Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Mark Lowcock’

Ethiopia Blocked Famine Declaration in Tigray, UN Chief Suggests

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2022

💭 የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ በትግራይ የረሃብ አዋጅ እንዳይታወጅ ከለከለ፤ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሃላፊ!

Mark Lowcock, former UN humanitarian chief, claimed the system to declare famine is broken and was manipulated by Ethiopia in 2021

The international system for declaring a famine is broken, the former humanitarian chief of the United Nations has warned, implying that the alert system is being manipulated by governments trying to hide their abuses.

Mark Lowcock, who was the UN undersecretary-general for humanitarian affairs until last year, said that Ethiopia had managed to block a declaration of famine in the Tigray region in 2021.

Ethiopian government forces and allied Eritrean soldiers have been accused of systematically blocking food and medical aid to the region in an attempt to starve the Tigrayan rebels into submission.

Despite the estimates of hundreds of thousands facing starvation, Mr Lowcock says the Ethiopian government managed to stop any formal declaration of a famine through heavy lobbying.

“At the end of my time in the UN, it was clear to me that there was famine in Tigray, and the only reason it wasn’t declared was because the Ethiopian authorities were quite effective in slowing down the whole declaration system,” he said at an online event on Tuesday.

“You have to fight your way through the [IPC’s] Famine Review Committee, and you can be blocked by the authorities of the country that you’re engaging with. And that’s what’s happened in Tigray,” he said, according to the outlet Devex. “The current system is not functional.”

The lack of a formal declaration forced humanitarians to use euphemistic phrases like “famine-like conditions”, which in turn dulled the international outcry to the humanitarian crisis.

At the end of his term at the UN, Mr Lowcock broke ranks and told the Telegraph that starvation was being “used as a weapon of war” in the conflict.

“People need to wake up,” he said in early June 2021. “There is now a risk of a loss of life running into the hundreds of thousands or worse.”

While there is currently a fragile and patchy ceasefire between the Tigrayan forces and the Ethiopian government, the humanitarian situation is still dire.

About half a million children are estimated to not have enough food in the region including more than 100,000 who are severely malnourished.

The UN estimates that carrying food and essential supplies need to arrive in the region every day to meet current needs but only a fraction of that is making it through.

The Ethiopian government has consistently denied claims that it is blocking aid. Instead, it blames Tigrayan forces for the humanitarian crisis.

Source

💭 The question now is why didn’t/ doesn’t the TPLF-lead Tigrayan government make a declaration of famine in the Tigray region? What is going on? What are they all hiding?

💭 ኢትዮጵያ በትግራይ የረሃብ አዋጅ እንዳይታወጅ ከለከለች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሃላፊ!

የፊንላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ገና አምና እንደጠቆሙንና በተግባርም እንደሚታየን፤ የኢትዮጵያ ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ አላማና ግብ ግልፅ ነው። ግን አሁን መነሳት ያለበት ዋናው ጥያቄ በህወሓት የሚመራው የትግራይ መንግስት በትግራይ ክልል የረሃብ አዋጅ ለምን አላወጀም/ አያውጅም? ምን አየተደረገ ነው? ሁሉም የሚደብቁት ምንድን ነው?

💭 How to Destroy a Country: Does Ethiopia Have a Future? | ሀገርን እንዴት እናፍርስ ፥ ኢትዮጵያ የወደፊት ተስፋ አላትን?

💭 Ethiopia’s Abiy Ahmed Named Worst Head of State in The World

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The World is Noticing The Evil Outrageousness & Cruel Deeds of Oromos & Amharas

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 11, 2021

💭 130 Years of Cruelty 😈 Against Tigrayans

😈 The level of their cruelty is difficult to comprehend

💭 131 Incidents of Blocking Tigray Aid by:

Oromo / ENDF 👉 54x

Eritrea / Somalia/ EDF 👉 50x

Amhara Militias 👉 21x

Oromo / ENDF + EDF 👉 4x

TPLF 👉 1x

Oromos & Amharas have been working together for the past 130 years to persecute, starve massacre and expel all Tigrayans. It all begun with the Reign of Oromo/Amhara emperor Menelik. The naked and bitter truth.

There is no protest, or some kind of activism to show some solidarity with the people of Tigray by the Oromos, Amharas and other southern ethnics and tribes. Seven months into the #TigrayGenocide, but zero, zilch, zip, nada, nothing from these morally disengaged, unemphatic and cruel ethnic groups. Just two weeks ago, we saw a pro Abiy Ahmed huge rally organized by the authorities to show support for their positions – for the continuation of The #TigrayGenocide. We haven’t seen counter rallys or anti-genocide protests. Current Ethiopia is entirely lead by the Oromos – who have become a curse to historical Ethiopia since their disastrous to Ethiopia migrations five hundred years ago.

[Proverbs 6:16-19]

There are six things that the Lord hates, seven that are an abomination to him: haughty eyes, a lying tongue, and hands that shed innocent blood, a heart that devises wicked plans, feet that make haste to run to evil, a false witness who breathes out lies, and one who sows discord among brothers.”

🔥 Amhara & Oromos Used/ Using Rape & Hunger as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

👉 1. Menelik II. (1844 – 1913)

The Great Ethiopian Famine of 1888-1892

The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menilk’s Reign, Tigray was split into two rgions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV , Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigray were put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc were put under Wello Amhara adminstration.

👉 2. Haile Selassie (1892 – 1975)

Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,

👉 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )

1979 – 1985 + 1987

Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million people died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Tigrayans are again starving.

👉 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )

2018 – Until today: probably up to 500.000 already dead. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed sent his kids to America for safety, while bombing & starving Tigrayan kids!

In the past, and at present, the OLF (Oromo Liberation Front/ OLA) works together with Isaias Afewerkis’ ELF, TPLF, PP, ANM, EZEMA etc. So, are they all conspiring together against the ancient Christian people of Tigray so that they could be able to replace Ethiopia and create an Antichrist Islamic ‘Cush’ Caliphate of Oromia?

የኢትዮጵያ የጥፋትና የውድቀት ምስጢር የተገለጠበት የእግዚአብሔር ቃል በሁላችንም ፊት ምስከር በሆነበት በዚህ በእኛ ዘመን የእግዚአብሔር የመጨረሻው ፍርድ በዚህ የጥፋት ዙፋን ላይ ይሆናል ማለት ነው። በሌላም አገላለጽ የሞትና ባርነት አምልኮ የአራት ትውልድ ዕድሜ ያህል በተቀደሰችው ምድር ላይ ቆይቷል ማለትም ይሆናል። ይህም ማለት አሁን ያለውን የእኛን ትውልድ ፩/1 ብለን ወደኋላ ፪/2፣ ፫/3 እና ፬/4 ትውልድ ስንቆጥር ባለው ጊዜ ውስጥ ይህ የጥፋት አምልኮ ወደ ምድሪቱ ገብቷል ማለት ነው። ከሶስትና አራት ትውልዶች በፊት ነው የሉሲፈር ዙፋን በኢትዮጵያ የቆመው። አሁን ያለንበትን ትውልድ አንድ ብለን ተነስተን ወደኋላ ሶስትና አራት ትውልዶች ስንቆጥር ይህ የዲያብሎስ አምልኮ በኢትዮጵያ ምድር የተተከለበትንና ይህ ርኩሰት ወደ ምድሪቱ የገባበትን ጊዜ/ዘመን እንደርስበታለን። እዚህ ጋር መጽሐፍ ቅዱስ የአንድን ትውልድ ዘመን/እድሜ የሚገልጸው በጊዜው ያን ትውልድ ይመራ በነበረው መንግስት የጊዜ ቆይታ (ዘመነ መንግስት) ነው። የትውልዱ ዕድሜ የሚወሰነው በዘመነ መንግስቱ ነው ማለት ነው።

👉 ከዚህም በመነሳት ከባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፩ኛ. የህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን ትውልድ

☆፪ኛ. የደርግ ትውልድ

☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ትውልድ

ናቸው።

😈 እንግዲህ ይህ ምኞታዊ የጥፋትና የሞት ሥርዓተ አምልኮ ወደ ኢትዮጵያ የገባውና የዲያብሎስ ዙፋን በምድሪቱ ላይ የተተከለው በአፄ ምኒልክ ትውልድ ነው ማለት ነው።

ለዚህ የምኞች መሻት ምኒልክ የቀደመውን የእግዚአብሔር ስምና ክብር የተገለጠበትን የትክክለኛዋን ኢትዮጵያን መንፈሳዊ አካል ዙፋኑ ላይ ለነገሱበት የሸዋ ግብር መስዋዕት አድርገው አቀረቡት። በዚህም የምኒልክ መንግስታዊ ራዕይ(ፈቃድ) የተገደለውና የሞተው ደግሞ የቀደመው የኢትዮጵያ ምድር ስምና ክብር ሆነ። እንግዲህ በዚህ ያ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ነበር የተገደለው። በደንብ መታወቅ ያለበትና ትኩረት ሌሰጠው የሚገባው የኢትዮጵያ ምድር ስምና ክብር የተዘጋጀበት ህግ ነበር። ይሁን እጁ ይህ ሳይደረግ ቀርቶ ባልተማሩና ክፉ በሆኑ ነገስታት ኢትዮጵያ እስከ ዛሬ ድረስ እንዲሁ ስሟንና ክብሯን ስታጣ፣ ስትዋረድ እንመለከታለን። የኢትዮጵያ ምድር ስምና ክብር የተዘጋጀበትን የተፈጥሮ ሀብት ለተፈጠረበት ትክክለኛ መለኮታዊ ዓላማ ለጥቅም ማዋል የሚችል ይህ ገዥ አካል ብቻና ብቻ ነበር። የፈጠራት የእግዚአብሔር መንግስት በተፈጠረችበት ህግ በኩል እንድትመራና እንድትተዳደር እንዲሁም እንድትገዛ የፈለገበትም ዋናው መለኮታዊ ዓላማ የተፈጥሮ ሀብቷን ለተፈጠረችበት ትክክለኛ ዓላማ ለጥቅም ማዋል የሚችለው ይህ የፈጠራት የመንግስት ህግ ብቻ ስለሆነ ነው። የኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ ስምና ክብር የተዘጋጀው ምድሪቱ በተፈጠረችበት ህግ በኩል ሲሆን ይህም ደግሞ ስለ መንፈስ አካል ይናገራል። ያ ህይወትና ነፃነት(ሳራ፣ ይስሐቅ ወዘተ)የተባለለት የመንፈስ ህግ ሞተ ማለት ደግሞ ምድሪቱም ትሁን ሕዝቦቿ እንዲሁም መንግስቱ ለሞትና ለባርነት ተላልፈው ተሰጡ ማለት ይሆናል። አፄ ምኒልክ ግን ይህን መንግስታዊ አካል (ሕዝብ) ልክ እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ እንደ መንግስቱ ኃይለማርያም እና እንደ ግራኝ አብዮት አህመድ ለስጋ ምኞት(ብልጽግና)መስዋዕት አድርገው ለሸዋው ግብር ባቀረቡበት ጊዜ የኢትዮጵያ ምድር ሞትና ባርነት ዕውን ሆነ።

የኢትዮጵያ መንግስት በስጋ አካል ላይ የተመሠረተ ከሆነ፤ ሕዝቦቿም በስጋ ህግ የተዘጋጀ ማንነትና ምንነት ካላቸው ምድሪቱ ለሞትና ለባርነት ተላልፋ የተሰጠች ትሆናለች። ባርነትን፣ ጥፋትን፣ ዕልቂትና ሞትን ብቻ ነው የሚሠሩት። የስጋ ራዕይና ዓላማ ይህ ነውና። “እኔ ወይም ለእኔ ብቻ/ኬኛ”የሚል ዛሬ በአክሱም ጽዮን እንደምናየው ወንድሙን የሚገድል፣ የሚሰርቅ፣ የሚዘርፍ፣ የሚበድል፣ የሚክድ፣ ከጠላት ጋር አብሮ የሚያርድ፣ የሚያስጨንቅ ህግ ወይ ስግብግብና ራስ ወዳድ የስጋ ማንነትና ምንነት ነው። ስጋም ሲነግስ ሞትና ባርነት ይነግሳል። በስጋ ህግ (መንግስት) የኢትዮጵያን ብልጽግና፣ ነፃነትና ልዕለኃያልነት ዕውን ማደረግ በጭራሽ አይቻልም። የበረከትና የህይወት ምድር እንዲሁም ነጻነት ያላቸው ሕዝቦች አገር መሆንዋን በስጋ ማነነትና ምነነት (ህግ) ለመግለጥ መሞከር አላዋቂነት፣ ጅልነትና ከንቱነት ብቻ ይሆናል። የስጋ ህግ የመርገም፣ የሞትና የባርነት ህግ ነውና። በተለይም መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ለነበረውና ያን ስሙንና ክብሩን ለጣለና ላቃለለ የምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱና ግራኝ አብዮት ትውልድ። ኢትዮጵያን በስጋ ህግ መግዛት ምድሪቱን ለሞትና ለባርነት አስልፎ ከመስጠት የተለየ ትሩጉም አይኖረውም። ዛሬ የምናየው ይህን ሐቅ ነው!

የትግራይን ሕዝብ ማን በረሃብ እያሰቃየውና እየገደለው እንደሆነ የተባበሩት መንግስታት ልዑክ ማርክ ሎኮክ ያረጋገጡልንም ይህን ሐቅ ተከትለው ነው።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: