Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Jordan Peterson’

Psychologist Dr. Jordan Peterson on the Crucifixion of Christ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 14, 2023

✞✞✞ Day 6: Trial, Crucifixion, Death, and Burial on Good Friday

❖ የቪዲዮው ምስል ላይ ከጌታችን ጎን ደመናው የኢትዮጵያን ቅርጽ ሠርቶ ይታያል (የመጀመሪያው) ልክ እሱን የመሰለ ቅርጽ በትናንትናው የጸሎተ ሐሙስ ዕለት የዕጣን ማጬሻዬ ላይ ታይቶኝ ነበር። አጋጣሚ ሳገኝ አቀርበዋለሁ። ተዓምር ነው!

Friday’s events are recorded in Matthew 27:1-62, Mark 15:1-47, Luke 22:63, Luke 23:56, and John 18:28, John 19:37.

In the early morning hours, as Jesus’ trial was getting underway, Peter denied knowing his Master three times before the rooster crowed.

Good Friday is the most difficult day of Passion Week. Christ’s journey turned treacherous and acutely painful in these final hours leading to his death.

According to Scripture, Judas Iscariot, the disciple who had betrayed Jesus, was overcome with remorse and hanged himself early Friday morning.

Meanwhile, before the third hour (9 a.m.), Jesus endured the shame of false accusations, condemnation, mockery, beatings, and abandonment. After multiple unlawful trials, He was sentenced to death by crucifixion, one of the most horrible and disgraceful methods of capital punishment known at the time.

Before Christ was led away, soldiers spit on him, tormented and mocked him, and pierced him with a crown of thorns. Then Jesus carried His cross part of the way to Calvary and then a man named Simon was compelled to carry it the rest of the way. At Calvary, Jesus was again mocked and insulted as Roman soldiers nailed Him to the wooden cross.

Jesus spoke seven powerful statements from the cross, including “Father, forgive them, for they do not know what they are doing” (Luke 23:34, NIV), “Father, into your hands I commit my spirit” (Luke 23:46, NIV), and His last words were, “It is finished” (John 19:30).

Then, about the ninth hour (3 p.m.), Jesus breathed his last breath and died.

By 6 p.m. Friday evening, Nicodemus and Joseph of Arimathea took Jesus’ body down from the cross and lay it in a tomb.

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Jordan Peterson | Wicked Globalists Are Causing Starvation and Poverty Under the Guise of Environmentalism

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 29, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ካናዳዊው የሚዲያ ስብዕና፣ ክሊኒካዊ የሥነ ልቦና ባለሙያ፣ ደራሲ እና ፕሮፌሰር ዮርዳኖስ ፒተርሰን | ክፉ ሉላውያን/ ግሎባሊስቶች በአካባቢ ጥበቃ ሽፋን ረሃብንና ድህነትን እያስከተሉ ነው

💭 Eco-extremists are leading the world towards despair, poverty, and starvation

Utopian solutions for saving the planet are doomed to failure – and worse. We must wake up before it is too late

This winter, millions of British citizens, including children, will be tipped, or dumped, into energy poverty severe enough to risk permanent damage to their health.

👉 Courtesy: Jordan B Peterson

Psychologist Dr. Jordan Peterson on the Crucifixion of Christ

💭 ታዋቂው ካናዳዊ የሥነልቦና ፕሮፌሰር ጆርዳን ፔተርሰን | “እውነተኛው ክርስትና ኦርቶዶክስ ነው”

👉 ቪዲዮውን በድጋሚ እልከዋለሁወደ ጽሑፉ ይግቡ

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Psychologist Dr. Jordan Peterson on the Crucifixion of Christ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2022

✞✞✞ Day 6: Trial, Crucifixion, Death, and Burial on Good Friday

Friday’s events are recorded in Matthew 27:1-62, Mark 15:1-47, Luke 22:63, Luke 23:56, and John 18:28, John 19:37.

In the early morning hours, as Jesus’ trial was getting underway, Peter denied knowing his Master three times before the rooster crowed.

Good Friday is the most difficult day of Passion Week. Christ’s journey turned treacherous and acutely painful in these final hours leading to his death.

According to Scripture, Judas Iscariot, the disciple who had betrayed Jesus, was overcome with remorse and hanged himself early Friday morning.

Meanwhile, before the third hour (9 a.m.), Jesus endured the shame of false accusations, condemnation, mockery, beatings, and abandonment. After multiple unlawful trials, He was sentenced to death by crucifixion, one of the most horrible and disgraceful methods of capital punishment known at the time.

Before Christ was led away, soldiers spit on him, tormented and mocked him, and pierced him with a crown of thorns. Then Jesus carried His cross part of the way to Calvary and then a man named Simon was compelled to carry it the rest of the way. At Calvary, Jesus was again mocked and insulted as Roman soldiers nailed Him to the wooden cross.

Jesus spoke seven powerful statements from the cross, including “Father, forgive them, for they do not know what they are doing” (Luke 23:34, NIV), “Father, into your hands I commit my spirit” (Luke 23:46, NIV), and His last words were, “It is finished” (John 19:30).

Then, about the ninth hour (3 p.m.), Jesus breathed his last breath and died.

By 6 p.m. Friday evening, Nicodemus and Joseph of Arimathea took Jesus’ body down from the cross and lay it in a tomb.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Psychology, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ታዋቂው ካናዳዊ የሥነ-ልቦና ፕሮፌሰር ጆርዳን ፔተርሰን | “እውነተኛው ክርስትና ኦርቶዶክስ ነው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 19, 2019

በመላው ዓለም የሚገኙ ብዛት ያላቸው ሰዎች ስለ ኦሮቶዶክስ ክርስትና ምን ታስባለህ? ባማለት ፕሮፌሰሩን ጠይቀዋቸዋል። ሲመልሱም

ኦሮቶዶክስ ክርስቲያኖች ይወዱኛል፤ ለምን እንደሆነ አላውቅም ግን፡ እንደሚመስለኝ፡ የሆነ ግንዛቤ አለኝ፦

ብዙ ደብዳቢዎች ከብዙ ሃይማኖት መሪዎች ይደርሱኛል፤ ከአይሁዶች፣ ከክርስቲያኖች፣ ከሙስሊሞች። አብዛኛዎቹ ደብዳቤዎች ግን ከኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ናቸው።

እንደ እኔ ከሆነና እንደሚመስለኝ፤ ኦርቶዶክሶች ክርስትናን ከፕሮቴስታንቶች እና ካቶሊኮች ለየት ባለ መልክ ነው የሚያዩት።

ይቅርታ አድርጉልኝ፤ ፕሮቴስታንቶችን እና ካቶሊኮችን ማጣጣሌ አይደለም፤ የራሳቸው የሆነ ምክኒያት ሊኖራቸው ይችላልና።

ነገር ግን፡ በምዕራቡ ዓለም ሰዎች ክርስትናን የሚያዩት አለማዊ የግንዛቤ ንድፈሀሳብ የሚነጸባረቅበት የእምነት እሴት እንደሆነ አድርገው ነው።

በምዕራቡ ዓለም ክርስቲያን ለመሆን፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ነፍሱን ለኃጢአተኞች ቤዛ አድርጐ መስጠቱን ብቻ መቀበል በቂ ነው። ለምን ይህ እንደሆነ ይገባኛል፤ ነገር ግን በዚህ ላይ ብቻ መወሰናቸው አደጋ ያስከትላል።

ኦርቶዶክሶች ግን በዚህ ላይ ብቻ አይወሰኑም፤ ኦርቶዶክሶች “መስቀሉን ተሸክመህ እየተሰነካከልህም ቢሆን ኮረብታውን ውጣ” ብለው ያምናሉ፤ ለእነርሱ መስቀሉ የእውነታ ማዕከል ነው፤ ሁሉም ነገር መስቀሉ ላይ ነው።

ይህን ፕሮቴስታንቶችና እና ካቶሊኮችም ያምኑበታል፡ ነገር ግን ዝቅተኛ ዋጋ ነው የሚሰጡት፤ ይህን ዋጋ አለመስጠታቸው ግን በተለይ በአሁኗ ዓለም በጣም አደገኛ ነው።

ኦርቶዶክሶች፦ “ወደሚቀጥለው ሕይወት ስትሸጋገር ስቃይን፣ ሞትን እና ዳግመኛ መወለድን በእውነታ ማዕከል በሆነው በመስቀሉ ላይ ታገኘዋለህ።”ብለው ያምናሉ።

ይህን መቀበልና ማቀፍ ግድ ነው፤ ይህ ከባድ ሥራ ነው፤ ምክኒያቱም ጉድለቶችህን፣ የእውነታን ጉድለቶች፣ የህልውናን አሳዛኝ ሁኔታ፣ ሞትህን፣ የሰው ልጅን ክፉነት ሁሉ መቀበል ግድ ነውና።

እነዚህ አስገራሚ የሆኑ እና በጣም የሚጠይቁ መስፈርቶች ናቸው። ማድረግ የምትችለውን ታደርጋለህ፤ መስቀልህን ማንሳት ብቻ ሳይሆን ኮረብታውን እየተሰነካከልክ በመውጣት ወደ እግዚአብሔር ከተማ፣ መልካም ወደሆነው ትጓዛለህ።

ኦርቶዶክሶች ይህን ጥሩ አድርገው አዘጋጅተውታል፤ መድረሻ ግባቸው ይህ ነው፤ የኑሮ ትርጉማቸው ይህ ነው፤ ሙሉ በሙሉ ክርስቶስን መምሰል ነው፤ ክርስቶስ አርማቸው ነው፤ ክርስትና እንደሚያስተምረው፦ አምላክ ከ ቅድመፍጥረት የነበረውን የታሪክ ድፍርስ፣ የሁኔታዎች ምስቅልቅል ወደ መኖሪያ ሥርዓት ለመለወጥ ክርስቶስን አርማው አደረገው።

እውነተኛ ንግግር ነው፤“መስቀሉን በጀርባህ ተሸክመህ እየተሰነካከልህም ቢሆን ኮረብታውን ውጣ”፤ ይህ በጣም ወጥ የሆነ ጽንሰሐሳብ ነው።

ኦርቶዶክሶች ይህን ጽንሰሐሳብ ፊት ለፊት በማውጣት የእምነታቸው ዋና መሠረት እንዲሆን አድርገው በመጠበቃቸው በጣም ጥሩ ሥራ ሠርተዋል

ስለ ኦሮቶዶክስ ክርስትና ያለኝ ሃሳብ ይህ ነው!

ዋው!

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Psychology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: