Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Macron’

Paris – ‘Ville de L’amour’ – is an Actual Warzone

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 2, 2023

😈 የግራኝ ሞግዚት የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ኢማኑኤል ማክሮን ተቃዋሚዎች ቁጣቸውን ማሳየታቸውን ቀጥለዋል።

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 በአንድ ቀን ብቻ 2.3 ሚሊዮን ፈረንሳውያን በየከተሞቹ ጎዳናዎች ላይ ወጥተዋል ፣ ከፍተኛ አመጽም ተቀስቅሷል። በፈረንሳይ የጡረታ ማሻሻያዎችን በመቃወም በሜይ ዴይ በተቀሰቀሰ ሁከት በትንሹ ፭፻፵/540 ሰዎች መታሰራቸውን የፈረንሳይ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ጄራልድ ዳርማኒን ተናገሩ። ፵፻፮/406 የፖሊስ መኮንኖች እና ጄንደሮች ቆስለዋል፣ ፪፻፶፱/ 259 በፓሪስ ውስጥ ይገኛሉ።

😈 አዎ! ልክ በዚህ በአባታችን አቡን ተክለ ሃይማኖት ዕለት በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመተው የኦሮሞ ክፉ ጋኔን አብዮት አህመድ አሊ የነካው ሁሉ ይሞታል። አርማውያኑ ወራሪዎች የዋቄዮአላህሉሲፈርን እርኩስ መንፈስን ይዘው የተሰደዱባቸው ቦታዎች ሁሉ ይነዳሉ፣ ይወድማሉ እርርይ! ዋይ! ዋይ! ይላሉ።

😈 Yes, Everything the Oromo Demon aka Abiy Ahmed Ali Touches Dies. All the places where the heathen invaders have migrated with the evil spirit of Waqeyo-Allah-Lucifer will be burnt and destroyed. Folks will cry and say Alas! Whoa!

🔥2.3 million people take to streets of France, riots break out. At least 540 people were arrested during riots during May Day protests against pension reforms in France More than 300 of them were arrested in the capital, said French Interior Minister Gerald Darmanin. 406 police officers and gendarmes were injured, 259 of them in Paris.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Labour Day in Paris: France Fries Revolting over Raising The Retirement Age

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 1, 2023

🔥 የሰራተኛ ቀን በፓሪስ፤ ወስላታው ማክሮን የጡረታ ጊዜን ለማሳደግ በመወሰኑ ፈረንሳውያን በድጋሚ አመጹ። ለረጅም ጊዜ መስራት የማይሹት ፈረንሳውያን ከፖሊስ ጋር ግጭት ፈጥረዋል።

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 Hundreds of thousands of people on Monday massed in France on Labour day to vent their anger against President Emmanuel Macron’s pension reform, with unions vowing not to stop fighting even after the changes were signed into law.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፈረንሳይ ጄኔራሎች “አገሪቱን ከእስልምና ለማዳን አንድ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት አስፈላጊ ሊሆን ይችላል” ይላሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 27, 2021

🔥 ተቀጣጣዩ ደብዳቤ እንዲህ ይላል፤ “ፈረንሳይ አደጋ ላይ ናት ፡፡ በርካታ የሟቾች ቁጥር ሊያመጡ የሚችሉ አደጋዎች ከፊቷ ተደቅነው እያሸበሯት ነው፡፡ በጡረታ ጊዜም ቢሆን እኛ የፈረንሳይ ወታደር ሆነን እንቆያለን እናም አሁን ባለው ሁኔታ በጎ ለሆነ የሀገራችን ዕጣ ፈንታ ግድየለሾች መሆን አንችልም፡፡”

እባቡ ግራኝ ከአክሱም እና ላሊበላ ጂሃዳዊ ጉብኝቱ በኋላ በኢትዮጵያ የዋቄዮ-አላህ መፈንቀለ ሥርዓት እያደረገ ሲሆን፤ በፈርንሳይ ደግሞ የመፈንቅለ መንግስት ጥሪ በግራኝ ግብረ-ሰዶማዊ ሞግዚት በኢማኑኤል ማክሮን ላይ እንዲካሄድ ጥሪ ቀርቧል። ዋው! መቅደም የነበረበት ግን አንድ ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል ጀግና ጄነራል በጨፍጫፊው የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ኦሮሞ አገዛዝ ላይ መፈንቅለ መንግስት ማካሄዱ ነው! እንደ ፈረንሳይ ጄነራሎቹ የመሰለ አገር-ወዳድ ጥሪ ለማድረግ የሚችልና ኢትዮጵያን ያድን ዘንድ ላለፉት ሦስት ዓመታት በባትሪ ሲፈለግ የነበረው ኢትዮጵያዊ ጄነራል የት አለ?

ፕሬዝዳንት ማክሮን በእስልምና እምነት ተከታዮች የተፈጠረውን የህብረተሰብን “መበታተን” ማስቆም ካልቻለ ሃያ ጡረታ የወጡ የፈረንሣይ ጄኔራሎች በአገሪቱ ውስጥ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት ይደረግ ዘንድ ጥሪ አቅርበዋል። ይህም ጥሪ ቀጣዩ ምርጫ ከመጀመሩ ከዓመት በፊት የፖለቲካ ሁከት አስነስቷል።

በቀጣዩ ዓመት ለሚካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ታትሞ በወጣው ግልጽ ደብዳቤ ኢማኑኤል ማክሮን በእስልምና እምነት ተከታዮች እጅ ‘የአገሪቱን መበታተን’ ማስቆም ካልቻለ በወታደራዊ ቁጥጥር ሥር እንዲደረግ ሃያ ጡረታ የወጡ የፈረንሣይ ጄኔራሎች ጥሪ አቅርበዋል፡፡

በቀኝ ክንፍ የዜና መጽሔት በቫለርስ አክቱዌለስ የታተመው ክፍት ደብዳቤ በፈረንሣይ ‘የእርስ በእርስ ጦርነትን’ ለማስቆም ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አስፈላጊ ሊሆን ይችላል ይላል፡፡

ደብዳቤው በማክሮን መንግስት የተወገዘ ሲሆን ከ ፷/60 ዓመታት በፊት በፕሬዚዳንት ዴ ጎል ላይ ጄኔራሎች ከከሸፈው መፈንቅለ መንግስት ጋር በማነፃፀር አውግዘውታል፡፡

የመሪው ፈራሚ የ ፹/ 80 ዓመቱ ክርስቲያን ፒኩማል ሲሆን እ.ኤ.አ. በ 2016 በፀረ-ኢስላም ሰልፍ ላይ ሲሳተፍ ከታሰረ በኋላ የጡረታ መኮንን መብቱን ከማጣቱ በፊት የታዋቂው የፈረንሳይ የውጭ ሌጌዎን አዛዥ ነበር፡፡

የተፃፈው በቀድሞው መኮንን ዣን-ፒየር ፋብሬናናዳክ ሲሆን በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ባሉ ፩ሺህ/1000 ሌሎች ሰዎች ተፈርሟል።

🔥 French Military Generals Say a MILITARY COUP MAY BE NECESSARY to Save The Country From Islam

Twenty retired French generals have called for military rule if Emmanuel Macron fails to halt the ‘disintegration’ of the country ‘at the hands of Islamists’, in an open letter published ahead of next year’s presidential election.

The open letter, published in Valeurs Actuelles, a right-wing news magazine, claims a military coup might be necessary to stop a ‘civil war’ in France.

The letter has been condemned by Macron’s government, who compared it to the failed coup by generals against President de Gaulle 60 years ago.

The lead signatory was Christian Piquemal, 80, who commanded the Foreign Legion before losing his privileges as a retired officer after being arrested while taking part in an anti-Islam demonstration in 2016.

It was written by Jean-Pierre Fabre-Bernadac, a former officer, and signed by 1000 others who were in lower ranks.

The incendiary letter reads: ‘France is in danger. Several mortal perils threaten her. Even in retirement, we remain soldiers of France and cannot in the present circumstances remain indifferent to the fate of our beautiful country.’

👉 የተመረጡ አስተያየቶች/ Selected Comments:

☆ ሌሎች ፹/80 ጡረታ የወጡ መኮንኖች እንዲሁም በ ፳/20 ጄኔራሎች ተፈርሟል ፡፡ ይህ ትንሽ ነገር አይደለም፡፡ አንድ መንግስት ችላ ሊለው የሚፈልገው ነገር አይደለም።

☆ ይህ በእውነቱ በጣም ከባድ ነው። እነዚህን ስጋቶች በትክክል ለመናገር እና በዚህ መልክ እርምጃ ለመውሰድ ማስፈራራት በጣም ያልተለመደ ነው፡፡ ሰዎች በጣም ሊያሳስባቸው ይገባል፡፡

☆ በአውሮፓ ውስጥ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት፡፡ ለረጅም ጊዜ ያለተደረገ ተግባር፡፡

☆ አደገኛ ጊዜያት

☆ ወደዚህ እንደሚመጣ ሁልጊዜ የሚጠበቅ ነው፡፡ ደካማ ፖለቲከኞች የማይነገር ሰቆቃ አስከትለዋል፡፡

☆ በአብዮት ሂደት በጣም ረዥም የጥቃት ታሪክ ያላትን ፈረንሳይ ከግምት ውስጥ በማስገባት ይህንን ስጋት በጭራሽ አላጣጥለውም፡፡ መቼም!

☆ ፈረንሳይ ኩሩ ሀገር ናት ዜጎቿ ማክሮን እና ፓርቲያቸው በማይረባ ፖሊሲዎቻቸው አገሪቱን ሲያጠፉ ለመመልከት መጥፋት አለባቸው ፣ በእውነቱ ይህ ሊከሰት እንደሚችል ማየት ችያለሁ አንድ አብዮት ነበራቸው ታዲያ ለምን ሌላ አብዮት አይኖራቸውም፡፡

☆ “አስቂኙን ማክሮን”ን ብቻ አስወግዶ ማሪ ሌፔንን ፕሬዚደንት ማድረግ ነው

☆ ዓለማችን እጅግ በጣም ግዙፍ የጊዜ ፈንጂ እየሆነች ነው ፣ ምናልባት ወደ አርማጌዶን መንገዳችንን ጀምረን ይሆናል።

☆ “Signed by 80 other retired officers, as well as the 20 generals.” That is no small thing. It is not something a government would want to ignore..

☆ This is actually quite serious. To actually voice these concerns and threaten action is highly unusual. People must be very concerned.

☆ A military coup in Europe. Not had one of those for a while.

☆ Dangerous times

☆ It was always destined to come to this. Weak politicians have caused untold misery.

☆ Given France’s very long history of violence in revolution, I would never discount this threat. Not ever.

☆ France is a proud nation its citizens must be devastated to stand by and watch Macron and his party ruin the country with their useless policies,I can actually see this happening they have had one revolution why not another vive la France

☆ Just get rid of the CLOWN MACRON and put Le Penn in charge

☆ Our world is becoming a huge ticking time bomb, we may already have started our road to Armageddon.

Source/ ምንጭ

______________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፈረንሳይ ቀውጥ | በእሳት በጋዩት የወታደር መኪናዎች ላይ ታላቁ ንጉሣችን አፄ ምኒሊክ ታዮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 12, 2018

ታላቁን ንጉሣችንን፡ አፄ ምኒሊክን በማታለል ጂቡቲን እና ኤርትራን ከእናት አገራቸው ኢትዮጵያ የነጠለቸው፥ ብላም የማታለያና ጥገኛ የማድረጊያ የምድር ባቡር ከረሜላውን ለኢትዮጵያ የሰጠችው ፈረንሳይ በእሳት በመጋየት ላይ ነች። ይህን ቪዲዮ በማቀርብበት ወቅት የክርስቶስ ጠላቶች በሽትራስበርግ ከተማ የገና ገበያ ላይ የንጹሀኑን ደም አፍስሰዋል። ወስላታው ማክሮን በሰሞኑ አመጽ ተረብሿል፣ ከሃሳብ ረሃብ የተነሳ በጣም ተጨንቋል፤ አሁን ከዚህ የጭንቀት ጉድጓድ ለመውጣት ምናልባት ማካሮኒውን ለመቀቀል ሲል ይህን የሽብር ጥቃት አቀነባብሮት ይሆናል። ሦስቱ “M“ች፤ ማክሮን፣ ሜርከል እና ሜይ፡ በሚሊየን የሚቆጠሩትን እስማኤላውያኑን የዱር አህዮች ወደ አገሮቻቸው ያስገቡት እንደዚህ ባሉት የጭንቅ ቀናት እንደፈለጉት ሊጋልቧቸው ስለሚችሉ እንዲህ ሊጠቀሙባቸው ነው። የንጹሀኑ ህይወት ግድ አይሰጣቸውም።

በአገራችንም ከሞግዚቶቹ ትምህርት የወሰደው ግራኝ አህመድም ተመሳሳይ ድርጊቶችን በመፈጸም ላይ ነው። የመስቀል አደባባዩ ድራማ የሚጠቀስ ነው። እነዚህ ሉሲፈራውያን የንጹሀኑን ደም እንዳፈቀዳቸው በማፍሰስ ላይ ናቸው፤ ህፃናቶቻችንን በመመረዝ ላይ ናቸው። ባለፈው መስከረም ወር ላይ፡ የእነ ፈረንሳይን ትዕዛዝ በመቀበል አዲስ አበባ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፊት ለፊት የቆመውን የ አፄ ሚኒልክ መታሰቢያ ኃውልት ካላፈረስን እያሉ ሲዝቱ የነበሩት የዋቄዮ አላህ ልጆች ባለፈው “ሰንበት” (ሰንበት መካሄዱ ያለምክኒያት አይደለም) በፈረንሳይ ከተቀጣጠልው ችቦ ትልቅ ትምህርት ፈጥነው ሊወስዱ ይገባቸዋል።

እጃችሁን ከሃገረ እግዚአብሔር ላይ አንሱ!

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፈረንሳይ አብዮት | ፖሊሶች ፀረ-ማክሮን የሆኑትን ተማሪዎች ሲያንገላቱ የሚያሳይ አስደንጋጭ ቪዲዮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 8, 2018

የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪዎች በመምሰል እኛን በየጊዜው የሚተናኮሉን ሉላውያኑ ሉሲፈራውያን በራሳቸው ወጣቶች ላይ ይህን ያህል ቅሌታም የሆነ ድርጊት ይፈጽማሉ። ዩቲዉብ የማያሳልፋቸው ሌሎች ብዙ ዘግናኝ የሆኑ ቪዲዮዎች ተለቅቀዋል። ይታየን እስኪ፤ ሰሞኑን ፓሪስ ላይ እየታየ ያለው ብጥብጥ በአዲስ አበባ ቢከሰት፡ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ነን የሚሉት ግብዞችና ሜዲያዎቻቸው ምን ያህል ይጮኹ እንደነበር። ፈረንሳይ ዛሬም እየነደደች ነውይህ ገና መጀመሪያው ነው።

የእስማኤላውያኑ ወዳጅ የሆነው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት፡ ማክሮን ለፀረኢትዮጵያውያን ቡድኖች ድጋፍ ለመስጠት መጋቢት ላይ ኢትዮጵያን ሊጎበኝ አቅዷል፤ ግን ይህ ሰዶማዊ የኢትዮጵያን ምድር አይረግጣትም!!!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ ላይ ከግራኝ አህመድ ጋር ሴራ የሚጠነስሱት ሦስት መሪዎች በአገሮቻቸው ሕዝቦች ዘንድ በጣም የተጠሉ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2018

በአገሮቻቸው ታሪክ እጅግ በጣም የተጠሉት ሦስት መሪዎች የሚከተሉትን ነገሮች አብረው ይጋራሉ፦

  • ሦስቱም ዞምቢዎች የሆነ የሚረብሽ ነገር አላቸው፣

  • ሦስቱም ዞምቢዎች ፀረክርስቲያን ናቸው፣

  • ሦስቱም ዞምቢዎች ስማቸው በ “Mይጀምራል፣

  • ሦስቱም ዞምቢዎች ልጆች የሏቸውም፣

  • ሦስቱም ዞምቢዎች ኢትዮጵያን ይተናኮላሉ

ዞምቢዎች = ሙታኖች = እንሽላሊቶች = አውዳሚዎች

እነዚህም መሪዎች፦

Macron – Merkel – May = 3′M‘s = The Three Musketeers

  • የእንግሊዟ

  • የጀርመኗ ርከል

  • የፈረንሳዩ ክሮን

የእንግሊዟ ጠቅላይ ሚንስትር ሜይ በታሪክ እስካሁን ድረስ የአገሯ ጠ/ሚንስትሮች ከነበሩት ሁሉ እጅግ በጣም መጥፎዋ ነች ተብላለች።

የጀርመኗ ሜርከል፡ ከሂትለር ቀጥሎ ለአገሯ በጣም መጥፎ የሆነች መሪ መሆኗን ታዛቢዎች ይናገራሉ።

በፈረንሳይ ታሪክ በጣም የተጠላ እንደሆነ የሚነገርለት ፕሬዚደንት ማክሮንም ከፍተኛ ውጥረት ላይ ይገኛል።

ሦስቱም በኢትዮጵያ ላይ ዲያብሎሳዊ ሴራ በመጠንሰስ (አሁን ድብቅ ያልሆነ) ከፍተኛ ሚና ይጫወታሉ።

አዎ! የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ ናት።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፈረንሳይ እየተቃጠለች ነው | በኢትዮጵያ ላይ ተንኮል ስለምትሠራ፤ Feminist “ሴቶችን” እንዲሾሙ በማዘዟ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 25, 2018

ምዕራባውያኑ እና በሉሲፈር ወንድሞቻቸው የሆኑት አረቦች የሚያንቀላፋውን ሞኙን ወገናችንን እያታለሉት ነው። በኢትዮጵያ የፖለቲካውና ፀጥታው መዋቅር ውስጥ “ሴቶች” ቁልፍ ሚና እንዲጫወቱ የመጣው ግፊት ከፈርንሳይ፣ ጀርመን እና እንግሊዝ ነው። የእነዚህ ሦስት አገራት መሪዎች ሁለቱ ሴቶች፤ አንጌላ ሜርከል እና ተሪዛ ሜይ ሲሆኑ ሦስተኛው ማክሮን ደግሞ፡ እናቱ የምትሆነውን፡ የቀድሞ አስተማሪውን አግብቶ የሚኖር አታላይ ሰዶማዊ ነው። ሦስቱም መሪዎች ልጅአልባዎች ናቸው።

በኢትዮጵያ ሥልጣን የተሰጣቸው ሴቶች ሁሉ የኢትዮጵያን እና የእግዚአብሔርን ፍላጎት ሳይሆን የሚያሟሉት፡ ያዘጋጇቸውን የሉሲፈራውያኑን ፍላጎት ነው። “ፌሚኒስቶች” ይሏቸዋል። በኢትዮጵያ “ሴቶች” የሚሏቸውን፡ ግን “የእግዚአብሔር ሴቶች” ያልሆኑትን ሥልጣን ላይ በማውጣት (ሙስሊም ሴት የመከላከያ ምኒስትር እስከማድረግ ድረስ) ኢትዮጵያዊውን ወንድ በመንፈስ ለማድከም ነው፣ እራሱን፣ ቤተሰቡን እና አገሩን ለመከላከል እንዳይችል ሞራሉን ለመምታት ነው፣ ለታቀደው የውጭ ኃይል ወረራ (በተራራማ ተፈጥሮዋ የኢትዮጵያ ዓይነት መልክዓ ምድር ባላት በአፍጋኒስታን ያው ለ17 ዓመታት ያህል እየተለማመዱ ነው) ኢትዮጵያውያን በቀላሉ እጃቸውን እንዲሰጡ ለማድረግ ነው። ጣልያንን ማዋረዳችንን የሚረሱ ይመስለናልን? በፍጹም!

ይህ ሁኔታ ከምን ጋር ተመሳሳይነት አለው? ልክ ከሦስት ዓመታት በፊት አንጌላ ሜርከል የጋበዘቻቸው ሦስት ሺህ የሚሆኑ አረብ ሙስሊሞች በጀርመኗ ኮሎኝ ከተማ ዝነኛ ካቴድራል ፊት ለፊት በሺህ የሚቆጠሩትን ጀርመናውያን ሴቶችን ለብልግና እንዲደፍሯቸው ሲደረግ (በሜርከል መንግስት በደንብ የተቀነባበረ ቅሌት ነበር)፤ ጀርመናውያን ወንዶችን በሞራል ለመምታት ታስቦ ነበር። ከዚህ ድርጊት ቀደም ሲል፡ እ..አ በ2011.ም ፡ አንጌላ ሜርከል የግዴታ ብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት እንዲቆም አዝዛ ነበር

ዲያብሎስ እኛን በሞኝነታችን የእንቅልፍ ሰዓታችንን እያራዘመ እንድንጎሳቆል ያደርገናል፤ የኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔር ግን ከዲያብሎስ ጋር አብረው በቆሙት ምዕራባውያኑ የዔሳው ዘሮች እና በምስራቃውያኑ እስማኤላውያን አረቦች ላይ አንድ በአንድ ይፈርድባቸዋል። በጣም አብዝተውታልና የአምላካችን ፍርድ በዚህ ወቅት ጠንከር ይላል።

ሌሎች ብሔር በሔረሰቦችን ሙልጭ አድርገው በማጥፋት አንድወጥ ባሕል፣ ቋንቋና እምነት ያለው ማሕበረሰብ ገንብተናል በማለት የሚኩራሩት ተንኮለኛዎቹ የዔሳው ( አውሮፓውያን + አሜሪካውያን) እና የእስማኤል ዘሮች አሁን እርስበርስ እየተባሉ ነው። ያውም ባልጠበቁት መልክ፤ ይታየን እኛን በጎሳ ከፋፍለው ሊያጠፉን ሲመኙ እራሳቸው ቀድመው ሊጠፉ ነው። የ”ብሬክዚት” ጉዳይ ብሪታንያና አውሮፓን እያባላ ነው፣ ፈረንሳይ እና ጀርመን ከፍተኛ የፖለቲካ፣ ማህበረሰባዊና መንፈሳዊ ቀውስ ላይ ናቸው።

ሰሞኑን በፈረንሳይዋ ፓሪስ እየታየ ያለው ትልቅ የእርስበርስ ግጭት የፍርድ ቀን መቃረቡን ነው የሚያሳየን።

ቅዳሜ / ኅዳር ፲፭ / ፳፻፲ ወ ፩ ዓ./ ቂርቆስ ዕለት

ፓሪስ ጋየች! ተቃዋሚ ሰልፈኞች ፕሬዚደንት ማክሮን ከስልጣን ይወርድ ዘንድ ከፖሊሶች ጋር ውጊያ ጀመሩ፤ መንገዶች ላይም እሳት እስከማቀጣጠል ድረስ ደረሱ።

ፕሬዚደንት ማክሮን፣ ቻንስለር ሜርከል እና ተሪዛ ሜይ የዘንዶው ዝርያ አላቸው ከሚባሉት የዓለማችን መሪዎች መካከል የሚጠቀሱ ናቸው። የእኛ መሪስ?

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

France is Dead – Vive l’Antéchrist

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2017

UPDATE!

It doesn’t get creepier: Macron, the satanic sodomite choice won with 66.06% – and his spiritual brother, on the other side of the Atlantic, Jared Kushner owns a skyscraper on New York’s 666 Fifth Avenue — and built by an Arab Muslim architect, Zaha Hadid, who died in 2016, at age 66. You can’t make this crazy stuff up

France final result:

66.06%

The French seem to have eaten too much halal food and half-mooned bread, aka Croissant.

Anyways, they get what they deserve, amongst other things, for stealing Djibouti from Ethiopia. I am afraid godless France could be facing soon a civil war and more bloodshed. How could such an inxperienced nobody become president of one of the most powerful countries in Europe over night? How’s that possible? The answer is simple: the Antichrist rules, and the world belongs to him and his people — for the moment.

I already got my hashtag ready for the next islamist terror in France:

#YouGetWhatYouDeserve

The great BB (Brigitte Bardot) a couple of days ago rightly described sodomite Macron with these words: „You Can See Macron’s lack of empathy in his Cold, steel eyes„.

I add, do notice his nose. I posted the below picture in 2013 on three of the most deadly enemies of Ethiopia and the Christian world:

  • Evolutionists (Eugenists)

  • Sodomites

  • Islamists

Pay attention to the nose of the sodomite between Darwin and the Ayatollah:

We’ll see bloodshed soon – I presented in the past about the „M„ s & „’EN’, ON, AN„ endings in names, like in „SatAN„. Now let’s look who were the canidates in the French first round presidetianl election. The top 6; here we go, another 6:

Candidate

Party

Votes

%

Emmanuel Macron

En Marche!

EM

8,657,326

24.01%

Marine Le Pen

National Front

FN

7,679,493

21.30%

François Fillon

The Republicans

LR

7,213,797

20.01%

Jean-Luc Mélenchon

La France insoumise

FI

7,060,885

19.58%

Benoît Hamon

Socialist Party

PS

2,291,565

6.36%

Nicolas Dupont-Aignan

Debout la France

DLF

1,695,000

4.70%

During the 2016 US elections, we had these „N„ endings, one more 6:

  • Hillary CLINTON (The mother of all lies)

  • Huma ABEDIN (Satanist aid of Hillary)

  • John McCAIN (CAIN the murderer himself)

  • Tim KAINE (Vice presidential pick for Hillary)

  • Khizr Muazzam KHAN (The Accuser, The slanderer)

  • Adel Kermiche and Abdel Malik PETITJEAN (The Murderers, Priest murderers)

The Full story here

__

Posted in Conspiracies, Curiosity | Tagged: , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: