ሰይጣን ነው፤ ዓለማችንም በሞላው በክፉ ነውና የተያዘችው ፕሬዚደንቱም እንደሌሎቹ መሪዎችና ባለሥልጣናት ሁሉ ተጠሪነታቸው ዓለምን በድብቅ ለሚመሯት የሉሲፈር ቱጃሮች ነው የሚሆነው። እራስን ከመውደድና ለስጋችን ነዋሪዎች ከመሆናችን የተነሳ ፕሬዚደንት ኦባማ ጥቁር የቆዳ ቀለም ስላላቸው ብቻ ከፍተኛውን የፖለቲካ ሥልጣን እንዲይዙ እንፈልግ/እንመረጥ ይሆናል፤ ነገር ግን ይህ በጣም ደካማና ክፉ የሆነ የግብዞች ድርጊት ነው። ልክ እንደሌሎቹ በዓለማዊው የመሪነት ቦታ የተቀመጡ ግለሰቦች ኦባማም አስቀድሞ የታቀደላቸውንና የታዘዙትን ነገር ለመፈጸም ነው ነፍሳቸውን ሸጠው ለዚህ ቦታ ብቃትነት ያገኙት።

ባለፈው የእንቁጣጣሽበዓላችን ዕለት በሊቢያዋ ቤንጋዚ ከተማ የተገደሉት የአሜሪካ አምባሳደር ደፈጣ ተዋጊዎችተብለው ከሚታወቁትና አሁን ሊቢያን ከሚቆጣጠሩት የአልቄይዳ ደጋፊዎች ጋር በመተባበር ኮሎኔል ጋዳፊን ከሥልጣን አስወገዱ። ታዲያ ብዙም አልቆዩም አሁን እኚህን አረብኛ ተናጋሪ የሆኑ ዲፕሎማት ሌት ተቀን በስሜት በረዷቸው የአልቄይዳ ተዋጊዎች ባሰቃቂ ሁኔታ ከባልደረባዎቻቸው ጋር አብረው ለመገደል በቁ። ፕሬዚደንት ኦባማም ለእስላሙ ዓለም ካላቸው ፍቅር የተነሳ የሰው ልጅ ጠላቶች ከሆኑት አክራሪ እስላሞች ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መልክ በመተባበር/በመተጋገዝ አንድ የዓለም ሥርዓትን ለመመሥረት ደፋ ቀና የሚለውን የሉሲፈር ኃይል በማጠናከር ላይ ይገኛሉ። የዚህ የፀረክርስቶስ ኃይል ተቀዳሚ ዓላማ ጥንታውያን የክርስትና አገሮችን ማተረማመስ፣ የሕዝቦቹን የክርስትና ዕምነት ማዳከም ብሎም ማጥፋት ነው።

ቀደም ሲል እነ ፕሬዚደንት ክሊንተን ኦርቶዶክስ በሆኑት የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ ግዛቶች ላይ ያካሄዱት ዘመቻ፣ ለኢትዮጵያችንም በወቅቱ የተዘጋጀው የብሄረሰቦችክፍፍል፤ በአሁኒ ጊዜም በኦርቶዶክሳዊታ የ ቭላድሚር ፑቲን ሩሲያ ላይ የሚጠነሰሰው ሤራ (በነገራችን ላይ ፕሬዚደንት ፑቲን በጠና ታመዋል)፤ በኦርቶዶክሷ ግሪክ ላይ የሚውጠነጠነው ፊናንሳዊሽብር ድራማ፣ በግብጻውያንና ሶርያውያን ጥንታውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ የተከፈተው ግልጽ የሆነ ጦርነት፤ መቼም እውነትን የምንፈራ ከሆንን ወይም ጭንቅላታችንን አሸዋ ውስጥ የደፈቅን ካልሆን በቀር፡ ይህ ሁሉ መረጃ ምን እያሳየን እንደሆነ ለማወቅ የሚሳነን አይመስለኝም።

እውነትን ለዘላለም ቀብሮ ማቆየት ፈጽሞ አይቻለም፤ ፈጠነም ቆየም፤ እውነት የሆነ ወቅት ላይ፡ አንድ ቀን ትወጣለች/ታሸንፋለች።

ታሪካዊ መሪዎቻችን አጠፉም አላጠፉም፡ ተወደዱም አልተወደዱም የኛው አባቶችና ወንድሞች ናቸውና ከውጭ ተንኮልና ፈተና ሲበዛባቸው፣ በውጭ ኃይሎች ተጽዕኖ፤ በጠላት እጅ በሚወድቁበት ጊዜ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ነኝየሚል ሁሉ በአንድነት ሆኖ በመርገብገብ / በመጮህ አትንኩን / አትንክብን?” በማለት ድምጹን የማሰማት ጸሎቱን የማድረስ ግዴታ አለበት። ይህን ለማለት አሻፈርኝ የሚል ወገን ከኢትዮጵያ ሲስተም ውጭ የሚገኝ ሊሆን ይችላልና ለዘላለማዊው ነፍሱ ሲል በጥልቁ ሊያስብበት ይገባል።

እነ አፄ ቴዎድሮስን፣ ዮሐንስን፣ ንጉሥ ምኒሊክን፣ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴን ማን/ምን እንደገደላቸው ለምንስ ከሥልጣን እንደተወገዱ አሁን ለሁላችንም ግልጽ እንደሆነልን ሁሉ፤ የ ፓትሪያርክ ጳውሎስ እና የጠቅላይ ምኒስትር አሟሟትም (ነፍሳቸውን ይማርላቸው!) እንዴት ሊሆን እንደሚችል የምናውቅበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም። ከእግዚአብሔር የተደበቀ ነገር የለም፤ ምስጢሩንም ይገልጥልናል፤ ታዲያ ይህች እውነት አንድ ቀን በግልጽ በምትታወቅበት ዕለት ምናልባት አንዳንዶቻችንን ሃፍረቱ ብቻ ሊገድለን ይችል ይሆናል።

ለመሆኑ፣ ለቀድሞዎቹ ፓትሪያርክና ጠቅላይ ምኒስትር ሞት በ አባይ ወንዝ ዙሪያ ያሉት ጉዳዮች ምን ዓይነት ሚና ተጫውተዋል? አሜሪካዊው ፕሬዚደንት ኦባማ፤ ግብጻዊው ፕሬዚደንት ሙርሲ እና ሳውዲው ሸኽ አላሙዲን ምን የሚያውቁት ነገር አለ? እጃቸውስ ሊኖርበት ይችላልን? (ይህን በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ)

ወደ ፕሬዚደንት ኦባማ ብመለስ፤ ፕሬዚደንቱ 4ቱን የግልጋሎት ጊዚያቸውን የሚጨርሱ አይመስለኝም። ክፉ ነገር አልመኝላቸውም፤ እሳቸውም ምስኪን ናቸውና – ነገር ግን ልክ እንደ ቤንጋዚው አምባሳደር በግልጽ በሚደግፏቸውና በየጊዜው እየተጎነበሱ ይቅርታቸውን በሚለግሷቸው ጽንፈኛ እስላም አክራሪዎች እጅ ይወድቃሉ የሚል ግምት አለኝ። ይህም አሰቃቂ ድርጊት የሚከሠት ከሆነ በአምላክ እንታመናለንየምትለዋ አሜሪካ እጆቿ በሠሯቸው ነገሮች እንድትተማመን ትገደድና የኑክሌር ጭራሮዎቻን ይዛ በሳውዲ ዓረቢያና ፓኪስታን ላይ ዘመቻ ትጀምራልች፣ እነዚህ ሁለት አገሮችም ከምድር ካርታ ይጠፋሉ ማለት ነው።

ጊዜውን እንዋጅ ፡ ልዑል እግዚአብሔርም ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቀን!

The New Order of Barbarians

The New Order of Barbarians is the transcript of three tapes of reminiscences made by Dr Lawrence Dunegan, of a speech given on March 20, 1969 by Dr Richard Day (1905-89), an insider of the “Order,” recorded by Randy Engel in 1988. Dr Dunegan claims he attended a medical meeting on March 20, 1969 where Dr Richard Day (who died in 1989 but at the time was Professor of Paediatrics at Mount Sinai Medical School in New York and was previously the Medical Director of Planned Parenthood Federation of America) give “off the record” remarks during an addressed at the Pittsburgh Pediatric Society to a meeting of students and health professionals, who were destined to be leaders in medicine and health care.

In tape three, recorded by Randy Engel, Dunegan details Dr Day’s credentials and what is clear from this is that Day was an Establishment insider privy to the overarching plan of an Elite Group that rules the Western World for the creation of a World Dictatorship. A Global Tyranny usually called the New World Order containing a secular and a spiritual component -the One World Government and the One World Religion: A future reality that those who understand such things call Lucifer’s Totalitarian World Empire.

The notes taken by Dunegan reveal not just what is planned for the entire world’s people but also how this evil cabal intend to carry out this plan. For, those who understand such things will recognise that Day’s remarks are merely reiteration of the secret agenda of the Global Elite to wipe out swathes of humanity by promoting ill health and spurious medical treatments while suppressing effective treatments for diseases as well as the deliberate introduction of man-made pathogens, like AIDS, into the human gene pool.

Throughout is talk Day justifies his observations by using a philosophy founded upon a spurious theory made famous by the English natural scientist Charles Darwin (1809-82) vis-à-vis evolution by “natural selection.” That is, a posited natural process resulting in the evolution of organisms best adapted to the environment pithily described by an ardent supporter of it, the English philosopher and sociologist Herbert Spencer (1820-1903), as the “survival of the fittest.” Spencer also promptly applied Darwin’s hypothesis to human societies. Thus, while Darwin restricted his formula of organic evolution (wherein new species arise and are perpetuated by “natural selection”) to the animal kingdom, others followed Spencer and extended “natural selection” to human society.

Spencer’s theory, often called Social Darwinism (whereby human society mimics the jungle and only those best able to cope with the many testing dangers survive and perpetuate their characteristics into future generations and so ever increase the degree of separation of human society from the degenerate) is the scientific basis of Eugenics and everything it connotes.

The German philosopher Friedrich Wilhelm Nietzsche (1844-1900) best remembered for his concept of the “superman” and for his rejection of Christian values is one of the philosophical giants of this movement. Dr Day, an ardent atheist, was thus a spokesman for those who view human existence as merely an extension of the jungle and whose self-appointed task is to safeguard what advances have been made by humans, epitomised by Western Civilisation, by rooting out “weakness” and “degeneracy” from the human gene pool. Moreover, in so doing, not only preserve what advances humanity has made in this evolutionary process but also to “help” it along. It is this pernicious philosophy, wholly inimical to the true purpose of Creation wrought by the Will of God, and of the Natural Moral Order therein, which lies barely concealed in much of the wicked works of those who strive to build their New World Order. It is also part of the reason why a major component of the plan for the New World Order is not only Eugenics but also Population Reduction and genocide. Moreover, it is the reason why people like Dr Day hate Christianity, which in its truest form concretises Natural Moral Order, and seeks its destruction here on Earth as a spiritual reality.

Although Day knew and spoke of the Secret Agenda within organised medicine to cull the world’s population, he was also privy to the wider goals of the conspirators working to bring about World Dictatorship under their direct control. In his introductory remarks, Dr Richard Day commented that he was free to speak at this time (1969) since, even a few years earlier, he would not have been able to say what he was about to say. However, he was now free to speak at this time because the Ancient Ambition of the Secret Societies for World Empire, the closely guarded “Closed Conspiracy” was now an “Open Conspiracy” because as Day crowed:

Amongst the hitherto Secret Plans outlined were:

  • Population control; permission to have babies; redirecting the purpose of sex – sex without reproduction and reproduction without sex; contraception universally available to all
  • Encouraging homosexuality
  • Suppressing cancer cures as a means of population control
  • Inducing heart attacks as a form of assassination
  • Restructuring education as a tool of indoctrination
  • Controlling who has access to information
  • Blending all religions … the old religions will have to go
  • The encouragement of drug and alcohol abuse to create a jungle atmosphere in cities and towns
  • Restrictions on travel and implanted I.D. Cards
  • Food control; weather control
  • Falsified scientific research
  • Use of terrorism; surveillance, implants, and televisions that watch you
  • Home ownership a thing of the past
  • The arrival of the totalitarian global system

Source

Continue reading: One World Barbarians

_

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: