💭 Letesenbet Gidey Sets New Women’s 10,000m World Record
💭 ለተሰንበት ግደይ አዲስ የሴቶች የ 10,000 ሜትር የዓለም ክብረ ወሰን አስመዘገበች
________________________________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 9, 2021
💭 Letesenbet Gidey Sets New Women’s 10,000m World Record
💭 ለተሰንበት ግደይ አዲስ የሴቶች የ 10,000 ሜትር የዓለም ክብረ ወሰን አስመዘገበች
________________________________
Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና | Tagged: 10ሺ ሜትር, 5k, Athletics, ሄንገሎች, ለተሰንበት ግደይ, ሩጫ, ኔዘርላንድስ, አትሌቲክስ, የረጅም ርቀት, ፲ሺ, Letesenbet Gidey, Long Distance, Spain, Valencia, World Record | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 12, 2020
በስፔና ቫሌንሲያ ከተማ የሴቶችን የ፭ ሺህ ሜትር ክብረወሰንን ባስደናቂ መልክ የሰበረችው አትሌት ለተሰንበት ግደይ በኢትዮጵያ ላይ አሳዛኝ ድራማ በመስራት ላይ ላሉት የብልጽግና እና ህውሀት የሉሲፈራውያኑ ቅጥረኞች አረንጓዴ፣ ቢጫ እና ቀዩን ካርድ አሳይታቸዋለች። በዚህ ድንቅ ሩጫዋ ኮሮና የተባለው ጋኔን እነ አብዮት አህመድ አሊ በአውሮፕላን እና በሻንጣ ወደ ሃገራችን ካላስገቡት በቀር ኢትዮጵያውያኑን እንደማይዛቸውም ነው በግልጽ ያሳየችን። እስኪ ይታየን የመላው ዓለም ነዋሪዎች የኦክስጅን እጥረት በሚፈጥረው የኮሮና ቫይረስ እየተሰቃየ ባጭሩ ሲቀጠፍ እህታችን የረጅም ርቀት የዓለም ክብረወሰን ሰበረች። እግዚአብሔር ከአውሬዎቹ ይጠብቅሽ!
____________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infotainment | Tagged: 5k, Athletics, ለተሰንበት ግደይ, ሩጫ, ስፔይን, ቫሌንሲያ, አትሌቲክስ, የረጅም ርቀት, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፭ሺ, Letesenbet Gidey, Long Distance, Spain, Valencia, World Record | Leave a Comment »