Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Lion of Judah’

ድንግል ፈጣሪዋን ወለደችው | ቤዛ ኩሉ ዓለም ዮም ተወልደ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 7, 2023

😇 ዛሬ ተወለደ ዛሬ ተወለደ የዓለም ቤዛ ወገኖቹን በደሙ ሊገዛ

🔔 ይህ የዛሬው የልደት በዓል፤ ታኅሣሥ ፳፱ / ጃንዋሪ 7 በ፤

  • ❖ ኢትዮጵያ (ኤርትራን ጨምሮ)
  • ❖ እስራኤል
  • ❖ ግብጽ
  • ❖ አርመኒያ
  • ❖ ጆርጂያ
  • ❖ ሩሲያ
  • ❖ ዩክሬን (በሉሲፈራውያኑ ሮማውያን ግፊት ከፊሉ ወደ ዲሴምበር 25 እየቀየረ ነው)
  • ❖ ቤላሩስ
  • ❖ ሞልዶቫ
  • ❖ ካዛክስታን
  • ❖ ሰርቢያ
  • ❖ ማኬዶኒያ
  • ❖ ሞንቴኔግሮ

ይከበራል

የቤተልሔም ኮከብ በመጽሐፍ ቅዱስ አዲስ ኪዳን መሠረት ሦስቱን ጠቢባን ከምሥራቅ ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ ስፍራ የመራቸው ኮከብ ነው ፡፡

የቤተልሔም ኮከብ የእግዚአብሔር ልጅ የኢየሱስን ልደት ያመለክታል. በዚህ ምክንያት ነው ፣ በገና ወቅት ፣ ይህ ክስተት ሲዘከር ፣ የቤተልሔም ባህርይ ኮከብ በገና ዛፍ ላይ የተቀመጠው። የገና ዛፍን ይመልከቱ።

የቤተልሔም ኮከብ ከባለ አምስት ፈርጡ የሉሲፈር ኮከብ በመለየት ተቃራኒው ነው። የቤተልሔም ኮከብ ለእኛ ለክርስቲያኖች እንደ አማኝ ሕይወታችንን የሚመራ ብርሃን ፣ ተስፋ እና እምነት የሚወክል ነው። ይህ ኮከብ ዝነኞቹን ሶስት ጠቢባን ሰዎችን(ሰብዓ ሰገልን) የመራቸው ኮከብ ነው። ለዚህም ነው ለገና በዓል አከባበር እና መታሰቢያ እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ ምልክቶች አንዱ ይህ ኮከብ የሆነው።

ታዲያ ዛሬ የአማኑኤል ጌታችንን ልደት ፣ የእመቤታችንን ቅድሥት ማርያምንና የባለ እግዚአብሔርን በዓልን ስናከብር በከሃዲዎቹና ጨካኞቹ የሉሲፈራውያኑ አሽከሮች በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ኢሳያስ አፈቆርኪና ደብረጽዮን አማካኝነት እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ላለፉት ሦስት ዓመታት የሚጨፈጨፉትን፣ የሚራቡትንና የሚሰደዱትን አክሱም ጽዮናውያንን ልናስታውሳቸውና ልናስብላቸው ዘንድ ግድ ነው። ዓለምና በዚህች ዓለም የባርነት ቀንበር ሥር የወደቁት የእኛዎቹ ቃኤላውያን ዝም ጭጭ ብለዋል፤ ይህም ግን ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዛሬም ሁሌም ከእነርሱ ጋር መሆኑን ነው የሚጠቁመን።

አዎ! ቅዱስ የሆነውን ብሶታችንን፣ ጩኸታችንና ለቅሷችንን ለእግዚአብሔር አምላክ እንጂ ለዚህች ዓለም ማሰማት/መስጠት አያስፈልገንም/የለብንም፤ አይገባትምና። የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ!

❖❖❖ ብሩክ የጌታችን ልደት በዓል!❖❖❖

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቀን ጅቦች (የግራኝ ሰአራዊት) ንጉሥ አንበሣን (አክሱም ጽዮንን) ከብበው አጠቁት ከዚያ…

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 19, 2021

የአባ ዘ-ወንጌልን መልዕክት የ666ቱ ጭፍሮች ለራሳቸው አጀንዳ ያመቻቸው ዘንድ እንዳሰኛቸው ጠምዝዘው ሲያቀርቡት ይታያሉ። 👉 አባታችን አባ ዘ-ወንጌል የሚከተለውን መልዕክት አስተላልፈዋል በማለት ጉዳዩን እነ ዘመድኩን በቀለ ለተከታዮቻቸው በተደጋጋሚ ሲያወሱት ነበር። ስለ አባ ዘ-ወንጌል የተወራው ሁሉ ትክክል አይደለም የማለት ድፍረት የለኝም፤ ሆኖም እራሳችንን መጠየቅ ያለብን፤ “እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድና እንደ ጋንኤል ክስረት እና ገመድኩን ሰቀለ ያሉት ካድሬዎቹ ተዋሕዶ ክርስቲያኑን የትግራይን ሕዝብ ለመጨፍጨፍ አስቀድመው ያወጡት ጽሑፍ/ስክሪፕት ቢሆንስ? “የራሳችሁ አባት አባ ዘ-ወንጌል የተነበዩት ነውና ጭፍጨፋውንም፣ የዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማቱን ውድመትም ተቀበሉ፤ በሃጢአታችሁ ነውና፤ አሁን ለደህንነታችሁና ብልጽግናችሁ ስትሉ በሉ ጴንጤ ሁኑ” ብለው ተንኮለኛው ፈላስፋ ጆርጅ ሄገል ያረቀቀላቸውን “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solutionየተባለውን መመሪያ ተከትለው ቢሆንስ? መቼስ ይህን እንደሚያደርጉት አልጠራጠረም።

💭 አባ ዘ-ወንጌል ‘አስተላልፈውታል’ የተባለው መልዕክት እንዲህ ይላል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ፪/2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

👉 ሰባቱ የሙስሊም ሀገራት እነ ግራኝ ትግራይን ለመጨፍጨፍ ገና ከሦስት ዓመታት በፊት የሰበሰቧቸው እነዚህ የጅቦች መንጋ ሰራዊት አይደሉምን?

🔥 አማራ

🔥 ኦሮሞ

🔥 መናፍቅ

🔥 እስላም/አረብ

🔥 ኤርትራ

🔥 ሶማሊያ

🔥 ብሔር ብሔረሰቦች

የይሁዳ አንበሣን (አክሱም ጽዮን)ከብበው አጠቁት፤ በመጨረሻም ረዳቱ/ረዳታችን (መንፈስ ቅዱስ) ደረሰለት። ነጫጮቹን እርግቦች አየናቸው?

ያዘው! በለው! ስቀለው!”ሲሉ የነበሩት መቶ ጅቦች ፈረጠጡ! ሦስቱ አንበሦች ግን አንድ ሆነው ንጉሥነታቸውን አረጋገጡ!

ዲያብሎስ የአክሱም ጽዮን ልጆች የእርሱ አለመሆናቸውን ቆጭቶት እነርሱን ለመጣል ብሎ ለዘመናት በተለያየ መንገድ ተፈታተናቸው[ማቴ.፬፥፫]፡፡ ጌታችንን ከሀገራቸው እንዲሄድላቸውና ወደ ግብጽ እንዲሰደድ እንደ ለመኑት፤ የአክሱም ጽዮን ልጆችንም የክርስቶስ በመሆናቸው ከሀገራቸው እንዲወጡላቸው እያደረጓቸው ነው፤(ማቴ.፰፥፴፬)፡፡ የይሑዳ አንበሣ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን “ጋኔን አለበት”(ሎቱ ስብሐት!)እንዳሉት ለአክሱም ጽዮን ልጆችም የተለያየ ስም እየሰጧቸው በመጥፎ እና በጠላትነት እንዲታዩ አደረጓቸው፤[ዮሐ.፲፥፳]፡፡ የይሑዳን አንበሣ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በቅንዓት ተነሣሥተው “ይሰቀል ይሰቀል” እንዳሉት፤ እንደዚሁ የክርስቶስ ተቃዋሚው የግራኝ አህመድ የአህዛብ አገዛዝም በተለያየ መንገድ አመካኝቶ ግርግር አንሥቶ፣ መነሻውም ሰሜን ዕዝ እንደ ሆነ ዋሽቶ መንጋ ተከታይ መንጋውን “ያዘው! በለው! ይወገሩ፣ ይቀጥቀጡ! ግደላቸው!” እያስባለ የአክሱም ጽዮን ልጆች የክርስቶስ በመሆናቸው ብቻ እግዚአብሔር በሰጣቸው ምድር ገረፏቸው፣ ደፈሯቸው፣ አስራቧቸው፣ ጨፈጨፏቸው[ማቴ.፳፯፥፳፪፡፳፫]፡፡

ገና ከልጅነታችን በመንፈስ ቅዱስ ስም ተጠምቀን ክርስቲያን የሆንን ሁሉ ከእኛ ጋር ያለውን፣ “በኪሳችን የያዘነውን” ተንከባክበን ወደ ውስጥ ከተመለከትን ከውጭ ያለውና አላፊና ሰብዓዊ ከሆነው እርዳታ መጠበቅ አይገባንም/ አያስፈልገንም። ይህ ሰው፣ ይህ ሕዝብ፣ ይህ ተቋምና ድርጅት ለምን ስለኛ መከራ እና ሰቆቃ አልተናገረልንም? ለምንስ ለእርዳታ ከእኛ ጋር አልቆሙልንም? እያልን እራሳችንን የሚያጽናናን፤ ማለትም የሚያጽናን፣ የቅርብ ረዳታችን፣ የመንገዳችን ደጋፊ፣ የነፍሳችንን ሲቃ አዳማጭና የማይለይ ታዳጊ መንፈስ ቅዱስ ሁሌ ከእኛ ጋር አለና ነው። መንፈስ ቅዱስ በማይመረመር ፍርዱ የደሀን ደም ይበቀላል፣ ፍትሕን ይተክላል፣ እውነትን ያነግሳል፣ ሀሰትን ይደመስሳል፣ በኃጢአት የከበሩትን ያዋርዳል፣ ስለጽድቅ የተዋረዱትን ግን ያከብራል።

[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፬፥፳፮]

አብ በስሜ የሚልከው ግን መንፈስ ቅዱስ የሆነው አጽናኝ እርሱ ሁሉን ያስተምራችኋል እኔም የነገርኋችሁን ሁሉ ያሳስባችኋል።”

✞✞✞የሐና ማርያም ወራዊ መታሰቢያ በዓል✞✞✞

[መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፪]

፩ ሐናም ስትጸልይ እንዲህ አለች። ልቤ በእግዚአብሔር ጸና፥ ቀንዴ በእግዚአብሔር ከፍ ከፍ አለ፤ አፌ በጠላቶቼ ላይ ተከፈተ፤ በማዳንህ ደስ ብሎኛል።

፪ እንደ እግዚአብሔር ቅዱስ የለምና፥ እንደ አምላካችንም ጻድቅ የለምና፤ ከአንተ በቀር ቅዱስ የለም።

፫ አትታበዩ፥ በኩራትም አትናገሩ፤ እግዚአብሔር አዋቂ ነውና፥ እግዚአብሔርም ሥራውን የሚመዝን ነውና፥ ከአፋችሁ የኵራት ነገር አይውጣ።

፬ የኃያላንን ቀስት ሰብሮአል፥ ደካሞችንም በኃይል ታጥቀዋል።

፭ ጠግበው የነበሩ እንጀራ አጡ፤ ተርበው የነበሩ ከራብ ዐርፈዋል፤ መካኒቱ ሰባት ወልዳለችና፥ ብዙም የወለደችው ደክማለች።

፮ እግዚአብሔር ይገድላል ያድናልም፤ ወደ ሲኦል ያወርዳል፥ ያወጣል።

፯ እግዚአብሔር ድሀ ያደርጋል፥ ባለጠጋም ያደርጋል፤ ያዋርዳል፥ ደግሞም ከፍ ከፍ ያደርጋል።

፰ ከሕዝቡ መኳንንት ጋር ያስቀምጣቸው ዘንድ፥ የክብርንም ዙፋን ያወርሳቸው ዘንድ፥ ችግረኛውን ከመሬት ያስነሣል፥ ምስኪኑንም ከጉድፍ ያስነሣል፤ የምድር መሠረቶች የእግዚአብሔር ናቸውና፥ በእነርሱ ላይም ዓለምን አደረገ።

፱ እርሱ የቅዱሳኑን እግር ይጠብቃል ኃጥኣን ግን ዝም ብለው በጨለማ ይቀመጣሉ፤ ሰው በኃይሉ አይበረታምና።

፲ ከእግዚአብሔር ጋር የሚጣሉ ይደቅቃሉ፤ በሰማይም ያንጐደጕድባቸዋል፤ እግዚአብሔር እስከ ምድር ዳርቻ ይፈርዳል፤ ለንጉሡም ኃይል ይሰጣል፤ የመሲሑንም ቀንድ ከፍ ከፍ ያደርጋል።

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Little Prince: “All Grown-ups Were Once Children – But Only Few of Them Remember It”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 25, 2013

My Note: If we somehow try to connect the following two fascinating stories we might find out why those to whom the physical presence of a reigning monarch has a relevant symbolic meaning have succeeded in ending a 3,000-year-old monarchy, and replaced it with a brutal regime that destroyed hundreds of thousands of lives, including that of “The Last Emperors’” who was crowned in 1930 at the Cathedral of St. George in Addis Ababa

The Stolen Ethiopian Prince Buried in Windsor

PrinceAlemayehu2His story has been written by the victors of the Battle of Magdala, but is the truth inhumed beneath the battleground? There’s an Ethiopian prince buried in Windsor Castle at St Georges Chapel. He still can’t get home He died in 1879 and is said to be Queen Victoria’s favorite prince. He is HIH Prince Alemayhu of Ethiopia son of King Tewdros II pictured on left. His tragic life is my chosen subject on BBC radio 4’s Great Lives. My quest into his life begins with his death.

As one taken from his family through deception by the British government I have an interest in Prince Alemayhu. When I discovered him I can’t admit that I wasn’t excited to find a kindred spirit. Like his my childhood is documented by the British government who refused to return me to my Ethiopian mother and hid the letters of her pleading for my return. Not an hundred years earlier government refused to return Prince Alemayhu and, after his death it came to light, they’d hid such letters from him.

The narrative established for me was that my Ethiopian mother and family didn’t want me. Effectively the same narrative was established for the prince. Both were proven to be untrue. I have utilised my life to prove my case. Prince Alemayhu didn’t have that opportunity. To the story. His father The King of Ethiopia committed suicide as the British troops descended upon his castle atop a hill in Magdala. The British army then took his son Prince Aleymahu – he was seven years of age – from Ethiopia to England.

Continue reading…

Prince George of Cambridge: is a Jew (Lion of Judah) destined to ascend the Throne?

There was some intriguing correspondence last month in The Times (15 June 2013) concerning the family tree of Catherine, Duchess of Cambridge. Former BBC court correspondent Michael Cole suggested that her genealogy evidences a very significant strand of DNA which places this new third-in-line to the British Throne in direct succession not only to William the Conqueror, but also to the Throne of Israel and the Sceptre of Judah.

All of this means that Catherine, Duchess of Cambridge, is a Jew on her matriarchal side. Ergo, Prince George of Cambridge is a Jew according to Jewish religious custom and law.

Source

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: