Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Islamic Hatred’

የ፬ ልጆች እናቷ ክርስቲያን እህታችን ፓኪስታንን ለቅቃ ወደ ካናዳ አመራች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 8, 2019

እናትዬ እንኳን ከጅቦች መንጋጋ ነፃ ወጣሽ፤ ጀግና ክርስቲያን ማለት አንቺ ነሽ።

የጅጅጋ፣ የጅማ፣ የቡራዮ፣ የለገጣፎ፣ የከሜሴ፣ የሱልልታ እናቶችም እንዲሁ ከዋቄዮ አላህ ጅቦች መንጋጋ በቅርቡ ነፃ ይወጣሉ፣ እግዚአብሔር አምላክ በጠላቱ ላይ እሳት ያወርድበታል!!!

ታያላችሁ፤ በሃገራችን ክርስቲያኖች ያለማቋረጥ ሲታረዱና ዓብያተክርስቲያናቱ ሲቃጠሉ የዓለም መንግስታትና ሜዲያቸው ፀጥ ብለዋል፤ ምክኒያቱም ከራሳቸው የሆኑት ሥልጣን ላይ ናቸው ስለዚህ መዋረድ የለባቸውምና ነው። የኢትዮጵያ አምላክ እግዚአብሔር ግን ዝም አይልም!

ከስድስት ወር በፊት የቀረበ ቪዲዮ፦

የዚህች ምስኪን ክርስቲያን እህታችንን አስገራሚ ታሪክ ትምህርት ይሁነን።

አስያ ቢቢ ትባላለች፡ ከ 8 ዓመታት በፊት ከሙስሊም ጎረቤቶቿ ጋር የመጠጥ ውሃ ለመቅዳት ወደ አንድ ኩሬ ወረደች፤ እዚያም ክርስቲያኗ አስያ ቢቢ ለሙስሊሟ ውሃ ስታቀብላት፤ ሙስሊሟ “ክክርስቲያን እጅ ያገኘሁትን ውሃ አልጠጣም፡ ኩፋሯ በክርስቲያ እጅ አደፍርሰዋለች” በማለት ሙስሊም ጓደኞቿን ሰብስባ ትጮኽባታላች፤ ከዚያም ጉዳዩ ለፖሊስ ይቀርብና የአራት ልጆች እናቷ ክርስቲያኗ አስያ ቢቢ ትታሠራለች። ክርስቲያን በመሆኗ እና የእስልምናን አምላክ ባለመቀበሏ ለ8 ዓመታት ያህል ብርሃንን ሳታይ ታፍና በቆየችበት እስር ቤትም የሞት ፍርድ ይሰጣታል፤ አሁን ከ8 ዓመታት በኋላ፡ በአንዳንድ የክርስቲያኑ ዓለም የሰባዕዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችና ግለሰቦች ግፊት የፓኪስታን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሞት ፍርዱ እንዲሻርላትና እንድትፈታም ትዕዛዝ አስተላለፈ።

ታዲያ አሁን የዚህችን ጀግና ክርስቲያን መፈታት ዜና ፓኪስታናውያን መንገድ ላይ ወጥተው ደስታቸውን በመግለጽ ፋንታ፤ አሁን ሙስሊሞቹ “ክርስቲያኑ አስያ ቢቢ ትገደል፡ የለቀቋት ዳኞችም ይገደሉ!“ በማለት በፓኪስታን ከተሞች አደባባዮችና መንገዶች ላይ የተለመደውን ረብሻና ብጥብጥ በመፍጠር ላይ ናቸው።

ዓለም የእኛ፣ የእኛና የእኛ ብቻ ነች!” የሚሉት እነዚህ አረመኔዎች የእስልምና ውጤት ናቸው፤ የእስልምና አምላክ እና ነብይ ምሕረት የሚባል ነገር አያውቁምይሰቀል! ይገደል! ብቻ እንጂ።

ዓለማችንን ከእነዚህ አስቀያሚ የዲያብሎስ ልጆች ጋር መጋራታችን የሚያሳዝን ነው! ወስላታው የም ዕራቡ ዓለም እንደ እስያ ቢቢ ለመሳሰሉት ተበዳይ ክርስቲያኖች ጥገኝነት እንደመስጠት በብዙ ሚሊየን ለሚቆጠሩ በዳይ መሀመዳውያን በሩን ከፍተውላቸዋል። ግብዝ ዓለም!

________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጂሃድ በዘመነ ግራኝ አህመድ | በደቡብ ኢትዮጵያ ፲፩ የፕሮቴስታንት ቸርቾች በሙስሊሞች ተቃጠሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2019

በሻሸመኔ እና ሆሳዕና (ስሟ እስካሁን አልተቀየርም?) መካከል በምትገኛዋ በ ሀላባ ከተማ ነው ይህ አሳዛኝ ጂሃዳዊ ጥቃት የተፈጸመው። ገዠራ እና ዱላዎች የያዙ የመሀምድ አርበኞች “አላህ ስናክ ባር!“ እያሉ በመጮኽ ፕሮቴስታንቶቹን ለማጥቃት እንደ ዱር አራዊት ግር ብለው ሲሮጡ ቪዲዮው ላይ ይታያሉ። ይህ ጥቃት ቅድመ ዝግጅት የተደረገበትና በደንብ የተቀነባበረም እንደሆነ ታዛቢዎች ይናገራሉ። ከጥቃቱ ከሳምንት ቀደም ብሎ ሙስሊሞች በብዛት በሚኖሩባት በ ሀላባ ከተማ ብዛት ያላቸው ጂሃዲስቶች ልዩ ጉባኤ ማካሄዳቸው ተገልጧል። ፖሊሶችም በቸልተኝነታቸው የጥቃቱ ተባባሪዎች እንደሆኑ በተጨማሪ ተጠቁሟል።

_________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግብጽ እባብ | በረሃ ላይ አዲስ ቤተክርስቲያን ሠሩ፡ ክርስቲያኖች በብዛት በሚኖሩበት ሠፈር አራት አብያተክርስቲያናትን ዘጉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 17, 2019

በልደት ዋዜማ ቤተክርስቲያን ይከፍታሉ፤ በጥምቀት ዋዜማ ቤተክርስቲያን ይዘጋሉ!

ባለፈው የገና ዕለት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሙስሊሞች በፖሊሶች እየተደገፉ የኮፕት አብያተክርስትያናት ፊት ሆነው ክርስቲያኖችን ሲሳደቡና እነርሱን እንደሚያጠፏቸውም በጩኸት ሲዝቱባቸው ነበር።

አሁን ክርስቲያኖች በብዛት በሚኖሩባቸው የተለያዩ የግብጽ መንደራት የሚገኙትን አራት አብያተክርስቲያናት እንዲዘጉ የግብጽ መንግስት ትዕዛዝ አስተላለፈ። ይህ ውሳኔ ያደፋፈራቸው ሙስሊሞቹና ፖሊሶቻቸውም ቀሳውስቱንና መነኮሳቱን ጠፍረው በማሠር በከብት ማመላለሻ መኪናዎች ወዳልታወቀ ቦታ ወስደዋቸዋል።

አዎ! የእባብን ሥራ እያየን ነው? የግብጹ ፕሬዚደንት ከሁለት ሳምንታት በፊት አዲስ ካቴድራል በርሃ ላይ መርቀው ከፈተው ነበር። ባለፈው ጊዜ ልብ ያላልነው ነገር፦ እዚህ በረሃ ላይ፡ አንደኛ፤ ክርስቲያኖች አይኖሩም፣ ሁለተኛ፤ እዚህ አንጋፋ ካቴድራል አጠገብ በይበልጥ አንጋፋ የሆነ አዲስ መስጊድ በዚያው ዕለት በፕሬዚደንቱ ተመርቆ ነበር። አሁን ክርስቲያኖች በብዛት በሚኖሩባቸው ሠፈሮች የሚገኙትን አብያተክርስቲያናት ዘግተዋ፤ ክርስቶስንና ተከታዮቹን ለማዋራድም ቀሳውስቱን ጠፍረው በማሠር በከብቶች ማመላለሻ የጭነት መኪናዎች ላይ ወርወረዋቸዋል።

እነዚህ እርኩስ የዲያብሎስ ልጆች፣ የእነዚህ እባቦች ምላሳቸው ካልተቆረጠ በቀር መናደፉቸውን አያቆሙም፤ ቅዱስ ገብርኤል ምላቻቸውን በሰይፉ ፈጥኖ ይቁረጥባቸው!

_______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግብጽ ቤተክርስቲያንን እንዲጠብቅ የተላከው ሙስሊም ፖሊስ ክርስቲያኖቹን ገደለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2018

ከካይሮ በስተደቡብ፡ በሚኒያ አውራጃ ለተገደሉት ክርስቲያን አባትና ልጅ የተዘጋጀው ሌላ እንባ አስወራጅ የቀብር ስነሥርዓት

በግብጽ መንግስት አበረታችነት በየሳምንቱ ተመሳሳይ በደል እና ግድያ በኮፕት ወገኖቻችን ላይ ይካሄዳል፤ የመሀመዳውያኑ ወዳጅ የሆነው ሉሲፈራውያኑ ዓለም ፊቱን አዙሯል፣ ሜዲያዎች የፌንጣ ድምጽ እንኳን አያሰሙም፣ ክርስቲያን ነን የሚሉት የቡና፣ ጥምባሆና፣ ጫት ሱስ ባሪያዎች ከእምነት ወንድሞቻቸው እና እህቶቻቸው ጋር አብረው እንደመቆም ለደመነፍስ አጥፊዎቹ መሀመዳውያን ጠበቃ ሆነው ሲሟገቱላቸው ይሰማሉ። እስኪ መቼ ነው የኢትዮጵያ ሜዲያ “ግብጻውያን ክርስቲያኖች በሙስሊሞች ተገደሉ!„ “ቱርክ በሶርያ እና አረመን ክርስቲያኖች ላይ ጭፍጨፋ አካሄደች” የሚሉ ርዕሶችን የያዘ ዜና አቅርቦ የሚያውቀው? ለሶርያ እና ለምያንማር ሙስሊሞች ግን ተቆርቆሪዎች ሆነው በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ በሰፊው ሲለፍፉ ይሰማሉ። ግብዞች!

ለእነዚህ አረመኔ የዲያብሎስ ልጆች መልሱን መስጠት የምትችለው ኢትዮጵያ ብቻ ነበረች። የቀደሙት አባቶቻችን፦ “ዋ! ክርስቲያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችንን ትነኩ እና ወዮላችሁ አባይን እንገድበዋለን፣ በአጻፋውም ኢትዮጵያ ያሉትን ሙስሊሞች እንበድላቸዋልን” በማለት መሀመዳውያኑን ሲያስፈራሯቸው ክርስቲያኖች ሰላም ያገኙ ነበር፣ አብያተክርስቲያናት ወዲያው እንዲሰሩ ይፈቀድላቸው ነበር።

የአሁኖቹ መሪዎቻችን ግን አላስፈላጊ ለግብጻውያኑ በማጎብደድ “አትፍሩ፣ ግድቡ መቼም አያልቅም፣ ሙስሊሞቹን አይሻንና ካዲጃንም ስልጣን ላይ እናስቀምጣቸዋለን፣ የሠራዊታችን መሪዎች እናደርጋቸዋለን፡ አይዞን!” ይሏቸዋል። በዚህም የተበረታቱት ግብጻውያን ሙስሊሞች ኮፕት ክርስቲያን ወገኖቻችንን ይጨፈጭፋሉ፣ አብያተክርስትያናቶቻቸውን ያፈራርሱባቸዋል። በአገራችንም ሳይቀር ተመሳሳይ ድርጊት እንዲጀምሩ አደፋፍሯቸዋል።

በዚህ የገና በዓል ሰሞን ክርስቲያኖች በጥሞና ሊያተኩሩበት የሚገባ ጉዳይ፡ ቱርክ ጥንታውያን ክርስቲያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን በሆኑት አርመኖች እና ሶርያውያን ላይ የመጨረሻውን የጭፍጨፋ ዘመቻ ለማካሄድ እየተዘጋጀች መሆኑ ነው። ያው በዛሬው ዕለት አሜሪካ ወታደሮቿን ከሶርያ እንደምታወጣ አስታውቃለች። ይህ ማለት ክርስቲያኖች በተከማቹበት የሰሜኑ የሶሪያ ክፍል ለፀረክርስቶሷ ቱርክ ሠራዊት በሩ ተከፈተ ማለት ነው። ከዚያ በኋላ ዘመቻው ወደ እናት ኢትዮጵያ እንደሚያመራ አንጠራጠር። የፀረክርስቶሱ ሠራዊት እንደ አገራችን ተራራማ የሆነ መልክዐምድር ባላት በአፍጋኒስታን ለ18 ዓመታት በመለማመድ ላይ ይገኛሉ።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፵፬፥፩፡፯]

አቤቱ፥ በጆሮአችን ሰማን፥ አባቶቻችንም በዘመናቸው በቀድሞ ዘመን የሠራኸውን ሥራ ነገሩን።

እጅህ አሕዛብን አጠፋች፥ እነርሱንም ተከልህ፤ አሕዛብን ሣቀይኻቸው አሳደድኻቸውም።

በሰይፋቸው ምድርን አልወረሱም ክንዳቸውም አላዳናቸው፤ ቀኝህና ክንድህ የፊትህም ብርሃን ነው እንጂ ወድደሃቸዋልና።

አምላኬና ንጉሤ አንተ ነህ፤ ለያዕቆብ መድኃኒትንህ እዘዝ።

በአንተ ጠላቶቻችንን እንወጋቸዋለን፥ በስምህም በላያችን የቆሙትን እናዋርዳቸዋለን።

በቀስቴ የምታመን አይደለሁምና፥ ሰይፌም አያድነኝምና፤

አንተ ግን ከጠላቶቻችን አዳንኸን፥ የሚጠሉንንም አሳፈርሃቸው።

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግብጽ መሀመዳውያን “አላህ ዋክባር!” እያሉ በመጮህ ኮፕት ወገኖቻችንን ከቤተክርስቲያናቸው አስወጧቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2018

በቅዳሴ ሥነ ስርዓት ላይ ተገኝተው የነበሩትን ክርስቲያን ወንድሞቻችን እና እህቶቻችንን ፀሎታቸውን አቋርጠው እንዲወጡ አስገደዷቸው። ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ኮፕቶቹ መንገድ ላይ ሆነው ብሶታቸውን በሰላማዊ ቁጣ ለእግዚአብሔር ሲያቀርቡ ይሰማሉ።

አስቡት በተገላቢጦሽ አዲስ አበባ ላይ ክርስቲያኖች ሙስሊሞቹን ከአዳዲሶቹ መስጊዶች እንዲህ ቢያደርጓቸው ደካሞቹ ሙስሊሞች ምን ልያደርጉ እንደሚችሉ።

ሁለት ሺህ አምስት መቶ የሚሆኑት የቆርሁም አልረሃብ መንደር ክርስቲያኖች እስካሁን አንድም ቤተክርስቲያን የላቸውም፤ ቅዳሴ በየቤታቸው ነበር የሚያደርጉት፤ አሁን አንድ የቤተክርስቲያን ሕንፃ እንዲሠሩ ቢፈቅድላቸው ያው የአካባቢው መሀመዳውያኑ ወረሯቸው።

ቆሻሾች! ክፉ የሰይጣን አምልኮት እስላም!


CHRISTIANITY CRACKDOWN: Church ATTACKED by mob – ‘It happens every day’

A CHRISTIAN church in Egypt was forced to close on Sunday after an attack by Islamic extremists.


Christians at the church in Koum Al-Raheb prayed on the street following the attack. The place of worship is one of many that have fallen victim to attacks from Islamic extremists, as they believe the church is not part of the Islamic country. Anti-persecution charity International Christian Concern (ICC) learned about the attack and said the church in Koum Al-Raheb recently opened a new building which serves 2,500 Coptic Christians.

To Islamic cheers of “Allahu Akbar”, literally Allah is the Greatest, groups of Muslim villagers had on Monday 10 December, waged attacks against the houses of the Copts in the village of Kom al-Raheb, pelting them with stones and thumping at doors and windows.

They were livid that the Copts had a day earlier, Sunday 9 December, opened a new church building and celebrated Holy Mass inside. The police arrived and demanded immediate closure of the unlicensed church. The Copts persuaded the police to wait for Mass to conclude before closing the building, which they did and confiscated its keys.

Monday morning, local government employees arrived to the church to cut off water and electricity from the building through removing the electricity and water meters, a standard measure taken against unlicensed buildings. The village Copts gathered around the church to oppose this procedure, and stood praying out loud in the street in front of the four storey building.

According to the village priest who asked for his name to be withheld, the new church would have served the village’s 2500 Copts, since the village includes no church. He said that fundamentalist Muslims had used the local mosque’s microphone to rally the village Muslims against the Copts.

The building is now closed and dependent on the outcome of a reconciliation session meaning local Christians have no access to the church.

A local carpenter named Sobhi told the ICC: “It’s a hard time. We don’t know what we should do. How does the government permit us to open new churches and then force us to close churches? We barely open churches, and the police don’t want to keep us safe.”

A Bible student called Karim told the ICC that Egypt’s constitution states the country’s religion is Islam.

He said: “With this item in the constitution, it gives the idea to radical Muslims that having a church is not part of the Islamic country and that Christians are not part of the Islamic community.”

Isaac Ibrahim from the Egyptian Initiative for Personal Rights said the attack was a “result of the state’s adoption of clear discriminatory policies and there is no desire to change. What happened is a single pattern, a prayer begins and then demonstration starts”.

Source

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Living in Straight Terror’: Asia Bibi’s Family Seeks Asylum in West as Mobs Demand Her Death

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 2, 2018

The family of Asia Bibi, a Christian mother acquitted of blasphemy in Pakistan Wednesday after nearly a decade on death row, is “living in straight terror” and seeking a Western country to grant expedited asylum in the face of violent protests calling for her death, the chairman of a charity aiding Christians in the country told Breitbart News on Thursday.

Asia Bibi has suffered enough, she just needs a country willing to rub away any bureaucracy,” Wilson Chowdhry, the head of the British Pakistani Christian Association (BPCA), explained, adding that Bibi herself is “totally terrified,” and her family – her husband, three adult children, and two dependent children – are currently beginning the asylum process.

Embassies take days and sometimes months to process asylum requests, however, and Chowdhry noted that, given the amount of animosity against Bibi, she may not have that much time before someone attempts to kill her.

To prevent a mob killing, Chowdhry told Breitbart News, the family is requesting that a Western country “remove protocol and just accept them for asylum in the next two days.” He notes that, given the thousands-strong protests demanding her death in Pakistan, her case is an exceptional one with little need to prove she is in danger because of her religion.

The BPCA has launched a petition demanding asylum for Bibi and her family.

The family wishes to go to the West, he added, because outside of the region, Christian persecution is sadly all too common, and her decade-long struggle for freedom is internationally known. Near Pakistan, nations like Afghanistan, India, China, and Iran have extensive histories of persecuting Christians.

Bibi, a Roman Catholic, was arrested in 2009 after a dispute with Muslim colleagues, who accused her of tainting a cup of water by drinking from it as a Christian. The prosecution against Bibi alleged that she responded to abuse from her colleagues by insulting Islam’s Muhammad, a crime carrying the death penalty in Pakistan. She was found guilty and sentenced to hanging in 2010 and remained on death row until Wednesday.

On Wednesday, Pakistan’s Supreme Court acquitted Bibi, asserting the witnesses who testified to her blasphemy had lied and, by using Islam to defame others, had committed their own crime of blasphemy. Chowdhry told Breitbart News that Bibi remains in prison while the bureaucratic process to formalize her release occurs.

In response to the ruling, thousands of Islamists, most of the radical Tehreek-e-Labaik Pakistan Party (TLP), took to the streets of Islamabad and other major cities demanding her death and the death of the three judges who freed her. Many schools across the country shut down amid roadblocks and violence in the streets:

Experts on religious persecution who spoke to Breitbart News agreed that, in this climate, Asia Bibi’s life remains in imminent danger.

I definitely agree that Asia Bibi is not safe in Pakistan, nor her family … nor any of the Christians in Pakistan (or those brave Supreme Court Justices) at this point!” Faith McDonnell, international religious liberty director for the Institute on Religion and Democracy, told Breitbart News. “Yes, Asia, her husband, and their children should definitely leave the country, and the U.S. SHOULD offer asylum. This is the perfect example of who SHOULD get asylum! An extremely credible fear of persecution, since the Islamist jihadists have sworn to kill her.”

Now that Asia is free, it’s up to other nations, especially in the West, to offer her and her family asylum. In this current environment, she wouldn’t last a week in Pakistan,” Most Rev. Joseph D’Souza, founder of Dignity Freedom Network, a group that advocates for marginalized groups in South Asia, told Breitbart News. “Her safety has now become an international humanitarian issue, and the world must respond to it.”

In the greater scheme of things, Asia Bibi’s case is a reminder that the West must press for reciprocal religious tolerance in its foreign policy,” he continued. “How is it possible for Muslim sheiks from the Middle East and Asia to travel freely to the United States and practice and propagate their faith, yet Christians back in their home countries cannot even meet in public?”

The Associated Press reported that France and Spain have offered Bibi asylum, while some reports named Canada as a potential new home for her. Some human right advocates in India have begun pressuring their country to allow her in, as well. As of press time, reports have not yet mentioned the United States as a final destination at press time.

Source

______

Posted in Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በእስልምና ምሕረት የለም | የ፬ ልጆች እናቷ ክርስቲያን እህታችን ከእሥር ቤት በመወጣቷ ሙስሊሞች አበዱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 1, 2018

የዚህች ምስኪን ክርስቲያን እህታችንን አስገራሚ ታሪክ ትምህርት ይሁነን።

አስያ ቢቢ ትባላለች፡ ከ 8 ዓመታት በፊት ከሙስሊም ጎረቤቶቿ ጋር የመጠጥ ውሃ ለመቅዳት ወደ አንድ ኩሬ ወረደች፤ እዚያም ክርስቲያኗ አስያ ቢቢ ለሙስሊሟ ውሃ ስታቀብላት፤ ሙስሊሟ “ክክርስቲያን እጅ ያገኘሁትን ውሃ አልጠጣም፡ ኩፋሯ በክርስቲያ እጅ አደፍርሰዋለች” በማለት ሙስሊም ጓደኞቿን ሰብስባ ትጮኽባታላች፤ ከዚያም ጉዳዩ ለፖሊስ ይቀርብና የአምስት ልጆች እናቷ ክርስቲያኗ አስያ ቢቢ ትታሠራለች። ክርስቲያን በመሆኗ እና የእስልምናን አምላክ ባለመቀበሏ ለ8 ዓመታት ያህል ብርሃንን ሳታይ ታፍና በቆየችበት እስር ቤትም የሞት ፍርድ ይሰጣታል፤ አሁን ከ8 ዓመታት በኋላ፡ በአንዳንድ የክርስቲያኑ ዓለም የሰባዕዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶችና ግለሰቦች ግፊት የፓኪስታን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሞት ፍርዱ እንዲሻርላትና እንድትፈታም ትዕዛዝ አስተላለፈ።

ታዲያ አሁን የዚህችን ጀግና ክርስቲያን መፈታት ዜና ፓኪስታናውያን መንገድ ላይ ወጥተው ደስታቸውን በመግለጽ ፋንታ፤ አሁን ሙስሊሞቹ “ክርስቲያኑ አስያ ቢቢ ትገደል፡ የለቀቋት ዳኞችም ይገደሉ!“ በማለት በፓኪስታን ከተሞች አደባባዮችና መንገዶች ላይ የተለመደውን ረብሻና ብጥብጥ በመፍጠር ላይ ናቸው።

ዓለም የእኛ፣ የእኛና የእኛ ብቻ ነች!” የሚሉት እነዚህ አረመኔዎች የእስልምና ውጤት ናቸው፤ የእስልምና አምላክ እና ነብይ ምሕረት የሚባል ነገር አያውቁምይሰቀል! ይገደል! ብቻ እንጂ።

ዓለማችንን ከእነዚህ አስቀያሚ የዲያብሎስ ልጆች ጋር መጋራታችን የሚያሳዝን ነው! ወስላታው የም ዕራቡ ዓለም እንደ እስያ ቢቢ ለመሳሰሉት ተበዳይ ክርስቲያኖች ጥገኝነት እንደመስጠት በብዙ ሚሊየን ለሚቆጠሩ በዳይ መሀመዳውያን በሩን ከፍተውላቸዋል። ግብዝ ዓለም!

______

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“እኛ ሃገር ቤተክርስቲያን አንፈልግም” | በጠላትነት የተነሳሱ ሙስሊሞች ፰ የግብጽ አብያተ ክርስቲያናትን እንዲዘጉ አደረጉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 2, 2018

በሙስሊም ነዋሪዎች በተደጋጋሚ ዛቻ ከደረሰባቸው በኋላ በላይኛው የግብፅ ኮፕቲክ ሃገረሰብከት ውስጥ የሚገኙ ስምንት አብያተ ክርስቲያናት አሁን ለመዘጋት በቅተዋል።

የክርስቲያኖች ጠበቃ የሆኑት ጋሚል አይይ እንደገለጹት ሦስት ሺህ የሚሆኑት የመንደሩ ክርስቲያን ነዋሪዎች ለቤተክርስቲያን ሕጋዊ እውቅና ለማግኘት በመታገል ላይ ናቸው። ከሁለት ዓመት በፊት የግብጽ መንግስት ዓብያተ ክርስቲያናት ልክ እንደ መስጊዶች አንድ ዓይነት ሕጋዊ መብት ሰጠቻለሁ ብሎ ነበር።

እስካሁን 3,500 የሚሆኑ አብያተ ክርስቲያናት ህጋዊ ዕውቅና ለማግኘት በመጠባበቅ ላይ ቢሆኑም መንግስት ያልተፈቀደላቸው አብያተ ክርስቲያናትን ግን ቀስ በቀስ በመዘጋት ላይ ናቸው። የሚገርም ነው፡ ህጋዊ ዕውቅና ያልተሰጠው መስጊድ ግን አገልግሎት ሲያቋርጥ ወይም ሲዘጋ ተሰምቶ አይታወቅም። ይህ ፍትሕ ነውን? እኩልነት የት አለ? የሃይማኖት ነጻነት የት ነው? ህጉ የት አለ? የመንግስት ተቋማት የት ይገኛሉ?” በማለት ኮፕት ወገኖቻችን ይጠይቃሉ።

ከ ሉክሶር ከተማ በስተደቡብ በምትገኘው ድንግል ማሪያም እና ቅዱስ ሞህራኤል ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በ ነሐሴ ፳፪ ላይ አንድ ሺህ በሚሆኑ ሙስሊሞች የተቃውሞ ጩኸት እና ወረራ ሳቢያ እንድትዘጋ ተደርጋለች። ቪዲይዎ ላይ እንደሚታየው ከ ፲፮ እስከ ፳፮ ዓመት እድሜ ያላቸው በርካታ ሙስሊም ወጣቶች “አላህ ዋክብ! (አላህ ከሁሉም አማልክት ይተልቃል) እና የእኛ የእስልምና መንደር ውስጥ ቤተክርስቲያን እንዲኖረን አንፈልግምእያሉ በጥላቻ በመጮህ ቤተክርስቲያኗን ከብበው እንደነበረ፤ የፊት ለፊቱን በር ለመስበር ሞክረው ነበር ነገር ግን ከውስጥ ቆልፈነው ነበር፡ ወዲያውኑ የፖሊስ ፖሊሶች መጥተው ሙስሊሞቹን ሊያባርሩ በቅተዋል፤ ነገር ግን ማንንም ማሠር አልፈለጉም።በማለት የቤተክርስቲያኗ አገልጋይ በሃዘን ተናግረዋል

ይህ ሁሉ ጉድ በሉክሶር ሃገረ ስብከት አካባቢ ብቻ ነው እየተከሰተ ያለው። በተለያዩ የግብጽ አውራጃዎችም ተመሳሳይ ፀረክርስቲያኖች እንቅስቃሴ በመጧጧ ላይ ነው።

ያውም በአገራቸው! ኮፕት ወገኖቻችንን ትክክለኛዎቹ የግብጽ ነዋሪዎች፣ ከባቢሎን አረብ ሙስሊም ወራሪዎች በፊት እዚያ የነበሩ ግብጻውያን ናቸው። ግብጻውያን በአገራቸው ብቸኛውና ትክክለኛውን አምላካቸውን ኢየሱስ ክርስቶስን ማምለክ እንዳይችሉ እየተደረጉ ነው። ምናለ የእኛን ሙስሊሞች ወደ ግብጽ፡ የግብጽን ኮፕቶች ወደ ኢትዮጵያ በመላክ እንደ ግሪክ እና ቱርክ የሕዝብ ልውውጥ ብናደርግ?!

እናት ኢትዮጵያ ባክሽ የሕዳሴውን ግድብ ቶሎ ጨርሺው!

+ Copts Attacked in Egypt’s South Over Homes Used as Churches

______

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጥላቻ ዘመቻ በ ስዊደን | ኢማሙ የክርስትያኖችን ቅዱሳን ሐውልት ሲያፈራርስ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 13, 2018

ባለፉት የ3ኛው “ሂጂራ” አመታት ብዛት ያላቸው ሙስሊሞች “ሃጅ” ባደረጉባት የ”ኩፋር” ስዊዳናውያን ከተማ ማልሞ ነበር ይህ እንስሳዊ የጥላቻ ድርጊት የተፈጸመው። ቪዲዮው ላይ እንደሚሰማው ኢማሙ ሐውልቱን በመጥረቢያ ሲያፈራርስ፡ እንደተለመደው ደጋፊዎቹ “አላህ ስናክባር!“ እያሉ ይለፍፋሉ።

መሀመዳውያኑ አሁን፡ አሁን “ሃጅ” የሚያደርጉት ወደ መካ መሆኑ ቀርቶ፥ ወደ አውሮፓ ነው!!!

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጀርመን | የሁለተኛ ክፍል ተማሪ የሆነቸው አይሁዳዊት ህፃን “አላህን” ስላልተቀበለች ሙስሊሞች በሞት አስፈራሯት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2018

በበርሊን አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሁለተኛ ክፍል ተማሪ የሆነቸው አይሁዳዊት ህፃን “አላህን” ስላልተቀበለች ሙስሊሞች በሞት አስፈራርተዋታል።

ይህ አሰቃቂ ዜና አሁን በመላው ጀርመን ትልቅ የመወያያ ርዕስ ሆኗል።

41 ዓመቱ አይሁድ ባለፉት ጥቂት አመታት ውስጥ ሴት ልጁ በሙስሊም ተማሪዎች በተደጋጋሚ ስትረበሽ እንደነበረች ለሜዲያዎች ዘግቧል።

ይህ ጉዳይ ፀረ ሴማዊነት ብቻ አይደለም፤ ሁሉንም እስላም ያልሆኑትን ሃይማኖቶች ሁሉ ይመለከታል። ሙስሊሞች አይሁዶችን፣ ክርስቲያኖችን፣ ሂንዱዎችንና ሌሎች እስላም ያልሆኑትን ሁሉ “በ አላህ ካላመናችሁ” እያሉ መከታተሉንና፣ ማስፈራራቱንና ማሸበሩን ከጀመሩ ውለው አድረዋል።” በማለት አባቷ መስክሯል።

አባትየው በተጨማሪ፦ “ፖለቲከኞች፣ የትምህርት ቤት አስተዳደሮች ይህን መሰሉ አስከፊ ሁኔታ የፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ ወደ ኋላ በማለታቸው ተጠያቂዎች ናቸው። ምንም እንኳን እኛ ቤተሰቦቻቸው ስለ ጉዳዩ አሳሳቢነት ለሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ደጋግመን ብናሳውቅም ማንም ከዚህ በፊት ሊሰማን ፍላጎት አልነበረውም። ስለዚህ አሁን ለመገናኛ ብዙኃንን ለማሳወቅ ከመሞከር ሌላ አማራጭ አልነበረንም።” ብሏል።

ይህ ከብዙ ሌሎች ተመሳሳይ ክስተቶች መካከል አንዱ ነው፡ በበርሊንና በሌሎች የጀርመን ከተሞች ውስጥ እስላም ባልሆኑ ህፃናት ተማሪዎች ላይ የተፈጸሙ ያሉት በደሎች ለማመን የሚከብድና ሁላችንንም ኡ! ! የሚያሰኝ ነው።

በበርሊን የመጀመሪያ ደረጃ ት / ቤት ህፃኗን የሙስሊም የክፍል ጓደኞች በሞትም እንኳ ሳይቀር ማስፈራራታቸው፤ ሚሊየን ሙስሊሞች በአንጌላ “ኤሊዛቤል” ሜርኬል ወደ ጀርመን ተጋብዘው እንዲጎርፉ ከተደረጉ ከ መስከረም 2015 .ም በኋላ ጀርመን አገር ውስጥ ምን ጉድ እየተካሄደ እንደሆነ በግልጽ የሚያሳይ ነው።

ይህች ህጻን ልጃችሁ ብትሆንስ?

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: