Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Mecca’

Black Crickets Drop From The Sky to Evade Capture By Demons of The Black Kaaba Stone in Mecca

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2023

👹 የመካ ጥቁር የካባ ድንጋይ ጋኔን/ እርኩስ መንፈስ ነገር ከመሠዊያው ላይ ሳጥን ሲይዝ ያሳያል ፥ ሳጥኑ በእሱ ላይ የሶስት ማዕዘን እና የአላህ/ሉሲፈር ምልክት ያለው ይመስላል።

🦗 በጣም ከባድ የነፍሳት ወረራ፡ በአጋንንት የመበከል ምልክት ሊሆን ይችላል።

እና ይህ በመካው የካባ ጥቁር ድንጋይ ላይ የተከሰተው የክሪኬት/ፌንጣ ወረራ በፋሲካ/ፋሲካ ወቅት ነው፣ ይህ ደግሞ እግዚአብሔር አምላክ በግብጽ ላይ ያመጣቸውን የ፲/10ቱን መቅሰፍቶች እና የቀይ ባሕር መከፈትን ያስታውሰናል።

በነዚህ ክሪኬቶች ውስጥ ከዚህ ቀደም ታይቶ የማያውቅ የዶፍ ዝናብ መውረዱ እውነት ቢሆንም፣ የሚያስገርመው ግን በምፅራይም (ግብፅ) ዙሪያ በነበሩት አገሮች የተከሰቱትን 10 መቅሰፍቶች ወደ ኋላ መለስ ብለው ሲመለከቱ፣ ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ነገር ሁሉ ከመጠን ያለፈ ነገር ገጥሟቸው ነበር። የዶፍ ዝናብ፣ የአቧራ አውሎ ነፋሶች እና የመሬት መንቀጥቀጥ ጭምር።

እ.ኤ.አ. በመስከረም 11 ቀን 2015 (9/11 – በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ዕለት/በእንቍጣጣሽ) በመካ፣ ሳውዲ አረቢያ በሚገኘው ዋና መስጂድ አል-ሃራም ላይ የሸርተቴ ክሬን ተደርምሶ 111 ሰዎች ሲሞቱ 394 ቆስለው ነበር።

☪ Mecca Crane Collapses on 9-11 Anniversary

☪ Could The Crane Collapse in New York Be Related to The Mecca Collapse on 9/11?

እሺ ይህ ሁኔታ ከራዕይ ዮሐንስ ትንቢቶች ጋር የተያያዘ ባይሆንና አንበጦችም የወንዶች ጭንቅላትና የሴቶች ፀጉር ያላቸውበት ቢሆንም፤ ይህ የክሪኬት ወረራ ግን እንደ ማስጠንቀቂያ ነው።

ምናልባት እነዚህ ክሪኬቶች ልዑል እግዚአብሔር ከእንግዲህ እንደማይሰማቸው( እስማኤል ማለት ይሰማል ማለት ነው)፣ ለሸማ (ለመስማት) ብዙ ጊዜ እንደሰጣቸው እነርሱ ግን በድግግሞቻቸው እንዲቀጥሉ ስለሚፈልጉ (አምልኮ ሥርዓቶቻቸው፣ ደጋግመው ለጥቁሩ ደንጋይ መስገድና የሉሲፈር አላሃቸውን እና የአረመኔውን መሀመድን ስም በጠሩ ቁጥር፤(ሱ.ወ.)፣(ሰ.ዐ.ወ))ሚሻላህ! ታክፊር! ቅብርጥሴ ጫጫታ)በማሰማት መዳን በጭራሽ የለም። እየታየ ያለውና እየመጣባቸው ያለው ሁሉ ከእንግዲህ እግዚአብሔር እንደማይሰማቸው አመላካች ሊሆን ይችላል። ክሪኬቶች አካላዊ ውክልና ናቸው፣ መካ ውስጥ በመሆናቸውና የሶላት ምንጣፎች የሚገኙበትን አካባቢ የሚሸፍኑ ናቸው።… ይህ እንደ ማስጠንቀቂያ ነው።

ይህ ክስተት ያውም በቅዱሱ በብሩኩ የፋሲካ ውቅት (ለክርስቲያንና አይሁድ) ፥ ብሎም ሆን ተብሎ በእርኩሱ የመሀመዳውያን ረመዳን ቀናት መከሰቱ በአጋጣሚ አይደለም። እንደሚሰማኝ ከሆነ የመጨረሻዎቹ የማስጠንቀቂያ ምልክቶች በእነዚህ የመጨረሻዎቹ ቀናት እየታዩ ነው። አሁን ሁሉም በተፋጠነ መልክ የሚፈተንበትና በጉም ከፍዬሎች የሚለይበት ጊዜ ነው። “አላየሁም! አላወቅኩም፣ እስልምና ከአባቴ ከእናቴ የወረስኩት አምልኮ ነው…ቅብርጥሴ” ከእንግዲህ አይሰራም።

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፯፥፲፫፡፲፬]❖❖❖

“በጠበበው ደጅ ግቡ፤ ወደ ጥፋት የሚወስደው ደጅ ሰፊ፥ መንገዱም ትልቅ ነውና፥ ወደ እርሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸው፤ ወደ ሕይወት የሚወስደው ደጅ የጠበበ፥ መንገዱም የቀጠነ ነውና፥ የሚያገኙትም ጥቂቶች ናቸው።”

❖❖❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፪፥፲፬]❖❖❖

“የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።”

👹 The Black Kaaba stone of Mecca shows a demon/ evil spirit object holding a box from the altar – the box appears to have a triangle and the symbol of Allah/ Lucifer on it.

🦗 Extreme Insect Infestation Can be a Sign of Demonic Infestation

And the Cricket infestation occurred during Passover/ Fasika, which tells the story of the 10 plagues and the opening of the Red Sea.

While it may be true that there was an unprecedented rainfall that drove in these crickets, what’s interesting is when you look back at the original 10 plagues in Mitsrayim (Egypt), in the surrounding nations, they had all sorts of unprecedented things too like excessive rain fall, major dust storms and even earthquakes.

On 11 September 2015 (9/11 – Ethiopian New Year’s Day) a crawler crane collapsed over the Main Masjid al-Haram mosque in Mecca, Saudi Arabia, killing 111 people and injuring 394 others.

Well, while this one is not the book of Revelation prophecy, which is where the locusts have the heads of men and the hair of women, this is more like a warning.

Could the crickets be an indication that The Most High will no longer (shema like in Ishmael) hear them, that He has given them plenty of time to shema (hear) Him and because they want to continue in their repetition (equated to that of noise/a clanging gong) that the crickets are a physical representation, being they are in Mecca and covering the area where the prayer rugs are located…. This is more of like a warning.

❖❖❖[Matthew 7:13-14]❖❖❖

“Enter through the narrow gate. For wide is the gate and broad is the road that leads to destruction, and many enter through it. But small is the gate and narrow the road that leads to life, and only a few find it.”

❖❖❖[Matthew 22:14]❖❖❖

“For many are called, but few are chosen.”

🐷 Pro-Abortion Activists Take Bible And Play Soccer With It. They Then Put The Bible in a Toilet

💭 በአሜሪካዋ ሲያትል ከተማ ያሉ የፅንስ ማስወረድ አራማጆች ጸያፍ ድርጊቶችን ፈጸሙ፤ መጽሐፍ ቅዱስን ነጥቀው በሱ ኳስ ተጫወቱበ። ከዚያም መጽሐፍ ቅዱስን በተንቀሳቃሽ መጸዳጃ ቤት ውስጥ ጣሉት። የሚገርም ነው! 😛 ይህ “የመጸዳጃ ቤት” ምስል ልክ የመካን ጥቁር ድንጋይ / ካባን + zየሂንዱዎችን ‘ሺቫ‘ቤተ መቅደስ ይመስላል። እርኩሱን ቁርአንን የማይደፍሩት ለዚህ ሳይሆን አይቀርም! ባቢሎን አሜሪካም አበቅቶላታል!

😛 Amazing! This „Toilette„ image looks exactly like the Islamic Black Stone of Mecca (The Kaaba) + The Hindu ‘Shiva’ temple.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Bombshell Filing: 9/11 Hijackers Were CIA-Saudi Recruits

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 21, 2023

🔥 አስደንጋጭ መረጃ፤ ከሃያ ሁለት ዓመታት በፊት በኒው ዮርክና ዋሽንግተን ዲሲ ከተማዎች ላይ የዘመቱት የመስከረም አንዱ 9/11 ጠላፊዎች የሲ.አ.ይ.ኤ እና ሳውዲ አረቢያ ምልምሎች ነበሩ። በአሜሪካ ላይ ተቃጥቶ የነበረው የ9/11 ጥቃት ስውር የሲ.አ.ይኤ-ሳውዲ የስለላ ክወና ነበር።

💭 ቢያንስ ሁለት የ9/11 ጠላፊዎች በከፍተኛ ደረጃ ተሸፍኖ በነበረው የሲ.አይ.ኤ እና የሳዑዲ የስለላ ስራ ላይ ተመልምለው እንደነበር አዲስ አስደንጋጭ መረጃ ለፍርድ ቤት ቀረበ።

አዎ! ይህ በአንዳንዶች ዘንድ የታወቀ ጉዳይ ነበር። ለዚህ ነው አረመኔዋን ሳውዲ ባቢሎንን እንዳሰኛት በእኛ ላይ ትፈነጭ ዘንድ የፈቀዱላት። ከሃያ ሁለት ዓመታት በፊት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የአዲስ ዓመት ዕለት ማንነታቸውን አሳዩን፤ ዛሬ ደግሞ ፊታቸውን ወደ አክሱም ጽዮን አዙረው በክርስቲያኑ ሕዝባችን ላይ ጭፍጨፋዎችን በግልጽ በማካሄድ ላይ ናቸው። በሱዳን እየተካሄደ ያለውም ግጭት ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው። የእኛዎቹን ከሃዲ ወንጀለኞች ጨምሮ እነ አሜሪካም፣ ሳዊዲም፣ ግብጽም፣ ኤሚራቶችም፣ ቱርክም በሱዳን ላይ ጣልቃ በመግባት ላይ ናቸው። ይህ በደንብ ታቅዶ በሥራ ላይ እየዋለ ያለ ክወና ነው። ቆሻሻው ግራኝ የኢትዮጵያን መሬት ቆርሶ ለሱዳን በሰጣት ማግስት በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነቱን አጧጣፉት። ከሚሊየን በላይ የሚሆኑ ክርስቲያን ወገኖቻችንን ከገደሉ በኋላ፤ “እርቅ” ብለው ቀጣዩን ዘመቻ በሱዳን ከፈቱ። ገና ከመሰረቱ በይፋ አብረው ሲሰሩት የነበሩት የኦነግ / ጋላኦሮሞ አገዛዙ፣ ሕወሓቶችና ሻዕቢያዎች ቆየት ብለው እርስበርስ የሚጣሉ ሆነው በመታየት ለጋራ ዒላማቸው እንደሚታገሉት በሱዳንም ሁለቱ አብረው ሲሰሩት የነበሩት ቡድኖች አሁን ተጻራሪ ሆነው በመቅረብ ተልዕኳቸውን ለማሟላት በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ከሃዲዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ደብረ ሲዖልና ኢሳያስ አፈቆርኪ አብደላሃሰን ከእነ ሳውዲ፣ ኤሚራቶች፣ ግብጽ፣ ቱርክ፣ አሜሪካና አውሮፓ ጋር ሆነው ኢትዮጵያን እና ልጆቿን ለማስጨፍጨፍ ፊርማቸውን በጣታቸው ደም አስቀምጠዋል።

አሁን የምጠረጥረው፤ ግራኝ ለሱዳን የሰጣትን የኢትዮጵያን ግዛት እንደ መጫወቻ ካርድ ተጠቅመው፤ የጋላኦሮሞው ሰአራዊት በኢትዮጵያ ስም በሱዳን ጉዳይ ጣልቃ እንዲገባ ይደረጋል፤ ከዚያም የአረብ ሊግ አባል የሆነችው ሱዳን በኢትዮጵያ ተጠቃችበሚል ሰበብ እነ ግብጽና የአረብ ሃገራት የሕዳሴውን ግድብና ሰሜን ኢትዮጵያን ለመጨፍጨፍ ይወስናሉ። ምዕራባውያኑ ፈቃዳቸውን ይሰጧቸዋል። ፕሬዚደንት ትራምፕ ከሦስት ዓመታት በፊት ከሱዳኑ መሪ ጋር በስልክ ሲነጋገሩ፤ “ግድቡን እኮ ግብጽ ትመታዋለች!” ያሉንን እናስታውስ።

ለነገሩማ እንደ ሳውዲ የሰብዓዊ መብት ክፉኛ የሚረገጥበት የዓለማችን ሃገር የለችም። እንግዲህ ይህ በደንብ እየታወቀ ነው የፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ኢትዮጵያውን ሴቶችን ለሳውዲ አረቢያ እንዲሸጥ ፈቃዱን/ትዕዛዙን የሰጡት። ወደ ሳውዲ ሆነ ወደ ሌሎች አረብ ሙስሊም ሃገራት በፈቃዱ የሚጓዝ ሁሉ ነፍሱን ለሰይጣን ለመሸጥ ወስኗል ማለት ነው። “የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ ነን” የሚሉት ሁሉ ደግመው ደጋግመው ይህን ማሳወቅ ነበረባቸው።

🛑 Bring The Three Genocide Co-Conspirators; Isaias Afewerki, Debretsion & Abiy Ahmed to Justice!

🛑 ሶስቱን የዘር ማጥፋት ተባባሪ ሴራዎችን አምጣ; ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ደብረፂዮን እና አብይ አህመድ ለፍርድ ይቅረቡ!

እስላማዊ ጂሃዳውያን ✞ በክርስቲያን አክሱም ውስጥ

🛑 የህዝብ ምህንድስና፣ የዘር ማጽዳት እና የጅምላ ማፈናቀል

በመቐለ ታስረው የነበሩት በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የሙስሊምኦሮሞ “ምርኮኞች” የት አሉ? የተጨፈጨፉትን ክርስቲያኖች ለመተካት ወደ ትግራይ ገጠር ልከው ይሆን? ሁሉንም በዕቅዳቸው መሠረት ፈጽመውታል፤ ተናብበው እየሠሩ ነበር/ናቸው። የትግራይንና አማራን ወጣት ወዲህ ወዲያ እያሉ ሲጨርሷቸው፤ ደቡባውያኑን ጋላኦሮሞዎችን ግን በምርኮኛ መልክ ሰብስበው ወደ መቐለ ወሰዷቸው። አዎ! ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የፈጸመውን ከባድ ወንጀል ሁሉ ዛሬ አርመኔዎቹ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ደብረጽዮን እና ኢሳያስ አፈወርቂ በሁለት ዓመታት ብቻ ፈጽመውታል። መረሸን የሚገባቸው ከሃዲዎች ናቸው! በዓለም ታሪክ በዚህ ዓይነት አሳዛኝ ድራማ የራሳቸውንሕዝብ ለመጨፍጨፍ ከባዕዳውያን ጋር ተመሳጥረው ይህን ያህል የሠሩ እነዚህ እርጉሞች ብቻ መሆን አለባቸው። ምናልባት ከእነ ጆርጅ ቡሽ ከሳውዲ አረቢያ ጋር ተመሳጥረው በመስከረም አንዱ የሽብር ጥቃት ሦስት ሺህ የራሳቸውን ዜጋ በኒው ዮርክ ከተማ ከገደሉት ውጭ።

🔥 787 ቀናት የዘር ማጥፋት ወንጀል በትግራይ

  • ⚠️800,000+ ተገድለዋል።
  • ⚠️120,000+ ተደፍረዋል።
  • ⚠️5.6+ ሚሊየን ተርበዋል
  • ⚠️2.2+ ሚሊየን ተፈናቅለዋል/ ተነቅሏል።

በኢትዮጵያ ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ እና በህወሓት መካከል የተደረገው የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነትከሁለት ወራት በፊት ከተፈረመ በኋላ ክፉዎቹ አብይ አህመድ አሊ እና ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የኢሳያስ አፈወርቂ የኤርትራ አረመኔ ወታደሮች ከ3000 በላይ የትግራይ ተወላጆችን እንዲጨፈጨፉ ፈቅደዋል። በአንድ ሳምንት ብቻ በእንዳ ማርያም ሸዊቶ እና እንዳባገሪማ፣ አድዋ ሰፈሮች።

Islamic Jihadists in ✞ Christian Axum

🛑 Population Engineering, Ethnic Cleansing, & Mass Deportations

Where are all the hundreds of thousands of Muslim-Oromo „Prisoners of war„ who were kept in Mekelle? Did they send them to the countryside of Tigray to replace the massacred Christians?

🔥 787 Days of #TigrayGenocide

  • ⚠️800,000+ Killed
  • ⚠️120,000+ Raped
  • ⚠️5.6+ Mil. Starved
  • ⚠️2.2+ Mil. Uprooted

After the so-called “Pretoria Peace agreement” between the fascist Oromo regime of Ethiopia and TPLF had been signed two months ago, evils Abiy Ahmed Ali and Debretsion Gebremikael had allowed the barbaric soldiers of Isaias Afewerki’s Eritrea to massacre more than 3000 Tigrayan civilians in a single week in the neighborhoods of Enda Mariam Shewitto and Endabagerima, Adwa.

✈️ የተከሰሰው አውሮፕላን፤ ፕሬዚዳንት ዘውዴ እና ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ በሉሲፈራውያኑ መመረጣቸውን ይነግረናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2019

🔥 9/11 Was a Covert CIA-Saudi Intelligence Operation

💭 At least two 9/11 hijackers had been recruited into a joint CIA-Saudi intelligence operation that was covered up at the highest level, according to an explosive new court filing.

A new court filing dropped a bombshell unmasking one of the CIA’s most atrocious scandals in decades: At least two 9/11 hijackers had been recruited into a highly covert CIA-Saudi intelligence operation.

The filing which has recently been publicized revealed that the contact between two 9/11 hijackers and Alec Station, a CIA unit allegedly created to track Al-Qaeda leader Osama bin Laden and his associates, was covered up at the highest levels of the FBI.

The paper, which was obtained by SpyTalk, is a 21-page declaration written by Don Canestraro, the Chief Investigator for the Office of Military Commissions, the court that is in charge of handling cases involving 9/11 suspects. It includes summaries of unnamed, senior CIA and FBI officers’ private interviews and disclosures of classified government information. Canestraro spoke with numerous agents who worked on Operation Encore, the Bureau’s aborted investigation into possible links between the Saudi government and the 9/11 attacks.

Operation Encore was abruptly discontinued in 2016 despite the numerous extensive interviews conducted with a variety of witnesses that produced hundreds of pages of evidence, formally questioning several Saudi officials, and starting a grand jury investigation into a Riyadh-run US-based support network for the hijackers. This was allegedly caused by “a byzantine intra-FBI bust-up over investigative methods.”

Every element of the document was redacted when it was first published in 2021 on the Office’s public court docket, with the exception of an “unclassified” marking.

Today, it is not difficult to understand why given its shocking content: as Canestraro’s inquiry found, at least two 9/11 hijackers had been enlisted, intentionally or unknowingly, into a combined CIA-Saudi intelligence operation.

“I would be gone”: Alec Station threatened agents to hide information

Unit Alec Station was established in 1996 under CIA supervision. The original plan was to conduct a joint investigation with the FBI.

The FBI agents assigned to the unit quickly learned, however, that they were strictly forbidden from providing any material to the Bureau’s headquarters without the CIA’s consent and that doing so would result in severe consequences. In further detail, the I-49 squad, based in New York, was regularly barred from receiving intelligence.

The CIA and NSA were intensively observing an “operational cadre” within an Al-Qaeda cell that included the Saudi nationals Nawaf Al-Hazmi and Khalid Al-Mihdhar in late 1999 in light of “the system blinking red” about an impending large-scale Al-Qaeda terrorist attack inside the US.

The two Saudi nationals allegedly went on to hijack American Airlines Flight 77, which plunged into the Pentagon on September 11, 2001.

Al-Hazmi and Al-Mihdhar had attended an Al-Qaeda meeting that took place in Kuala Lumpur, Malaysia, from January 5 to 8, 2000. Unit Alec Station requested that the meeting be discreetly photographed and videotaped, though it appears that no audio was recorded. En route, Al-Mihdhar transited through Dubai, where CIA operatives broke into his hotel room and photocopied his passport. It demonstrated that he had a multiple-entry visa for the US.

At the time, a contemporaneous internal CIA communication claimed that the FBI was informed right away “for further investigation.” In truth, unit Alec Station specifically prohibited two FBI agents from informing the Bureau about Al-Mihdhar’s US visa.

[I said] ‘we’ve got to tell the Bureau about this. These guys clearly are bad…we’ve got to tell the FBI.’ And then [the CIA] said to me, ‘no, it’s not the FBI’s case, not the FBI’s jurisdiction’,” Mark Rossini, one of the FBI agents investigated, confessed.

If we had picked up the phone and called the Bureau, I would’ve been violating the law. I…would’ve been removed from the building that day. I would’ve had my clearances suspended, and I would be gone,” he added.

Only a few weeks after the plot was thwarted, Al-Hazmi and Al-Mihdhar arrived in the US on January 15 through Los Angeles International Airport. They were welcomed by Omar Al-Bayoumi, a “ghost employee” of the Saudi government, right away at the eatery in the airport. After a brief discussion, Al-Bayoumi assisted them in finding an apartment in San Diego that was close to his home, co-signed their lease, set up bank accounts for them, and gave them a gift of $1,500 toward their rent. Moving forward, there would be several contacts between the three.

Years later, Al-Bayoumi claimed, during interviews with Operation Encore investigators, that his encounter with the two would-be hijackers was a mere coincidence. He insisted that his unusual aid came from pure altruism and pity for the two men, who had no experience with Western culture and hardly speak the English language.

The Bureau disagreed, coming to the conclusion that Al-Bayoumi was a Saudi spy who worked with several Al-Qaeda members in the US. Additionally, they believed there was a “50/50 chance” that he, and hence Riyadh, had extensive prior knowledge of the 9/11 attacks.

Twenty years on, the FBI released the first document related to its investigation into the 9/11 attacks, following an executive order issued by US President Joe Biden.

Alec station constantly violated CIA procedures: Agent

A Bureau special agent, dubbed “CS-3” in the document, confessed that Al-Bayoumi’s contact with the hijackers and support thereafter “was done at the behest of the CIA through the Saudi intelligence service.” Unit Alec Station’s goal was to “recruit Al-Hazmi and Al-Mihdhar via a liaison relationship,” with the help of Riyadh’s General Intelligence Directorate.

A CIA case officer at Alec Station named “CS-10” agreed that Al-Hazmi and Al-Mihdhar had contact with the agency through Al-Bayoumi and was perplexed that the unit had been given an alleged assignment to infiltrate Al-Qaeda.

They felt it “would be nearly impossible…to develop informants inside” the group, given the “virtual” station was based in a Langley basement, “several thousand miles from the countries where Al-Qaeda was suspected of operating.”

CS-10” further confessed that they “observed other unusual activities” at Alec Station. Analysts within the unit “would direct operations to case officers in the field by sending the officers cables instructing them to do a specific tasking,” which was “a violation of CIA procedures.” Analysts “normally lacked the authority to direct a case officer to do anything.”

Sometime prior to the 9/11 attacks”, agents “observed activity that appeared to be outside normal CIA procedures.” Analysts within the unit “mostly stuck to themselves and did not interact frequently” with others.

Some of the most suspicious operations were reportedly made during this time. A joint FBI-CIA informant named Aukai Collins received a startling offer in the early part of 1998: bin Laden personally wanted him to travel to Afghanistan so they could meet.

The June 2001 encounter [CIA and FBI analysts from Alec Station met with senior Bureau officials, including representatives of its own Al-Qaeda unit] might have been a tease given that Al-Hazmi and Al-Mihdhar both appeared to be employed by Alec Station.

Kept under wraps: Another FBI’s Failure

After 9/11, FBI headquarters and its San Diego field office rapidly figured out “Bayoumi’s affiliation with Saudi intelligence and, subsequently, the existence of the CIA’s operation to recruit” Al-Hazmi and Al-Mihdhar, according to another of Canestraro’s informants, a former FBI agent who went by “CS-23”, while testifying in court.

However, “senior FBI officials suppressed investigations” into these matters. “CS-23” stated, furthermore, that Bureau agents admitted before the joint Inquiry into 9/11 that they “were instructed not to reveal the full extent of Saudi involvement with Al-Qaeda.”

Shockingly, no one at Alec Station has received any sort of punishment for the alleged “intelligence failures” that led to 9/11. In fact, they have received compensation. The unit’s commander at the time of the attacks, Richard Blee, and his replacement, Alfreda Frances Bikowsky, joined the CIA’s operations branch and rose to prominence in the so-called “war on terror”. Corsi, on the other hand, advanced inside the FBI, ultimately to the position of Deputy Assistant Director for Intelligence.

Testimonies given by those who were subjected to the worst abhorrent rendition and torture program by the CIA during interrogation are a significant part of how the general public understands the 9/11 attacks. Bikowsky, a former employee of the Alec Station where at least two would-be 9/11 hijackers provided cover, was in charge of questioning the alleged hijackers.

Aukai Collins, an FBI deep cover agent, ended his memoir with a terrifying insight, which Don Canestraro’s shocking admission only served to solidify:

I was very mistrustful about the fact that bin Laden’s name was mentioned literally hours after the attack… I became very skeptical about anything anybody said about what happened, or who did it. I thought back to when I was still working for them and we had the opportunity to enter Bin Laden’s camp. Something just hadn’t smelled right…To this day I’m unsure who was behind September 11, nor can I even guess… Someday the truth will reveal itself, and I have a feeling that people won’t like what they hear.”

A question rises: Is the truth out? Did the US intelligence community alongside its affiliated media downplay it?

One thing is crystal clear: They have all the motifs to cover up Saudi Arabia’s role in the 9/11 attacks, in light of the filing which revealed that the CIA simply recruited the hijackers, threatened their own agents, and tried to cover up their fishy scandals.

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ramadan Vs. Easter: Mecca Hit by “Plague of Locusts” | Judgment Taking Place

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 15, 2023

🐌 የፋሲካ ጠላት ረመዳን፤ የጣዖት አምልኮ ማዕከል መካ በ”የአንበጣ ቸነፈር” ተመታች | የፍርድ ሂደት

💭 በሁሉም የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ እጅግ ቅዱስ በሆነው በታላቁ መስጊድ ውስጥ ምንነታቸው/ማንነታቸው ያልታወቀ ትኋኖች/አንበጦች መወረርን የሚያሳዩ ቪዲዮዎች ማህበራዊ ሚዲያውን አጨናንቀውታል። በዓመት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሙስሊሞችን ወደ ሳዑዲ አረቢያ የሚጎትተው የሐጅ ጉዞ ትኩረት ነው። መንጋው በአልጀዚራ፣ በአል አረቢያ እና በሌሎች የአረብ ሚዲያዎች ያልተዘገበ ነው።

❖❖❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፰፥፴፰]❖❖❖

እጅግ ዘር ወደ እርሻ ታወጣለህ፤ አንበጣም ይበላዋልና ጥቂት ትሰበስባለህ።

❖❖❖[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፲፥፬]❖❖❖

ሕዝቤን ለመልቀቅ እንቢ ብትል ግን፥ እነሆ ነገ በአገርህ አንበጣዎችን አመጣለሁ፤

❖❖❖[Deuteronomy 28:38]❖❖❖

“You shall bring out much seed to the field but you will gather in little, for the locust will consume it.”

❖❖❖[Exodus 10:4]❖❖❖

“For if you refuse to let My people go, behold, tomorrow I will bring locusts into your territory.”

💭 Social media was abuzz with videos showing an infestation of unidentified bugs at the Great Mosque, the holiest mosque in all of Islam. It is the focus of the hajj, the pilgrimage, which draws millions of Muslims a year to Saudi Arabia. The swarm went unreported on Al Jazeera, Al Arabiya and other Arab media.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Revelation 16-The 7 Bowls: They That Worship & Pray to The Kaaba in Mecca Will Face God’s Wrath Soon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 12, 2023

ራእይ ፲፮ ፥ ፯ቱ ጽዋዎች፤ መካ ወደሚገኘው ጥቁሩ የካዕባ ድንጋይ የሚሰግዱ ወይም የሚጸልዩ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣባችዋል።

የዮሐንስ ራእይ ፲፮ የእግዚአብሔር ቁጣ ፅዋዎች

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮]❖❖❖

  • ፩ ለሰባቱም መላእክት። ሄዳችሁ የእግዚአብሔርን ቁጣ ጽዋዎች በምድር ውስጥ አፍስሱ የሚል ታላቅ ድምፅ ከመቅደሱ ሰማሁ።
  • ፪ ፊተኛውም ሄዶ ጽዋውን በምድር ውስጥ አፈሰሰ፤ የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ክፉኛ የሚነዘንዝ ቍስል ሆነባቸው።
  • ፫ ሁለተኛውም ጽዋውን በባሕር ውስጥ አፈሰሰ፤ እንደ ሞተም ሰው ደም ሆነ፥ በባሕርም ከሚኖሩት ሕይወት ያለበት ነፍስ ሁሉ ሞተ።
  • ፬ ሦስተኛውም ጽዋውን በወንዞችና በውኃ ምንጮች ውስጥ አፈሰሰ፤ እነርሱም ደም ሆኑ።
  • ፭ የውኃውም መልአክ። ያለህና የነበርህ ጌታ ሆይ፥ ቅዱስ ሆይ፥ እንዲህ ስለፈረድህ ጻድቅ ነህ፤
  • ፮ የቅዱሳንና የነቢያትን ደም ስላፈሰሱ ደምን ደግሞ አጠጥተሃቸዋል፥ የሚገባቸው ነውና ብሎ ሲናገር ሰማሁ።
  • ፯ ከመሰዊያውም። አዎን፥ ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ፥ ፍርዶችህ እውነትና ጽድቅ ናቸው ብሎ ሲናገር ሰማሁ።
  • ፰ አራተኛውም ጽዋውን በፀሐይ ላይ አፈሰሰ፤ ሰዎችንም በእሳት ልታቃጥል ተሰጣት።
  • ፱ ሰዎችም በታላቅ ትኵሳት ተቃጠሉ፥ በነዚህም መቅሠፍቶች ላይ ሥልጣን ያለውን የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ፥ ክብርንም እንዲሰጡት ንስሐ አልገቡም።
  • ፲ አምስተኛውም ጽዋውን በአውሬው ዙፋን ላይ አፈሰሰ፤ መንግሥቱም ጨለማ ሆነች ከስቃይም የተነሳ መላሶቻቸውን ያኝኩ ነበር፥
  • ፲፩ ከስቃያቸውና ከቍስላቸውም የተነሳ የሰማይን አምላክ ተሳደቡ፥ ከስራቸውም ንስሐ አልገቡም።
  • ፲፪ ስድስተኛውም ጽዋውን በታላቁ ወንዝ በኤፍራጥስ ላይ አፈሰሰ፤ ከፀሐይም መውጫ ለሚመጡ ነገሥታት መንገድ እንዲሰናዳላቸው ውኃው ደረቀ።
  • ፲፫ ከዘንዶውም አፍና ከአውሬው አፍ ከሐሰተኛውም ነቢይ አፍ ጓጕንቸሮች የሚመስሉ ሦስት ርኵሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ፤
  • ፲፬ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸውና፥ በታላቁም ሁሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደ ሚሆነው ጦር እንዲያስከትቱአቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገሥታት ይወጣሉ።
  • ፲፭ እነሆ፥ እንደ ሌባ ሆኜ እመጣለሁ፤ ራቁቱን እንዳይሄድ እፍረቱንም እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁዕ ነው።
  • ፲፮ በዕብራይስጥም አርማጌዶን ወደሚባል ስፍራ እስከተቱአቸው።
  • ፲፯ ሰባተኛውም ጽዋውን በአየር ውስጥ አፈሰሰ፤ ከመቅደሱም ውስጥ። ተፈጽሞአል የሚል ታላቅ ድምጽ ከዙፋኑ ወጣ።
  • ፲፰ መብረቅና ድምጽም ነጎድጓድም ሆኑ፥ ትልቅም የምድር መናወጥ ሆነ፤ ሰው በምድር ከተፈጠረ ጀምሮ እንዲህ ያለ ታላቅ መናውጥ ከቶ አልነበረም፤ ከሁሉ በለጠ።
  • ፲፱ ታላቂቱም ከተማ በሦስት ተከፋፈለች፥ የአሕዛብም ከተማዎች ወደቁ። ታላቂቱም ባቢሎን የብርቱ ቍጣው ወይን ጠጅ የሞላበትን ጽዋ እንዲሰጣት በእግዚአብሔር ፊት ታሰበች።
  • ፳ ደሴቶችም ሁሉ ሸሹ ተራራዎችም አልተገኙም።
  • ፳፩ በሚዛንም አንድ ታላንት የሚያህል ታላቅ በረዶ በሰዎች ላይ ከሰማይ ወረደባቸው፤ ሰዎቹም ከበረዶው መቅሰፍት የተነሳ እግዚአብሔርን ተሳደቡ፥ መቅሰፍቱ እጅግ ታላቅ ነውና።

😇 ዛሬ የምንወደው ወንጌላዊ የቅዱስ ዮሐንስ ዕለት ነው። የቅዱስ ዮሐንስ ራዕይ አንድ በአንድ እውን ይሆነ ነው።

ራእይ ፲፮ በጌታ ቀን ስለ ሰባቱ የእግዚአብሔር ቁጣ ጽዋዎች ይናገራል።

በመካ ወደሚገኘው ካዕባ ጥቁር ድንጋይ የሚሰግዱ እና የሚጸልዩ ሰዎች የእግዚአብሔር ቁጣ ይገጥማቸዋል።

የፊተኛውም መልአክ ሄዶ ጽዋውን በምድር ላይ አፈሰሰ፤ የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ላይ አስቀያሚና የሚያቃጥል ቍስል ሆነባቸው። ሁለተኛውም ጽዋውን በባሕሩ ላይ አፈሰሰ፥ እንደ ሙትም ደም ተለወጠ፥ በባሕርም ውስጥ ያለው ሕያዋን ፍጡር ሁሉ ሞተ።

ሁለተኛው መለከት (ራእይ ፰፥፰፡፱) እና ሁለተኛው ጽዋ ስለ “ባሕር” ይናገራል። በራዕይ “ባሕር” መንፈሳዊው ዓለም ነው። በሁለተኛው መለከት፣ አንድ ትልቅ ተራራ (በኣል ወደ ሲኦል የወረደው አውሬ) ወደ ባሕር ተላከ። በብሉይ ኪዳን ተራራ ባቢሎንን እና በኣልን ለማመልከት ያገለግላል። ነቢዩ ኤርምያስ (፶፩፥፳፭) ለባቢሎን እንዲህ ይላል። ምድርን ሁሉ የምታጠፋ አንተ አጥፊ ተራራ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር።

የራዕይ ትንቢት ካባ ይናገራል የጥቁር ድንጋይ ነው። ሐሰተኛው ነቢይ ሙሐመድ የካባ ጥቁር ድንጋይ ምስል ይናገራል ብሏል።

😈 መሐመድ እንዳለው፤ ካባ የሚናገረው በመካ ውስጥ ያለው ጥቁር ድንጋይ ነው።

መዳን የፈለገ ግን የእግዚአብሔርን ልጅ የኢየሱስን ቃል ያዳምጥ።

መሐመድ ጥቁሩ ድንጋይ በካዕባ ውስጥ አስቀመጠ። መሐመድ እንደሚናገር ተናግሯል። ኢስላማዊ ትውፊት መሐመድ ይህን እንዴት እንዳደረገ በዝርዝር ይገልፃል። የቁረይሽ ጎሳዎች ካዕባን እንደገና ሲገነቡ ህንጻው ወደ ጥቁር ድንጋይ ደረጃ ሲደርስ ውዝግብ ተፈጠረ። ጥቁሩ ድንጋይን ወደ ቀድሞ ቦታው ለመመለስ ማን ብቁ ነው በሚለው ጉዳይ ላይ ተለያዩ። የእርስ በርስ ጦርነት ሊነሳ ነበር። እርስ በርስ ለመፋለም ወስነዋል። ነገር ግን የጎሳ ሽማግሌዎች ቁረይሾች በበሩ በመጣው የመጀመሪያው ሰው ፍርድ ላይ እንዲስማሙ ጠየቁ እና ሁሉም በዚህ ሀሳብ ተስማሙ። በዚህ በር መጀመሪያ የመጣው ነቢዩ ሙሐመድ ናቸው።

መሐመድ ጥቁሩ ድንጋይን በጨርቅ መሃል አስቀመጠው እና የእያንዳንዱን ጎሳ ተወካይ አንዱን የጨርቁን ጠርዝ እንዲይዝ እና ወደ ቦታው እንዲጠጋው ጠየቀ። ከዚያም መሐመድ በእጁ አንስቶ ወደ ቀድሞ ቦታው መለሰው። መሐመድ በራእይ ፲፫፥፲፬፡፲፭ የተነገረውን የሐሰተኛ ነቢይ ትንቢት በአካል በመቅረጽ በትክክል የፈጸመው በዚህ መንገድ ነበር።

ራእይ ፲፫፥፲፬፡፲፭ ለፊተኛው አውሬ እንዲሠራ ሥልጣን ስለተሰጠው በምድር የሚኖሩትን አሳታቸው። በሰይፍ ቆስሎ በሕይወት ለነበረው አውሬ ምስል እንዲያቆሙ አዘዘ። ምስሉ ይናገር ዘንድ ለምስሉም የማይሰግዱ ሁሉ እንዲገደሉ ለሁለተኛው አውሬ ለፊተኛው አውሬ ምስል እስትንፋስ እንዲሰጥ ሥልጣን ተሰጠው።

ሙስሊሞች በቀን አምስት ጊዜ ወደ ምስሉ መጸለይ ይጠበቅባቸዋል. ለመስገድ መካን ፊት ለፊት መግጠም ብቻ በቂ አይደለም። ምስሉን በትክክል መጋፈጥን ለማረጋገጥ የካባ ጥቁሩ ድንጋይ ምስል ትክክለኛ መጋጠሚያዎች በጂፒኤስ መሳሪያዎች ውስጥ ጥቅም ላይ ይውላሉ።

😈 መሐመድ የካባን ጥቁር ድንጋይ መንካት ኃጢአትን ይቅር ይላል።

ኢስላማዊ ሀዲስ (ሐዲሥ የመሐመድ ንግግር መዝገቦች ነው) እንደዘገበው ጥቁር ድንጋይ ከአላህ ዘንድ ልዩ ኃይል አለው።

ሀዲስ እንደዘገበው የአላህ መልእክተኛ (..) እንዲህ ብለዋል፡– “ጥቁር ድንጋይ ከጀነት የመጣ ነጭ ሩቢ ነው፤ የጠቆረው ድንጋዩን በነኩ ሰዎች ኃጢአት ብቻ ነው።

ጥቁር ድንጋይን መንካት የኃጢአት ማስተሰረያ ነው።” (ሌላ ሀዲስ መሀመድ የተናገረውን አልቲርሚዚ ዘግበውታል)

ጥቁር ድንጋይ የአላህ ቀኝ እጅ ነው” (ሌላ ሀዲስ ሙሐመድን ጠቅሶ)

የምስሉ እና ምልክቱን መንፈሳዊ ጠቀሜታ ለመረዳት ለእውነተኛው አምላክ አስጸያፊ ነገር ግን እጅግ በጣም አስፈላጊ ለሆኑት የሐሰት አምላክን የሚያመልኩ መሆናቸውን መረዳት አለብን። በሌላ አነጋገር፣ ለክርስቶስም ሆነ ለክርስቶስ ተቃዋሚው አስፈላጊ ናቸው። ኢስላማዊው ሻሃዳ (ምልክቱ) እና በየእለቱ ጸሎት እና ወደ ካባ የሚደረግ ጉዞ (ምስሉ) የአምስቱ የእስልምና ምሰሶዎች ቁልፍ የአምልኮ ክፍሎች ናቸው።

ስለ አውሬው ምስል ማስጠንቀቂያ በራዕይ ስምንት ጊዜ ተሰጥቷል። ( ራእይ ፲፫፥፲፬፣ ራእ ፲፫፥፲፭፣ ራእይ ፲፬፥፱፣ ፲፬፥፲፩፣ ራእይ ፲፭፥፪፣ ራእይ ፲፮፥፪፣ ራእይ ፲፱፥፳ እና ራእይ ፳፥፬) የሐሰት ምስል በአካል ለማምለክና ለማክበር ይጠቅማል። ሰይጣን፣ እና ምስሉን በማምለክ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከባድ ቅጣት አለ። ይህ ምስል በመካ ሳውዲ አረቢያ መሀመድ ያዘጋጀው የካባ ጥቁሩ ድንጋይ ነው።

ራእይ ፲፬፥፲፩፣ የሥቃያቸውም ጢስ ለዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ይወጣል፥ ለአውሬውና ለምስሉም የሚሰግዱ የስሙንም ምልክት የሚቀበል ሁሉ ቀንና ሌሊት ዕረፍት የላቸውም።

😈 እንደ አጭበርባሪው የክርስቶስ ተቃዋሚ እንደ መሐመድ አባባል የካባ ጥቁር ድንጋይ ምስል ይመሰክራል።

በሐዲሥ ውስጥ፣ አልቲርሚዚ መሐመድ ጥቁሩ ድንጋይ ይናገራል ሲል ዘግቧል። መሐመድ ጥቁሩ ድንጋይ እንደሚናገር ሲናገር—በራእይ፲፫፥፲፬፡፲፭ ላይ በኢየሱስ የተነገረው የተጨማሪ ትንቢት ፍጻሜ ነው። ሀጅሬአስወድ በታላቁ የመካ መስጊድ ካባ ግቢ ውስጥ ለጥቁር ድንጋይ አረብኛ ነው።

ኢየሱስ የሐሰተኛው ነቢይ ምስል እንደሚናገር አስጠንቅቆናል። መሐመድ በካእባ ውስጥ ያለው የጥቁር ድንጋይ ምስል ይናገራል የሚለው የእስልምና ሀዲስ ዘገባ። ይህ ማስረጃ ነው መሐመድ ስለ ሐሰተኛው ነቢይ ከኢየሱስ የተሰጡትን ማስጠንቀቂያዎች የበለጠ መፈጸሙን ያሳያል።

🔥 The Apocalypse of John ✞

Today 12th January (Ter 4, Ethiopian Calendar) the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church celebrates the annual feast day of St. John The Evangelist.

Revelation 16 Tells of The Seven Bowls of God’s Wrath on The Day Of The Lord.

💭 The first angel went and poured out his bowl on the land, and ugly, festering sores broke out on the people who had the mark of the beast and worshiped its image. The second angel poured out his bowl on the sea, and it turned into blood like that of a dead person, and every living thing in the sea died.

The second trumpet (Revelation 8:8-9) and second bowl deal with the “sea.” In Revelation the “sea” is the spiritual world. In the second trumpet, a huge mountain (Baal the beast sent down to Sheol) is sent into the sea. A mountain is used in the Old Testament to symbolize Babylon and Baal. The prophet Jeremiah (51:25) says to Babylon; “I am against you, you destroying mountain, you who destroy the whole earth,” declares the Lord.”

The Blackstone Kaaba Speaks. The false prophet Mohammad Said the Kaaba Blackstone Image Will Speak

Just as JESUS CHRIST Said

Kaaba speaks is the Blackstone in Mecca. Mohammad said this. Listen to the words of Jesus–the Son of God.

Mohammad placed the Blackstone in the Kaaba. Mohammad said it would speak. Islamic tradition gives a detailed account of how Mohammad did this. When the Quraysh tribes were re-constructing the Kaaba, a dispute arose when the building reached the level of the Blackstone. They differed on the issue of who was eligible to restore the Blackstone to its original place. A civil war was about to break out. They had made up their minds to fight one another. But tribal elders asked the Quraysh to agree on the judgment of the first person to come through the gate, and they all agreed on this suggestion. The first to come through this gate was the prophet Mohammad.

Mohammad placed the Blackstone in the middle of a piece of cloth, and asked a representative of each tribe to hold one of the edges of the cloth and raise it close to its place. Then Mohammad picked it up with his hands and restored it to its original place. This was how Mohammad precisely fulfilled the False prophet prophecy in Revelation 13:14-15 by physically setting up the image.

Revelation 13:14-15 Because of the signs it was given power to perform on behalf of the first beast, it deceived the inhabitants of the earth. It ordered them to set up an image in honor of the beast who was wounded by the sword and yet lived. The second beast was given power to give breath to the image of the first beast, so that the image could speak and cause all who refused to worship the image to be killed.

Muslims are required to pray to the image five times per day. It is not enough to face Mecca to pray. The exact coordinates of the Kaaba Blackstone image are used in GPS devices to be sure to precisely face the image.

😈 MOHAMMAD SAID TOUCHING THE KAABA BLACKSTONE FORGIVES SIN

Islamic Hadith (hadith are a record of the sayings of Mohammad) report the Blackstone has special powers from Allah.

Hadith report that Messenger of Allah (Mohammad) said: “The Blackstone is a white ruby from paradise, it was only blackened due to the sins of the those who touched the stone.”

“Touching the Blackstone is an expiation for sins.” (another Hadith recording what Mohammad said narrated by al-Tirmidhi)

“The Blackstone is the right hand of Allah most high.” (another Hadith quoting Mohammad)

To understand the spiritual importance of the image and the mark, we must understand they are an abomination to the true God, and yet most important to those that worship a false god. In other words, they are important to both Christ and the antichrist. The Islamic Shahada (the mark) and daily prayer and pilgrimage to the Kaaba (the image) are key worship parts of the Five Pillars of Islam.

A warning about the image of the beast is given eight times in Revelation. (Rev 13:14, Rev 13:15, Rev 14:9, Rev 14:11, Rev 15:2, Rev 16:2, Rev 19:20 and Rev 20:4) The false image used to physically worship and honor Satan, and there is severe punishment from God for worshiping the image. This image is the Kaaba Blackstone set up by Mohammad in Mecca, Saudi Arabia.

Rev 14:11 (NIV) And the smoke of their torment will rise forever and ever. There will be no rest day or night for those who worship the beast and its image, or for anyone who receives the mark of its name.

😈 MOHAMMAD SAID THE KAABA BLACKSTONE IMAGE WILL TESTIFY

In the Hadith, al-Tirmidhi records that Mohammad said the Blackstone will speak. When Mohammad said the Blackstone would speak–it was a direct fulfillment of additional prophecy given by Jesus in Revelation 13:14-15. The Hajre-Aswad is Arabic for the Blackstone, in the Kaaba courtyard of the Great Mosque of Mecca.

Jesus warned us that the False Prophet’s image will speak. The Islamic Hadith record that Mohammad said the Blackstone image in the Kaaba will speak. This is proof Mohammad fulfilled even more warnings from Jesus about the False Prophet.

In his Hadith, al-Tirmidhi records that Mohammad (the “Messenger of Allah”) said the Blackstone would have eyes and a tongue, and will speak. He said the Blackstone will testify as to those who touched in truth, or sincerity. Muslims around the world still believe this today.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Massive Flood in Jeddah: Desert Turns to Rivers, Disaster for Babylon Saudi Arabia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 25, 2022

💭 በጅዳ ከተማ ከባድ ጎርፍ፤ በረሃው ወደ ወንዞች ተለወጠ፣ ለባቢሎን ሳውዲ አረቢያ ከባድ አደጋ

በኖኅ ዘመንም እንደ ሆነ፥ በሰው ልጅ ዘመን ደግሞ እንዲሁ ይሆናል።

👉 ህዳር ፲፭/15 ቀን ፳፻፳፪/2022 ዓ.ም

  • በባቢሎን ሳዑዲ አረቢያ ያልተለመደ ጎርፍ
  • በባቢሎን አሜሪካ የምስጋና ቀን (ኢሬቻ)
  • እንግዲህ ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት በቀደምት አሜሪካውያን (ቀይ ሕንዶች) ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸመችው አሜሪካ በተመሳሳይ መልክ ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት በቀደምት ጽዮናውያን ኢትዮጵያውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ በማካሄድ ላይ ካሉት ከጋላኦሮሞዎች ጋር ሕብረት ፈጥራለች። ሁለቱም እኮ Thanksgiving/ ኢሬቻ/ምስጋና በዚህ ጊዜ ነው ተከታተለው የሚያከብሩት። ጣዖታዊው በዓል ዘር አጥፊዎቹ የቀደምት ነዋሪዎችን ደም በአሜሪካ እና በኢትዮጵያ ስለገበሩለት ምስጋናቸውን ለልዑላቸው ለዋቄዮአላህሉሲፈር በማቅረባቸው ነው የሚከበረው። ሁለቱ፣ ኢጣሊያውያን እና ቱርኮች ንሰሐ ለመግባት አሻፈረን ብለዋል።
  • ❖ የቅዱሳን ነቢያት ጾም መጀመሪያ / ልደቱ በመንፈሳዊ እስራኤል፣ በኢትዮጵያ። ጾም በየዓመቱ በሂዳር 15 (ህዳር 24) ይጀመራል እና በገና ዋዜማ ታህሳስ 28 (ጥር 06) ያበቃል።

አክሱም ጽዮንን የደፈሩት በስተምስራቅና በስተምዕራብ ያሉት ባቢሎናውያኑ የግራኝ ሞግዚቶች አንድ በአንድ ወደቁ፣ ወደቁ፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆኑ ፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ ሆኑ።

💭 Unusual Phenomenon – Watch Video: Heavy rains, thunderstorms and floods hit Saudi Arabia’s Jeddah, play havoc with cars on city streets. The storm claims two lives, forced schools to close, delayed flights, blocked the road to Mecca and umrah pilgrimages.

👉 November 24, 2022

  • ☆ Extraordinary flood in Babylon Saudi Arabia
  • ☆ Thanksgiving Day in Babylon America
  • ❖ The Start of the Fast of the Holy Prophets / The Nativity in spiritual Israel, in Ethiopia. Fast begins every year on Hidar 15 (November 24) and ends on Christmas Eve 28th of Tahsas (January 06)

❖❖❖ [Luke 17:26-37] ❖❖❖

Jesus said to his disciples: “As it was in the days of Noah, so it will be in the days of the Son of Man; they were eating and drinking, marrying and giving in marriage up to the day that Noah entered the ark, and the flood came and destroyed them all. Similarly, as it was in the days of Lot: they were eating, drinking, buying, selling, planting, building; on the day when Lot left Sodom, fire and brimstone rained from the sky to destroy them all. So it will be on the day the Son of Man is revealed. On that day, a person who is on the housetop and whose belongings are in the house must not go down to get them, and likewise a person in the field must not return to what was left behind. Remember the wife of Lot. Whoever seeks to preserve his life will lose it, but whoever loses it will save it. I tell you, on that night there will be two people in one bed; one will be taken, the other left. And there will be two women grinding meal together; one will be taken, the other left.” They said to him in reply, “Where, Lord?” He said to them, “Where the body is, there also the vultures will gather.”

People in the time of Noah and Lot rejected God’s call for repentance and insisted on their routine of living. It is for people like them that the end-time could really be scary. Since their focus is to seek to gain their lives on their own terms, they will lose their lives. In contrast, those who lose their lives by turning away from worldly allurements and following the Lord’s instructions will preserve their lives. Before the final judgment, people could be seen together, enjoying family life together, maybe working together, or asleep in one bed. Jesus says that every person is responsible for one’s own choice in one’s lifetime — either he sought to gain life only in this world, or by his faithfulness to Jesus Christ he has long ago decided to sign up for God’s Kingdom.

The story of Noah, the Ark, and Flood speaks an inspired and powerful message about judgment and grace, that has instructed God’s people throughout the ages about God’s hatred of sin and his love for his creation. Most importantly, we see God’s promise never to destroy the Earth again fully realized in the death and resurrection of Jesus Christ, where God takes the judgment for sin upon himself rather than humanity. Thus, through the lens of Christ, the biblical Flood story proclaims the marvelous news of God’s grace and love for his people.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሙስሊም ሴቶች በመካ የሚገኘውን የካባ ጥቁር ድንጋይ ጣዖት ይስሙ ዘንድ ሳውዲ ፈቃድ ሰጠቻቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 12, 2022

💭 Babylon Saudi Arabia Says Women Can Now Perform Umrah, Hajj Without Male Guardian

ሳውዲ አረቢያ ሴቶች አሁን ያለ ወንድ ጠባቂ ዑምራ፣ ሐጅ ማድረግ እንደሚችሉ ተናግራለች።

💭 በቪዲዮው በተጨማሪ፤ እነዚህ በወንድ ጠባቂ ወደ መካ ሃጅ የሚያደርጉ ሙስሊም ሴቶች ጥቁሩ ድንጋይ ፊት በየጊዜው ፆታዊ ጥቃት እንደሚፈጸምባቸው ይመሰክራሉ።

ሙስሊም ወገኖቻችን የመድኃኒታችሁን መስቀል እንዳታዮ የጋረደባችሁ የካባ መንፈስ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የተመታ ይሁን። ✞

በመካ የሚገኘው ጥቁር ድንጋይ ጣዖት ነው።★

በእስልምና አስተምህሮ መሀመድ በመካ ሲነሳ መጀመሪያ ጣዖታትን በመሰባበር ነበር።በመካ ውስጥ ብዙ ጣዖት አምላኪዎች ስለነበሩ ሁሉንም ጣዖታት አጥፍቶ አንድ ብቻ እንዲመለክ ሲታገል ነበር በመካ ብቻ ከነበሩት ከ360 ጣዖታት መካከል ትልቁ ጣዖት ሀበል የሚባል ሲሆን ስሙን ቀይሮ አላህ ብሎ ሰይሞታል በአንድ አምላክ ብቻ አምልኩ የሚለውን አስተምህሮ የጀመረውም ከዚህ ነው። ይህ ጥቁር ድንጋይ ከኃጢአት እንደ ሚያነፃም ያስተምራሉ፣ከተለያየ ሀገር ተጉዘው መጥተው የሚተሻሹት ድንጋዩ ከኃጢአት ያነጻናል ብለው ስለሚያምኑ ነው። ነገር ግን ይህ ፈጽሞ የተሳሳተ ትምህርት ነው።በድንጋይ ሰው ከኃጢአቱ አይነጻም የሰው ልጅን ኃጢአት የማንጻት አቅምና ብቃት ያለው በመስቀል የፈሰሰው ንጹሑ የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ነው።በክርስቶስ አምኖ በስሙ የሚጠመቅ ማንኛውም ሙስሊም አንድ ጊዜ በፈሰሰው የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ደም የኃጢአት ሥርየትና ይቅርታን ያገኛል።የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻል ተብሎበመጽሐፍ ቅዱስ ተጽፏል። [1ዮሐ 17]

አንዳንድ ሙስሊሞች አላህ ጣዖት አይደለም የፈጣሪ ስም ነው ብለው ሊሞግቱ ይሞክራሉ ተሳስተዋል አላህ የጣዖት ስም ነው።መሀመድ ከጣዖታት መካከል ለይቶ ለአንደኛው መመለኪያ ይሆን ዘንድ የሰጠው ስያሜ ነው።

የሙስሊም መጻሕፍት እንደሚናገሩት መሀመድ ቤተሰቡ ሁሉ ጣዖት አምላኪዎች ነበሩ። የአባቱ ጣዖት እንዲ መለክለት በመካ የነበሩ ጣዖታትን ሰባብሮ አባቱ ያመልከው የነበረውን ጣዖት ስሙን ቀይሮ አላህ ብሎ ሰይሞታል። የዛሬ ሙስሊሞች ይህንን ጥቁር ድንጋይ ተሻሽተው፣ ስመውና ነካክተው እንደ ህፃን ንጹህ እንሆናለ ብለው ስለሚያምኑ በየዓመቱ ወደ ሳኡዲ አረብያና ወደ ኢራቅ ያመራሉ ወደ ኢራቅ የሚያመሩት የሺአ ሙስሊሞች ሲሆኑ ወደ ሳኡዲ የሚያመሩ ደግሞ ሱኒዎች ናቸው ይህ በመንፈሳዊ ሥርዓት ስም የሚፈጸመው የጣዖት ሥርዓተአምልኮ መሀመድ በግልፅ ያስተማረው የእስልምና አስተምህሮ አካል ነው::ሲያታልላቸው ግን ይህ የካባ ድንጋይ ከሰማይ የወረደ ነው ብሎ አሞኝቷቸዋል እስከዛሬም ሙስሊሞች ከሰማይ የወረደ ድንጋይ ነው ብለው ሲተሻሹት ይኖራሉ ይህ ፍጹም አላዋቂነት ነው።ሰማይ በረቂቅ የነፍስ ባሕርይ የሚኖርበት የመንፈስ ዓለም እንጂ ድንጋይ እየተጠረበ የሚወረወርበት ግዑዝ ዓለም አይደለም።

ይህ የካባ ድንጋይ ከመካ በረሃ ተፈልጦ የተዘጋጀ ባዕድ አምልኮ መፈጸሚያ እንጂ ሰማያዊ ስጦታ አይደለም። ሙስሊሙ ወገኖቻችን እጅግ የምታሳዝኑኝ ድንጋይ ከሰማይ የወረደ ስጦታ ነው ብሎ የተቀበለ ኅሊናችሁ ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒት ሊሆነን ከሰማይ የመጣ የፍቅር ስጦታ መሆኑን ላለመቀበል የምታደርጉት ትግል እጅግ ያሳፍራል።

እጅግ የሚያሳዝነው ከካባ አጠገብ አንድ የቆመ ሌላ ድንጋይ አለ ሚና ይባላል። ሙስሊሞች እዛ ድንጋይ ላይ ሰባት ትናንሽ ድንጋዮችን እየወረወሩ ይመቱታል ይህን የሚያደርጉትም መሀመድ ድንጋይ ወርውራችሁ ከመታችሁት ሰይጣንን እንደመታችሁት ነው ብሎ በጣም አጃጅሏቸው ስለነበር ነው። ድንጋይ እያስመለከ ሌላ ድንጋይ ያስደበድባቸዋል። ዛሬም ድረስ ግን ሕዝቡ አልነቃም አሁንም ድንጋይ ሲወረውር ይውላል። እንደውም እዛ ጠጠር ሲወረውሩ በግፊያ ተረጋግጠው የሚሞቱ ብዙዎች አሉ እነርሱ ጀነት ይገባሉ ተብሎ በእስልምና ይሰበካል ከዚህ በላይ ውሸትና ተረት ተረት አለ እንዴ? ሙስሊሞች ንቁ ከዚህ የተሳሳተ እምነት ራሳችሁን ነጻ አውጡ።በጥቁር ድንጋይ ኃጢአታቹ ይሰረያል ብሎ ከጽድቅ መንገድ ያወጣቹ ዲያብሎስ ነው የቤተሰቤ ሃይማኖት ነው ብላችሁ በዚህ የጨለማ ሕይወት ውስጥ ታስራቹ አትኑሩ በራሳችሁ ላይ ነጻነትን አውጃቹ ነጻ ውጡ ጌታ ብርሃን ይሁናችሁ።

የመሀመድ የዝሙት ሱስ እጅግ ከባድ ነበር በተለያየ ምክንያት አያ ሱራ ወረደልኝ በሚል ሰበብ ዝሙትን ሲያስፋፋ የኖረ ሰው ነው ለዚህ ደግሞ ትልቁ ማስረጃ የዚህ ጥቁር ድንጋይ ማለትም አላህ የተባለውን ጣዖት የሴት ልጅ ብልት ቅርፅ እንዲ መስል አድርጎ ጭንቅላታቸውን ወደዛ እያስገቡ ስርዓቱን እንዲፈጽሙ አድርጓቸዋል።ይህንን ያስተማራቸው ራሱ ነቢይ የሚሉት መሀመድ ነው።

ሙስሊም ወገኖቻችን እባካችሁን ንቁ!! እስከ መቼ በልማድ ሕይወት ትመላለሳላችሁ ? እስከ መቼስ በእንደዚህ ዓይነት ተረት ተረት እየተመራችሁ ትኖራላችሁ? ከታሰራችሁበት የስህተት ትብታብ በጣጥሳችሁ ውጡ። ዘመድ ፣ ጓደኛ ጎረቤት ምንይለኛል ብላችሁ በይሉኝታ ተቀፍድዳችሁ አትቀመጡ፣ ይህ መሀመድ የፈጠረው የስህተት ትምህርት ብዙዎችን ወደ ጨለማ መንገድ ይዟቸው ሄዷል፣ትምህርቱ ለሥጋ የሚመች በመሆኑ ፣ዝሙትን እንደ ጽድቅ ስለሚያለማምድ ብዙዎች ይከተሉታል።እንኳን በምድር በሰማይም ዝሙት አለ ብሎ ስላስተማረ ለሥጋ ምኞት የተገዙ ብዙዎች ተከትለውታል ይህ ግን ፍጹም ስህተት ነው።የሐሰት መንገድ ብዙዎች ስለተጓዙበት እውነት ልትሆን ከቶ አትችልም።በሰማይ እንደ መላእክት ሆነን በመንፈስ ዓለም ውስጥ እንኖራለን እንጂ በዝሙት እየተጨመላለቅን አንኖርም ሙስሊሞች ንቁ።

ሙስሊም ወገኖቻችን ሆይ በጠበበው በር ግቡ ለነፍሳችሁ እረፍትን ታገኛላችሁ።የጠበበው በር የክርስትና ሕይወት ነው ሥጋችንን እየጎሰምን በምድር ተመላልሰን በሰማያት ከክርስቶስ ጋር በክብር የምንኖርበት የጽድቅ ሕይወት የክርስትና ሕይወት ነው።ክርስቲያን ስትሆኑ የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ላይ ይሞላል በልባችሁ ክርስቶስ ይነግሳል መንፈሳቹ በሐሴት ሥጋችሁ በበረከት ይሞላል።ወደ ጥፋት የሚወስደው መንገድ ግን ሰፊ ነው ፍጻሜውም የዘለዓለም ሞት ነው ትሉ ወደ ማያንቀላፋ እሳቱ ወደ ማይጠፋ የዘለዓለም የቅጣት ቦታ ወደ ሆነው ወደ ገሃነም መውደቅ ነውና ሙስሊም ወገኖቻችን እባካችሁ ልባችሁን እልኽኛ አታድርጉት ስድብና አመጽን ትታችሁ ዛሬውኑ ራሳችሁን ነጻ አውጡ የመዳን ቀን ዛሬ ነው።

ዘፀአት 20:4-5 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኋ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውን ምስል ለአንተ አታድርግ። አትስገድላቸው አታምልካቸውም ,,,

ሳሊም እንደተረከው አባቱ እንዲህ አለ፥ የአላህ መልክተኛ ወደመካ መጥቶ ተውፊድ ሲያደርግ በመጀመሪያ የጥቁሩን ድንጋይ ጠርዝ ከሳመ በኋላ ከሰባቱ ዙር ሶስቱን ዙሮች ራማ አደረገ። (ሳሂህ አልቡኻሪ ቅጽ 2 መጽሃፍ 26 ቁጥር 673) (እንዲሁም ቁጥር 675676679፣ ና 680)

አቢስ ቢን ራቢያ እንደተረከው፦ ኡመር ወደ ጥቁሩ ድንጋይ ቀረብ ብሎ ድንጋዩን በመሳም ጊዜ እንዲህ አለ፥ “አንተ ድንጋይ እንደሆንክ ማንንም ልትጎዳ ወይም ልትጠቅም እንደማትችል ምንም ጥርጥር የለኝም። የአላህ መልክተኛ ሲስምህ ባላይ ኖሮ ባልሳምኩህ ነበር።” (ሳሂህ አል-ቡኻሪ ቅጽ 2 መጽሃፍ 26 ቁጥር 667)

የመሀመድ ተከታይ የሆነው ኡመር የተባለው ሰው መሀመድ ሲስመው ባያይ ኖሮ ጥቁሩን ድንጋይ እንደማይስመው ይልቁንም ድንጋይ ስለሆነ እንደማይጠቅም እንኳን ሲናገር፣ ይህ ማስተዋል ግን ከመሀመድ ርቆ ነበር። መሀመድ እንደቀደሙት ነብያት አንዱን እግዝአብሔርን የሚያመልክ ቢሆን ኖሮ ለምን ለጣዖት ሰገደ? ለምን ጥቁሩን ድንጋይ ሳመ? እንዲሁም ተከታዮቹ የእሱን ምሳሌ እንዲከተሉ ለምን አስተማረ? መሀመድ ጣዖት ሲያመልክ ኖሮ ጣዖት እያመለከ የሞተ ሰው ነው።ሙስሊሞች ከዚህ የተሳሳተ እምነት ራሳችሁን አላቁ።

አንዳንድ የዋህ ሙስሊሞች ከዑስታዝ ጋር ተከራከር ይላሉ ወንድሜ ባንተ ነፍስ ዑስታዝም ሆነ ፣ሼኽ አይጠየቅም ራስህን አድን።ራሳቸው ልባቸውን አደንድነው እውነትን ላለመቀበል አዕምሯቸውን ደፍነው የሚሟገቱ ሰዎችን እየሰማቹ ዘመናችሁን አትጨርሱ ከእነርሱ ጋር መጨቃጨቅ በድንጋይ ላይ ውሃ ማፍሰስ ነው።ሙስሊም ወገኖቻችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ነጻ መውጣት ለእናንተ ይሁን።

😇 እመቤታችን የተገለጠችላት የእህታችን የአበባ ምስክርነት (ከእስልምና ወደ ክርስትና)

🐷 Pro-Abortion Activists Take Bible And Play Soccer With It. They Then Put The Bible in a Toilet

💭 በአሜሪካዋ ሲያትል ከተማ ያሉ የፅንስ ማስወረድ አራማጆች ጸያፍ ድርጊቶችን ፈጸሙ፤ መጽሐፍ ቅዱስን ነጥቀው በሱ ኳስ ተጫወቱበ። ከዚያም መጽሐፍ ቅዱስን በተንቀሳቃሽ መጸዳጃ ቤት ውስጥ ጣሉት። የሚገርም ነው! 😛 ይህ “የመጸዳጃ ቤት” ምስል ልክ የመካን ጥቁር ድንጋይ / ካባን + zየሂንዱዎችን ‘ሺቫ‘ቤተ መቅደስ ይመስላል። እርኩሱን ቁርአንን የማይደፍሩት ለዚህ ሳይሆን አይቀርም! ባቢሎን አሜሪካም አበቅቶላታል!

😛 Amazing! This „Toilette„ image looks exactly like the Islamic Black Stone of Mecca (The Kaaba) + The Hindu ‘Shiva’ temple.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Lightning Strike on Mecca Clock Tower in Babylon Saudi Arabia | በባቢሎን መካ የሰዓት ግንብ ላይ መብረቅ ወረደበት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 9, 2022

❖❖❖[Revelation 11:19]❖❖❖

Then God’s temple in heaven was opened, and the ark of his covenant was seen within his temple. There were flashes of lightning, rumblings, peals of thunder, an earthquake, and heavy hail.„

❖❖❖ [የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩፥፲]❖❖❖

“በሰማይም ያለው የእግዚአብሔር መቅደስ ተከፈተ፥ የኪዳኑም ታቦት በመቅደሱ ታየ፥ መብረቅና ድምፅም ነጐድጓድም የምድርም መናወጥ ታላቅም በረዶ ሆነ።”

💭 A video of lightning striking the Burj al-Saa clock tower in Saudi Arabia’s Mecca and illuminating the city in a breathtaking way has gone viral on social media. The video shows the lightning strike on the clock tower on a rainy evening. The video, which was shared on Friday, has amassed over 1.4 million views on Twitter.

Thunderstorms and heavy rain have lashed regions of Saudi Arabia in recent days. According to Al Arabiya, the United Arab Emirates is experiencing “the wettest weather for decades.”

During July, the United Arab Emirates’ National Center of Meteorology (NCM) reported the country’s wettest weather in 30 years. The precipitation in the United Arab Emirates and Saudi Arabia has been attributed to “the Indian monsoon low,” and experts are predicting more rain.

[Deuteronomy 32:41-43]

If I whet My lightning sword and My hand takes hold on judgment, I will wreak vengeance on My foes and recompense those who hate Me. I will make My arrows drunk with blood, and My sword shall devour flesh, with the blood of the slain and the captives, from the long-haired heads of the foe. Rejoice [with] His people, O you nations, for He avenges the blood of His servants, and vengeance He inflicts on His foes and clears guilt from the land of His people.

[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፴፪፵፩፵፫]

የሚንቦገቦግ ሰይፌን እስለዋለሁ፥ ከተወጉት ከተማረኩትም ደም፥ የባሪያዎቹን ደም ይበቀላልና፥

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዲያብሎስ በቀል በኢትዮጵያ ላይ | ጂኒ ጀዋር ከቱርኩ ኤርዶጋን እና ከሳውዲው ሸህ ጋር በመካ ተገናኝተዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 3, 2022

አክስሟዊቱ ኢትዮጵያ የሉሲፈርን አምልኮ ሙሉ በሙሉ ባለመቀበሏ በእጅጉ የሚበሳጩትና በኤዶማውያኑ የዒሳው ዘሮች የሚደገፉት እማኤላውያኑ የዋቄዮ-አላህ አርበኞች ዛሬ የሺህ አራት መቶ ዓመቱን የበቀል ጂሃዳቸውን በጽዮናውያን ላይ ለማጠናቀቅ በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ይህ የመጨረሻ ሙከራቸው ነው፤ ብዙ ግፍና መከራ በሕዝባችን ላይ ያደርሳሉ፤ ሆኖም በመጨረሻ መሸነፋቸው የማይቀር ነው። እነርሱም ሆኑ ጣዖታዊው እስልምናቸው ከኢትዮጵያ ምድር ብቻ ሳይሆን ከመላው ዓለም ተጠራርገውና በኤርታ አሌ እሳት ገሞራ በኩል ተሽከርክረው በመንፈስ ወደ ጥልቁ የሲዖል ጉድጓድ ይጓዛሉ። ሙስሊም ሳይሆኑ እንደ ሙስሊም የሚራመዱትንና፤ በድንቁርና'”እንኳን ለኢድ አደረሳችሁ!” የሚሉትን ግብዞች ረዳቶቻቸውንም ሁሉ ይዘዋቸው ይጓዛሉ። ለመሆኑ ግድየለሾቹና “ብቻችንን ወደገነት እንገባለን!” ባዮቹ እነዚህ ግብዞች፤”እንኳን አደረሳችሁ!” ሲሉ፤ ማን? ለምኑ? ነው ያደረሳቸው? “እንኳን ሉሲፈር ለጣዖት በዓል አደረሳችሁ?”

የቱርኩ መሪ ኤርዶጋን በአምስት ዓመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ በመካ በመገኘትና ከጂኒ ጃዋር ጋር በ666 መሳለሚያ በመካው ካባ ጥቁር ድንጋይ ዙሪያ ሲዞር ይታያል። እ..አ በ2015 ላይ ነበር ቀደም ሲል በእነ ኦባማ ተቅብቶ የነበረው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በኤርዶጋንና በጂኒ ጃዋር አማካኝነት በመካ ጂኒ ተሞልቶ የነበረው።

በዚሁ በረመዳናቸው ዕለት ሺህ ኢትዮጵያውያን ጂኒ ተሞልተው ከሳውዲ ወደ አዲስ አበባ ተጠርፈዋል! አገር ቤት የገቡት ደግሞ በቄሮ እና ፋኖ አርበኞች አካል ውስጥ ገብተው ስራቸውን ይሠሩላቸዋል። የ፪ሺ፱ኙ የ’ኦሮማራ’ ጂሃድን እናስታውስ! በወቅቱም የይሑዳ አንበሣ አውሎ ነፋሱን ከኢትዮጵያ ተራሮች በማስነሳት ወደ መካ ልኮ አህዛብን አስጠነቀቀ! ያኔ ነፋሱ የጣለው የግንባታ መሰላል የዓለማችን መስጊዶች እናት” በምትባለው የመካ መስጊድ ላይ ወድቆ ከሦስት ሺህ እስከ ሃያ ሺህ መሀመዳውያንን መግደሉ የምናስታውሰው ነው። ያውም በእንቍጣጣሽ ዕለት፣ ያውም እኔ በጂዳ በኩል አድርጌ በአውሮፕላን በበረርኩ በማግስቱ!

የጃዋር ሆቴል፤ መካ

እንደ ሙስሊሞቹ መጽሐፍ ሃዲትከሆነ ፤ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ይህን የ666 መሳለሚያ ጥቁር ድንጋይ ያፈርሰዋል

በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እርዳታ ከኦርቶዶክስ ሰርቢያ በተነጠቀችው በኮሶቮ ግዛት የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ መሀመዳውያኑ የዓብያተ ክርስቲያናቱን መስቀል በጥላቻ ኃይል ሲያፈርሱ

💭 ከዘጠኝ ዓመታት በፊት በጦማሬ ካቀርብኳቸው ጽሑፎች መካከል፤ ልብ እንበል፤ የኮሮና ወረርሽኝ ያኔ በሳውዲ መነሳቱን በዚሁ ጽሑፌ አውስቼው ነበር። በመካ የወደቀውን መሰላል አስመልክቶ የሚያሳየው ቪዲዮ በድጋሚ እነሆ (10:30 ደቂቃ በኋላ ይታያል)

☪ “Saudi Arabia Doubles Down on Abuse“

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 2, 2013

እነዚህ የሳዑዲ ፍጡራን ምን ያህል ደካሞች፣ ርጉሞች እና ጨካኞች እንደሆኑ አገር ቤት ያለው ወገናችን በደንብ አድርጎ የሚገነዘበው አይመስለኝም።

ሁላችንንም በጣም ሊያሳስበንና በተለይ ደግሞ ኢትዮጵያውያን የሕክምና ባለሙያዎች ተገቢውን ትኩረት ሊሰጡት የሚገባው ጉዳይ፡

በቅርቡ በአረብ አገሮች የተስፋፋውና “ኮሮና” የሚባለው መቅሰፍታዊ የግመል ቫይረስ ነው። ይህ ቫይረስ ወይም ተመሳሳይ የባዮሎጂ መርዝ ምናልባት በሚመለሱት ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ዓማካይነት በአገራችን ተስፋፍቶ ሕዝባችንን የበለጠ እንዳያዳክምብን ጉዳዩን በቅርብ እየተከታተልን ማጥናት ይኖርብናል። ሳዑዲዎች ኢትዮጵያውያኑን ለማባረር የተዘጋጁት ዱሮ ነው። የኢትዮጵያውያኑ ‘ህገወጥነት‘ ጉዳይ ምክኒያቱ እንዳልሆነ ብዙዎቻችን የምናውቀው ነው።

ቁጥራቸው እየጨመረ የመጣው የአውሮፕላን በረራዎችስ? የሳዑዲ አውሮፕላኖች ለዓለም ዓቀፉ የ Chemtrails ሴራ አስተዋጽዖ በማበርከት በአገራችን የዓየር ክልል መርዙን የመርጨትስ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮላቸው ይሆንን? ሲ አይ ኤ በቻይና አካሂዶታል ሲባል እንደነበረው። ወደ ኢትዮጵያ የሚበሩ የአረብ አውሮፕላኖች ሁሉ በዚህ የ Chemtrails ሴራ ሊጠረጠሩ ይገባቸዋል። ቀይ ባሕርን በእጃቸው አስገብተዋል፡ የቀሯቸው ዓየራችን፣ ውሃችን እና መሬታችን ናቸው።

ባለፈው ጊዜ የመከላከያ ምኒስትራቸው ግብጽ ውስጥ ፀረ–ኢትዮጵያ የሆነውን ንግግር ማሰማቱም ከዚህ ሁሉ ሁኔታ ጋር የተያያዘ ነው። ኢትዮጵያውያን በሳውዲ ዕብድ ውሾች በየመንገዱ መታደን በጀመሩት ዕለት፡ የ Skull & Bones ምስጢራዊ ድርጅት ዓባል፡ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በሳዑዲ ዓረቢያ ጉብኝት እያደረጉ ነበር። ስለሁኔታው የተነፈሱት ነገር የለም።

የዓለም ዓቀፋዊ ምስጢራዊ ቡድኖች ሁሉ መናኽሪያዋ ሳዑዲ የሰይጣን መቀመጫ ሆና በማገልገል ላይ ትገኛለች። ይህን መናኽሪያ ሊያወድም እና ሊያጠፋ የሚችለውም “ቀጫጫ እገር ያለው ኢትዮጵያዊ” እንደሚሆን እራሳቸው ሙስሊሞች ቅዱስ ናቸው የሚሏቸው ሃዲቶች ይተነብያሉ።

ቀደም ሲል መሪዎቻችንን ገድለው ብሔራዊ አለመረጋጋትን በመፍጠር የዋሐቢዎችን እንቅስቃሴ ባገራችን ለማጠናከር ሞከሩ። አሁን ደግሞ በሚቀጥለው እርምጃቸው ይህ በታሪክ ከፍተኛ ቦታ መያዝ የሚችለው የስደተኞች እንደገና ወደ ኢትዮጵያ መጉረፍ ለዚህ ህልማቸው አስተዋጽዖ ያበረክታል ብለው ያምናሉ። ሕብረተሰባችንን በሁሉም አቅጣጫ በመተናኮልና በሕዝባችን ላይ ውጥረት እየፈጠሩ በማደናገር ዲያብሎሳዊ ህልማቸውን እውን ለማድረግ መውደቂያቸው እስኪደርስ ይታገላሉ። የመውደቂያቸው እና ኤርታዓሌ የእሳት ጉድጓድ ውስጥ የመግቢያቸው ቀን በጣም ተቃርቧል!

የሳዑዲ ዜጋ እና ከልዑሉ ቀጥሎም ሁለተኛው ኃብታም የሆኑት ሸህ ሙሀመድ አላሙዲ የኢትዮጵያውያኑን እጣ በሚመለከት ምን እያሉ ይሆን? ሳዑዲዎች በወገኖቻችን ላይ ለብዙ ዓመታት ስላደረሱት የከፋ በደል እንዲሁም ስለ ዋሃቢዝም ርዕዮተዓለም የሚሉትን ለመስማት በጣም ነው የጓጓሁት። ይህን በተመለከተ ለኢንተርቪው የሚጋብዛቸው ኢትዮጵያዊ ይኖር ይሆን?

ወገናችንን ወደ ሳዑዲ የሚልኩ፡ ኢትዮጵያውያንን ከሳዑዲ እንዲባረሩ ካደረጉት የሚለዩ አይደሉም!

More Than a Million Ethiopians Get Together to Celebrate Life Under The Full Moon – Millions of ‘Saudis’ to Celebrate Death ‘With’ The Half Moon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 22, 2015

ከ ፪ ዓመት በፊት በመካ ፭ሺ “ሀጂዎችን” የገደለው ፡ ከቁልቢ በቱርኮች ተሠርቆ ወደ መካ የተወሰደው የ ‘ቅ/ ገብርኤል ጽላት’ ይሆን?

ግራኝ አህመድ በቱርኮች እየተደገፈ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ዲያብሎሳዊ ዘመቻውን ልክ ባካሄደበት የ16ኛ መቶ አጋማሽ ላይ ኦቶማን ቱርክ መላው አረቢያን ብሎም መካና መዲናን ትገዛ ነበር።

የግራኝ ዘመቻ ክርስትናን መዋጋትና ክርስቲያኖችንም ጨፍጨፍ ብቻ ሳይሆን፣ በተለይ የተደበቁ ቅርሶችንና መረጃዎችን ለማጥፋት፣ ጽላቶችን ለመስረቅ፡ በዚህም የእስልምናን ቅጥፈት እንዲሁም መሀመድን ጎበኘ የሚባለው የጂብሪልን ጋኔናዊነት ለመደበቅ መሆኑ እንደነበር አሁን የሚያጠራጥር ነገር አይደለም።

ነሐሴ ፪ሺ፯ ዓ.ም ላይ ከህንድ ወደ አዲስ አበባ ስበር በዱባይ ቀጥሎም በሳዑዲ አረቢያ በኩል ነበር ያለፍኩት፤ የሆነ ነገር ይሰማኝ ነበር። ከዓመት በፊት መስከረም ፪ሺ፮ ላይ መካኒሳ ቅ/ ሚካኤል ቤ/ ክርስቲያን በነበረኝ ቆይታዬ፤ ደመናው ላይ አፉን የከፈተ አንበሳ ወደ ሳዑዲ አቅጣጫ ነፋሱን የሚነፋ መስሎ ታየኝ (እታች በቪዲዮ አቅርቤዋለሁ በጊዜው)

ወደ ቤት እንደተመለስኩ፤ ቤተሰቦችና ጎረቤቶች በተሰባሰቡበት፤ “ሰሞኑን በመካ ከፍተኛ አደጋ ይኖራል”

አልኩ፡ እንዲያው በዝግታ። መቼም በእኛ ዘንድ ነገሮች እስኪከሰቱ ድረስ ይህን መሰል ነገር በደፈና መቀበል ስለሚቸግረን በጊዜው በቂ አትኩሮ አላገኝም ነበር።

ከጥቂት ቀናት በኋላ፡ በቅዱስ ዮሐንስ ዕለት በመካ ክሬኑ በኃይለኛ አውሎ ነፋስ ተሰባብሮ 107 ሰዎች ሲሞቱ ከሁለት ሳምንታት በኋላም 5ሺህ የሚሆኑ ሀጂዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ዘመድ አዝማድ በሙሉ እየተገረመ ስልክ ይደውልልኝ ጀመር። እኔም ሁሉም በእጃችሁ ነው“ሂዱና ቅዱስ ሚካኤልን ወይም ቅዱስ ገብርኤልን ጠይቁ” ነበር ያልኩት።

ቁልቢ ገብርኤል ከዚህ ታሪክ ጋር ምናልባት ሊዛመድ እንደሚችል የተረዳሁት ይህ ሰውየ ያቀረበውን ቪዲዮ ከተመለከትኩ በኋላ ነበር። በጣም የሚገርም ነገር ነው፤ ብዙ ወደ ቁልቢ ገብርኤል የሚሄዱ ሰዎች እንደነገሩኝ ከሆነ በጣም ብዙ አረብ ሙስሊሞች በተለይ ለታህሣሥ ገብርኤል ወደ ቁልቢ ይሄዳሉ። ምን/ ማን ይሆን ወደዚህ ቅዱስ ቦታ እንዲጓዙ የሚገፋፋቸው? ይህ የሁላችንም የቤት ስራ ሊሆን ይገባል።

እነዚህ ትዕቢተኞች እጃቸውን ሰጥተው እስኪንበረከኩ ድረስ ገና ይንቀጠቀጣሉ!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኦሮሞው የራሱ ብቻ የሆነ መስጊድ፣ ቤተክርስቲያንና እድር መሥራት አለበት፤ ይላል ጂሃድ ጂኒ ጃዋር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 29, 2022

🐍 ጃዋር ወደ መካ፣ እስክንድር ወደ አሜሪካ! ግራኝ ወደ ላሊበላ/ሰቆጣ! የብእዴን + ሕወሓት + ሻዕቢያ ወኪሎችስ ወዴት ተልከው ይሆን? ታዲያ ጂሃዱ በዚህ ወቅት መጧጧፉ በአጋጣሚ? በጭራሽ!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጂሃዳዊው ኦሮሞ ጂኒ ጃዋር የመሀመድን የጂሃድ ፊሽካ ሊቀበል ወደ መካ ጀተተ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 29, 2022

😈ጂሃዳዊው ኦሮሞ ጂኒ ጃዋር“እኔ በምኖርበት አካባቢ ቀና የሚል ክርስትያን ከተገኘ አንገቱን በሜንጫ ቆርጠን እንጥላለን።”

🐍 ጃዋር ወደ መካ፣ እስክንድር ወደ አሜሪካ! ግራኝ ወደ ላሊበላ/ሰቆጣ! የብእዴን + ሕወሓት + ሻዕቢያ ወኪሎችስ ወዴት ተልከው ይሆን? ታዲያ ጂሃዱ በዚህ ወቅት መጧጧፉ በአጋጣሚ? በጭራሽ!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: