Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Martyr’

ቅዱስ ጊዮርጊስ ለጣዖት አልንበረከክም ለንጉሡም አልታዘዝም በማለቱ የሰማዕትነት አክሊልን ተቀበለ ፥ የኛዎቹ “ካህናት” ግን ለዋቄዮ-አላህ ጣዖት ተንበረከኩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 1, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ሃላል የሚለው የእስልምና ቃል “ሄሌል/ሄል” ከሚለው የዕብራይስጥ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ሉሲፈር/ሰይጣን ነው። እንዲያውም ቱርኮች “ሄሌል” ነው የሚሉት።

❖❖❖[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፰]❖❖❖

  • ፲ አንተ እውቀት ያለህ በጣዖት ቤት በማዕድ ስትቀመጥ አንድ ሰው ቢያይህ፥ ደካማ ሰው ቢሆን ለጣዖት የተሠዋውን ለመብላት ሕሊናው አይታነጽበትምን?
  • ፲፩ በአንተ እውቀትም ይህ ደካማ ይጠፋል፥ እርሱም ክርስቶስ የሞተለት ወንድም ነው።
  • ፲፪ እንዲህም ወንድሞችን እየበደላችሁ ደካማም የሆነውን ሕሊናቸውን እያቆሰላችሁ ክርስቶስን ትበድላላችሁ።
  • ፲፫ ስለዚህም መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ፥ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘላለም ከቶ ሥጋ አልበላም።

❖❖❖[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፥]❖❖❖

  • ፲፬ ስለዚህ፥ ወዳጆቼ ሆይ፥ ጣዖትን ከማምለክ ሽሹ።
  • ፲፭ ልባሞች እንደ መሆናችሁ እላለሁ፤ በምለው ነገር እናንተ ፍረዱ።
  • ፲፮ የምንባርከው የበረከት ጽዋ ከክርስቶስ ደም ጋር ኅብረት ያለው አይደለምን? የምንቆርሰውስ እንጀራ ከክርስቶስ ሥጋ ጋር ኅብረት ያለው አይደለምን?
  • ፲፯ አንድ እንጀራ ስለ ሆነ፥ እኛ ብዙዎች ስንሆን አንድ ሥጋ ነን፤ ሁላችን ያን አንዱን እንጀራ እንካፈላለንና።
  • ፲፰ በሥጋ የሆነውን እስራኤል ተመልከቱ፤ መሥዋዕቱን የሚበሉ የመሠዊያው ማኅበረተኞች አይደሉምን?
  • ፲፱ እንግዲህ ምን እላለሁ? ለጣዖት የተሠዋ ምናምን ነው እላለሁን? ወይስ ጣዖት ምናምን እንዲሆን እላለሁን?
  • ፳ አይደለም፤ ነገር ግን አሕዛብ የሚሠዉት ለአጋንንት እንዲሆን እንጂ ለእግዚአብሔር እንዳይሠዉ እላለሁ፤ ከአጋንንትም ጋር ማኅበረተኞች እንድትሆኑ አልወድም።
  • ፳፩ የጌታን ጽዋና የአጋንንትን ጽዋ ልትጠጡ አትችሉም፤ ከጌታ ማዕድና ከአጋንንት ማዕድ ልትካፈሉ አትችሉም።
  • ፳፪ ወይስ ጌታን እናስቀናውን? እኛስ ከእርሱ ይልቅ እንበረታለንን?
  • ፳፫ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን የሚጠቅም አይደለም፤ ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ነገር ግን ሁሉ የሚያንጽ አይደለም።

በቱርክ የሚገኘውን የቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም ከጎበኙ በኋላ ብዙ ሙስሊሞች ከጨለማ ወደ ክርስቶስ ብርሃን እየነጎዱ ነው!

የክርስቶስ ተቃዋሚ ግብጻውያን ሙስሊሞች ግን ረመዳን ሲያፈጥሩ፤ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ላይ ጥቃት አደረሱ፤ መስቀሉን ጣሉት

ከኢትዮጵያ ጠባቂ እረኞች አንዱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነው ፥ ዛሬ ከጣዖት አምላኪ መሀመዳውያን ጋር ለሉሲፈር የተሰዋውን ምግብ ለመብላት ፈቃደኞች የሆኑት “አባቶች” ግን ለኢትዮጵያ ፥ ለቤተክርስቲያኗ እና ለበጎቿ ጠባቂዎች ስላይደሉ ሁሉም እንደ አላውያን፣ ፈሪሳውያን እና ሳዱቃውያን ነው ሊቆጠሩ የሚገባቸው።

ለዚህ ለሕዝብ ክርስቲያኑ ቅዱስ ለሆነው የዳግማዊ ትንሣኤ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ክቡር ዕለት የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትናዋ ቀንደኛ ጠላት የሆነው የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላኪው የኦሮሞ አገዛዝ በደንብ ሲዘጋጅበት ነበር።

ልክ በካቶሊኮች ዘንድ ውስጥ ላለፉት መቶ ዓመታት ፕሮቴስታንቶችና ሰዶማውያን ተሰግስገው በመግባት ቤት

ቤተ ክርስቲያናቸውን እንደበከሉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንም ውስጥ ፕሮቴስታንት መናፍቃን፣ ጣዖት አምላኪ ዋቄፈናዎችና አላውያን ተሰግስገው በመግባት ዛሬ በግልጽ ለምናየው ድፍረት፣ ውርደት፣ ቅሌትና የጥፋት ርኩሰት በቅተናል።

እስኪ ይታየን፤ “አባቶች” የተባሉት የክርስቶስን የእግዚአብሔር አብ ልጅነት፣ አምላክነቱን፣ ስቅለቱንና ትንሣኤውን ከካዱት የክርስቶስ ተቃዋሚ መሀመዳውያን ጋር አንድ ላይ ሲመገቡ፤

  • ❖ ያውም በዳግማዊ ትንሣኤ ዕለት
  • ❖ ያውም በታላቁ ሰማዕት በቅዱስ ጊዮርጊስ ዕለት
  • ❖ ያውም አንድ ሚሊየን የሚሆኑ የክርስቶስ ደቀመዛሙርት የጥንት ስልጣኔ እና የሃይማኖት መገኛ፣ የጽላተ ሙሴ/ የቃል ኪዳኑ ታቦት ቤትና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መሠረት በሆነችው በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ በተጨፈጨፉበት ማግስት
  • ❖ ያውም በብዙ ሚሊየን የሚሆኑ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች የሚላስ የሚቀመስ አጥተው ለረሃና ጥሜት በተጋለጡበት ወቅት
  • ❖ ያውም የገዳማት እና አድባራት የሆኑ ታሪካዊ እና ሀይማኖታዊ መጽሐፍት እና ማህደሮች በተዘርፉበትና በወደሙበት ማግስት።
  • ❖ ያውም ብዙ የሃይማኖት አባቶች ፣ ዲያቆናት ፣ የሰንበት ትምህርት ቤቶችና የሃይማኖት ተማሪዎች፣ ሕፃናት እንዲሁም ምእመናን በተለይም በእነዚያ በቅዳሴና መንፈሳዊ አገልግሎት ላይ የነበሩ ቀሳውስትና ካህናት እንደ እንስሳት በአህዛብ ሰአራዊት ከተጨፈጨፉ በኋላ።
  • ❖ ያውም ታሪካዊውን የደብረ ዳሞ ገዳምን እና የመቀሌው ቅዱስ ጊዮርጊስን ጨምሮ በትግራይ የሚገኙ ሁሉም ገዳማት እና የሃይማኖት ትምህርት ቤቶች ማለት ይቻላል በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ፣ በታሪካዊ ጠላቶቻችን አረቦች፣ ቱርኮች፣ ኢራኖች ድሮኖች፣ አውሮፕላኖች እና በከባድ መሳሪያዎች በቦምብ ከተደበደቡ በኋላ።

እግዚኦ! እግዚኦ! እግዚኦ!

እንግዲህ ዛሬ ለጨፍጫፊውና ለበዳዩ ሙስሊም ጉዳይ መግለጫ ለማውጣትና ለሉሲፈር የተሰዋው ምግብ ጎን ለመመገብ የደፈሩት በአክሱም ጽዮን ላይ የፀረ-ክርስቲያን ዘመቻው ልክ እንደጀመረ ዝምታውን በመምረጣቸውና እስካሁን ድረስ በረሃብና በበብሽታ ለሚረግፈው ተዋሕዶ ክርስቲያን ትንፍሽ እንኳን ለማለት የማይሹት “አባቶች” ከላይ እስከ ታች፡ ሁሉም ኢትዮጵያንና ቤተክርስቲያኗን ለማፍረስ ከዚህ አረመኔ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ተናብበው በጋራ እየሠሩ መሆናቸውን ዛሬ ማረጋገጥ እንችላለን።

ከእግዚአብሔር ለእስራኤል ልጆች አስቀድሞ ይህን ሁሉ የጥፋት ርኩሰት ያመጣባችኋል ያላቸው በዙሪያቸው ምድሪቱን ሁሉ ከበው የሚኖሩትን አህዛብን ነው። ስለዚህም ደግሞ ከአህዛብ ጋር ምንም ዓይነት ህብረትና አንድነት እንዳይመሰርቱ ይህ ርኩሰት ከመፈጸሙ በፊት አስቀድሞ አስጠንቅቋቸዋል። ከዚህም በተጨማሪ ለእስራኤል ልጆች የተስፋይቱን ምድር ከማውረሱ በፊት በምድሪቱ ይኖሩ የነበሩት አህዛብ ስለምን ከምድሪቱ እንደሚባረሩም አስረድቷቸዋል። አህዛብ በድሪቱ ውስጥ ያደርጉት ስለነበረውና ጥፋትና ሞት ስላመጣባቸውም ርኩሰት በግልጽና በዝርዝር ነግሯቸዋል። ደግሞም ይህ ርኩሰትና ኃጢአት ወደ እነርሱ ይመጣበት ዘንድ ስላለው መንገድም አሳውቋቸዋል። ልክ እንደ ከነዓን ምድር እንደ እስራኤል ሁሉ ኢትዮጵያም እግዚአብሔርን በማያውቁና በእግዚአብሔር ህግ በማይኖሩ የዋቄዮ-አላህ አህዛብ ዙሪያዋን የተከበበች ብቸኛዋ የክርስትና ምድር ናት።

ኢትዮጵያውያን የተሰጣቸውንና ለእግዚአብሔር ልጆች የሆኑበትን ኪዳን አፍርሰው በዙሪያቸው ካሉትንና በወራሪ መልክ እንዲገቡ ከፈቀዱላቸው የዋቄዮ-አላህ የጥፋት ህዝቦች ጋር በመዳቀል፣ አንድነትና ህብረት መፍጠራቸውንና እነዚያ የጥፋት ህዝቦች የሚያደርጉትን የምኞት ርኩሰት በተቀደሰችው ምድር ውስጥ መፈጸማቸውን ነው። ስለዚህም ርኩስታቸውና ዓመጻቸው ደግሞ እንደ እስራኤል ልጆች ሁሉ ኢትዮጵያውያንም “ምናለበት? ይሁንብን፣ አሜን!” ብለው የገቡት የመርገም ኪዳን (ህግ) በተለይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ተፈጻሚ ሆኖባቸዋል። ቅጣቱም እግዚአብሔር አምላክ “ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት ላንተ አይሁኑልህ።” በማለት የሰጣቸውን ህግና ሥርዓት ስለጣሱ ነው። ምክኒያቱም ይህ ህግ ዋናው የሐይማኖቱ መሠረት ነውና። ሌሎች ኃጢአቶች ይቅር ሊባሉ የሚችሉ ቢሆንም አህዛብና ሌሎች ብዙዎች የሚያመልኳቸውን አማልክት በማምለክ የሚሆነው ኃጢአት ግን ይቅር የማይባልና እጅግ ከባድ ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት ነው።

💭 እስኪ የእነዚህን ከሃዲ ፈሪሳውያን የቤተ ክህነት አባላት ተግባር ከቅዱስ ጊዮርጊስ ሕይወት ጋር እናነጻጽረው፤

✞✞✞ የቅዱስ ጊዮርጊስ ሰማዕትነት በመጽሐፈ ስንክሳር ✞✞✞

አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሚያዝያ ሃያ ሦስት በዚች ቀን ፀሐይና የአጥቢያ ኮከብ የተባለ ታላቅና ክቡር የሆነ የሰማዕቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ የምስክርነት ፍጻሜ ሆነ፡፡

የዚህም ቅዱስ አባቱ መስፍን ነው፡፡ ስሙም አንስጣስዮስ ይባላል፡፡ ከቀጰዶቅያ አገር ነው፡፡ የእናቱም ስም ቴዎብስታ ይባላል ከፍልስጥዔም አገር ናት ታናሽ ሆኖ ሳለ አባቱ ዐረፈ፡፡

ሃያ ዓመትም በሆነው ጊዜ የአባቱን ሹመት ሊቀበል ወደ ንጉሥ ዱድያኖስ ዘንድ ሔደ፡፡ ንጉሡም ጣዖትን እንዲአመልኩ ሰዎችን ሁሉ ሲያስገድዳቸው አገኘው፡፡

ይህንንም አይቶ ቅዱስ ጊዮርጊስ እጅግ አዘነ በእርሱ ዘንድ ያለውን ገንዘቡን ሁሉ ለድኾች፣ ለምስኪኖች ሰጠ ባሮቹንም ነፃ አወጣቸው፡፡

ከዚህ በኋላ በንጉሥ ፊት ቁሞ በክብር ባለቤት በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ታመነ፡፡ ንጉሡም አባበለው ብዙ ቃል ኪዳንም ገባለት እርሱ ግን አልተቀበለውም፡፡

ለመስማት እንኳ የሚያስጨንቅ ሥቃይን አሠቃየው ጌታችን ግን ያጸናዋል ቍስሉንም ያድነዋል ሦስት ጊዜም እንደሚሞት እርሱም እንደሚአስነሣው በአራተኛውም የምስክርን አክሊልን እንደሚቀበል ነገረው፡፡ ቃል ኪዳንም ሰጠው ስሙ በዓለሙ ሁሉ የተገለጠ ይሆን ዘንድ በተጋድሎና መከራ በመቀበልም ጽኑዕ በሆነ ሥቃይም ሰባት ዓመት እንደሚኖር መላእክትም እንደሚአገለግሉት ነገረው፡፡

ንጉሡም ቅዱስ ጊዮርጊስ ባለመታዘዙና ባለመመለሱ እጅግ አዘነ፡፡ ስለዚህም አትናስዮስ የሚባል ታላቅ ሥራየኛ አመጣ፡፡ እርሱም መርዝን ቀምሞ በጽዋ መልቶ አስማት ደግሞ እንዲጠጣ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ሰጠው፡፡ ወዲያውኑ የሚሞት መስሎት ነበር፡፡ ቅዱሱም ያንን ጽዋ ጠጣው ምንም ጉዳት አልደረሰበትም፡፡

ያ መሠርይም በክብር ባለቤት በጌታ በኢየሱስ አምኖ በሰማዕትነት ሞተ፡፡ ከእርሱም ጋር ሌሎች ብዙዎች ሰዎች በሰማዕትነት ሙተው የሕይወት አክሊል ተቀበሉ ቁጥራቸውም ሠላሳ ሺህ ሰባት መቶ ነፍስ ነው፡፡

ቅዱስ ጊዮርጊስም በዱድያኖስና በሰባ ነገሥታት ፊት በቆመ ጊዜ በዚያም የተቀመጡባቸው የዕንጨት ወንበሮች ነበሩ፡፡ ቅዱሱንም እሊህን የተቀመጥንባቸውን ወንበሮች እንዲበቅሉ እንዲአብቡና እንዲአፈሩ ታደርጋቸው ዘንድ ከአንተ እንሻለን አሉት፡፡ በዚያን ጊዜ ጸለየ እንዳሉትም አደረጋቸው ይህንንም ድንቅ ሥራ አይተው ቍጥር የሌላቸው ብዙ አሕዛብ በጌታችን አመኑ፡፡

ከዚህም በኋላ ቅዱሱን ወስደው በጐድጓዳ ብረት ምጣድ ውስጥ አበሰሉት፡፡ አቃጥለው አሳርረውም ሥጋውንና ዐጥንቱን ፈጭተው አመድ አድርገው ከረጅም ተራራ ላይ በተኑት፡፡ ጌታችንም ነፍሱን ወደ ሥጋው መልሷት ደግሞ አስነሣው፡፡ ወደ ነገሥታቱም ተመልሶ በክብር ባለቤት በጌታችን ኢየሱስ ስም ሰበከ፡፡ ቍጥር የሌላቸው አሕዛብ አይተው አደነቁ በጌታችንም አምነው በሰማዕትነት ሞቱ፡፡

ነገሥታቱም ደግመው ሙታኖችን ብታሥነሣ አምላክህ ዕውነተኛ አምላክ እንደሆነ እናውቃለን፡፡ በእርሱም እናምናለን አሉት፡፡ ቅዱሱም ጸለየ ከጒድጓድም ውስጥ ወንዶችና ሴቶችን ጐልማሶችንም አስነሣላቸው እነዚያም በክብር ባለቤት በጌታችን ስም አስተማሩ የገሀነምንም ወሬ ተናገሩ ጥምቀትንም ተቀብለው ተመልሰው ዐረፉ፡፡

ከሀድያን ነገሥታት ግን ሙታንን ያስነሣህ አይደለም የረቀቁ ሰይጣናትን አሳየህ እንጂ ብለው ተከራከሩ፡፡ ከዚያም ከጭንቀታቸው ብዛት የተነሣ ከአንዲት ድኃ ሴት ዘንድ አስጠበቁት እርሷም እንጀራ ልትለምንለት ወጣች የእግዚአብሔርም መልአክ በላዩ ከበጎ ነገር ሁሉ የተመላ ማዕድን አቀረበለት፡፡ የዚያች መበለትም የቤቷ ምሰሶ ቅርንጫፍን አበቀለ ታላቅ ዛፍም ሆነ፡፡

ያቺም መበለት በተመለሰች ጊዜ የቤቷ ምሰሶ ቅርንጫፍ አብቅሎ ታላቅ ዛፍ እንደሆነ ስለ ማዕዱም ይህን ታላቅ ምልክት አይታ የክርስቲያኖች አምላክ ሰው ተመስሎ ወደ እኔ መጣ አለች፡፡ ቅዱስም እኔ አምላክ አይደለሁም፡፡ የአምላክ ባሪያ ነኝ እንጂ አላት፡፡ እርሷም እንዲህ ብላ ለመነችው የአምላክ አገልጋይ ከሆንክ ቸርነትህ እንድትደርሰኝ እለምንሃለሁ፡፡ ዕውር ደንቆሮ ዲዳ ጐባጣ የሆነ ልጅ አለኝና ታድንልኝ ዘንድ እለምንሃለሁ፡፡ ስለ ጌታችን እምነትም አስተማራትና በመስቀል ምልክት አማተበው ያን ጊዜም አየ፡፡ ቅዱሱም በሌላ ጊዜ እንዲሰማ እንዲናገርና እንዲሔድ እንዲአገለግለኝም እኔ እሻለሁ አላት፡፡

በዚያን ጊዜ ንጉሡ በአገሩ ሜዳ ውስጥ ሲዘዋወር ያቺን ዛፍ አይቶ አደነቀ ስለ እርሷም ጠየቀ ቅዱስ ጊዮርጊስ በእርሷ ዘንድ የተቀመጠባት የዚያች መበለት የቤቷ ምሰሶ እንደሆነ ነገሩት፡፡ ንጉሡም ተቆጣ ቅዱሱንም ከዚያ ወስዶ አስገረፈው በመንኰራኵርም አበራዩት ሙቶም ከከተማ ውጭ ጣሉት ጌታም ከሞት አስነሣው ወደ ነገሥታቱም ተመለከተ ንጉሡም አይቶ ደነገጠ ስለ ሕይወቱም አደነቀ፡፡

ከዚህም በኋላ ይሸነግለው ዘንድ ጀመረ በመንግሥቱ ላይም ሁለተኛ ያደርገው ዘንድ ቃል ገባለት ቅዱስ ጊዮርጊስም እየዘበተበት ነገ በጥዋት ለአማልክቶችህ መሥዋዕትን አቀርባለሁ አንተም ሕዝቡ እንዲሰበሰቡ እዘዝ እኔ ስሠዋ እንዲአዩ አለው፡፡ ንጉሡም ዕውነት የሚሠዋ መስሎት ደስ አለው ወደ ቤተ መንግሥቱም እልፍኝ አስገብቶ አሳደረው፡፡

ለጸሎትም ተነሣ የዳዊትንም መዝሙር አነበበ የዱድያኖስ ሚስቱ እለስክንድርያ ንግሥት ሰምታ ቃሉ ደስ አሰኛት የሚያነበውንም ይተረጒምላት ዘንድ ለመናቸው፡፡ እርሱም እግዚአብሔር ዓለምን ከፈጠረበት ሰው እስከሆነበት ጊዜ የሆነውን ሁሉ ሊያስረዳትና ሊያስገነዝባት ጀመረ፡፡ ትምህርቱም በልቡዋ ተቀርጾ በክብር ባለቤት በጌታችን አመነች፡፡

በማግሥቱም ቅዱስ ጊዮርጊስ ለአማልክት ሲሠዋ ለማየት ሰው ሁሉ እንዲሰበሰብ ዐዋጅ ነጋሪ ዞረ የቤቷን ምሰሶ ያበቀለላት ያቺ መበለት ሰምታ ዕውነት መስሏት እጅግ እያዘነች ልጅዋን ተሸክማ እያለቀሰችም ወጣች፡፡

ቅዱስ ጊዮርጊስም በአያት ጊዜ ፈገግ አለ ልጅሽን በምድር ላይ አኑሪው አላት፡፡ ከዚያም ልጅዋን ጠርቶ ወደ አጵሎን ሒድ ወደእኔም ይመጣ ዘንድ በክብር ባለቤት በጌታዬ ኢየሱስ ስም እዘዘው አለው፡፡ ያን ጊዜ ያ ልጅ ድኖ ቅዱስ ጊዮርጊስ እንዳዘዘው ወደ ጣዖቱ ቦታ ሒዶ አዘዘው፡፡ በጣዖቱ ያደረ ያ ርኵስ መንፈስም ከማደሪያው ወጥቶ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ አለት መጥቶ እኔ ሰውን ሁሉ የማስት እንጂ አምላክ አይደለሁም ብሎ በሕዝቡ ሁሉ ፊት አመነ፡፡ ቅዱሱም ትውጠው ዘንድ ምድርን አዘዛትና ወዲያውኑ ዋጠችው ጣዖታቱንም ከአገልጋዮቻቸው ጋራ አጠፋቸው ንጉሡም ከወገኖቹ ጋር ዐፈረ፡፡

ብስጭትና ቁጣንም እንደተመላ ወደ ንግሥት ሚስቱ ዘንድ ገባ፡፡ እርሷም አምላካቸው ጽኑዕና ኃያል ነውና ክርስቲያኖችን አትጣላቸው አላልኩህምን አለችው፡፡ ይህንንም ከእርስዋ ሰምቶ በእርሷ ላይ እጅግ ተቆጣ ወደ ክብር ባለቤት ክርስቶስ እምነት የከበረ ጊዮርጊስ እንደአስገባት አወቀ፡፡

ከዚህም በኋላ ከከተማ ውጭ እንዲጐትቷትና በመጋዝም እንዲሰነጥቋት አዘዘ፡፡ የሰማዕትነት አክሊልንም በመንግሥተ ሰማያት ተቀበለች፡፡

በዚያም ጊዜ ስለ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሥራ ነገሥታቱ ሁሉም ደነገጡ ኀፍረት ደግሞ እንዳይጨምርባቸው ከእርሱም እንዲአርፍ ራሱን በሰይፍ ይቆርጡ ዘንድ እንዲጽፍ ንጉሥ ዱድያኖስን መከሩት፡፡

ያን ጊዜም የክቡር ጊዮርጊስን ራስ በሰይፍ ይቆርጡ ዘንድ አዘዘ፡፡ ድል አድራጊ ጊዮርጊስም እጅግ ደስ አለው፡፡ እሳት ከሰማይ አውርዶ ሰባውን ነገሥት ያቃጥላቸው ዘንድ መከራውም ከክርስቲያን ወገን ጸጥ ይል ዘንድ ጌታችንን ለመነው፡፡ ወዲያው እሳት ወርዶ ከሠራዊታቸው ጋር ሰባውን ነገሥታት አቃጠላቸው፡፡

ከዚህም በኋላ የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተገልጾ ብዙ ቃል ኪዳን ሰጠው፡፡ በምድር መታሰቢያህን ለሚያደርግ ሁሉ እኔ ኃጢአቱን ሁሉ እደመስሳለሁ በመከራም ውስጥ ሁኖ በባሕርም ሆነ በየብስ ወይም በደዌ በስምህ የሚለምነኝን እኔ ፈጥኜ ከመከራው አድነዋለሁ፡፡ ይህንንም ጌታችን ተናግሮ በክብር ወደ ሰማይ ወጣ፡፡

ከዚህ በኋላ ራሱን ዘንበል አድርጎ በሰይፍ ቆረጡት በመንግሥተ ሰማያት አክሊላትን ተቀበለ፡፡ ከአገልጋዮቹም የቀሩት ሥጋውን ወስደው በልብስ ጠቀለሉት ወደሀገሩ ልዳም ወሰዱት፡፡ ቤተ ክርስቲያንም ሠርተው በውስጥዋ አኖሩት ከእርሱም ቍጥር የሌላቸው ብዙዎች ድንቆች ተአምራቶች ተገለጡ፡፡

ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን የቅዱስ ጊዮርጊስም በረከቱ ረድኤቱ ሁላችን የክርስቲያን ወገኖችን ከሥጋና ከነፍስ መከራ ይጠብቀን ለዘላለሙ አሜን፡፡

  • ሃገራችን ቅጥሩዋ ተደፈረ፣ አላዊያን እጅግ በረቱብን፤ ደማችን በከንቱ ፈሰሰ፣
  • የትናንቶቹ አባቶቻችን እኮ አንተን መከታ አድርገውና ታቦትክን ይዘው ነበር አያደረጉት!

❖ ❖ ❖ ተአምር ሠሪው ሰማዕት ሆይ ፤ ፈዋሴ ዱያን እንደመሆንህ ከወፍ በሽታ ፈውሰህ የምታድን ነህና ልምናችንን ጸሎታችንን ዘወትር ቸል ሳትል ስማን ከሱ በሺ የሚቆጠሩ ልዩ ልዩ ነገሮች ይተላለፋሉና።

ኃያሉ ጊዮርጊስ ሆይ፤ ድካም የማይሰማህ ትጉህ ገበሬ ነህና ዳግመኛ እንዳያጣሉንና እንዳይተናኮሉን ጠላቶቻችን እንደ ጢስ አጥነህ፤ እንደ ጉም አብነህ ፈጥነህ አጥፋቸው። በአንተ ዘንድ ባለሟልነትን በመናፍቃንና በአላውያን ዘንድ የመፈራትን ግርማ እንዳጎናጸፍከው ከእኛ የተዋሕዶ ልጆችም በግዙፍ አካልና በረቂቅ መንፈስ ሊተናኰሉን በሚመጡ ጠላቶቻችን ላይ ድል የመንሣትን አክሊል አቀዳጀን። አሜን።

አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

🐎 የፈረሰኛው ሰማእት የቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤትና ምልጃ አይለየን!✞

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅ/ ጊዮርጊስ | በፅዮን ተራራ ላይ የቆመው በግ የጥንቱን እባብ ሰይጣንን ያጠፋዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 1, 2022

የጠፋውን ሰላምና አንድነት በእርሱ ለሚያምኑት ሁሉ ይመልሳል

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ሃገራችን ቅጥሩዋ ተደፈረ፣ አላዊያን እጅግ በረቱብን፤ ደማችን በከንቱ ፈሰሰ፣

የትናንቶቹ አባቶቻችን እኮ አንተን መከታ አድርገውና ታቦትክን ይዘው ነበር ድል ያደረጉት!

❖ ❖ ❖ ተአምር ሠሪው ሰማዕት ሆይ ፤ ፈዋሴ ዱያን እንደመሆንህ ከወፍ በሽታ ፈውሰህ የምታድን ነህና ልምናችንን ጸሎታችንን ዘወትር ቸል ሳትል ስማን ከሱ በ የሚቆጠሩ ልዩ ልዩ ነገሮች ይተላለፋሉና።

ኃያሉ ጊዮርጊስ ሆይ፤ ድካም የማይሰማህ ትጉህ ገበሬ ነህና ዳግመኛ እንዳያጣሉንና እንዳይተናኮሉን ጠላቶቻችን እንደ ጢስ አጥነህ፤ እንደ ጉም አብነህ ፈጥነህ አጥፋቸው። በአንተ ዘንድ ባለሟልነትን በመናፍቃንና በአላውያን ዘንድ የመፈራትን ግርማ እንዳጎናጸፍከው ከእኛ የተዋሕዶ ልጆችም በግዙፍ አካልና በረቂቅ መንፈስ ሊተናኰሉን በሚመጡ ጠላቶቻችን ላይ ድል የመንሣትን አክሊል አቀዳጀን። አሜን።

አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

🐎 የፈረሰኛው ሰማእት የቅዱስ ጊዮርጊስ ረድኤትና ምልጃ አይለየን! ✞

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Greece Protests to Turkey as Erdogan Turns Panagia Soumela Orthodox Monastery Into a Nightclub

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 8, 2022

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ እብዱ መሪ ኤርዶጋን ታሪካዊውን የሱዩሜላ ኦርቶዶክስ ድንግል ማርያም ገዳም ወደ ዳንኪራ ቤትነት በመለወጣቸው ግሪክ ተቃውሞዋን በከፍተኛ ሁኔታ አሰማች

ዛሬ ልደታ ማርያም ናት❖

የሱይሜላ እና ማርያም ደንገላት ገዳማት ገዳማት ተመሳሳይ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ✞

ሱዩሜላየሚለው ቃል የተገኘው ሞላሰስከሚባለው በወቅቱ በግሪክኛ ከሚታወቅ ሥርወቃል ነው። ትርጉሞም ጥቁርማለት ነው። ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ የሳለው የእመቤታችንና ልጇ የጌታችን ስዕል መጀመሪያ በእዚህ ገዳም መገኘቱ ይነገራል። በሱዩሜላ ገዳም የተገኘው ይህ የእመቤታችንና የጌታችን ስዕል “ጥቁር” ኢትዮጵያዊ ገጽታ እንዳለው በግልጽ ማየት እንችላለን✞

😈 ቱርክና የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮቹ በኢትዮጵያም ያቀዱትም ይህን ነው

👉 አስገራሚ ገጠመኝ፤ ባለፈው ዓርብ ጥር ፳፯/፲፬ ዓ.ም (ሊቃነ መልዓክ ሱርያል/ ነቢዩ ሔኖክ የተሰወረበት ዕለት) ፤ በማውቃቸው ቱርኮችና ይህ የግሪክ ገዳም የሚገኝበትን ከተማ ስምን በያዘው “ትራብዞን” በተሰኘው ሱቅ/ምግብ ቤት በኩል ሳልፍ፤ “ሔኖክ/ሐኖክ!” ብሎ የሚጠራኝ ድምጽ ስሰማ እነዚያ የማውቃቸው ቱርኮች መሆናቸውን አይቼ ለሰላምታ ወደነርሱ አመራሁ። ከሰላምታ በኋላ ወዲያው፤ “እንዴት ነው፤ ኤርዶጋን ከአፍሪቃ ጋር እየተዛመደ ነው፤ ከአሜሪካና አውሮፓ ጋር ከመስራት ከእኛ ጋር ብትሰሩ ይሻላችኋል፤ ጥሩ የሆነውን የእናንተን መሪን አብይ አህመድን እንወደዋለን፤ ድሮናችም እኮ ሥራቸውን በደንብ እየሠሩ ነው ወዘተ” እያሉ ሊሳለቁብኝ እንደሚሹ በመረዳት፤ ቅዱስ መጽሐፋችን፤ “ሰነፍ ያወቀ እንዳይመስለው እንደስንፍናው መልስለት ይላልና” እኔም፤ “ኤርዶጋን ከወነጀለኛው አብይ አህመድ ጋር አብሮ ሕዝቤን እየጨፈጨፈብኝ ነውና ብታስጠነቅቁት ለእናንተም ከግሪኮች፣ አርመኖችና ኩሮች ለጠካችኋትም ለዛሬዋ ቱርክ የተሻለ ነው። “ጥሩ ነው” የምትሉት አብይ አህመድ አሊ አረመኔ ነው፤ በአንድ ዓመት ውስጥ አንድ ሚሊየን አባቶቼን፣ እናቶቼን፣ ወንድሞቼንና እኅቶቼንና ወንድሞቼን መጨፍጨፉን አታውቁምን? ምናልባት ለእናንተ እንደ ድል ልታዩት ትችሉ ይሆናል፤ ግን በቅርቡ ዋጋ ያስከፍላችኋል፤ አልመኝላችሁም ግን ይህ ሁሉ መዓት በእናንተ ላይ ቢደርስ ምን ትሉ፣ ምን ታደርጉ ነበር?” ብዬ በቁጣ ተሰናበትኳቸው። ቀጥተኛነቴን ስለሚያውቁ ዝም፣ ጭጭ ክምሽሽ ነበር ያሉት። ብዙም ስላቆይ ባቡር ውስጥ አንድ ከማውቀው የቱርክ ተወላጅ ኩርድ ጋር ተገናኘንና ከቱርኮቹ ጋር ስለተነጋገርነው ነገር አወሳነው። ኩርዱም ሰላስ ሚሊየን የሚሆኑ የቱርክ ኩርዶች በገዛ ሃገራቸው እንደ ሁለተኛና ሦስተኛ ዜጋ እንደሚቆጠሩ፤ በቋንቋቸው መማር፣ መስገድ፣ መገበያየት እንደማይችሉ፤ “አውሮፓውያን ናቸው ዘረኞች ይባላል፤ ግን እነግርሃለው እንደ ቱርክ ዘረኛ በዓለም ላይ የለም!” ብሎ በቁጣ ነግሮኝ በሃዘን ተለያየን።

እንግዲህ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝን የሚመራው አረመኔው ዳግማዊ ግራኝ አህመድ ከእብዱ ኤርዶጋን ጋር በተገናኘበት ወቅት “ኦሮሚያ” የተሰኘውን ሕገ-ወጥ ክልል ለቱርክ አሳልፎ ሰጥቶታል፤ “ቀዳማዊ ግራኝን ለመበቀል እንደ ግሪክና አረሜኒያ የኢትዮጵያን ኦርቶዶክሶችንም እንጨፈጭፋቸዋለን፤ ከዚያ በቱርክ እርዳታ እስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራትን እንመሰርታለን” ብሎ ቃል እንደገባለት ሁኔታዎች ሁሉ እያመላከቱን ነው። እኔ በጣም የማዝነውና ደሜ የምፈላው “ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ነን” እያሉ ከዚህ ፋሺስት የኦሮም አገዛዝ ጋርና ከኦሮሞ አክቲቪስቶች ጋር የሚያብሩ አማራዎች፣ ተጋሩ እና ጉራጌዎችን መታዘቡ ነው። እኔ እንኳን በአቅሜ በተለይ ቱርክን አስመልክቶ ለሃያ ዓመታት ያህል ባገኘሁት አጋጣሚ ሁሉ ቤተክህነትና ቤተምነግስት ድረስ እስከመሄድ በቅቼ ሳስጠነቅቅው የነበረ ትልቅ ጉዳይ ነው። ተዋሕዷውያን አካሄዳቸውን ካላስተካከሉ ወደፊት ምን ሊመጣ እንደሚችል በግልጽ ይታየኝ ነበር፤ ያው እንግዲህ ዛሬ ደረሰ። በእኔ በኩል ሃላፊነቴን ተውጥቻለሁ፤ ሃዘኔ አይቆምም፤ እየመጣ ካለው የደም ጎርፍ እጄ ንጹሕ ነው። ሌሎቻችሁ፤ ሁሉም ነገር ግልጥልጥ ብሎ በሚታየበት በዚህ ዘመን ከእስልምና እና ኦሮሙማ አጀንዳ ጎን የቆማችሁ ግብዞች ሁሉ ግን ዛሬውኑ ባፋጣኝ ካልታረማችሁ፣ ካልተመለሳችሁና ቀጥተኛውን የክርስቶስ መንገድን ካልተከተላችሁ ገሃነም እሳት እንደሚጠብቃችሁ ከወዲሁ እወቁት።

በጣም የሚገርም ነው፤ ባለፉት ሃምሳ ዓመታት ይህ ከንቱ ትውልድ ግሪክ እና አረመን ኦርቶዶክስ ወገኖቻችንን ከአገር አባርሮ ከጥፋትና ሞት በቀር ለሕዝባችን ምንም በጎ ነገር ማበርከት የማይችሉትን መሀመዳውያን ቱርኮችን ወደ ኢትዮጵያ በማስገባት ላይ ነው። ከቀና በፊት የአውሮፓው ሕብረት በኦርቶዶክስ ግሪክ በኩል የዘር ማጥፊያ ኮቪድ ክትትትትባቶችን በብዛት ወደ ኢትዮጵያ ሊልክ ነው የሚለውን ዜና ስሰማ፤ “በቃ ይህን ከንቱ ትውልድ ሳያውቁት ሊበቀሉት ነው!” አልኩ። እንግዲህ በዚህም በዚያም ይህ በአክሱም ጽዮን ላይ ያ ሁሉ ግፍ ሲፈጸም ፀጥ ያለ ከንቱ ትውልድ መጠረጉ አይቀርም! በጣም አዝናለሁ! 😠😠😠 😢😢😢 https://greekreporter.com/2022/02/03/greece-donates-covid-vaccines-ethiopia/

ስዩሜላ (ማማ ማርያም) የኦርቶዶክስ ግሪክ ማርያም ደንገላት❖

የፓናጊያ ሱዩሜላ ገዳም ቅጥር ግቢ በቅርቡ ለማስታወቂያ ቪዲዮ ክሊፕ ተብሎ ወደ ምሽት ክበብነት ተቀይሮ በኦርቶዶክስ አለም ላይ ትልቅ ቁጣ ፈጥሯል።

በቱርክ ትራብዞን የሚገኘው የግሪክ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ገዳም የቱሪስት መስህብ ሲሆን በየዓመቱ ነሐሴ ፲፭/15 ቀን የድንግል ማርያም ማደሪያ አገልግሎት በመንበረ ፓትርያሪክ የሚካሄድበት የቱሪስት መስህብ ነው።

አወዛጋቢው የቪዲዮ ክሊፕ ዲጄ በታሪካዊው ገዳም ቅጥር ግቢ ውስጥ ከፍተኛ የኤሌክትሮኒክስ ሙዚቃ ሲጫወት እና ሰዎች ሲጨፍሩ ብዙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በቁጣ ምላሽ ሰጥተዋል።

ብዙ አስተያየቶች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እንዲህ ስላለው የታሪካዊው ገዳም ርኩሰት ይናገራሉ፤ ከሙዚቃው ጋር ፣ የቤተክርስቲያን ደወሎች ከበስተ ጀርባ ይሰማሉ።

ታሪካዊውን ገዳም እንዲህ በመሰለ መልክ ለማርከስ በመሞከሩ አንዳንዶች የቱርክ ባለስልጣናት ማብራሪያ እንዲሰጡ በኦርቶዶክሳውያኑ ዘንድ ተጠይቀዋል።

በ ፬/4 ኛው ክፍለ ዘመን የተመሰረተው ሱሜላ በምስራቃዊ ቱርክ ከጥቁር ባህር ደን በላይ ባለው ገደል ላይ የተገነባ የገዳም ስብስብ ነው። ከረጅም ጊዜ በፊት ይፋዊ የሃይማኖት ደረጃውን ተነጥቆ በቱርክ የባህል ሚኒስቴር የሚተዳደር ሙዚየም/ቤተ መዘክር ሆኖ ይሰራል።

በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶች እና የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ወደ ገዳሙ በየዓመቱ ይጓዛሉ።

እ.ኤ.አ. በ 1923 በግሪክ እና በቱርክ መካከል በተደረገው የህዝብ ልውውጥ አካል ግሪኮች ከተባረሩ በኋላ በ 2010 ላይ የቱርክ ባለስልጣናት የመጀመሪያውን የኦርቶዶክስ የቅዳሴ ሥነ ሥርዓት ፈቅደዋል። እ.ኤ.አ. በ2015 የሱሜላ ገዳም ለመታደስ ተዘግቶ በ2019 ለጎብኝዎች ክፍት ሆኗል።

እ.ኤ.አ. በ2020 እና በ2021 የድንግል ማርያምን በዓል ለማክበር ቅዳሴ ተፈቀዶ ነበር።

የግሪክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ “የፓናጊያ ሱዩሜላ ገዳም የሚከፈተው ለምዕመናን ብቻ በመሆኑ ለባንዱ ፈቃድ መሰጠቱ አስገራሚ ነው፤ እነዚህ ምስሎች አጸያፊ ናቸው እና የቱርክ ባለስልጣናት የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ንብረት በሆኑት የአለም ቅርስ ቦታዎች ላይ የወሰዱትን ተከታታይ ጽንፈኛ እርምጃ ቀጥለውበታል፤” ብሏል።

ግሪክ እና ቱርክ ከአየር ክልል ጀምሮ እስከ ምስራቅ ሜዲትራኒያን የባህር ዳርቻ እና በጎሳና በሃይማኖት እስከተፋፈለባት የቆጵሮስ ደሴት ግጭት ድረስ በተለያዩ ብዙ ጉዳዮች ላይ ሁሌ እንደተወዛገቡ ነው።

ቱርክ ባለፈው ዓመት ላይ በቁስጥንጥንያ/ኢስታንቡል ውስጥ ወደ 1,500 የሚጠጋውን ታሪካዊውን የቅድስት ሀጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃን ወደ መስጊድነት በመቀየሯ ግሪክና ቱርክ ሰይፍ ተማዘዋል። በጁላይ 2020 ላይ መሀመዳውያኑ አጋንንታዊ የእስልምና ጸሎታቸውን በዚህ ጥንታዊ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ከዘጠኝ አስርት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በማድረግ ቦታውን አርክሰውት ነበር።

https://addisabram.wordpress.com/tag/hagia-sophia/

The Panagia Soumela St. Mary Monastery

💭 Can you see the similarities between the Soumela St.Mary Monastery and the Mariam Dengelat St. Mary Monastery of Tigray, Ethiopia? On November, 2020 more than 100 Orthodox Christians were massacred by Turkish-allied evil leader of Ethiopia.

CNN Investigation of Massacre at Maryam Dengelat Church in Ethiopia’s Tigray Region

💭 The courtyard of Panagia Soumela Monastery was recently turned into a nightclub for an advertising video clip, causing outrage in the Orthodox world.

The iconic Greek Orthodox monastery in Trabzon, Turkey is a tourist attraction where each year on August 15 the service for the Dormition of the Virgin Mary is held by the Ecumenical Patriarch.

The controversial video clip, with a DJ playing loud electronic music in the courtyard of the historic monastery and people dancing, had many Orthodox Christians reacting in anger.

Many comments in social media speak of the desecration of the historic monastery as along with the music, church bells can be heard in the background.

Some even demanded explanations from Turkish authorities, as the historic monastery had essentially been turned into a nightclub.

Greece’s Foreign Ministry said, on Monday, images showing a band dancing to electronic music at the former Orthodox Christian Sumela Monastery in Turkey were “offensive” and “a desecration” of the monument, Reuters reports.

The Ministry called on Turkish authorities “to do their utmost to prevent such acts from being repeated” and to respect the site, a candidate for UNESCO’s list of world heritage sites.

“The recent images that were displayed on social media, in which a foreign band seems to be dancing disco in the area of the Historical Monastery of Panagia Soumela, are a desecration of this Monument,” it said.

Turkish officials were not immediately available for comment.

Founded in the 4th century, Sumela is a monastic complex built into a sheer cliff above the Black Sea forest in eastern Turkey. It was long ago stripped of its official religious status and operates as a museum administered by the Culture Ministry in Turkey.

Thousands of tourists and Orthodox Christian worshippers journey to the monastery annually.

In 2010, Turkish authorities allowed the first Orthodox liturgy since ethnic Greeks were expelled in 1923 as part of a population exchange between Greece and Turkey. In 2015, the Sumela Monastery was shut for restoration and re-opened to tourists in 2019.

A liturgy to mark the Feast Day of the Virgin Mary was allowed in 2020 and 2021.

“It is surprising that the permit was given to the band, as the Monastery of Panagia Soumela opens only for pilgrims,” the Greek Foreign Ministry said. “These images are offensive and add to a series of actions by the Turkish authorities against World Heritage Sites,” its statement said, without elaborating.

Greece and Turkey disagree on a range of issues from airspace to maritime zones in the eastern Mediterranean and ethnically split Cyprus.

The two countries have, in the past, crossed swords over the conversion of the nearly 1,500-year-old Hagia Sophia in Istanbul into a mosque. In July 2020, the Mohammedans desecrated this ancient Holy Christian Church by holding their demonic Islamic prayers for the first time in nine decades.

https://addisabram.wordpress.com/tag/hagia-sophia/

Expressing an important value among the places you should go to in Trabzon, one of the most beautiful cities of the Black Sea, Sumela Monastery was built on steep cliffs in Altındere Village located within the borders of Maçka district of Trabzon. It is known by the name of “Mama Maria” among the people. Located approximately 300 meters above Altındere village, the Virgin Mary was built in accordance with the tradition of steep cliffs, forests, and caves, which are traditional monastery construction sites. The monastery, which was founded in reference to the Virgin Mary, took the name Sumela from the word molasses, which means black.

Etymology of the Name Sumela

It is understood that the name of Sumela comes from the word “molasses” meaning black, black darkness in the local language of the years when the monastery was built, and the name of the region is Oros Melas. The original name of the monastery is “Panagia Sou Melas”. In the Ottoman Empire records, the monastery takes place as “Su (o)Mela.

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Why Muslims Love to Visit The Monastery of St. George The Great Martyr

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ሙስሊሞች የታላቁ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስን ገዳም መጎብኘት ለምን እንደሚወዱ

✞ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሙስሊሞች ☪

✞ ST. GEORGE AND THE MUSLIMS ☪

💭 ማሳሰቢያ፡እነዚህና መሰል ተአምራትና ስሜቶች የእስልምናን የውሸት ሃይማኖትም ሆነ አንዳንድ ቱርኮች በክርስቲያኖች ላይ የፈጸሙትን አስከፊ ድርጊት የሚያረጋግጡ አይደሉም፤ ነገር ግን አንዳንድ ተራ ሙስሊሞች ለክርስቶስ እና ለቅዱሳኑ ያላቸውን እምነትና ፍቅር እንጂ። በተመሳሳይ፣ ክርስቶስ በእስራኤል እንኳ ያላገኘውን ትልቅ እምነት ነው በሮማውያን መቶ አለቃ ዘንድ ያገኘው[ማቴዎስ ፰፥፲]። እና ብዙውን ጊዜ፣ ይህ የመንፈስ ቅዱስ መገኘት፣ በፍቅር, የኦርቶዶክስ ያልሆኑ አካላትን ለመፈወስ ብቻ ሳይሆን፤ በይበልጥም ነፍሳትን ለመፈወስ፣ ብዙዎች በኋላ ብርሃኑን ተቀብለው በኦርቶዶክሶች ይጠመቃሉ። ሁላችንም እንድንዳን እና እውነትን ወደ ማወቅ እንድንደርስ ክርስቶስ ለሁላችንም ለንስሐ ያብቃን። ፅዋ ተሸካሚው ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለ ሁላችን ይማልድልን፤ ይርዳን! ኣሜን።

💭 ምንም እንኳን የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በቱርኮች ብዙ መከራን ተቋቁመው የቆዩ ቢሆንም በቱርክ ከሙስሊም ቤተሰቦች የተወለዱ ቅዱስ ጊዮርጊስን በጣም የሚያከብሩ እና የሚያደንቁ እንዲሁም እንዲረዳቸው የሚለምኑት ብዙ ሙስሊሞች አሉ።

💭 እናም የቀድሞው ሙስሊም-ሳራሲን እንዲህ አለ፡-“ጌታ እና አባት ሆይ፣ ይቅር በለኝ፣ ግን ክርስቶስን ለማየት ምኞት እና ፍላጎት አለኝ። ይህን እንዴት ማድረግ እችላለሁ?” ፤ ካህኑም “ክርስቶስን ማየት ከፈለግህ ወደ የወንድምህ ልጅ ሄደህ ክርስቶስን ስበክለት። የሙስሊም-ሳራሲኖችን እና የሐሰተኛ ነቢያቸውን መሐመድን እምነት እስልምናንስደብ እና ኮንን፤ እናም የክርስቲያኖችን እውነተኛ እምነት ያለ ፍርሃት በትክክል በመስበክ ክርስቶስን ታያለህ። …

በመሆኑም ቅዱስ ጊዮርጊስ በሺዎች ለሚቆጠሩ ኢአማንያን፣ ክርስቲያኖች፣ አይሁዶች እና በተለይም ሙስሊሞች በማንኛውም መንገድ ወደ ደሴቲቱ መጥተው ታማታ (ስእለታቸውን) በማምጣት በቅዱሱ ፊት የሚያቀርቡበት የአምልኮ ስፍራ ሆኗል። ተስፋቸውን በእርሱ ላይ ያድርጋሉ። ቅዱሱም እንደማይፈርድ እና ለእያንዳንዱ ታማኝ ሰውፈውስን እንደሚሰጥያሳያል።

💭 Note: These and similar miracles and sentiments do not at all vindicate the false religion of Islam, nor the terrible actions of some Turks against Christians, but the faith and love of some simple Muslims towards Christ and His Saints. Similarly, Christ found in the Roman Centurion greater faith than any in Israel (Matthew 8:10). And often, this presence of the Holy Spirit, out of love not only acts to heal the bodies of non-Orthodox, but more crucially the souls, as many later embrace the light and are baptized Orthodox. May Christ grant us all repentance, that we all may be saved, and come to the knowledge of the Truth. St. George the Trophy-bearer, intercede for us all and help us! Amen.

💭 And the former Muslim-Saracen said: “Forgive me, Master and Father, but I want and have a desire to see Christ. How can I do that?” And the priest said: “If you wish to see Christ go to your nephew and preach Christ to him. Curse and anathematize the faith of the Muslim-Saracens and their false prophet Muhammad and preach correctly the true faith of the Christians without fear, and thus you will see Christ.”

Thus, St. George has become a place of worship for thousands of atheists, Christians, Jews, and especially Muslims, who with every means come to the island and bring their tamata (vows), and place them before the Saint, as they place their hopes in him. And the Saint shows that he does not judge and ‘imparts healing’ to every faithful person.”

And the former Muslim-Saracen said: “Forgive me, Master and Father, but I want and have a desire to see Christ. How can I do that?” And the priest said: “If you wish to see Christ go to your nephew and preach Christ to him. Curse and anathematize the faith of the Muslim-Saracens and their false prophet Muhammad and preach correctly the true faith of the Christians without fear, and thus you will see Christ.”

Although Orthodox Christians have endured much suffering at the hands of the Turks, there are many people in Turkey born to Muslim families who nevertheless respect and venerate St. George, and pray to him for help.

The Monastery of St. George Koudounas

This historic Monastery of Saint George Koudounas, on Prince’s Island outside of Constantinople, was according to tradition built by the Byzantine Emperor Nikephoros Phokas in 963 AD. A miraculous icon of St. George was brought here from the Monastery of Peace, which was founded by Emperor Justin II, in Athens at that time.

The Monastery was later sacked in the Fourth Crusade. Then in 1302 the pirate Giustiniani plundered all the buildings and monasteries of the island. Not wanting their holy icon stolen by the Franks, the monks hid the icon under the earth and place the holy altar above it. The miraculous icon however was lost for many years.

Later, St. George appeared to a shepherd in a dream and told him where to find his icon. When he approached the area, he heard the ringing of bells, and having unearthed the icon, found it decorated with bells. This is the source behind the epithet “Koudouna” which means “bells”.

The Monastery was later attached to Hagia Lavra in Kalavryta, and eventually to the Patriarch of Constantinople.

The current church was built in 1905.

The miracles of the Saint are many, not only towards Christians [Romans], who approached always with great reverence (in olden times there wasn’t a Christian family which had not visited Koudouna at least once a year), but towards everyone without exception, who approach his grace with faith. Thus there is a great mass of people who come from other faiths from throughout Turkey. The pilgrims number about 250,000 a year, the majority being Muslim Turks.

The great iron gate of the Monastery, as we learn from its engraving in Greek and Turkish, was offered from the Muslim Rasoul Efenti, as a gift of gratitude towards the Saint for the healing of his wife.

On April 23rd, in other words the day when the Saint is honored and the Monastery celebrates, tens of thousands of pilgrims arrive, not only from Constantinople but from other cities, to venerate the Great Martyr and to seek help in their problems.

Roughly all of these pilgrims are from other faiths.

Many will return later to thank St. George, who heard their prayer and granted their desire, bringing the indispensable oil for his vigil lamp. You hear with passion how he healed this person’s son, how another became a mother after being barren for many years, how a third acquired a house, etc.

The Monastery also celebrates on the feast of Saint Thekla, and on this feast about 10,000 Muslims visit the Monastery seeking the prayer of Saint George.

Muslim Vows

Some come barefoot up the hill, which takes about 30 minutes to climb to the Monastery, others come with offerings of oil, candles, and sugar so that their lives may be sweet. Some do not speak as they climb up to the Monastery until they kiss the icon of St. George. They follow the services with hands lifted in the air holding lit candles. They ask priests for antidoron to bring home with them for a blessing. They have great faith and respect for Orthodoxy.

On September 24 I witnessed at 6:00 AM four modern looking Turkish girls approaching the Monastery. I asked them for what purpose they came. They responded: “Faith in the Saint brought us here. It doesn’t matter that we are Muslims. We prayed that he would help us. We have heard so much about the Monastery.”

Oral came from Smyrna in order to venerate the Saint with her vow. She brought three bottles of oil. When I asked why she, as a Muslim woman among the thousands, visits the Orthodox Monastery, she responded: “It is not forbidden by anyone for us to believe in Saint George. Religions have one common agreement, the one and only God. We could be hiding within us a Christian.”

Of the many interviews I conducted that day with Muslims, the responses were basically the same.

A different answer was given by Antil however. He said: “Life in Turkey is difficult. The people need something to give them strength. They have turned to religion. They have been bored by everything so they seek help elsewhere. Why not Saint George?”

And one Turkish newspaper reported: “Saint George has distributed hope to the suffering.”

Testimonies of Monks From the Monastery

Hieromonk Ephraim of Xenophontos, who has lived for three years at “Koudouna”, is astonished with the faith of the thousands of Muslims who visit the monastery. “These people live with their heart”, he affirms, “Because faith is the sight and the strength of the heart, for this reason they can and they do experience our Saints.”

Monk Kallinikos of Xenophontos, who serves as a priest, relates: “We are astonished with that which occurs here. Many times we see people who find the Lord with the faith of the Roman centurion.” To our question if the Saint responds to the supplications of the thousands of pilgrims, he replied: “During my three years here, we ourselves are witnesses of miracles, such as the healing of paralytics, mutes, and the giving birth to children.”

We asked the monks at St. George to comment about their stay in Turkey, and they told us: “All of their behavior is perfect. From the highest ruler, to the lowest, they treat us with such respect that many times we wonder which would be better, to live in Christian Greece or Muslim Turkey. We should tell you that we go everywhere with the monastic dress and our experiences have always been positive.

“Thus, St. George has become a place of worship for thousands of atheists, Christians, Jews, and especially Muslims, who with every means come to the island and bring their tamata (vows), and place them before the Saint, as they place their hopes in him. And the Saint shows that he does not judge and ‘imparts healing’ to every faithful person.”

Miracles: The Sick Turkish Woman

A Turkish woman from Levkochori had a serious health problem. She had heard a lot about St. George and wanted to come [venerate], but they did not let her come into the church because she was Turkish. But this didn’t deter her from remaining outside the church the whole night. In the morning they gave her holy oil from the vigil lamp of the Saint and she became well. After this, her husband gave many gifts to the church.

St. George Saves a Young Muslim Girl

A Muslim woman with her mother were taking a taxi for a long trip. The Muslims, as is well known, respect St. George very much.

On the road the taxi driver abandoned the proper course and began to show a threatening attitude towards the girl—the women apparently were praying—and at some point the taxi driver stopped the car and attempted to rape the girl. Immediately a police officer on horseback appeared, who ordered the taxi driver in a very powerful manner to the nearest police station. He went full of fear with the policeman, and the policeman on horseback went with him to the station, and issued a complaint for attempted rape. He signed the police book and left. When the taxi driver later came out of the interrogation, they looked in the book and said to him:

“There is no hope for you to escape! Do you know who brought you here?” Saint George.

💭 Note: These and similar miracles and sentiments do not at all vindicate the false religion of Islam, nor the terrible actions of some Turks against Christians, but the faith and love of some simple Muslims towards Christ and His Saints. Similarly, Christ found in the Roman Centurion greater faith than any in Israel (Matthew 8:10). And often, this presence of the Holy Spirit, out of love not only acts to heal the bodies of non-Orthodox, but more crucially the souls, as many later embrace the light and are baptized Orthodox. May Christ grant us all repentance, that we all may be saved, and come to the knowledge of the Truth. St. George the Trophy-bearer, intercede for us all and help us! Amen.

💭 What an Infidel Saw that a Believer Did Not. Miracle in the Church of St. George

The following is a historical speech by St. Gregory of Decapolis about a vision that a Saracen [Muslim] once had in the Church of St. George in Damascus, and who, as a result of this, believed and became a monk and then a martyr for our Lord Jesus Christ. This took place in the eighth century.

Nicholas, the strategos, called Joulas, has related to me that in his town, which the Muslim-Saracens call in their language “Vineyard”, the Emir of Syria sent his nephew to administer some works under construction in the said castle. In that place there is also a big church, old and splendid, dedicated to the most glorious martyr St. George. When the Muslim-Saracen saw the church from a distance he ordered his servants to bring his belongings and the camels themselves, twelve of them, inside the church so that he may be able to supervise them from a high place as they were fed.

As for the priests of that venerable church, they pleaded with him saying: “Master, do not do such things; this is a church of God. Do not show disrespect towards it and do not bring the camels inside the holy altar of God.” But the Muslim-Saracen, who was pitiless and stubborn, did not want even to listen to the pleas of the presbyters. Instead he said to his servants, in Arabic: “Do you not do what you have been commanded to do?” Immediately his servants did as he commanded them. But suddenly the camels, as they were led into the church, all, by the command of God, fell down dead. When the Muslim-Saracen saw the extraordinary miracle he became ecstatic and ordered his servants to take away the dead camels and throw them away from the church; and they did so.

As it was a holiday on that day and the time for the Divine Liturgy was approaching, the priest who was to start the holy service of preparation of the gifts was very much afraid of the Muslim-Saracen; how could he start the bloodless sacrifice in front of him! Another priest, co-communicant to him, said to the priest who was to celebrate the Liturgy: “Do not be afraid. Did you not see the extraordinary miracle? Why are you hesitant?” Thus the said priest, without fear started the holy service of offering.

The Muslim-Saracen noticed all these and waited to see what the priest was going to do. The priest began the holy service of offering and took the loaf of bread to prepare the holy sacrifice. But the Muslim-Saracen saw that the priest took in his hand a child which he slaughtered, drained the blood inside the cup, cut the body into pieces, and placed them on the tray!

As the Muslim-Saracen saw these things he became furious with anger and, enraged at the priest, he wanted to kill him. When the time of the Great Entrance approached, the Muslim-Saracen saw again, and more manifestly, the child cut into four pieces on the tray, his blood in the cup. He became again ecstatic with rage. Towards the end of the Divine Liturgy, as some of the Christians wanted to receive the Holy Communion and as the priest said, “With the fear of God and faith draw near,” all the Christians bent their heads in reverence. Some of them went forward to receive the holy sacrament. Again, for a third time, the Muslim-Saracen saw that the priest, with a spoon, was offering to the communicants from the body and the blood of the child. The repentant Christians received the holy sacrament. But the Muslim-Saracen saw that they had received communion from the body and the blood of the child, and at that he became filled with anger and rage against everybody.

At the end of the Divine Liturgy the priest distributed the antidoron to all Christians. He then took off his priestly vestments and offered to the Muslim-Saracen a piece from the bread. But he said in Arabic: “What is this?” The priest answered: “Master, it is from the bread from which we celebrated the Liturgy.” And the Muslim-Saracen said angrily: “Did you celebrate the Liturgy from that, you dog, impure, dirty, and killer? Didn’t I see that you took and slaughtered a child, and that you poured his blood into the cup, and mutilated his body and placed on the plate members of his, here and there? Didn’t I see all these, you polluted one and killer? Didn’t I see you eating and drinking from the body and blood of the child, and that you even offered the same to the attendants? They now have in their mouths pieces of flesh dripping blood.”

And the Muslim-Saracen said: “Is this not what I saw?” And the priest: “Yes, my Lord, this is how it is; but myself, being a sinner, I am not able to see such a mystery, but only bread and wine as a figuration of the body and blood of our Lord Jesus Christ. Thus, even the great and marvelous Fathers, the stars and teachers of the Church, like the divine Basil the Great, and the memorable Chrysostom and Gregory the Theologian, were unable to see this awesome and terrifying mystery. How can I see it?”

When the Muslim-Saracen heard this he became ecstatic and he ordered his servants and everybody who was inside to leave the church. He then took the priest by the hand and said: “As I see and as I have heard, great is the faith of the Christians. So, if you so will, Father, baptize me. And the priest said to the Muslim-Saracen: “Master, we believe in and we confess our Lord Jesus Christ, the Son of God, who came to the world for our salvation. We also believe in the Holy Trinity, the consubstantial and undivided one, Father, Son, and Holy Spirit, the one Godhead. We believe also in Mary, the ever-virgin mother of light, who has given birth to the fruit of life, our pre-announced Lord, Jesus Christ. She was virgin before, virgin during, and virgin after giving birth. We believe also that all the holy apostles, prophets, martyrs, saints, and righteous men are servants of God. Do you not realize, therefore, my master, that the greatest faith is that of the Orthodox Christians?”

And the Muslim-Saracen said again: “I beg you, Father, baptize me.” But the priest answered: “Far from that. I cannot do such a thing; for if I do and your nephew the Emir hears of that, he will kill me and destroy this church, too. But if it is, indeed, your wish to be baptized, go to that place in the Sinai Mountain. There, there is the bishop; he will baptize you.”

The Muslim-Saracen prostrated himself in front of the presbyter and walked out of the church. Then, one hour after nightfall, he came back to the priest, took off his royal golden clothes, put on a poor sack of wool, and he left in secret by night. He walked to Mount Sinai and there he received holy baptism from the bishop. He also learned the Psalter, and he recited verses from it every day.

One day three years later he [the former Muslim-Saracen] said to the bishop: “Forgive me, Master, what am I supposed to do in order to see Christ?” And the bishop said: “Pray with the right faith and one of these days you will see Christ, according to your wish.” But the former Muslim-Saracen said again: “Master, give me your consent to go to the priest who offered me instruction when I saw the awesome vision in the church of the most glorious martyr George.” The bishop said: “Go, in peace.”

Thus, he went to the priest, prostrated himself in front of him, embraced him and said to him: “Do you know, Father, who I am?” And the priest: “How can I recognize a man whom I have never seen before?” But, again, the former Muslim-Saracen said: “Am I not the nephew of the Emir, who brought the camels inside the church and they all died, and who during the Divine Liturgy saw that terrifying vision?” When the priest looked at him he was amazed and praised God seeing that the former Arab wolf had become a most calm sheep of Christ. He embraced him with passion and invited him to his cell to eat bread.

And the former Muslim-Saracen said: “Forgive me, Master and Father, but I want and have a desire to see Christ. How can I do that?” And the priest said: “If you wish to see Christ go to your nephew and preach Christ to him. Curse and anathematize the faith of the Muslim-Saracens and their false prophet Muhammad and preach correctly the true faith of the Christians without fear, and thus you will see Christ.”

The former Muslim-Saracen left in earnest. By night he was knocking at the door of the Muslim-Saracen forcefully. The guards at the gate of the house of the Emir asked: “Who is yelling and knocking at the door?” And he answered: “I am the nephew of the Emir who left some time ago and was lost. Now I want to see my uncle and tell him something.” The guards of the gate conveyed this to the Muslim-Saracen immediately: “Master, it is your nephew who left some time ago and was lost.” The Emir, heaving a sigh, said: “Where is he?” They said: “At the gate of the palace.” He then ordered his servants to go and meet him with lights and candles. They all did as the king, Emir, commanded and they took the monk, the former Muslim-Saracen, by the hand and presented him to the Emir, his uncle.

When the Emir saw him, he was very glad. He embraced him with tears in his eyes and said to him: “What is this? Where were you living all this time? Aren’t you my nephew?” And the monk said: “Don’t you recognize me, your nephew? Now, as you see, by the Grace of God the Most High I have become a Christian and a monk. I have been living in desert places so that I may inherit the Kingdom of Heaven. I hope in the unspeakable compassion of the All-sovereign God to inherit his kingdom. Why are you hesitating yourself, too, Emir? Receive the holy baptism of the Orthodox Christians in order to inherit eternal life, as I hope to do.”

The Emir laughed, scratched his head and said: “What are you chattering about, you miserable one; what are you chattering? What has happened to you? Alas, you pitiful one! How did you abandon your life and the sceptres of reign and roam around as a beggar, dressed in these filthy clothes made of hair?”

The monk responded to him: “By the grace of God. As far as all the things I used to have when I was a Muslim-Saracen, these were [material] property and were of the devil. But these things that you see me wearing are a glory and pride, and an engagement with the future and eternal life. I anathematize the religion of the Muslim-Saracens and their false prophet.”

Then the Emir said: “Take him out, for he does not know what he is chattering about.” They took him away and put him in a place in the palace where they gave him food and drink. And he spent three days there, but he took neither food nor drink. He was praying to God earnestly and with faith. Going down to his knees he said: “O Lord, I have hoped in thee, let me never be ashamed, neither let my enemies laugh me to scorn.” And again: “Have mercy on me, O God, according to thy steadfast love; according to thy abundant mercy blot out my transgressions.” And again: “Enlighten my eyes, Lord God, that I may not fall asleep into death; that my enemy may never say, ‘I have overpowered him’. ‘Strengthen my heart, O Lord,’ so that I may be able to fight the visible deceiver, the Muslim-Saracen; so that the evil devil may not stamp on me and make me fear death, for your holy name.” He then made the sign of the cross and said: “The Lord is my enlightenment and my saviour. Whom shall I fear? The Lord is the protector of my life. From whom will I hesitate?” And again he cried out to the Emir: “Receive holy baptism in order to gain the immeasurable kingdom of God.”

Again the Emir gave orders for him to be brought in front of him. He had prepared for him clothes exceedingly beautiful. And the Emir spoke: “Enjoy, you pitiful one, enjoy and rejoice for being a king. Do not disdain your life and your youth which is so beautiful, walking instead mindlessly like a beggar and a penniless one. Alas, you pitiful one. What do you think?”

The monk laughed and replied to the Emir: “Do not weep at what I have in mind. I am thinking how to be able to fulfill the work of my Christ and that of the priest who has sent me, and has been my teacher. As for the clothes you have prepared for me, sell them and give the money to the poor. You, too, should abandon the temporary sceptres of the reign, so that you may receive sceptres of an eternal life. Do not rest your hope on things of the present but on things which are of the future, and do not believe in the pseudo-prophet Muhammad, the impure, the detestable one, the son of hell. Believe, rather, in Jesus Christ of Nazareth, the crucified one. Believe that the one Godhead is a consubstantial Trinity; Father, Son, and Holy Spirit, a Trinity of one essence, and undivided.”

The Emir laughed again and said to the officials who had gathered in the palace: “This man is mindless. What shall we do with him? Take him out and expel him.” Those, however, sitting by the king said: “He meant to desecrate and corrupt the religion of the Muslim-Saracens. Do you not hear how he curses and anathematizes our great prophet?”

The monk and former Muslim-Saracen cried out loudly: “I feel sorry for you Emir because you, unfortunate one, do not want to be saved. Believe in our Lord Jesus Christ, the crucified one, and anathematize the religion of the Muslim-Saracens and their false prophet, as I did.”

And the Muslim-Saracen Emir said: “Take him out as I am ordering you. He is mindless and does not know what he is talking about.”

Those sitting by with him said: “Well, you heard that he anathematized the religion of the Muslim-Saracens and that he is blaspheming against the great prophet, and you say, ‘He does not know what he is talking about’? If you do not have him killed we will also go and become Christians.”

And the Emir said: “I cannot have him killed because he is my nephew and I feel sorry for him. But you take him and do as you please.”

And they got hold of the monk with great anger, they dragged him out of the palace and submitted him to many tortures to try to make him return to the previous religion of the Muslim-Saracens. But he did not. Instead he was teaching everybody in the name of Jesus Christ of Nazareth to believe and be saved.

The Muslim-Saracens dragged him out of the city, and there they stoned to death this most pious monk, whose name was Pachomios.

On that night a star came down from heaven and rested on top of the most pious martyr, and everybody was able to see it for forty days; and many of them became believers.

With the prayers of the most blessed martyr, of the all-pure Mother of God Mary, who is ever-virgin, and of all of the saints; for the remission of our sins. Amen.

From Daniel J. Sahas, “What an Infidel Saw that a Faithful Did Not: Gregory Dekapolites (d. 842) and Islam”, Greek Orthodox Theological Review 31 (1986), 47-67.

Source

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቅዱስ ጊዮርጊስ ጠላት ዘንዶዋ ቱርክ እየሞተች ነው | ከባድ በረዶው መጣሉን ቀጥሏል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 26, 2022

💭 በእውነት ይህ በጣም ድንቅ ነው!

😇 ቅዱስ ጊዮርጊስ በ፫/3ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ላይ በቀጰዶቅያ/ጎሬሜ (በአሁኗ ቱርክ) ተወለደ።

😈 አምና ላይ ፀረክርስቶስ ቱርክ ይህን ጥንታዊ የቅድስት ሶፊያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን ✞ ወደ መስጊድ ለወጠችው። ቱርክ የቁስጥንጥንያውን የቅድስት ሃጊያ ሶፊያ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ወደ ጣዖት ማምለኪያ መስጊድ 🐍 መለወጧ ከባድ ወንጀል ነው።

👉 አዎ! በትግራይ ላይ፣ በአክሱም ጽዮን ተራሮች ላይ ያመጸ ሁሉ ከክርስቶስ ተቃዋሚ ጎን ሆኖ የክርስቶስን ልጆች የሚጠላ፣ የሚያሳድድና የሚዋጋ እራሱን ለገሃነም እሳት አሳልፎ የሚሰጥ ከንቱ አህዛብ ብቻ ነው። ስለዚህ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይለናልና ይወቁት፤

በተራሮቼም ሁሉ በእርሱ ላይ ሰይፍን እጠራለሁ፥ የሰውም ሁሉ ሰይፍ በወንድሙ ላይ ይሆናል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ። ታላቅ እሆናለሁ እቀደስማለሁ በብዙ አሕዛብም ዓይን የታወቅሁ እሆናለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።”

✞✞✞[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፰]✞✞✞

የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እኔ እንዲህ ሲል መጣ።

የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን በጎግ ላይና በማጎግ ምድር ላይ፥ በሞሳሕና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ አቅናበት፥ ትንቢትም ተናገርበት፥

እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሞሳሕና የቶቢል ዋነኛ አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ።

እመልስህማለሁ በመንጋጋህም ልጓም አገባብሃለሁ፥ አንተንና ሠራዊትህንም ሁሉ፥ ፈረሶችንና ፈረሰኞችን የጦር ልብስ የለበሱትን ሁሉ፥ ጋሻና ራስ ቍርን ሰይፍንም ያያዙትን ሁሉ፥ ታላቁን ወገን አወጣለሁ፥

ፋርስንና ኢትዮጵያን ፉጥንም ከእነርሱ ጋር ጋሻና የራስ ቍርን የለበሱትን ሁሉ፥

ጋሜርንና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤትና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ።

አንተና ወደ አንተ የተሰበሰቡ ወገኖችህ ሁሉ ተዘጋጁ፥ አንተም ራስህን አዘጋጅተህ አለቃ ሁናቸው።

ከብዙ ዘመንም በኋላ ትፈለጋለህ፤ በኋለኛውም ዘመን፥ የዘላለም ባድማ በነበሩ በእስራኤል ተራሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰበሰበች፥ ከሰይፍ ወደ ተመለሰች ምድር ትገባለህ፤ እርስዋም ከሕዝብ ውስጥ ወጥታለች ሁሉም ሳይፈሩ ይቀመጡባታል።

አንተም ትወጣለህ፥ እንደ ዐወሎ ነፋስም ትመጣለህ፤ አንተና ጭፍሮችህ ሁሉ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ምድርን እንደ ደመና ትሸፍናላችሁ።

ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚያ ቀን ነገር ወደ ልብህ ይገባል፥

፲፩ ክፉ አሳብንም ታስባለህ፥ እንዲህም ትላለህ። ቅጥርን ወደሌላቸው መንደሮች እወጣለሁ፤ ተዘልለው ወደሚኖሩ፥ ሁላቸው ሳይፈሩ ያለ ቅጥርና ያለ መወርወሪያ ያለ መዝጊያም ወደሚቀመጡ እገባለሁ፤

፲፪ ምርኮን ትማርክ ዘንድ ብዝበዛንም ትበዘብዝ ዘንድ፥ ባድማም በነበሩ አሁንም ሰዎች በሚኖሩባቸው ስፍራዎች ላይ፥ ከአሕዛብም በተሰበሰበ፥ ከብትና ዕቃንም ባገኘ፥ በምድርም መካከል በተቀመጠ ሕዝብ ላይ እጅህን ትዘረጋ ዘንድ።

፲፫ ሳባና ድዳን የተርሴስም ነጋዴዎች መንደሮችዋም ሁሉ። ምርኮን ትማርክ ዘንድ መጥተሃልን? ብዝበዛንስ ትበዘብዝ ዘንድ ብርንና ወርቅንስ ትወስድ ዘንድ ከብትንና ዕቃንስ ትወስድ ዘንድ እጅግስ ብዙ ምርኮ ትማርክ ዘንድ ወገንህን ሰብስበሃልን? ይሉሃል።

፲፬ አንተ፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ስለዚህ ትንቢት ተናገር ጎግንም እንዲህ በለው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚያ ቀን ሕዝቤ እስራኤል ሳይፈራ በተቀመጠ ጊዜ አንተ አታውቀውምን?

፲፭ አንተም፥ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ሁላቸው በፈረሶች ላይ የተቀመጡ፥ ታላቅ ወገንና ብርቱ ሠራዊት፥ ከሰሜን ዳርቻ ከስፍራችሁ ትመጣላችሁ።

፲፮ ምድርንም ትሸፍን ዘንድ እንደ ደመና በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ትወጣለህ። በኋለኛው ዘመን ይሆናል፥ ጎግ ሆይ፥ በዓይናቸው ፊት በተቀደስሁብህ ጊዜ አሕዛብ ያውቁኝ ዘንድ በምድሬ ላይ አመጣሃለሁ።

፲፯ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእነርሱ ላይ እንደማመጣህ በዚያች ዘመን ብዙ ዓመት ትንቢት በተናገሩ በባሪያዎቼ በእስራኤል ነቢያቶች በቀደመው ዘመን ስለ እርሱ የተናገርሁ አንተ ነህን?

፲፰ በዚያም ቀን ጎግ በእስራኤል ምድር ላይ በመጣ ጊዜ መቅሠፍቴ በመዓቴ ይመጣል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።

፲፱ በቅንዓቴና በመዓቴ እሳት ተናግሬአለሁ። በእርግጥ በዚያ ቀን በእስራኤል ምድር ጽኑ መናወጥ ይሆናል፤

ከፊቴም የተነሣ የባሕር ዓሣዎችና የሰማይ ወፎች የምድረ በዳም አራዊት በምድርም ላይ የሚንቀሳቀሱ ተንቀሳቃሾች ሁሉ በምድርም ላይ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ይንቀጠቀጣሉ፥ ተራሮችም ይገለባበጣሉ ገደላገደሎችም ይወድቃሉ ቅጥርም ሁሉ ወደ ምድር ይወድቃል።

፳፩ በተራሮቼም ሁሉ በእርሱ ላይ ሰይፍን እጠራለሁ፥ የሰውም ሁሉ ሰይፍ በወንድሙ ላይ ይሆናል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።

፳፪ በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ።

፳፫ ታላቅ እሆናለሁ እቀደስማለሁ በብዙ አሕዛብም ዓይን የታወቅሁ እሆናለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ።

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዝርዎተ አጽም መታሰቢያ | ሃገርንና የቤተ ክርስቲያንን ክብር ለባዕድ አሳልፎ የሰጠ ትውልድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 26, 2022

✞ …ዳግመኛም ያ ከሃዲ ንጉሥ ዱድያኖስ ግንድ አምጥተው ቅዱስ ጊዮርጊስን በግንዱ ላይ እንዲቸነክሩት አዘዘ ፤ በላዩም ላይ ሰም አፍስሰው እሳት እንዲያነዱበት አደረገ ፤ ከዚህም በኃላ እንደ መጭመቂያ ሆኖ ከተሠራ የስቃይ መሣሪያ ላይ አወጡት ሰውነቱን እንዲሰነጥቁት እንዲጨምቁት አዘዘ፤አንጀቱ ሁሉ ወጥቶ ከምድር ላይ እስኪዘረገፍ ድረስ እንዲሁ አደረጉበት ነፍሱ ከሥጋው ተለየች የሰማዕቱን ሥጋ አቃጠሉት ፈጩት አመድም ሆነ በቀፎ አድርገው ይድራስ ወደሚባል ተራራ ላይ በነፋስ ዘሩት ደብረ ይድራስ ማለት ምድረ በዳ ነው ወታደሮቹ የታዘዙትን ፈጽመው ተመለሱ። ያንጊዜም መብረቅ ነጎድጓድ ታላቅ ንውጽውጽታ ሆነ ምድርም ከመሠረቷ እስክትናወጽ ድረስ ከሰማይ ድምጽ ተሰማ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መላእክትን አስከትሎ በብሩህ ደመና ወረደ በተራራውም ላይ ተቀመጠ አራቱን የምድር ነፋሳት የሰማዕቱን ሥጋ እንዲሰበሰቡ አዘዛቸው ከሞትም አስነሳው ኃይሉን አሳደረበት ባርኮትም ወደ ሰማይ አረገ፤ ከዚህ በኃላ ቅዱስ ጊዮርጊስ እየሮጠ ወታደሮቹን ተከተላቸው ወንድሞቼ ቆዩኝ ከናንተ ጋር ልሂድ እያለ ተጣራ የነዚህ የወታደሮች ቁጥር አራት ነው ስማቸው ህልቶን፤አግሎሲስ፤ሶሪስና አስፎሪስ ነው፤ ይህንን ታላቅ ተአምራት አይተው አምነዋል፤ በኃላም በሰማዕትነት ሞተዋል፤ ይህ የሆነው ጥር 18 በዛሬዋ ቀን ነው ይህንንም ቀን ” ዝርዎተ አጽሙ ” ስትል ቤተክርስቲያን ሰማዕቱን አዘክራ ትውላለች፤ በስሙ በታነጹለት አብያተ ክርስቲያናት በሙሉ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በደማቁ ተከብሮ ይውላል። አራዳ ጊዮርጊስን የተከሉት ደጉ ንጉሥ እምዬ ምኒልክ ናቸው ታዲያ የዚህን ታላቅ ደብር መሠረቱን ሲጥሉ የቅዱስ ጊዮርጊስ መቃብር ከሚገኝበት ቦታ አፈሩን በመርከብ አጓጉዘው በበቅሎ በፈረስ አስጭነው መሠረት አድርገውታል፤ ይህንን ከአባቶቻችን የሰማነው ነው፤ ከበዓሉ በረከት ያሳትፈን። [ገድለ ቅዱስ ጊዮርጊስ ምዕራፍ ፮፥፲፭፡፲፰]

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ከኢትዮጵያ ጠባቂ እረኞች አንዱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነው

የጊዮርጊስ ወዳጂ የት ነው የሚገኘው

በመሃል ከተማ በአራዳ ውስጥ ነው

ወይስ በዝቋላ በደብረ ሊባኖስ በደብረ ዳሞ ነው፡፡

ይነሳ ጊዮርጊስ ይመስክር ምስጢር

የሃይማኖት ፍቅር ምን እንደነበር፡፡

አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ‘ኮከብ ክብር’ የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯ (ሰብዓ) ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ። አሜን! አሜን! አሜን! ❖

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Slain Russian ambassador Andrey Karlov Was A Christian Martyr Whose Body Made The Sign Of The Cross And His Hand Made The Sign Of The Trinity

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 22, 2016

ambassadorkarlov

Andrey Karlov was martyred and by God’s grace, he laid extending his arms with the sign of the cross and his right hand had his thumb, index and middle finger were brought to a point symbolizing the Trinity in Orthodox fashion.

The Muslim who killed him was cowardly. He shot him in the back, in front of cameras, in front of reporters, visitors, and his wife, Marina Mikhailovna.

Karlov was a solid Christian. He was fluent in Korean and English, first entered the diplomatic service in 1976 aged 22 after graduating from MGIMO – the Moscow State Institute of International Relations. The student of international and economic relations went on to graduate from the Ministry of Internal Affairs diplomatic academy in 1992. He went on to become ambassador to North Korea from June 2001 to December 2006. While there, he made sure an Orthodox Church was established for Russian expats to worship and he himself got married in it.

There are only four state-sanctioned Christian churches in Pyongyang – two Protestant, one Catholic and one Russian Orthodox. The latter was his deed.

Alexander Matsegora, the current Russian ambassador to North Korea, paid an emotional tribute to his predecessor on Tuesday in a Facebook post from Pyongyang.

He wrote: ‘My friend Andrey Karlov has died. In a cowardly way, he was shot in the back. He was killed under the cameras and I saw his face distorted from pain at the moment of the shot.

On TV we heard that he was injured and in hospital. Together with my wife Tanya, we sent a text message to his wife Marina who was also present at the opening of this damned exhibition. We told her to be strong.

And she replied: “Andrey was killed in front of my eyes, he was lying on the floor and this [gun]man did not allow us to come up to him.”’

He added: ‘Farewell, Andrey. I promise that on the day when you go into the ground, the bells of the Orthodox Trinity church in Pyongyang – that you built and where you married Marina – will speak.

Farewell, my best friend, my brother, my dear comrade.’

Glorious champions of Jesus Christ, who have fought the battle of martyrdom and have exchanged this bitter struggle for the peace of the angels in heaven, turn your eyes on me, a poor creature beset on all sides by spiritual dangers. Amid these troubles, I call to mind your great renown. You saints who overcame bodily torment to take heaven by storm, who vanquished the pleasures of the world and who set your eyes on heaven, look with affection on me. Add to the glory of your triumph by your intercession with God, so that I too may gain victory over the corruption of this world and its empty pomp. Blessed warriors, what comfort, what inspiration and joy it is for us to praise you and to follow in your footsteps. Your names and memories are held sacred. You who are true champions of God hasten to help me in my weakness. Give me strength to reach the heavenly kingdom where I may rejoice with you forever.

Source

__

Posted in Conspiracies, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: