Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Muslim Hate’

ፈረንሳይ | የሂትለርን እሳት ቃጠሎ ያመለጡት የ 85 ዓመቷ አረጋዊት አይሁድ በመሀመድ ሰይፍ ታረዱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2018

85 ዓመ አረጋዊ አይሁድ የተገደለቸው በፓሪስ አፓርታ ውስጥ ሲሆን፡ ገዳዮቹ ሙስሊሞች “አላህ ዋክበር!” እያሉ አስራ አንድ ጊዜ በሰይፍ ቆራርጠው ከገደሏት በኋላ ሬሳዋን በእሳት አቃጥለውታል።

ይህ አሰቃቂ ድርጊት የተፈጸመው ባለፈው ዓርብ ማታ በፓሪስ ከተማ ነበር።

20 ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙት ሁለት ሙስሊሞች ከግድያው ጋር በተያያዘ ተይዘዋል። 29 ዓመቱ ሙስሊም ከዚህ በፊት የ10 ዓመት ልጃገረድን በወሲብ ወንጀል በመድፈሩ ታስሮ ነበር።

ይህ ወንጀል እንደ ፀረሴማዊ፣ ፀረክርስቲያናዊ ጥላቻና ግድያ በመላው አውሮፓ፣ በተለይ በፈርነሳይ፣ ጀርመንና ስዊደን መጧጧፋቸውን ይጠቁመናል።

ለእስማኤላውያኑ እርዳታ በማድረግ ላይ ያሉትም ከሃዲዎቹ ዒአማንያን የዔሳው ዘሮች ናቸው።

እኝህ ምስኪን ሴትዮ አያታችን ሊሆኑ ይችላሉ፤ እስኪ እናስበው! በሕይወታቸው መጀመሪያ እና መጨረሻ ላይ ክፉ ጥላቻን አይተዋል። የሂትለርን ሆሎኮስት ጭፍጨፋ አምልጠው አደጉ፤ አሁን በሰላም በማረፊያቸው የመጨረሻቸው ዘመናቸው የሂትለር አፍቃሪ በሆኑት ሰይጣን መሀመዳውያን ቤታቸው ውስጥ ተገደሉ።

ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

ለእርኩስ ገዳዮቻቸው በሲዖል ልዩ የእሳት ቦታን ያዘጋጅላቸው!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: