Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Locust’

Ramadan Vs. Easter: Mecca Hit by “Plague of Locusts” | Judgment Taking Place

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 15, 2023

🐌 የፋሲካ ጠላት ረመዳን፤ የጣዖት አምልኮ ማዕከል መካ በ”የአንበጣ ቸነፈር” ተመታች | የፍርድ ሂደት

💭 በሁሉም የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ እጅግ ቅዱስ በሆነው በታላቁ መስጊድ ውስጥ ምንነታቸው/ማንነታቸው ያልታወቀ ትኋኖች/አንበጦች መወረርን የሚያሳዩ ቪዲዮዎች ማህበራዊ ሚዲያውን አጨናንቀውታል። በዓመት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሙስሊሞችን ወደ ሳዑዲ አረቢያ የሚጎትተው የሐጅ ጉዞ ትኩረት ነው። መንጋው በአልጀዚራ፣ በአል አረቢያ እና በሌሎች የአረብ ሚዲያዎች ያልተዘገበ ነው።

❖❖❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፰፥፴፰]❖❖❖

እጅግ ዘር ወደ እርሻ ታወጣለህ፤ አንበጣም ይበላዋልና ጥቂት ትሰበስባለህ።

❖❖❖[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፲፥፬]❖❖❖

ሕዝቤን ለመልቀቅ እንቢ ብትል ግን፥ እነሆ ነገ በአገርህ አንበጣዎችን አመጣለሁ፤

❖❖❖[Deuteronomy 28:38]❖❖❖

“You shall bring out much seed to the field but you will gather in little, for the locust will consume it.”

❖❖❖[Exodus 10:4]❖❖❖

“For if you refuse to let My people go, behold, tomorrow I will bring locusts into your territory.”

💭 Social media was abuzz with videos showing an infestation of unidentified bugs at the Great Mosque, the holiest mosque in all of Islam. It is the focus of the hajj, the pilgrimage, which draws millions of Muslims a year to Saudi Arabia. The swarm went unreported on Al Jazeera, Al Arabiya and other Arab media.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ | የአንበጣው መንጋ ኬኒያ ገብቷል | ወደ ኦሮሚያና ሶማሊያ ይሻገራል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 20, 2021

በሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት የተሞላው የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ (ሰ)አራዊት እርኩስ መንፈስና መጥፎ ዕድል ይዞ ወደ ትግራይ አመራ፣ ብዙ ግፍና ሰቆቃ አደረሰ፤ ሆኖም እግዚአብሔር ዝም አይልም። አባገዳይ የተባሉት የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ አንበጦች እኮ ወደ ትግራይ ማምራታቸው የወረራ ፈኖተ ካርታቸውን ማሳየታቸው ነው። “ስድስት ሚሊየን ትግሬዎችን በረሃብና በጥይት ቆልተንና ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ አድርገን እኛ በመልሶ ግንባታና እርዳታ ስም እዚያ ሄደን በመስፈር እንደ አዞ እያነባን አክሱምን እና ደብረ ዳሞን እንወርሳለን።” የሚል ነው የተለመደው ዲያብሎሳዊው የወረራ ዕቅዳቸው። በሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት የተሞላው የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ (ሰ)አራዊት እርኩስ መንፈስና መጥፎ ዕድል ይዞ ወደ ትግራይ አመራ፣ ብዙ ግፍና ሰቆቃ አደረሰ፤ ሆኖም እግዚአብሔር ዝም አይልም። አባገዳይ የተባሉት የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ አንበጦች እኮ ወደ ትግራይ ማምራታቸው የወረራ ፍኖተ ካርታቸውን ማሳየታቸው ነው። “ስድስት ሚሊየን ትግሬዎችን በረሃብና በጥይት ቆልተንና ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ አድርገን እኛ በመልሶ ግንባታና እርዳታ ስም እዚያ ሄደን በመስፈር እንደ አዞ እያነባን አክሱምን እና ደብረ ዳሞን እንወርሳለን።” የሚል ነው የተለመደው ዲያብሎሳዊው የወረራ ዕቅዳቸው። እስከ ራያ ድረስ መጥተው የሰፈሩትም ልክ በምኒሊክ ጊዜ ተከስቶ ከነበረው ታላቁ ረሃብ በኋላ ነበር። የሚሠሩት ሁሉ “አቤት ቅሌት! አቤት ቀንድ ያወጣው የፍየሎቹ ድፈረት!” ያሰኛል። ሆኖም ከኢትዮጵያ ምድር የመጠረጊያቸው ጊዜ መቃረቡን ይወቁት፤ ኢትዮጵያዊው ብዙ ታግሷል ፤ እግዚአብሔርም “በቃ!” እያለ ነው። አሁን አምላካችን ኢትዮጵያን የሚያድናት በተለይ ላለፉት መቶ ዓመታት ለኢትዮጵያ ውድቀት ተጠያቂ የሆነችውና የሰሜን ኢትዮጵያውያኑን ደም እየመጠጠች ስትስፋፋና ስትባዛ የቆየችውን ኦሮሚያ የተባለችውን ሲዖል ሲበቀላት ብቻ እንደሆነ ግልጽ እየሆነልን መጥቷል። እስከ ራያ ድረስ መጥተው የሰፈሩትም ልክ በምኒሊክ ጊዜ ተከስቶ ከነበረው ታላቁ ረሃብ በኋላ ነበር። የሚሠሩት ሁሉ፤ “አቤት ቅሌት! አቤት ቀንድ ያወጣው የፍየሎቹ ድፈረት!” ያሰኛል። ሆኖም ከኢትዮጵያ ምድር የመጠረጊያቸው ጊዜ መቃረቡን ይወቁት፤ ኢትዮጵያዊው ብዙ ታግሷል ፤ እግዚአብሔርም “በቃ!” እያለ ነው። አሁን አምላካችን ኢትዮጵያን የሚያድናት በተለይ ላለፉት መቶ ዓመታት ለኢትዮጵያ ውድቀት ተጠያቂ የሆነችውና የሰሜን ኢትዮጵያውያኑን ደም እየመጠጠች ስትስፋፋና ስትባዛ የቆየችውን ኦሮሚያ የተባለችውን ሲዖል ሲበቀላት ብቻ እንደሆነ ግልጽ እየሆነልን መጥቷል።

[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፪፥፲፱]

ተወዳጆች ሆይ፥ ራሳችሁ አትበቀሉ፥ ለቍጣው ፈንታ ስጡ እንጂ፤ በቀል የእኔ ነው፥ እኔ ብድራቱን እመልሳለሁ ይላል ጌታ…

_____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ካባ-ለባሹ ሃጂ አንበጣ መካን አመሳት | በሚቀጥሉት ቀናት ወደ ኦሮሚያ እና ሶማሊያ ሲዖል ያመራል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2020

❖❖❖ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መሆኑ ነው፤ የመካ ሰማይ በሰንደቅ ቀለማታችን ተሸፍኗል!❖❖❖

[የዮሐንስ ራዕይ ምዕራፍ ፱፥]

፩ አምስተኛውም መልአክ ነፋ፤ ከሰማይም ወደ ምድር ወድቆ የነበረ ኮከብ አየሁ፥ የጥልቁም ጕድጓድ መክፈቻ ተሰጠው።

፪ የጥልቁንም ጕድጓድ ከፈተው፤ ጢስም ከታላቅ እቶን እንደሚወጣ ጢስ ሆኖ ከጕድጓዱ ወጣ ፀሐይና አየርም በጕድጓዱ ጢስ ጨለሙ።

፫ ከጢሱም አንበጣዎች ወደ ምድር ወጡ፥ የምድርም ጊንጦች ሥልጣን እንዳላቸው ሥልጣን ተሰጣቸው።

፬ የእግዚአብሔርም ማኅተም በግምባራቸው ከሌለባቸው ሰዎች በቀር በምድር ያለውን ሣር ቢሆንም ወይም ማናቸውንም የለመለመ ነገር ወይም ማናቸውንም ዛፍ እንዳይጐዱ ተባለላቸው።

፭ አምስትም ወር ሊሣቅዩአቸው ተሰጣቸው እንጂ ሊገድሉአቸው አይደለም፤ እነርሱም የሚሣቅዩት ሥቃይ ጊንጥ ሰውን ነድፎ እንደሚሣቅይ ነው።

፮ በዚያም ወራት ሰዎች ሞትን ይፈልጋሉ አያገኙትምም፥ ሊሞቱም ይመኛሉ ሞትም ከእነርሱ ይሸሻል።

፯ የአንበጣዎቹም መልክ ለጦርነት እንደ ተዘጋጁ ፈረሶች ነው፥ በራሳቸውም ላይ ወርቅ እንደሚመስሉ አክሊሎች ነበሩአቸው፥ ፊታቸውም እንደ ሰው ፊት ነበረ፤

፰ የሴቶችን ጠጕር የሚመስል ጠጕር ነበራቸው፥ ጥርሳቸውም እንደ አንበሳ ጥርስ ነበረ፥

፱ የብረት ጥሩር የሚመስልም ጥሩር ነበራቸው፥ የክንፋቸውም ድምፅ ወደ ጦርነት እንደሚጋልቡ እንደ ብዙ ፈረሶች ሰረገላዎች ድምፅ ነበረ።

፲ እንደ ጊንጥም ጅራት ያለ ጅራት አላቸው በጅራታቸውም መውጊያ አለ፥ ሰዎችንም አምስት ወር እንዲጐዱ ሥልጣን አላቸው።

፲፩ በእነርሱም ላይ ንጉሥ አላቸው እርሱም የጥልቅ መልአክ ነው፥ ስሙም በዕብራይስጥ አብዶን በግሪክም አጶልዮን ይባላል።

፲፪ ፊተኛው ወዮ አልፎአል፤ እነሆ፥ ከዚህ በኋላ ገና ሁለት ወዮ ይመጣል።

፲፫ ስድስተኛውም መልአክ ነፋ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ካለ በወርቅ ከተሠራ መሠዊያ ቀንዶች አንድ ድምፅ ሰማሁ፥

፲፬ መለከትም ያለውን ስድስተኛውን መልአክ። በታላቁ ወንዝ በኤፍራጥስ የታሰሩትን አራቱን መላእክት ፍታቸው አለው።

፲፭ የሰዎችንም ሲሶ እንዲገድሉ ለሰዓቱና ለቀኑ ለወሩም ለዓመቱም ተዘጋጅተው የነበሩ አራቱ መላእክት ተፈቱ።

፲፮ የፈረሰኞችም ጭፍራ ቁጥር እልፍ ጊዜ እልፍ፥ እልፍ ጊዜ እልፍ ነበረ፤ ቁጥራቸውን ሰማሁ።

፲፯ ፈረሶቹንና በእነርሱም ላይ የተቀመጡትን እንዲሁ በራእይ አየሁ፤ እሳትና ያክንት ዲንም የሚመስል ጥሩር ነበራቸው፤ የፈረሶቹም ራስ እንደ አንበሳ ራስ ነበረ፥ ከአፋቸውም እሳትና ጢስ ዲንም ወጣ።

፲፰ ከአፋቸውም በወጡት በእሳቱና በጢሱ በዲኑም በእነዚህ ሦስት መቅሰፍቶች የሰዎቹ ሲሶ ተገደለ።

፲፱ የፈረሶቹ ሥልጣን በአፋቸውና በጅራታቸው ነውና፤ ጅራታቸው እባብን ይመስላልና፥ ራስም አላቸው በእርሱም ይጐዳሉ።

፳ በእነዚህም መቅሠፍቶች ያልተገደሉት የቀሩቱ ሰዎች ለአጋንንትና ያዩ ወይም ይሰሙ ወይም ይሄዱ ዘንድ ለማይችሉ ከወርቅና ከብር ከናስም ከድንጋይም ከእንጨትም ለተሠሩ ለጣዖቶች እንዳይሰግዱ ስለ እጃቸው ሥራ ንስሐ አልገቡም፤

፳፩ ስለ መግደላቸውም ቢሆን ወይም ስለ አስማታቸው ወይም ስለ ዝሙታቸው ወይም ስለ ስርቆታቸው ንስሐ አልገቡም።

_______________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሳውዲ ይህን አይታው አታውቅም | በረዶ፣ ጎርፍ፣ መብረቅ፣ የኢትዮጵያ ቅርጽ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 4, 2020

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

ሳውዲ አረቢያ በትናንትናው የቅዱስ ጊዮርጊስ ዕለት ፥ ኢትዮጵያ ስታነጥስ ሳውዲ ጉንፋን ይይዛታል!

ላለፉት ቀናትና ሳምንታት በበረሃማው ሳውዲ አረቢያ ከዚህ በፊት ተከስቶ የማያውቅ ዝናብ፣ በረዶ፣ ጎርፍ፣ መብረቅ፣ የአሸዋ አውሎ ነፋስና እሳት እየተፈራረቁባት ነው። በቀጣዩ ኢትዮጵያን ጨምሮ ባካባቢው ያሉትን ሃገራት ሁሉ ለመውረር የተዘጋጀ የአንበጣ መንጋ በመፈልፈል ላይ ይገኛል።

ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለሐይማኖት በሀገራችን ላይ የታዘዙ አምስት መቅሰፍቶች አሉ ብለውን ነበር፡፡

እነሱም፡-

1. መብረቅ፣

2. ቸነፈር፣

3. ረሃብ፣

4. ወረርሽኝ፣

5. የእሳት ቃጠሎ ናቸው፡፡

ትናንትና እና ከትናንትና ወዲያ በሳውዲ የታዩት፦

👉 የኢትዮጵያ ቅርጽ በመብረቁና ዛፉ ላይ

👉 ከኢትዮጵያ የተላኩ በጎች በመብረቅ ተመተው ተገደሉ

👉 በሳውዲ የእስር ሲዖል ኢትዮጵያውያን ተገደሉ

ሰባት ዓመት በአንድ እግራቸው ቆመው ለሀገር፥ ለቤተክርስቲያን፥ ለምዕመናን እና ለዓለም ሁሉ የጸለዩት የቅዱሱ አባታችን የአቡነ ተክለሐይማኖት ረዲኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።

_____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይህ ሲዖል ነው | በሙስሊሞች “ቅድስት” ከተማ በመካ አንበጣ፣ የአሸዋ አውሎ ነፋስ፣ ጎርፍና እሳት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 7, 2020

ባለፈው ሳምንት በረዶው፣ መብረቁ፣ ጎርፉና አውሎ ንፋሱ ነበሩ ፥ አሁንድ ደግሞ ጉድ በሆነ የአንበጣ መንጋ፣ የአሸዋ አውሎ ነፋስ፣ ጎርፍና እሳት ቀጥሏል። ገና እሳቱ ከሰማይ ይወርዳል!

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: