Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Nuclear Strike’

ኦርቶዶክሱ የሩሲያ መሪ | “ሩሲያን ቀድመው በኑክሌር የሚያጠቁ ኃይሎች ሲዖል ይገቧታል፥ እኛ ግን ወደ ገነት እንገባለን”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 19, 2018

ኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሩሲያ የቅድመኑክሌር ድብደባ ፖሊሲን ዕጥረት አስመልክተው በዛሬው ሐሙስ ዕለት ሲናገሩ ቀድመው እኛን በኑክሌር የሚያጠቁ ኃይሎች በሃጢአታቸው ይሞቷታል፡ ሲዖል ይገቧታል፥ እኛ ግን በጥቃቱ ሰለባ ሰማዕታት እንደመሆናችን ወደ ገነት እንገባለን

ፕሬዚደንት ፑቲን ይህን መሰል ኃይለ ቃል መሠንዘራቸው፡ ግራ በተጋባችው ዓለማችን ላይ የኑክሌር ቦምብ ጭፍጨፋ ለማካሄድ የተዘጋጁ ሉሲፈራውያን ቡድኖች መኖራቸውን ይጠቁመናል።

በተጨማሪ ለማንበብ

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: