ኢማም ጎማ (ጎማ ይብላና)በግብጽ ቴሌቪዥን ይህን የተናገረው፡ ከኑሮ ውድነት የተነሳ ብዙ ግብጻውያን ስጋ መብላት አልተቻለንም” ብለው ማማረር ሲጀምሩ ነው። ኢማሙ ስለ አመጋገብ ጠቃሚ ነው የሚለውን ምክር ለግብጻውያን ሲሰጥ እንዲህ ብሏል፦
“ሰዎች በቀን 3200 ካሎሪን እንደሚያስፈልገን አድርጎ ነው አላህ የፈጠረን፣ በስጋ ፈንታ 2 ኬክ ለቁርሳችሁ በየቀኑ ብትበሉ፡ ምሳም እራ ትም መብላት አያስፈልጋችሁም፤ አንዱ ኬክ ብቻ 900 ካሎሪዎች አሉትና”
ይህ በሱኒ እስልምናው ዓለም ከፍተኛ ተደማጭነት ያለው ኢማም ግብጻውያኑን በጣም አሳፍሮአቸዋል፤ ድህነትና ረሃብ፣ ውፍረትና የስኳር በሽታ በጣም በተስፋፋባት በግብጽ፡ ሙስሊሞች ሊቅ ነው፣ አባታችን ነው የሚሉት ሰው ይህን ያህል መጨከኑ አስደንግጧቸዋል፤ አንዳንዶች እንዲያውም በሱ ምክኒያት ፕሬዚደንት አል–ሲሲ ከስልጣን እንዲወገዱ ምኞታቸውን በመግለጽ ላይ ናቸው።
በ18ኛው ምዕተ ዓመት ፈረንሳይ፡ ጨካኟ ንግሥት ማሪ አንቶይኔት በተመሳሳይ መልክ ድሆችን የሚኮንን ነገር ተናግራ ነበር፦
“ድሆች ዳቦ ካላገኙ፡ ኬክ ይብሉ!” ብላ።
በረሃ ላይ ሆነው የአባይን ውሃ ለዘመናት በነፃ እየጠጡ ያለቅጥ በቀን ስደስት ጊዜ ሆዳቸውን ሲሞሉና ልጆችን እንደ ጥንቸል ሲፈልፍሉ የነበሩት ግብጻውያን አሁን ከፍተኛ ችግር ላይ ወድቀዋል፤ ኑሮው ተወዷል፤ በርሚል ሆዳቸውንም መሙላት አቅቷቸዋል፣ በኮፕት ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የሚፈጽሙት በደል መንፈሳዊ ኪሳራን አስከትሎባቸዋል፣ በኢትዮጵያ ላይ የሚፈጽሙት ተንኮል መቅሰፍት አምጥቶባቸዋል። አቤት ጉዳቸው!
ግብጾች በውፍረት በዓለም 5ኛውን ቦታ ይዘዋል። ሚዛን ላይ በዓለም በጣም ከባድ ነች የምትባለዋ ሴትም ግብፃዊት ናት፡ የምትመዝነውም 500 ኪሎግራም ያህል ነው። በዓለም ብዙ ወፍራሞች ከሚኖሩባቸው አሥር አገሮች መካከል አምስቱ የአረብ አገሮች ናቸው፦
1ኛ) ናውሩ
2ኛ) ኩዌት
3ኛ) ሳውዲ አረቢያ
4ኛ) ቤሊስ
5ኛ) ግብጽ
6ኛ) አረብ ኤሚራቶች
7ኛ) ደቡብ አፍሪቃ
8ኛ) ካታር
9ኛ) ሜክሲኮ
10ኛ) ዩ ኤስ አሜሪካ
ወገኖች የገንዘብ እጦታችንን አንጥላው፤ ድህነታችን ኃብታችን ነው!
[የያዕቆብ መልእክት ምዕራፍ ፭፥፩፡፮]
“አሁንም እናንተ ባለ ጠጎች፥ ስለሚደርስባችሁ ጭንቅ ዋይ ዋይ እያላችሁ አልቅሱ።
ሀብታችሁ ተበላሽቶአል፥ ልብሳችሁም በብል ተበልቶአል።
ወርቃችሁም ብራችሁም ዝጎአል፥ ዝገቱም ምስክር ይሆንባችኋል ሥጋችሁንም እንደ እሳት ይበላል። ለኋለኛው ቀን መዝገብን አከማችታችኋል።
እነሆ፥ እርሻችሁን ያጨዱት የሠራተኞች ደመወዝ በእናንተ ተቀምቶ ይጮኻል፥ የአጫጆችም ድምፅ ወደ ጌታ ፀባዖት ጆሮ ገብቶአል።
በምድር ላይ ተቀማጥላችኋል በሴሰኝነትም ኖራችኋል፤ ለእርድ ቀን እንደሚያወፍር ልባችሁን አወፍራችኋል።
ጻድቁን ኰንናችሁታል ገድላችሁትማል፤ እናንተን አይቃወምም።”
Egypt’s former mufti has told Egyptians who can’t afford to eat meat to stop complaining and have a slice of cake instead.
The former Grand Mufti of Egypt, Ali Gomaa, had made remarks suggesting an “effective” solution for Egyptians to face high prices.
As Egyptians have been struggling to earn enough to survive, fake nutritional information from a government supported imam is here to save the day.
Ali Gomaa, the former grand Mufti of Egypt and one of the most prominent imams in the country was defending the latest austerity measures that had hardened the Egyptians daily lives, yet he might have taken it too far…
On a local TV channel, Gomaa was addressing Egyptians who complain the increase in meat prices as they became unable to afford it anymore. He went on to give nutritional advice about the number of needed calories for individuals per day, suggesting substituting meat with cakes, could be the answer!
“You all complain that meat is too expensive and you say what are we going to eat?… If you eat two pieces of cake, then that is it, you won’t need a breakfast or dinner..”
“Ali Gomaa: Eat two pieces of cake if you could not afford meat, “If ye are grateful, I will add more (favours) unto you”. [The last quote is a verse from Quran]
Gomaa went on to explain his point of view: “Allah created us needing 3200 calories per day, and one piece of cake contains 900, which means if I ate two pieces then that will be enough and I won’t need a breakfast or a dinner or whatever else.”
“So, the two pieces of cakes will count a 1800 calories, where are the rest of the 3200 [the needed amount].”
The imam who seems obviously ignorant of any nutritional knowledge, made himself a subject of mockery. Egyptians are already calling for President Abdel Fattah Sisi to resign, following the latest slash in fuel prices and transportation.
The video flooded the Egyptian social media as users went to criticize the imam for justifying any decision taken by the government, as if for the benefit of the people.
Some users described the imam as the Egyptian version of Marie Antoinette, the French Queen who is famous for her phrase: “Then let them eat bread”, when told that the peasants had no bread.
“He is exactly like Marie Antoinette when she said: “If there was not bread for the poor, let them eat cake”, and she ended up executed with her husband.”
Mohamed addressed the imam, sarcastically, asking him what should he do if he had Diabetes.
“But what people who had Diabetes, like me, should eat?”
Ahmed Elkhateeb pretended he was convinced by the imam’s solution, but found meat cheaper if he wanted to get each individual of his family two pieces of cakes on daily basis.
“A family of two individuals will need 20 pieces of cake per day. The average price of each piece is 15 EGP, which amounts to 300 EGP per day. No Sir, I am going to keep it on meat, as it is cheaper.”
In fact, the imam’s humourous attempt to justify his government’s decisions do have a serious side, as many Egyptians can no longer provide enough to look after thier children.
Sisi floated the Egyptian pound in 2016, in addition to crackdowns on many freedoms inside the country.