Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Islamization’

አሳሳቢ አዲስ መረጃ | አንዳንድ የ ኢትዮጵያ ወጣቶች በገንዘብ እየተገዙ ወደ እስልምና ለመለወጥ እየተገደዱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 18, 2018

ይህ ወደ ሲዖል የሚያስገባ ወንጀል ነው!

አንድ ማንንታቸውን ማሳወቅ ያልፈለጉ ክርስቲያን እንደገለጹት ከሆነ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ወጣት ዜጎች በገንዘብ እየተገዙ ወደ እስልምና ለመለወጥ እየተገደዱ ነው። ሥራን ትምህርትን ቤቶችን እና ሌሎች  ድጋፎችን ከሙስሊሞች በማግኘት እየተገዙ ነው።

ክርስቲያኖች ድህነትን ለማምለጥ ሲ ወደ ሙስሊም ሃይማኖ እንዲቀላቀሉ እየተደረገ ነውበማለት የካቶሊክ እርዳታ ሰጭ ድርጅት መሪ ተናግረዋል።

የሙስሊም አሠሪዎች ወጣት ታዳጊዎችን እያደኑ ነው ስኮላርሽንስ የሥራ ዕድል ወዘተ ….እንደሚሰጣቸው ቃል እየገቡላቸው ነው።”

የስራ አጥነት በኢትዮጵያ ውስጥ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ስለዚህ ይህ ለወጣቶች በጣም ማራኪ ነው።” ስራ ከፈልግክ እንደዚህ መኖር ይኖርብሃል” ተብለው ይነገራሉ ፥ ወጣቶቹ ግቦቻቸው ናቸው።”

ሥራ ማግኘት ይችሉ ዘንድ በመንገዶች እና በመንደሮች መሻገሪያዎች ላይ በመቶዎች እንዲያውም በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶች በሰልፍ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ።፣

የማዕድን ማውጫ ቦታዎች ሙስሊም የሆነ ሰው ብቻ ስለሚቀጥሩ ወጣት ክርስቲያኖች ከእምነታቸው ወጥተው ቋሚ ሥራ እንደሚሰጣቸው ቃል ይገቡላቸዋል።”

በአንድ ሀገረ ስብከት የእምነበረድ ማዕድን እና የወርቅ ማዕድን ውስጥ ባለሀብቶቹ ሙስሊሞቹ ናቸው።

ስለዚህ ሥራ የሚሰጣቸው ሙስሊም የሆኑት ብቻ ናቸው።

ወጣቶች ሥራ ሲፈልጉ ወይም ቤት የሚፈልግ ከሆነ ሃይማኖታቸውን እንዲቀይሩ ይገደዳሉ።

ወደ እስልምና ከቀየሩ ቤቶችን ለመግዛት እርዳታ ይሰጣቸዋል።”

የሃይማኖት መሪዎቹ በተጨማሪ እንደገለጹት፡ “10 ሙስሊም ቤተሰቦች የሚኖሩበት አካባቢ ካለ መስጂዶች ይገነባሉ፥ አዳዲስ አብያተ ክርስቲያናትን መገንባት ግን አስቸጋሪ ነው።

ገንዘ እንደ ሳውዲ አረቢያ ሉ የውጭ አገሮች ነው የሚመጣው።

በተጨማሪም ሙስሊሞች በሃገረ ስብከቱ ውስጥ የሚኖሩትን እምነትአልባ ማሕበረሰቦች አባላትን ለመሳብ የገንዘብ ጉቦ ይሰጧቸዋል። እስልምና ውጊያውን በገንዘብ በማጧጧፍ ላይ ነው ፤ ትምህርትን፣ ስራዎች ወይም ሌሎች እገዛዎችን በማድረግ ተስፋ በመስጠት ያታሉሏቸዋል።

የክርስትያኖ መሪ እነኚህን የአገሬው ሰዎች ለመማረክ በሥራ ላይ የዋለው ገንዘብ ከውጭ አገር የሚመጣ መሆኑን ይጠቁማሉ።

በተለምዶ ክርስቲያኑ እና ሙስሊሙ ተስማምቶ በኖረባት ኢትዮጵያ አሁን የሃገሪቷ ኢስላማዊ ህብረተሰብ ላይ የአረብ አገራት ተፅእኖ እየጨመረ እንደመጣ መጥቷል፤ አሳሳቢ ነው።”

ቀጥተኛ ጥቃት ወይም ቀጥተኛ ግጭት ባይኖርም፤ ግን ይህ በጥቂት አመታት ውስጥ ሊለወጥ እንደሚችል ፈርተናል በግብፅ እና በአቅራቢያ ባሉ ሌሎች ስፍራዎች ውስጥ ያለውን ሁኔታ አይተናልና።

ብለዋል የክርስቲያኖቹ መሪ።

ምንጭ

ይህ መረጃ እንከን አይወጣለትም፤ በአገራችን እየተደረገ ያለው ይህ ነው። ቀደም ሲል በጎዴና ጂጂጋ አካባቢ የሚኖሩ የተዋሕዶ ሕፃናት ተዋሕዶ ሕጻናቱ ተገድደው እንዲሰልሙ መደረጋቸውን እዚህ ላይ አቅርቤው ነበር፦

በ አንቦ አካባቢ የተዋሕዶ ሕፃናትን በየጎረቤቱና ትምህርት ቤቱ እየበከሏቸውና እያኮላሿቸው እንደሆነ ባለፈው ሳምንት ላይ አንድ እውቀቱ ያላቸው እናት ጠቁመውኛል።

አሁንማ ጦር ያልያዘው ግራኝ አህመድ ፪ኛ ስልጣን ላይ ወጥቷል በማለት መንገዱ በሰፊው ተከፍቶላቸዋል፤ ገንዘቡም ከአረቢያና ቱርክ ይጎርፍላቸዋል ያለው።

ተዋሕዶ ክርስቲያን ወንድሞችና እህቶች ቀዝቃዛ ጦርነት ታውጆብናል፤ ንቁ እንንቃ! በአሁኑ ዘመን ወገንን ከእስልምና አደጋ ከመከላከል የበለጠ ፃድቅ የሆነ ሥራ የለም፤ አንድ ኢትዮጵያዊ እስላም ወይም ጲንጤ መሆን የለበትም፤ የውድቀት ውድቀት ነውና!

የሮማው ጳጳስ ፍራንሲስኮ ከሁለት ዓመታት በፊት ኦርቶዶክስ ጆርጂያ እና አርሜኒያን ሲጎበኙ አንድ ሃቅ ተናግረው (የተበላሸም ሰዓት በቀን ሁለቴ ትክክል ነውና) ነበር፦

ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ወደ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ቀይሩ ማለት የለብን፤ ይህ ትልቅ ኃጢዓት ነው የሚሆንብን እና”

አዎ! ኢትዮጵያ ውስጥ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶን ለመዋጋት ቀድማ ገብታ የነበረችው የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ነበረች፤ ነገር ግን በኢትዮጵያ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች ቁጥር በጣም ዝቅተኛ ነው። ምክኒያቱ ካቶሊኮች የተዋሕዶ ልጆችን ማደን ድሮ ነው ያቆሙት፤ ይህ ድርጊት ሲዖል የሚያስገባ መሆኑን ከታሪካዊ ክስተቶች ተምረዋልና ነው። የሮማው ጳጳስም ኢትዮጵያን ጎብኝተው ከማያቁባቸው ምክኒያቶች አንዱ ይህ ይመስለኛል።

ከታሪክ አንማርም ያሉት እውሮቹና ደንቆሮዎቹ ሙስሊሞች እና ጴንጤዎች ብቻ ናቸው። የክርስቶስን ልጆች እንዲህ በገንዘብ እየደለሉ የሚመለምሉት ሁሉ የዲያብሎስ ልጆች ናቸው በሲዖል የሚጠብቃቸውም ገሃነም እሳት ብቻ ነው። ጉዟቸውን ያፋጥንላቸው!

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጎዴ ጉድ | ወላጅ-አልባ የተዋሕዶ ሕፃናትን ወደ እስልምና እንዲቀይሩ የሚያስገድደው የልጆች መንደር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 8, 2018

ሰለጠፉት በጎቼ ምን እንደማደርግ አላውቅም፣ ልጆቼ ተሠርቀዋል፣ ለእምነታቸው በእግዚአብሔር ፊት ተጠያቂው እኔ ነኝ!አባ ፍሬው።

ይህ አሳሳቢ ሪፖርት ሰሞኑን በአንጋፋው የስፔን ጋዜጣ፡ “ኤል ፓይስ” የወጣ ነው። መረጃው ብዙ ስፓኛውያን ክርስቲያን አንባቢዎችን አንገፍግፏል፣ አስደንግጧል።

ተዋሕዶ ሕፃናትን መስረቅ ከእግዚአብሔር እየነጠቋቸው ነው!” በማለት ሁለት የኦርቶዶክስ ቀሳውስት የድርጊቱን አሳሳቢነት ደም በሚያስለቅስ መንገድ ገልጸውታል። ይህ ጉዳይ ሁላችንንም፤ በተልይ የወንጀሉን ተባባሪዎች አውሮፓውያኑንና ኢትዮጵያውያን ጨምሮ ሁላችንንም በጥብቅ ሊያሳስበን ይገባል፤ በእግዚአብሔር ዘንድ ያስወነጅላልና፣ ያስቀጣልና።

  • ሠላሳ የሚሆኑ ተዋሕዶ ሕፃናት ወደ እስልምና እንዲቀይሩ ተገድደዋል

  • ክርስቲያን ነች” የምትባለዋ ኦስትርያ በእዚህ መንደር አንድ መስጊድ ሠርታለች

  • የመንደሮቹ አስተዳዳሪ ጣልያናዊ ነው

  • ገንዘብ ለጋሾቹ አውሮፓውያን ናቸው

እነዚህ ፃናት ወደ ሕፃናት መንደሮች ሲገቡ በአክራሪነት ውስጥ እንዲካኑ እየተደረጉ ናቸው ሠላሳ የሚሆኑ ክርስቲያን ሕፃናት እስልምናን እንዲቀበሉና በቀን እስከ አምስት ሰዓት ድረስ በመንደሩ መስጊድ ውስጥ እንዲፀልዩ ይገደዳሉ

ይህ ሁሉ ጉድ የሚፈጸመው በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኘው ዓለም አቀፉ መንግስታዊ ያልሆነ መንደር ውስጥ ነው

ዜናው ለመጀመሪያ ጊዜ የመጣው..አ በ ሁለት ሺህ አስራአራት ዓ.ም የበጋ መጀመሪያ ቀናት ውስጥ ነበር። አባ ፍሬው ክርስቲያን ልጆችን፣ ወጣቶችንና ጎልማሶችን እስላም ለማድረግ ሤራ መጠንሰሱን፡ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን የበላይ አለቆቻቸው አስቀድመው ማስጠንቀቂያ ልከው ነበር።

አደጋው ያንዣበበው በሶማሌ ክልል በጎዴ ከተማአስራ ሁለት የ አልዲያስ ኢንፋንቲል ድርጅት መጠለያዎች ውስጥ ተከፋፍለው በሚገኙ መቶ ሃያ ህፃናት ላይ ነው።

ተንከባካቢና አሳዳጊና የእንጀራ እናት ሆነው ልጆቹን የሚነከባከቡት ሶማሊያውያን አክራሪ እስላሞች ናቸው።

በጣም የሚገርመው አንድ የኦስትሪያ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት በእዚህ የሕፃናት መንደር መስጊድ መስራቱ ነው። በተጨማሪም መስጊዱ እንደ ቁርአን ትምህርት ቤት ወይም መድረሳ ሆኖ ያገለግላል። በዚህ መስጊድ ክርስቲያኑ ሕፃናት በቀን አምስት ጊዜ እንዲሰግዱ ብሎም የቁርአን ሱራዎችን (መቶ አስራ አራት አንቀጾች አሉት) እና ተጨማሪ ጥቅሶችን እስኪደክማቸው ድረስ እንዲያነበንቡና በቃላቸው እንዲሸመድዱ ገና ከልጅነታቸው ይገደዳሉ።

አባ ፍሬውና አጋራቸው ህይወታቸው ለአደጋ የተጋለጥች ብትሆንም፡ ስለዚህ የሕጻናቱ አሳዛኝ ሁኔታ ለሚመለከታቸው የበላዮቻቸው ከማስታወቅ ወደ ኋላ አላሉም። እንደርሳቸው ከሆነ እስከ ሠላሳ የሚሆኑ ሕጻናት በመስጊዱ ግፊት ወደ እስልምና እንዲገቡ ተገድደዋል።

የሕጻናቱ መንደር በሚገኝበት ቦታ ያሉ ባለስልጣናት መስጊድ የሚለውን ስም በይሉኝታ በማለሳለስ “የጸሎት ቤት ብለው ሊጠሩት መርጠዋል።

አባ ፍሬው ለህይወታቸው አስጊ የሆነ ሁኔታ ቢፈጠርም በጎዴ የ ኢስ..ኤስ የህፃናት መንደሮች ምን ዓይነት ጉድ እየተካሄደ እንደሆነ ያው ለሦስት ዓመታት ያህል ድምጻቸውን ከማሰማት ወደ ኋላ አላሉም። “ሰለተሰረቁት በጎቼ ምን እንደማደርግ አላውቅም፣ ልጆቼ ተሠርቀዋል፣ ለእምነታቸው በእግዚአብሔር ፊት ተጠያቂው እኔ ነኝ!„ በማለት አባ ፍሬው በደከመ መልክ እና እንባ እየተናነቃቸው ተናግረዋል። ሙስሊሞቹ አደጋ ሊጥሉብኝ እንደሚችሉ ቢሰማኝም፡ ለጠፉት በጎቼ ጥብቅና ለመቆም ደሜን ለመፈወስ ፈቃደኛ ነኝ። ልጆቼን ለመከላከል ዝግጁ ካልሆንኩ በእግዚአብሔር አምላክ ዘንድ እኔ ነኝ ለነፍሳቸው ተጠያቂ የምሆነው።”

ነገር ግን የድኽነት ስሜት ይሰማኛል፣ ጥንካሬም ጎድሎኛል፣ ማንም ሊሰማኝ ፈቃደኛ አይደለም፣ ወደ ህፃናቱ መንደ ውስጥ እንድገባና ከተዋሕዶ ልጆቼ ጋር እንድነጋገር እንኳይፈቅዱልኝም።ብለዋል፡ አባ ፍሬው።

ተዋሕዶ ክርስቲያን ሆነው ወደ ህፃናት መንደ መጡትና ወደ “እስልምና” እንዲቀየሩ የተገደዱት ወላጅ አልባ ልጆ ስም መካከል በጥቂቱ የሚከተሉት ይገኙበታል ፦

  • ንዋሜ ደጀኔ

  • ጃፈር አቢ

  • ሞሆ አቢቹ

  • ሰላም

  • ቤዛዊት

  • ሊዲያ

  • መስከረም

  • ብሩክ

  • ብርቱካን

  • ሃይማኖት

  • ሃሊ

  • ነፃነት

  • ዮርዳኖስ

  • ናርዶስ

አሁን ግን ሙስሊም ስሞች ተሰጥቷቸዋል፣ ዘራቸውን እንዲያጡ ተደርገዋል፤ ከሌሎቹ ቤተሰቦቻቸው ጋር ከአያቶቻቸው፣ ከአጎቶቻቸው እና ከሌሎች ዘመዶቻቸው ጋር ግኑኝነት እንዲያቋርጡ ተደርገዋል። ዘመዶቻቸው አልፎ አልፎ ለመጠየቅ ሲመጡ ሙስሊሞቹ “ሞግዚቶቻቸው” አይነጠሏቸውም፡ ምክኒያቱም ከክርስቲያን ዘመዶቻቸው ጋር ለብቻቸው እንዲሆኑ አይፈቅዱላቸውምና ነው።

ህፃናቱን እስላም ለማድረግ ገንዘብ ይሰጣልን?

በንዴት የቆሰሉት አባ ፍሬው እንዲህ ብለዋል፦ እርግጠኛ ነኝኤስ ኦ ኤስ (SOS) የሕፃናት መንደሮች ገንዘብ የሚሰጡ የውጭ ሰዎች በአብዛኛው ክርስቲያኖች ናቸው። ነገር ግን እነሱን የሚደግፉ ሰዎች ልጆቻቸውን ለአክራሪ እስልምና አሳልፈው እየሰጧቸው እንደሆነ የሚያውቁ አይመስለኝም።”

በእነዚህ መንግሥታዊ ልሆኑ ድርጅቶች (NGO) አማካኝነት በተቋቋሙት የሕፃናት መንደሮች ምን ዓይነት ጉድ እየተሠራ እንድሆነ ለማጣራት የስፔይን ኤስ ኦ ኤስ መንደሮች መርማሪ ወገን በቦታው ተግኝቶ ነበር። ከገንዘብ ለጋሾቹ መካከል፦

  • ስፔይን

  • አውስትርያ

  • ጣልያን

ይገኙበታል። የጎዴን የህፃናት መንደር የሚያስተዳድረው ጣልያናዊው ክላውዲዮ ክሮቼ ይባላል።

ምንጭ፦ El País

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Mass Brainwashing of Germany

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2018

Brutal German state propaganda to encourage children to be muslims?

German State TV Series: “Lindenstraße” Episode 1084 “Islam”
Murat (Erkan Gündüz is surprised how much Lisa (Santje Peplow) is defending Islam

That little schmaltzy video was a scene from a German State TV series, broadcast in 2006, one year after Angela Merkel became chancellor, and when she was  still pretending to be for  Germany and a “Conservative”.  Then she met Sorros,  Erdogan, Obama etc….and the rest, as they say, is history. The number of Muslims in Germany  then was around 3.3 million. While exact statistics today seem  unreliable, a conservative estimate of over 4.7 million Muslims as of 2015 is said to be conservative.

The series was called “Lindenstrasse” and the young woman who “converted” – or “reverted” as Muslims call it – played the role of a young mother, Lisa, engaged to a Turkish Muslim, Murat,  who was working very hard to earn the money for the wedding. I watched that episode and a few that followed, until I came close to a saccharine overdose. You got a taste of it in the video above.

A discussion on the issue of state funded pro-Islamic propaganda:

______

Posted in Conspiracies, Curiosity, Faith | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

At a Canadian Public School Muslim Children Are Allowed to Call Black Christian Children N*GGERS

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 10, 2017

Indeed, Satan is the god of this world

__

Posted in Conspiracies, Faith, Infos | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

‘We Are A Muslim Business’ Woolworths Store Cancels Christmas Over Islamic Customers

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2016

dortmundchristmastree

WOOLWORTHS has cancelled Christmas in one of its German stores after claiming its only remaining customers are Muslim.

The former high street favourite went bust seven years ago in the UK but still operates 300 stores across Germany.

And a row has broken out after staff at a branch in Dortmund decided not to bother with Christmas decorations, gifts or music this year because it is now essentially a Muslim store.

Shocked locals found out after the Christmas section, which featured decorations, gifts and and festive treats such as chocolate Father Christmases, was removed after just a few days on display.

And a staff member reportedly told baffled shoppers: “We are a Muslim business now. We do not want to sell Christmas articles.”

Selected comments:

Woolworth is an absolute junk store, of the quality still under KIK and similar 1 € stores. Have never bought anything there, and who sees the clientele, who goes shopping there I very well understand this decision.

And so it starts. Such a large number of migrants moved into an area of Dortmund and already the Christian German’s risk becoming a minority in their own city.

And they wonder why everyone hates Muslims.Ok not everyone the tree hugging lefties love em.

All the Halal Taxes do not go to Goverment Coffer’s but towards building MJust stop shopping at Woolworth Stores worldwide.

If they are content with there Muslim clientele so be it.

Only way is to reject major stores who are bigoted against European Culture.

We are already paying Halal Taxes all over the Western World on most items bought including Cadburys Choclates, Meat and even Furniture Polish etc.

All the Halal Taxes do not go to Goverment Coffer’s but towards building Mosques, Islamic Schools and Islamic Charities.

There is a huge back lash on its way and I’m afraid that the bearded unwashed filth that have invaded Europe will not win. The Germans are not that stupid and will not stand for this cr@p, just you wait and see.

Make sure your Christmas goods actually say Christmas or show the nativity scene on them, they are sneakily removing the Christmas meaning without people noticing.

Continue reading…

__

Posted in Faith, Infos | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

Britons of The Cross 2nd Class Citizens in Their Own Town

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2016

Posted in Curiosity, Faith, Infos | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: