Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 13, 2020
[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮]
“በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።”
አንድ የክርስቶስ አርበኛ እንዲህ ትኩስ መሆን ነው ያለበት። በተለይ ነገሮች ሁሉ ግልጥልጥ ብሎ በሚታዩበትና በቂ መረጃዎችም ማግኘት በሚቻልበት በዚህ ዘመን ሙስሊሞች ወደ ክርስቶስ ሊመጡና ሊድኑ የሚችሉት ብቸኛው መንገድ ይህ ነው። “እንቻቻችል! እንከባበር! የሃይማኖት እኩልነት! የሌላውን ሃይማኖት አለመንካት … ቅብርጥሴ” የሚሉትን የዲያብሎስ የማታለያ ዘዴዎች መከተል የለብንም። ምን በጎ ነገር አምጥተውልን?
____________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: ሃይድ ፓርክ, ለንደን, መሀመድ, መናፈሻ, ሙስሊሞች, እስልምና, ክሪፕቶኒይት, ክርስቲያኖች, ክርስትና, Christians, Ex-Muslims, Hyde Park, Islam, Kryptonite, London, Speakers Corner | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 5, 2020
[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮]
“በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።”
አንድ የክርስቶስ አርበኛ እንዲህ ትኩስ መሆን ነው ያለበት። በተለይ ነገሮች ሁሉ ግልጥልጥ ብለው በሚታዩበትና በቂ መረጃዎችም ማግኘት በሚቻልበት በዚህ ዘመን ሙስሊሞች ወደ ክርስቶስ ሊመጡና ሊድኑ የሚችሉት ብቸኛው መንገድ ይህ ነው።
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: ሃይድ ፓርክ, ህፃናት ደፈራ, ለንደን, መሀመድ, መናፈሻ, ሙስሊሞች, እስልምና, ክሪፕቶኒይት, ክርስቲያኖች, ክርስትና, ጋብቻ, Christians, Ex-Muslims, Hyde Park, Islam, Kryptonite, London, Marriage, Pedophilia, Speakers Corner | Leave a Comment »