Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Netherlands’

Man Who Fathered Up to 600 Children Around The World is Ordered To Stop Donating Sperm By Dutch Court

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 29, 2023

👩‍⚖️ በዓለም ዙሪያ እስከ ፮፻/600 የሚደርሱ ልጆችን የወለደው ሰው የዘር ፍሬ መለገሱን እንዲያቆም በኔዘርላንድ ፍርድ ቤት ተወሰነ። እግዚኦ! 666ቱ በሁሉም መስክ!

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

እግዚአብሔር ባልና ሚስት፣ ባለትዳሮች፣ በዚያ የጋብቻ የቃል ኪዳን ትስስር ውስጥ ልጆችን የሚወልዱ እንዲሆኑ ሾሟል። የዝሙት ሥጋዊ ድርጊት ተፈጽሟልም አልተፈጠረም የሌላ ወንድ የዘር ፍሬ ያላገባችውን ሴት አካል ውስጥ መግባቱን አያመካኝም። የሌላ ሰውን የወንድ የዘር ፍሬን የሚያካትት ሰው ሰራሽ ማዳቀል የእግዚአብሔርን የጾታ እና የመራባት ንድፍ ይጥሳል።

፩. የተለመደው የወንድ የዘር ፍሬ የመውጣት ዘዴ (በብልግና ሥዕላዊ መግለጫዎች፤ ማስተርቤሽን) የአሠርቱ ቃላት ስድስተኛውን ትእዛዝ መጣስ ያካትታል (ማቴዎስ ፭፥፳፰፤ ቆላስይስ ፫፥፭፤ ዘጸአት ፳፥፲፬)።

፪. ብዙ ሥነ-ምግባራዊ እና ተግባራዊ ጉዳዮች ከወላጅ አስተዳደግ ጋር የተያያዙ ናቸው። ምትክ የወላጅነት ዘርን መከለስ ተገቢ ይሆናል።

፫. ስፐርም ባንኮች ትክክለኛ የሆኑ ማህበራዊ እና ህጋዊ ጉዳዮችን ያነሳሉ፤ የአባት መብቶች፣ የህጻናት ወላጆቻቸውን የማወቅ መብት፣ የበሽታ መተላለፍ እና የተስተካከለ የአስተዳደር ብልሹነት በስህተት የዘር ፍሬ እንዲፈጠር አድርጓል።

🔥 የኖህ ዘመን መጥቷል – The Days of Noah Have Come 🔥

❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬፥፴፯፡፴፱]❖

የኖኅ ዘመን እንደ ነበረ የሰው ልጅ መምጣት እንዲሁ ይሆናልና። በዚያች ወራት ከጥፋት ውኃ በፊት፥ ኖኅ ወደ መርከብ እስከገባበት ቀን ድረስ፥ ሲበሉና ሲጠጡ ሲያገቡና ሲጋቡም እንደ ነበሩ፥ የጥፋት ውኃም መጥቶ ሁሉን እስከ ወሰደ ድረስ እንዳላወቁ፥ የሰው ልጅ መምጣት ደግሞ እንዲሁ ይሆናል።”

❖ [Matthew 24:37-39] ❖

But as the days of Noah were, so shall also the coming of the Son of man be. For as in the days that were before the flood they were eating and drinking, marrying and giving in marriage, until the day that Noe entered into the ark, And knew not until the flood came, and took them all away; so shall also the coming of the Son of man be.”

👩‍⚖️ A Dutch court on Friday ordered a man who judges said had fathered between 500 and 600 children around the world to stop donating sperm.

The 41-year-old Dutchman, identified by de Telegraaf newspaper as Jonathan Meijer, was forbidden to donate more semen to clinics, the court ruling said. He could be fined 100,000 euros ($110,000) per infraction.

The court also ordered Meijer to write to clinics abroad asking them to destroy any of his semen they have in stock, except doses reserved for parents who already had children by him.

The decision came after a civil case started by a foundation representing the interests of donor children and Dutch parents who had used Meijer as a donor.

They argued that Meijer’s continued donations violated the right to a private life of his donor children, whose ability to form romantic relationships are hampered by fears of accidental incest and inbreeding.

Meijer’s mass donations first came to light in 2017 and he was banned from donating to Dutch fertility clinics, where he had already fathered over 100 children.

However, he continued to donate abroad, including to the Danish sperm bank Cryos which operates internationally. Meijer also continued to offer himself as a donor on sites matching prospective parents with sperm donors, sometimes using a different name, according to the Algemeen Dagblad daily.

What does the Bible say about artificial insemination?

Artificial insemination is the process whereby sperm is artificially placed within a woman so as to make her pregnant. Generally, this process is used when the sperm count is not sufficient to allow pregnancy or there is some physical or psychological problem involved in sexual intercourse. Even though this process is not explicitly described in scripture, we can still derive biblical principles that apply to this subject.

Artificial insemination: A Biblical view

God intended that pregnancy occur within the bond of marriage between a man and a woman — who are married to each other. God commissioned the human race in Genesis by the proclamation that Adam and Eve were to multiply and replenish the earth. Furthermore, according to the Bible, pregnancy is to occur between the man and a woman who are married to each other. Sexual relations outside of the marriage relationship are either rape, adultery, or fornication. God condemns these as being morally wrong and thereby sinful. So, how does artificial insemination fit into this?

If the married couple is having a problem getting pregnant and artificial insemination is recommended by a doctor, then it is acceptable under the following conditions.

  1. Only the sperm and egg of the married couple are involved.
  2. Fertilized eggs are not intentionally lost or destroyed.

As long as both the egg and the sperm are from the same married couple, then I can see no problem with this process. After all, both the egg and the sperm belong to the married couple, and there is no intrusion of seed from outside that marriage bond. If the married couple accepts the sperm from another man (a man outside of the marriage bond with that woman), then she is inviting the intrusion of another man’s seed into herself. The artificial insemination in this case involves an adulterous occurrence.

In addition, if the process of artificial insemination involves the fertilization of many eggs with only one being implanted in the womb of the mother, this is not acceptable since the other fertilized eggs must then be discarded. This is not an acceptable option for a Christian couple since it risks destroying human life.

Christian marriage is a covenant between the husband and wife before God with people as witnesses. This covenant is taken seriously by the Lord. It should also be taken seriously by the couple. God knows all situations and circumstances and is in complete control. If a Christian couple cannot get pregnant and if the only way the wife can get pregnant is through the donation of sperm from a man outside of the marriage bond, then it is best to avoid that pregnancy. Otherwise, the couple is inviting into the woman’s body the seed of another man — which is adultery. If the couple desires to have children, they should adopt. This prevention of pregnancy could be a means by which the Lord arranges for couples to adopt, thereby, taking care of other children.

Objections answered

Some claim that using another man’s sperm to impregnate a woman is not morally wrong because there is no physical act of adultery involved and there is no intention of adultery. Also, if the husband agrees, then how could the impregnation be adulterous?

We must be very careful to not let situational ethics govern biblical principles. God has ordained that husband and wife, a married couple, be the bearers of children within that covenantal bond of marriage. Whether or not the physical act of adultery has occurred or not does not excuse the fact that the sperm of another man has entered the body of a woman to whom he is not married. Artificial insemination involving another man’s sperm violates God’s design for sex and reproduction.

  1. A common method of sperm retrieval (masturbation with the assistance of pornography) involves a violation of the sixth commandment (Matthew 5:28; Colossians 3:5; Exodus 20:14).
  2. Many ethical and practical issues are the same here as with surrogate parenting. A review of surrogate parenting material would be appropriate.
  3. Sperm banks raise valid social and legal concerns re: paternal rights, the rights of children to know their parents, transmission of diseases, and a checkered past of mismanagement resulting in mistaken insemination of sperm.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

A Young Ecuadorian Woman Who Didn’t Know She Was Pregnant Gives Birth on a KLM Flight to Amsterdam

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 12, 2022

😇 ዛሬ በዓታ ለማርያም ነው፤ እንኳን ማርያም ማረችሽ! ግን ይህ እንዴት ይቻላል? ተዓምር ካልሆነ!

✈ ነፍሰ ጡር መሆኗን የማታውቀው ‘ታማራ’ የተሰኘች የኢኳዶር ወጣት ተሳፋሪ የአምስተርዳም በረራ ላይ በድንገት ወንድ ልጅ ወለደች።ደች።

ባለፈው ረቡዕ በኬ.ኤል.ኤም ሮያል ደች አየር መንገድ አውሮፕላን KL755 ከኤኳዶር ዋና ከተማ ከኪቶ እና ጉያኪል ኢኳዶር ወደ ኔዘርላንድ አምስተርዳም ሺፕሆል የአውሮፕላን ማረፊያ ስትጓዝ የነበረች ወጣት በድንገት መውለዷ በጣም ተዓምራዊ የሆነ ክስተት ነው።

ሴትየዋ ከመውረዷ ጥቂት ሰዓታት በፊት ሆዷ ላይ ህመም አጋጥሟት ወደ መጸዳጃ ቤት ሄደች። እዚያም ከጥቂት ፅንሰ-ሀሳቦች በኋላ ልጇን ወለደች። ሆስፒታሉ እንዳሳወቀው እርጉዝ መሆኗን አላወቀችም አለች።

ከኦስትሪያ የመጡ ሁለት ዶክተሮች እና አንድ ነርስ በአውሮፕላኑ (ቦይንግ 777-200) ተሳፍረው እርዳታ ሰጥተዋታል።

እናትየዋ ልጇን ከአሳዳጊዎቹ በአንዱ ስም፤ ‘ማክሲሚሊያን’ብላ ጠራችው፡።

እናት እና ልጅ በጥሩ ሁኔታ ላይ እንዳሉ መሆናቸውንና ተዘግቧል። መጀመሪያ እንደታቀደው ወደ ስፔን ማድሪድ ጉዞዋን መቀጠል ችላለች ፥ አሁን ልጇን በክንዶቿ አቅፋ። በእውነት ድንቅ ነው!

How is this possible? Young passenger unexpectedly gives birth to baby boy on KLM flight from Ecuador

Last Wednesday, a young woman, called TAMARA, that was travelling on board KLM Royal Dutch Airlines flight KL755 from Quito and Guayaquil, Ecuador, towards Amsterdam Schiphol, The Netherlands unexpectedly gave birth.

A few hours before landing, the woman experienced pain in her abdomen and went to the toilet. There, after a few short contractions, she gave birth to her son, the Spaarnse Gasthuis hospital said, adding that she had no idea she was pregnant.

Two doctors and a nurse from Austria were also on board the aircraft (a Boeing 777-200) and provided assistance.

The mother named her son after one of the caretakers: Maximilian.

Both mother and son are doing well, reported Spaarnse Gasthuis, which also arranged for the necessary papers so she can continue her journey to Madrid, Spain as originally planned – now with a child in her arms.

Source

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከኻዲው ግራኝ የክርስቶስን እና ጀልባውን ታሪክ ያነሣው ወደ ኤርታ አሌ እሳት ስለሚጣል ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 19, 2021

😈 የበሻሻውን ቆሻሻ! የወራዳውን፣ አረመኔውና ከሃዲውን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊን እና ሕዝበ ክርስቲያኑን በማስጨረስ ላይ ያሉትን ጭፍሮቹን አውሬነት ዘርዝሬ ለመግለጽ በቂ ቃላት ማግኘት አልችልም። ይህ አውሬ አሁን ክርስቲያን ኢትዮጵያን አውድሞ፣ አፈራርሶ እና ኦሮሞን አንግሦ እንዲሁም የድኻውን ኢትዮጵያዊ ወርቅና ገንዘብ ሁሉ ዘርፎ ለመሸሽ በመዘጋጀት ላይ ነው። ሆኖም የትም አያመልጣትም፤ የተሳፈረባት ጀልባ እየሰጠመች ነው፣ የገባበት ቢገባም እንደ አክዓብ እና ኤልዛቤል እንደሚገደልና ስጋውም ለውሾች ተሰጥቶ እጅግ ዘግናኝ ሞትን እንደሚሞት ከወዲሁ ይወቀው።

💭 የሚከተለውን ጽሑፍ እና የሥላሴ ተዓምርን፤ ግራኝ ያን አውሬው ብቻ ለመናገር የሚደፍረውን ንግግሩን ከማሰማቱ ከሁለት ወራት በፊት ነበር ያቀረብኩት፤

ይህ በዛሬው በሥሉስ ቅዱስ ዓርብ ዕለት የምናነበው ተዓምር የግራኝ አብዮት አህመድን እና ጭፍሮቹን ማንነት እና እጣ ፈንታቸውን በከፊል ይገልጥልናል።

ቀደም ሲል ጄነራል ጻድቃን አዲስ አበባ እያሉ ለፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ መሪ ለግራኝ አብዮት አህመድ ትግራይን እንዳይተናኮል እና በሕዝቡም ላይ ጦርነት እንዳይከፍት፣ ሕዝቡን ፈጽሞ ማንበርከክ እንደማይቻል መክረውት እንደነበር ሰምተናል። ግራኝ ግን የመለሰላቸው፤ “በገንዘብ እና በጦር ኃይል የማንበረከክ ሕዝብ የለም!” በማለት ነበር መልስ የሰጣቸው።

ጄነራል ጻድቃን እና ባልደረቦቻቸው አሁን ወደ ማንነታቸው ተመልሰዋል ለሥላሴ ይሰግዳሉ፣ ጽዮን ማርያምን ይማጸናሉ የሚል ተስፋ አለኝ። ከዚህ ሁሉ ዕልቂትና ጥፋት በኋላ ዛሬም ይህን ካላደረጉ ግን የትግራይን ሕዝብ ሊመሩት አይችሉምና እነርሱ ለንስሐ የሚያበቃቸውን ገድል ፈጽመው ከአመራርነት በክብር እንዲሰናበቱ ይደረጋሉ፤ ከዚያም የከንቱ ምድራዊ ርዕዮተ ዓለም ባሪያ ያልሆነና ለሕዝቡ የቆመ ጽዮናዊ የሆነ መሪ ይነሳ ዘንድ ግድ ይሆናል።

አንጐት = ጨለቖት

የተረፈው አስተዋዩ፣ ታማኙ ነጋዴ = በቅድስት ሥላሴ ፍቅር የተጠመደ ጽዮናዊ መሪ

😈 በገንዘብ ፍቅር ተታለው ነፋሱ ጠራርጎ ያጠፋቸው ከሃዲዎቹ ነጋዴዎች = ግራኝ አሊ ባባ እና የዋቄዮአላህ ጭፍሮቹ

❖❖❖የሥላሴ ተአምር❖❖❖

. ይቅርታቸውና ሀብተ ረድኤታቸው በወዳጃቸው…….ላይ ይደርና የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ተአምራታቸው ይህ ነው።

. አንጐት በሚባል አገር ብዙ ነጋዴዎች ነበሩ።

. እኒህ ነጋዴዎች ኢየሩሳሌም ወርደው በሥላሴ ሥዕል እነሆ እንዲህ ሲሉ ተማፀኑ።

. ከሄድንበት ሀገር ከጥልቅ ባሕር መሰጠምና መርዘኛ ከሆነው ከአዞ መበላት ወይም መነከስ ድነን በሰላም ወደ ቤታችን ብንመለስ።

. እነሆ ከአተረፍነው ትርፍ ወርቅና ብሩን ግማሽ በግማሽ ለሥላሴ ቤተ ክርስቲያን እንሰጣለን ተባባሉ።

. ይህንም ካሉ በኋላ ለንግድ ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ወረዱ።

. ወደ መርከብ በገቡ ጊዜ የባሕሩ ማዕበል ፀጥ አለላቸውና የሰላም ጉዞ ሆኖላቸው ተጓዙ።

. በዚህ ጊዜ ከሀገሩ ሰዎች አንዱ እንዲህ አላቸው።

. ይህ ጥልቅ ባሕር ሳያሰጥማችሁ እንደምን ተሻገራችሁ ሰውን የሚውጠው አዞስ እንዴት ሳያገኛችሁ ቀረ አላቸው።እኒህ ነጋዴዎችም በእምነታችን መሠረት በብዙ ወርቅ የሥላሴን መርከብ ተከራየን (ለሥላሴ ብፅዓት አደረግን)

፲፩. ወደ ሀገራችንም በሰላምና በደህንነት ብንመለስ ከገንዘባችን ሁሉ እኩሌታውን ለሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ብፅዓት አድርገን እንሰጣለን ብለናል አሉት።

፲፪. ከጥቂት ቀን በኋላም እኒህ ነጋዴዎች ወደ ሀገራቸው ለመመለስ በተነሡ ጊዜ ከመካከላቸው አንዱ ነጋዴ ወንድሞቼ ሆይ ባሕሩን ተሻግረን እዚህ ለመድረስ አስቀድመን የተናገርነውን አንርሳ በማናውቀውም ሀገር ብዙ ወርቅና ብር አትርፈናልና ብፅዓታችንን ወይም ስእለታችንን እንዳንተው ሲል አሳሰባቸው።

፲፫. አሁንም ወንድምቼ ሆይ በእውነት የምነግራችሁን ስሙኝ እንደ ሥእለታችን ከገንዘባችን ካልሰጠን ዳግመኛ ለንግድ በምንሄድበት ጊዜ እሊህ ሦስቱ ሥላሴ ገንዘባችንን ሁሉ ያጠፉብናል አላቸው።

፲፬. እነሱ ግን እኛ አንድ ብር እንኳ አንሰጥም አንተ ግን ከፈለግህ ስጥ ለራስህም አንተ ራስህ እወቅ።

፲፭. እኛስ ነገርህን አንሰማም እንደ አንተ ያለም መካሪ አንሻም በሥላሴ ስም ከቶ አልተማፀንምና አሉት።

፲፮. ይህም ነጋዴ ወንድሞቼ ሆይ የተናገራችሁትን ቃል እንዴት ታጥፋላችሁ ወይም እኮ ሰይጣን

ኃላፊና ጠፊ በሚሆን በገንዘብ ፍቅር አታለላችሁ ይሆን አላቸው።

፲፯. ይህ በቅድስት ሥላሴ ፍቅር የተጠመደ ነጋዴም ይህን ተናግሮ ዝም አለ።

፲፰. ከዚህ በኋላ ወደ ሀገራቸው ይመለሱ ዘንድ በመርከብ ተሳፈሩ።

፲፱. በዚህ ጊዜ ከነፋሱ ኃይል የተነሣ መርከቡ ተነዋወጠ ሊያሰጥማቸውም ተቃረበ።

. በዚህ ጊዜ መርከቡ ተሠበረና ሰዎቹ በባሕር ውስጥ ሰጠሙ።

፳፩. ይህን ታማኝ ነጋዴ ግን ሥላሴ ከባሕር አውጥተው በባሕር ዳርቻ አስቀመጡት።

፳፪. ከጣፈጠ አነጋገርህ የተነሣ ታማኝ አገልጋይ አደረግንህ አሉት።

፳፫. እንግዲህ የአንተን ገንዘብ አንፈልግም እምነትህ ይበቃናል።

፳፬. እነዚህ ከሐዲዎች ጓደኞችህ ግን በጥልቅ ባሕር ውስጥ እንደሰጠሙ ተመልከት አስተውል አሉት።

፳፭. እንግዲህ አንተ ወደ ምድረ አንጐት ውረድና የሆነውን ነገር ሁሉ ለዘመዶቻቸውና ለቤተ ሰባቸው ሁሉ ንገር አሉት።

፳፮. ነጋዴውም እናንት የሀገር ታላላቅ አባቶች ሆይ እናንተ እነማን ናችሁ ስማችሁስ ማን ይባላል አላቸው።

፳፯. እነሱም እኛ ዓለሙን ሁሉ የፈጠርን ሥላሴ እንባላለን አሉት።

፳፰. ይህንንም ቃል ከአብና ከወልድ ከመንፈስ ቅዱስ አንደበት በሰማ ጊዜ ፈጽሞ ደስ አለው።

፳፱. የደረሰበትን ነገር ሁሉ ነጋዴዎቹም በከንቱ እንደጠፉና እሱ ግን ሥላሴን በማመን እንደዳነ ለአንጐት ሰዎች ነገራቸው።

. ይህን የሰሙ ሰዎች ሁሉ ስለ ነጋዴዎቹ የተደረገው ነገር ሁሉ እጅግ አስደናቂ ነው በማለት አደነቁ።

፴፩. በዚህ ጊዜ ይህ ነጋዴ ብሩንና ወርቁን ሁሉ ለድኆችና ለችግረኞች በሥላሴ ስም መፀወተ።

፴፪. ኃላፊና ጠፊ ከሚሆን ከዚህ ዓለም ድካም እስከ ዐረፈ ድረስ በየወሩ በ፯ ቀን ይልቁንም በጥርና በሐምሌ ወር የበዓላቸውን መታሰቢያ አብዝቶ ያደርግ ጀመር።

፴፫. ይቅርታቸውና ሀብተገ ረድኤታቸው ከወዳጃቸው ከ…….ጋር ለዘለዓለሙ ይኑር አሜን።

💭 ቅዳሜ / ጥቅምት ፰/8 ፪ሺ፲፪ / 2012 ዓ.ም ላይ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን ሊጀምር ፩ ዓመት ሲቀረው የጨለቖት ቅድስት ሥላሴ ዘውድ ወደ ትግራይ እንዲመለስ ፈቀደ። እዚያ ክቡር ዘውድ ላይ እጁ ሲያርፍ ሳየው እጅግ በጣም ነበር ያንቀጠቀጠኝና ያስቆጣኝ!

👉 ያኔ የወጣው መረጃ የሚከተለው ነበር፤

/20 ዓመታት በላይ በኔዘርላንድ የቆየው የዘውድ ቅርስ ትግራይ ክልል ለሚገኘው የጨለቆት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ተመለሰ

ከመቐለ ፲፮/16 ኪሎ ሜትር በደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ የሚገኘውና ረዥም ዕድሜ ያስቆጠረው የሥላሴ ጨለቆት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በርካታ ንዋየ ቅድሳት እንዳሉ ይነገራል። በተለይም ራስ ወልደሥላሴ ለቤተ ክርስትያኑ እልፍ ንዋየ ቅዱሳን ማበርከታቸውን ቤተ ክርስትያኑ ግቢ ውስጥ ለዓመታት የኖሩ አባቶች ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ።

ለአሥራ ስድስት ዓመታት መንነው በቤተ ክርስቲያኗ የሚኖሩት የ፹፪/82 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ አባ ገብረሥላሴ፤ ሦስት ዘውዶችን ራስ ወልደሥላሴ ለቤተ ክርስቲያኗ መስጠታቸውን ለቢቢሲ ገልፀዋል።

በጎርጎሳውያኑ አቆጣጠር ከ፲፯፻፵፭–፲፰፻፷፭/1745-1865 በወቅቱ የእንደርታ ዙሪያ የሚባለውን ሰፊ ግዛት ያስተዳደሩት ራስ ወልደሥላሴ በአራት ቦታዎች ማለትም በጨለቆት፣ በሕንጣሎ፣ በፈለግዳዕሮና በመቐለ ቤተ መንግሥቶችን ገንብተው ነበር። በአንድ ወቅትም ጨለቆትን ዋና ከተማቸው አድርገዋታል።

ራስ ወልደሥላሴ ካበረከቷቸው ዘውዶች መካከል አሁን በኔዘርላንድ የተገኘው ዘውድ አንዱ ሲሆን፤ ከ፳/24 ዓመታት በፊት መሰረቁንና ከዚያም መሰወሩን ተናግረዋል።

ከኢትዮጵያ ተሰርቆ የተወሰደው ዘውድ ኔዘርላንድ ውስጥ መገኘቱንና በዛሬው ዕለት ወደ አገሩ መመለሱን ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አሳውቀዋል።

ይህ ዘውድ ንብረትነቱ የጨለቆት ሥላሴ መሆኑ የማያጠራጥር በመሆኑ ወደቦታው ተወስዶ በክብር ሊቀመጥ ይገባዋል።”

_____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ የጨለቖት ሥላሴ ቅርስን መንካት አልነበረበትም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 17, 2021

እንግዲህ ይህን ‘ምናልባት ለንግስናው ሊጭነው‘ አቅዶት የነበረውን ዘውድ እንዲመለስ የፈቀደውም ለተንኮል፣ ለዲያብሎሳዊ ዓላማው፣ ምኞቱ እና ስልቱ መሆኑ ግልጽ ነው። አዎ! አታክልቶችን፣ ሰብሉን፣ እህሉን፣ ትምህርት ቤቶችንና ሆስፒታሎችን በማውደም ከቦምብና ጥይት ጭፍጨፋ የተረፉትን ጽዮናውያን በስጋ ማዳከም ብቻ ሳይሆን ዓላማው ፥ ዓብያተ ክርስቲያናቱን፣ ገዳማቱንና ቅርሶቿን በትግራይ የቀሩትን ዛፎችን (ልብ እንበል፤ በተለይ ለኮሮና ወረረሽኝ ብቸኛ የመድኃኒት ምንጭ የሆኑትን የእጣን ዛፎችን ሁሉ በማውደም ትግራይን ልክ እንደ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ልክ ‘እንደ በሻሻ‘ የመንፈሳዊ ምድረበዳ የማድረግም ፍላጎትና ሕልምም ስላለው ነው።

በውጭ ሃገር ያሉትን የተዋሕዶ ክርስትና ቅርሶች ሁሉ በማስገባት ማውደም፤ ልክ በሱዳን ስደት ላይ የሚገኙትን ጽዮናውያንን ወደ ትግራይ መልሶ እና ወደ ሱዳን ተሰደድው ለመውጣት የሚሹትን ሁሉ ድንበሩን ዘግቶና አፍኖ ለመጨፍጨፍ እንዳቀደው። ልክ አቡነ መርቆርዮስን ከአሜሪካ አስመጥቶ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን የዋቄዮ–አላህ ባሪያው ኢሬቻ በላይ መፈንጫ እንድትሆን እንዳደረገው።

😈 አረመኔው ግራኝ ከ ጨለቖት ሥላሴ የተዘረፈውን ዘውድ ለምን ለማምጣት ፈለገ? አምባሳደሩስ ለምን ከዱት?

ለማንኛውም ይህ በዛሬው በሥሉስ ቅዱስ ዓርብ ዕለት የምናነበው ተዓምር የግራኝ አብዮት አህመድን እና ጭፍሮቹን ማንነት እና እጣ ፈንታቸውን በከፊል ይገልጥልናል።

ቀደም ሲል ጄነራል ጻድቃን አዲስ አበባ እያሉ ለፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ መሪ ለግራኝ አብዮት አህመድ ትግራይን እንዳይተናኮል እና በሕዝቡም ላይ ጦርነት እንዳይከፍት፣ ሕዝቡን ፈጽሞ ማንበርከክ እንደማይቻል መክረውት እንደነበር ሰምተናል። ግራኝ ግን የመለሰላቸው፤ “በገንዘብ እና በጦር ኃይል የማንበረከክ ሕዝብ የለም!” በማለት ነበር መልስ የሰጣቸው።

ጄነራል ጻድቃን እና ባልደረቦቻቸው አሁን ወደ ማንነታቸው ተመልሰዋል ለሥላሴ ይሰግዳሉ፣ ጽዮን ማርያምን ይማጸናሉ የሚል ተስፋ አለኝ። ከዚህ ሁሉ ዕልቂትና ጥፋት በኋላ ዛሬም ይህን ካላደረጉ ግን የትግራይን ሕዝብ ሊመሩት አይችሉምና እነርሱ ለንስሐ የሚያበቃቸውን ገድል ፈጽመው ከአመራርነት በክብር እንዲሰናበቱ ይደረጋሉ፤ ከዚያም የከንቱ ምድራዊ ርዕዮተ ዓለም ባሪያ ያልሆነና ለሕዝቡ የቆመ ጽዮናዊ የሆነ መሪ ይነሳ ዘንድ ግድ ይሆናል።

አንጐት = ጨለቖት

የተረፈው አስተዋዩ፣ ታማኙ ነጋዴ = በቅድስት ሥላሴ ፍቅር የተጠመደ ጽዮናዊ መሪ

😈 በገንዘብ ፍቅር ተታለው ነፋሱ ጠራርጎ ያጠፋቸው ከሃዲዎቹ ነጋዴዎች = ግራኝ አሊ ባባ እና የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮቹ

❖❖❖የሥላሴ ተአምር❖❖❖

. ይቅርታቸውና ሀብተ ረድኤታቸው በወዳጃቸው…….ላይ ይደርና

የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ ተአምራታቸው ይህ ነው።

. አንጐት በሚባል አገር ብዙ ነጋዴዎች ነበሩ።

. እኒህ ነጋዴዎች ኢየሩሳሌም ወርደው በሥላሴ ሥዕል እነሆ እንዲህ ሲሉ ተማፀኑ።

. ከሄድንበት ሀገር ከጥልቅ ባሕር መሰጠምና መርዘኛ ከሆነው ከአዞ መበላት ወይም መነከስ ድነን

በሰላም ወደ ቤታችን ብንመለስ።

. እነሆ ከአተረፍነው ትርፍ ወርቅና ብሩን ግማሽ በግማሽ ለሥላሴ ቤተ ክርስቲያን እንሰጣለን ተባባሉ።

. ይህንም ካሉ በኋላ ለንግድ ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ወረዱ።

. ወደ መርከብ በገቡ ጊዜ የባሕሩ ማዕበል ፀጥ አለላቸውና የሰላም ጉዞ ሆኖላቸው ተጓዙ።

. በዚህ ጊዜ ከሀገሩ ሰዎች አንዱ እንዲህ አላቸው።

. ይህ ጥልቅ ባሕር ሳያሰጥማችሁ እንደምን ተሻገራችሁ ሰውን የሚውጠው አዞስ እንዴት ሳያገኛችሁ ቀረ አላቸው።እኒህ ነጋዴዎችም በእምነታችን መሠረት በብዙ ወርቅ የሥላሴን መርከብ ተከራየን (ለሥላሴ ብፅዓት አደረግን)

፲፩. ወደ ሀገራችንም በሰላምና በደህንነት ብንመለስ ከገንዘባችን ሁሉ እኩሌታውን ለሥላሴ ቤተ ክርስቲያን

ብፅዓት አድርገን እንሰጣለን ብለናል አሉት።

፲፪. ከጥቂት ቀን በኋላም እኒህ ነጋዴዎች ወደ ሀገራቸው ለመመለስ በተነሡ ጊዜ ከመካከላቸው አንዱ ነጋዴ

ወንድሞቼ ሆይ ባሕሩን ተሻግረን እዚህ ለመድረስ አስቀድመን የተናገርነውን አንርሳ በማናውቀውም ሀገር

ብዙ ወርቅና ብር አትርፈናልና ብፅዓታችንን ወይም ስእለታችንን እንዳንተው ሲል አሳሰባቸው።

፲፫. አሁንም ወንድምቼ ሆይ በእውነት የምነግራችሁን ስሙኝ እንደ ሥእለታችን ከገንዘባችን ካልሰጠን

ዳግመኛ ለንግድ በምንሄድበት ጊዜ እሊህ ሦስቱ ሥላሴ ገንዘባችንን ሁሉ ያጠፉብናል አላቸው።

፲፬. እነሱ ግን እኛ አንድ ብር እንኳ አንሰጥም አንተ ግን ከፈለግህ ስጥ ለራስህም አንተ ራስህ እወቅ።

፲፭. እኛስ ነገርህን አንሰማም እንደ አንተ ያለም መካሪ አንሻም በሥላሴ ስም ከቶ አልተማፀንምና አሉት።

፲፮. ይህም ነጋዴ ወንድሞቼ ሆይ የተናገራችሁትን ቃል እንዴት ታጥፋላችሁ ወይም እኮ ሰይጣን

ኃላፊና ጠፊ በሚሆን በገንዘብ ፍቅር አታለላችሁ ይሆን አላቸው።

፲፯. ይህ በቅድስት ሥላሴ ፍቅር የተጠመደ ነጋዴም ይህን ተናግሮ ዝም አለ።

፲፰. ከዚህ በኋላ ወደ ሀገራቸው ይመለሱ ዘንድ በመርከብ ተሳፈሩ።

፲፱. በዚህ ጊዜ ከነፋሱ ኃይል የተነሣ መርከቡ ተነዋወጠ ሊያሰጥማቸውም ተቃረበ።

. በዚህ ጊዜ መርከቡ ተሠበረና ሰዎቹ በባሕር ውስጥ ሰጠሙ።

፳፩. ይህን ታማኝ ነጋዴ ግን ሥላሴ ከባሕር አውጥተው በባሕር ዳርቻ አስቀመጡት።

፳፪. ከጣፈጠ አነጋገርህ የተነሣ ታማኝ አገልጋይ አደረግንህ አሉት።

፳፫. እንግዲህ የአንተን ገንዘብ አንፈልግም እምነትህ ይበቃናል።

፳፬. እነዚህ ከሐዲዎች ጓደኞችህ ግን በጥልቅ ባሕር ውስጥ እንደሰጠሙ ተመልከት አስተውል አሉት።

፳፭. እንግዲህ አንተ ወደ ምድረ አንጐት ውረድና የሆነውን ነገር ሁሉ ለዘመዶቻቸውና ለቤተ ሰባቸው ሁሉ

ንገር አሉት።

፳፮. ነጋዴውም እናንት የሀገር ታላላቅ አባቶች ሆይ እናንተ እነማን ናችሁ ስማችሁስ ማን ይባላል አላቸው።

፳፯. እነሱም እኛ ዓለሙን ሁሉ የፈጠርን ሥላሴ እንባላለን አሉት።

፳፰. ይህንንም ቃል ከአብና ከወልድ ከመንፈስ ቅዱስ አንደበት በሰማ ጊዜ ፈጽሞ ደስ አለው።

፳፱. የደረሰበትን ነገር ሁሉ ነጋዴዎቹም በከንቱ እንደጠፉና እሱ ግን ሥላሴን በማመን እንደዳነ ለአንጐት ሰዎች

ነገራቸው።

. ይህን የሰሙ ሰዎች ሁሉ ስለ ነጋዴዎቹ የተደረገው ነገር ሁሉ እጅግ አስደናቂ ነው በማለት አደነቁ።

፴፩. በዚህ ጊዜ ይህ ነጋዴ ብሩንና ወርቁን ሁሉ ለድኆችና ለችግረኞች በሥላሴ ስም መፀወተ።

፴፪. ኃላፊና ጠፊ ከሚሆን ከዚህ ዓለም ድካም እስከ ዐረፈ ድረስ በየወሩ በ፯ ቀን ይልቁንም በጥርና በሐምሌ ወር

የበዓላቸውን መታሰቢያ አብዝቶ ያደርግ ጀመር።

፴፫. ይቅርታቸውና ሀብተገ ረድኤታቸው ከወዳጃቸው ከ…….ጋር ለዘለዓለሙ ይኑር አሜን።

💭 ቅዳሜ / ጥቅምት ፰/8 ፪ሺ፲፪ / 2012 ዓ.ም ላይ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን ሊጀምር ፩ ዓመት ሲቀረው የጨለቖት ቅድስት ሥላሴ ዘውድ ወደ ትግራይ እንዲመለስ ፈቀደ። እዚያ ክቡር ዘውድ ላይ እጁ ሲያርፍ ሳየው እጅግ በጣም ነበር ያንቀጠቀጠኝና ያስቆጣኝ!

👉 ያኔ የወጣው መረጃ የሚከተለው ነበር፤

/20 ዓመታት በላይ በኔዘርላንድ የቆየው የዘውድ ቅርስ ትግራይ ክልል ለሚገኘው የጨለቆት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ተመለሰ

ከመቐለ ፲፮/16 ኪሎ ሜትር በደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ የሚገኘውና ረዥም ዕድሜ ያስቆጠረው የሥላሴ ጨለቆት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በርካታ ንዋየ ቅድሳት እንዳሉ ይነገራል። በተለይም ራስ ወልደሥላሴ ለቤተ ክርስትያኑ እልፍ ንዋየ ቅዱሳን ማበርከታቸውን ቤተ ክርስትያኑ ግቢ ውስጥ ለዓመታት የኖሩ አባቶች ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ።

ለአሥራ ስድስት ዓመታት መንነው በቤተ ክርስቲያኗ የሚኖሩት የ፹፪/82 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ አባ ገብረሥላሴ፤ ሦስት ዘውዶችን ራስ ወልደሥላሴ ለቤተ ክርስቲያኗ መስጠታቸውን ለቢቢሲ ገልፀዋል።

በጎርጎሳውያኑ አቆጣጠር ከ፲፯፻፵፭–፲፰፻፷፭/1745-1865 በወቅቱ የእንደርታ ዙሪያ የሚባለውን ሰፊ ግዛት ያስተዳደሩት ራስ ወልደሥላሴ በአራት ቦታዎች ማለትም በጨለቆት፣ በሕንጣሎ፣ በፈለግዳዕሮና በመቐለ ቤተ መንግሥቶችን ገንብተው ነበር። በአንድ ወቅትም ጨለቆትን ዋና ከተማቸው አድርገዋታል።

ራስ ወልደሥላሴ ካበረከቷቸው ዘውዶች መካከል አሁን በኔዘርላንድ የተገኘው ዘውድ አንዱ ሲሆን፤ ከ፳/24 ዓመታት በፊት መሰረቁንና ከዚያም መሰወሩን ተናግረዋል።

ከኢትዮጵያ ተሰርቆ የተወሰደው ዘውድ ኔዘርላንድ ውስጥ መገኘቱንና በዛሬው ዕለት ወደ አገሩ መመለሱን ጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አሳውቀዋል።

ይህ ዘውድ ንብረትነቱ የጨለቆት ሥላሴ መሆኑ የማያጠራጥር በመሆኑ ወደቦታው ተወስዶ በክብር ሊቀመጥ ይገባዋል።”

💭 በቪዲዮው፤

👉 ማክሰኞ/ የካቲት ፳፬/24 ፪ሺ፲፪ / 2012 .

የዘውዱ ሥርዓት አቀባበል በትግራይ

👉 ነሐሴ ፪ሺ፲፫ / 2013 .

በኔዘርላንድስ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቶ ሚሊዮን ሳሙኤል አረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ከድተው በአሜሪካ ጥገኝነት ጠየቁ።

👉 በዚሁ ወር ላይ ከሃዲዋ ኦሮሞ ሲልፋን ሃሳን ለኔዘርላንዶች ሦስት ሜዳሊያ ሠረቀችላቸው።

💭 ቀደም ሲል የቀረበ፤

❖❖❖ ጨለቖት ሥላሴ ❖❖❖

😈 በአውሬው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሚመራው የኦሮማራ አህዛብ ሠአራዊት ለዝርፊያ ከተሰማራባቸው ታሪካዊ ዓብያተ ክርስቲያናት እና ገዳማት አንዱ የደብረ ምሕረት ጨለቖት (ሀገረ ማርያም)ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ነው። ወረድ ብለን እንደምናነበው በረከታቸው ይደርብንና የሃገር ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ የነበሩት ብፁዕ አቡነ መርሐ ክርስቶስ ከማረፋቸው በፊት በቦታው ላይ ያሉትን በርካታ የታሪክ ቅርሶች የዝመነ መሳፍንት ታሪክና ቅርስ ዝክር እና በዚያ ዘመን ቤተ ክርስቲያን የነበራትን ሕይወት ማስታዋሻ የሆኑ ሐብቶች መጠበቂያ የሚሆን ቤተ መዘክር የማሠራት እቅድ እንደነበራቸውና ይኽውም ከፍተኛ ድጋፍና ማበረታቻ እነሚያስፈልግ ገልጸው በአካል ተለይተውናል። ዛሬ ይዞታው ምን ላይ ይሆን? ታሪካዊ ቅርሶቹስ? የኦሮሞራ ቃኤላውያኑ እነዚህን ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን ቅርሶች ለመዝረፍ የብዙ ዓመታትና ዘመናት ዝግጅት ሲያደርጉ መቆየታቸውን ዛሬ በፍሬዎቻቸው አውቀናቸዋል፤ ለዚህ የዘረፋ ተግባር ከኤዶማውያኑ የተማሩትን ስልት እና ጥበብ ተጠቅመዋል፤ የትግርኛን ቋንቋ ማጥናት ችለዋል። ከግራኝ እስከ ጉማሬው ብርሃኑ ነጋ ለፖለቲካው ድራማም ለሌብነቱና ለጭፍጨፋው ያመቻቸው ዘንድ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ስነ ልቦና፣ ባሕል፣ ህልም ብሎም የትግርኛን ቋንቋ ሳይቀር በሚገባ አጥንተዋል።

_______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኮሮና ሽብር | ኦፕራ ዊንፍሪ እና የጤና ሚንስትሩ ወደቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 20, 2020

👉 የሚገርመው የዳች የጤና ሚንስትር በኮሮና ጉዳይ

በፓርላማ በሚወያይበት ወቅት ነው አዙሯቸው የወደቁት

👉 የሚገርመው ፣ ኦፕራ ስለ ህይወት ሚዛን መጠበቅ

ጽንሰሀሳብ በምትናገርበት ወቅት መውደቋ ነው

[ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ ፭፥፳]

ልቡ ግን በታበየ በኵራትም ያደርግ ዘንድ መንፈሱ በጠነከረ ጊዜ ፥

ከመንግሥቱ ዙፋን ተዋረደ፥ ክብሩም ተለየው።

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፲፰፥፲፪]

ሰው ሳይወድቅ በፊት ልቡ ከፍ ከፍ ይላል፥ ትሕትናም ክብረትን ትቀድማለች።

______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኔዘርላንዶች ንግሥት ኢትዮጵያ ናት | ቢራ ጠጡ! ገብሱን አምጡ! ለማለት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 14, 2019

የእኛን ነገሥታት አንድ ባንድ ገድለው አሁን የእነርሱ ነገሥታት በኢትዮጵያ ላይ አንድ ባንድ ይፈነጫሉ

ንግሥት ማክሲማ በትናንትናው ዕለት ወደ አዲስ አበባ በርራለች። “የተባበሩት መንግሥታት ልዩ አምባሳደር” ከሚል ተልዕኮ ጋር “እግረ መንገዷን” የቢራ ፋብሪካዎችን ትጎበኛለች። “ሄነከን” እና “ሀበሻ” የተባሉት ቢራዎች ውስጥ የኔዘርላንዶች እጆች አሉባቸው። ንግሥት ማክሲማ መጋቢት ወር ላይ ወደ ጀርመን ጎራ ብላ ባቫሪያ የሚገኘውን አንድ የቢራ ፋብሪካ ጎብኝታ ነበር።

ቢራ፣ ቢራ ለኢትዮጵያውያኖች የተገኘ ተንኮለኛ ሥራ

ደጋግሜ የምለው ነው፤ እንጀራና በርበሬ ተመጋቢ ለሆኑት ኢትዮጵያውያን ቢራ እንደ መርዝ ነው፤ እንጀራ እርሾ፣ ቢራም እርሾ፤ ቢራ ለኢትዮጵያውያን ሆድ የማይመች መጠጥ ነው። ጣፋጩ እንጀራና ወጣችን እንደ ጠላ፣ ጠጅ ወይንም ቀይ ወይን ጠጅ ጣፋጭ ከሆኑ መጠጦች ጋር ነው የሚሄደው። ቢራ ግን ከቦርጭና ጨጓራ በሽታ በቀር ሌላ የሚሰጠን ነገር የለም። ሁልጊዜ የማስታውሰው ነው፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት ብሔራዊ ቴያትር አካባቢ በሚገኝ አንድ ምግብና መጠጥ ቤት ውስጥ ጣፋጭ የሆነ ምግብ ከበላሁ በኋላ ያማራኝ ጠላ ስለነበር፤ “ባክዎ ጠላ ያምጡልኝ” አልኳት ለአንዲት አስተናጋጅ፤ እርሷም “ይቅርታ ጠላ አንሸጥም፤ ምግብ ቤታችን ደረጃው ከፍ ያለ ስለሆነ ቢራ ብቻ ነው የምንሸጠው” አለችም። አያሳዝንም?!

ለማንኛውም፤ እያንዳንዱ የሳጥናኤል አገር በኢትዮጵያ ላይ ላለው ጽንፈኛ ተልዕኮ የየራሱ ድርሻና የሥራ ክፍል አለው። ባለፉት ወራት የዴንማርኳ ልዕልት “የኢትዮጵያን ሴቶች ለማጎልበት” በሚል ሽፋን የኢትዮጵያ ቤተሰቦች መዋቅርን ለማናጋት ከሰዶማዊ ተልዕኮ ጋር ብቅ ስትል፤ ቀጥላ ደግሞ ይፋ ያልሆነችው የአሜሪካ ልዕልት፡ የፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ሴት ልጅ፡ ኢቫንካ ትራምፕ (የባሏን ስም ለምን አልያዘችም? ኢቫንካ ኩሽነር መባል ነበረባት) እንደዚሁ “የኢትዮጵያን ሴቶች ለማጎልበት” በማለት ወደ ኢትዮጵያ ተጉዛ በዓለም አቀፋዊው ፀረኢትዮጵያ እንቅስቃሴ ላይ ተደመረች። ወደ ኢትዮጵያ የሄደችበት ዋና አላማ ግን የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተከሰከሰበት አውሮፕላን ምክኒያት ቦይንግን እንዳይከስ ለማድረግ ነው። የቦይንግ ቅሌት ፕሬዚደንት ትራምፕን በጣም አስደንግጧቸዋልና።

ጤፉን መንጠቅ አልተቻላቸውም ፥ ስለዚህ አሁን በቢራ በኩል የገብስ ባለቤትነት ይገባናል ይሉ ይሆናል

ወደ ኔዘርላንዶች ስንመለስ፤ የሙከራዎች ወዳጆች የሆኑት ሆላንዳውያን በአገራቸው መሬት ጤፋችንን በመዝራት አመርቂ የሆነ ውጤት በማምጣታቸውና ወደፊት የሰው ልጅን ከገባበት የአመጋገብ ቀውስ ሊያድን የሚችል ልዩ እህል መሆኑን ስለደረሱበት የጤፍን ባለቤትነት በእጃቸው ለማስገባት ሞክረው ነበር፤ ግን አልተሳካም። ታዲያ አሁን ዓይናቸውን በገብስ ላይ ጥለዋል። የገብስም መገኛ እናት አገር ኢትዮጵያ ናት።

በአሜሪካ “ቀይ ህንዶች” የሚባሉት የአሜሪካ ባለንብረቶች ቀስበቀስ እየደከሙ ሊጠፉ የቻሉት፤ ዊስኪና ጥንባሆ በአውሮፓውያን ከተሰጣቸው ጊዜ አንስቶ ነበር። ልክ ለጥቁር አሜሪካውያኑ አድነዛዥ እጾችንና ልጅ ማስወረጃ ኪኒኖችን እየሰጡ ቁጥራቸውን እንደቀነሱባቸው።

በአገራችንም እንደ አሸን የበዛው የቢራ ፋብሪካ ፣ ከቆሻሻው ጋኔን መሳቢያ ሺሻ ጋር ከፊሉ ሕዝባችንን እያለሰለሰ፣ እያደነዘዘ፣ ወኔ ቢስ እያደረገ፣ እያደከመና እያጠፋ ነውና በዚህ ከቀጠለ አንድ ቀን ሆላንዶች ገብስን የመንጠቅ እድል ይኖራቸዋል ማለት ነው።

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

Dutch Orange Fan Drives From US to Brazil

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 13, 2014

Posted in Curiosity, Infotainment | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: