😲 PROMPTER: “Do you know how much we Reduced the deficit this year?”
🙃 BIDEN:“Do you know how much Rededudenedefet this year?”
______________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 6, 2022
😲 PROMPTER: “Do you know how much we Reduced the deficit this year?”
🙃 BIDEN:“Do you know how much Rededudenedefet this year?”
______________
Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: Abiy Ahmed, Anti-Ethiopia, Axum, መድፈር, ሚልዎኪ, ምርጫ, ረሃብ, ተመድ, ትግራይ, አሜሪካ, አረመኔነት, አክሱም, ኤርትራ, ወንጀል, የጦር ወንጀል, ጆባይድን, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ጠላት, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮን, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺዝም, Campaign, Election, Famine, Genocide, Human Rights, Joe Biden, Milwaukee, Mumbling, President, Rape, Speech, Tigray, USA, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 4, 2020
“አለም የኢትዮጵያ መንደር” የተስኘውና በአሜሪካዋ ሚልዋኪ መሃል ከተማ / ዊስኮንሲን ግዛት ቅዳሜና እሁድ በተካሄደው የተቃውሞ አመጽ ወቅት ሰዎች ምግብ ቤቱ ገብተው በከፊል አውድመውታል ፡፡ ሁለት መስኮቶች ተሰባብረዋል።
ከአስር ዓመት በፊት የተከፈተው ይህ ምግብ ቤት በባለትዳሮቹ ሰለሞን በቀለ እና ሙሉ ሃብተ ሥልሴ የሚተዳደር ነው። ውድመቱ ባስከተለው ወጪ የተጨነቁት ሁለቱ ወገኖቻችን ከአካባቢው ነዋሪዎች በተካሄደ የመዋጮ ማራቶን እስከ 12 ሺህ ዶላር በአጭር ጊዜ ውስጥ ሊሰበስብላቸው ተችሏል።
ተመስገን! አይዟችሁ ወገኖቼ!
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: Alem Ethiopian Village, ሚልዋኪ, ምግብ ቤት, አለም የኢትዮጵያ መንደር, አመጽ, አሜሪካ, Milwaukee | Leave a Comment »