Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Isais Afewerki’

It’s a Shame that a Nobel Peace Prize Laureate is a War Criminal | The Nobel Peace Prize = License for Genocide

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 25, 2022

🤯 In this video, at 6:09, Mrs. Merit Reiss-Anderesen named the evil monster first as ‘Prime Minister’ Abiy and then as ‘President’ Abiy Ahmed. She obviously gave another Nobel to him!

💭 When asked the Chair of the Norwegian Nobel Committee, if giving Abiy Ahmed a Nobel Peace Prize, was a mistake, Merit Reiss-Anderesen answered:

“It’s an unprecedented situation that a Nobel Peace Prize laureate is involved in warfare.”

_______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አውሬው ከ፶/ 50 ዓመታት በፊት የተከላቸው ሦስቱ ችግኞች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2021

አንድ ነገር ልንረዳው የሚገባን እንደ እነ 😈 ጋንኤል ክህደት + 😈 ገመድኩን ሰቀለ + 😈 ለማኝ በነነ ያሉትን የሉሲፈር ካድሬዎች የአረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን አካሄድን ሲያሞግሱ ሲያጨበጭቡ ፡እስካሁን ድረስ ይህንን ጥንሰሳ በትግራይ ህዝብ ጥላቻ ብቻ ቀልባቸው ተወስዶ በተለያየ አጋጣሚ ሲባርኩና ሲሸልሉ የነበሩት የዘር ማጥፋት ሂደቱ ተካፋዮች መሆናቸው መረሳት የሌለበት ነገር ነው።

እኔ ከሁሉ የሚገርመኝ ይህ ጉዳይ አሁን ሰይጣናዊ ስራ በመስራት ላይ ያለው የአረመኔውና አታላዩ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጉዳይ ብቻ አለመሆኑ ነው።ጉዳዩ የዚህን የጨካኙን መቋጫ የሌለውንአሳዛኝ ድራማውንየተቀለበውንናኢትዮጵያዊ ሳይሆን “ኢትዮጵያዊ ነኝ ለሚለው አብዛኛው መንጋም ህዝብም ጭምር ነው በጽኑ የሚመለከተው። እንደው እንደዚህ በጥላቻና በቅናት የተመረዘ ህዝብ ጋር በምን አይነት እምነት ነው ከዚህ በሚገርም አይነት ክህደት፡ እስካሁን ድረስ የሚፎክራና ሁል ጊዜ ጣቱን ወደ ትዕግስተኛውና የተቀደሰው የትግራይ ህዝብ ቀስሮ፡ የትግራይን ህዝብ ጥፋት በይፋና እንዲሁም በዝምታ በመመኘት የሚጠብቅ መንጋ አንድ ላይ መሆን የሚቻለውን? በእውነት ህዝቡም የሚገባውን አውሬ መሪ ነው ያገኘው ያስብላል። ይህ ሁሉ ውሸት እየተዋሸም ልቡ እስከ አሁን በትግራይ ህዝብ ጥላቻ ተሞልቶ ሱዳንን፣ ሶማሊያን፣ ኤሚራቶችን ቱርክን፣ ኢራንን፣ ዩክሬንን ጋብዞ አገሪትዋ ስትወረርና ካህናት፣ ቀሳውስት እና ምዕመናን ሲታረዱ፣ ሴት መነኮሳት በአህዛብ ሲደፈሩ፣ ኢትዮጵያን ለዘመናት ገናና ያደረጓትና የጠበቋት ቅዱሳን ቦታዎች በድሮንና በቦምብ ሲጨፈጨፉ ትንፍሽ ያላለ ህዝብ እንዴት ነው ከእንግዲህ ታማኝ ሊሆን የሚችለው? ኢትዮጵያዊነት ተብሎ የሚነገርለት ርህራሄ፣ ፍትህ፣ ፍቅር፣ አንድነትና ወንድማማችነት የሚገልጸው አሁን እንደማየው በትግራይ ህዝብ ዘንድ ብቻ ነው።ትግራይ ህዝብ ላይ የደረሰው ግፍ በአሳዛኝ መልክ በዓለም ታሪክ ሁሉን ክብረ ወሰን ሰብሯል። አይይ! ወዮላችሁ ኦሮሞዎች!(፹፭/85% ተጠያቂዎች ) ፥ ወዮላችሁ አማራዎች! (፲/10% ተጠያቂዎች)

💭 ባለፈው መጋቢት ወር ላይ በቀድሞው ቻነሌ ቀርቦ የነበረ ነው፤ ሁሉንም ነገር ዛሬ ቁልጭ ብሎ እያየነው ነው! አይደል?!

😈“ሦስቱ የአማራ/ጋላማራ ልሂቃን እስከ መጪው ስቅለት ድረስ ንሥሐ ካልገቡ ገሃነም ይጠብቃቸዋል”

አለቃቸው አውሬው ግራኝ አብዮት አህመድ ከተፈጠረበት ዕለት ጀምሮ ተፈርዶባታልና ገሃነም እሳት እንደሚጠብቀው 100% እርገጠኛ መሆን ይቻላል። የእርሱ ካድሬዎች እና ገንዘብ ሰብሳቢዎች + ከመቶ የሚበልጡ ዩቲውብ እና ሌሎች ሜዲያዎች ባለቤቶች (እንደ አክሱም ቲውብ፣ ላሊበላ ቲውብ፣ ሳድስ ቲቪ፣ ኢትዪጵ ቲውብ፣ ግዕዝ ቲውብ፣ ግዜ ቲውብ፣ አደባባይ፣ ቤተሰበ ሜዲያ ወዘተ)በብዛት ስለ ኢትዮጵያ ትንቢት + የኢትዮጵያ ትንሳኤ የሚናገሩ ናቸው፤ ስለ አክሱም ጽዮን ዝም ያሉ ናቸው) ዳንኤል ብረት መድኩን ቀለ ማኝ የነ (ዳክዘበታበ – በታበዘ ክዳ)ወይንም 😈 ጋንኤል ክህደት + 😈 ገመድኩን ሰቀለ + 😈 ለማኝ በነነ? አላውቅም፤ ግን ማንነታቸው ግን ቃኤላዊ የፍዬል ማንነትና ተግባራቸው ብዙ ዕድል የሚሰጣቸው መስሎ አይታይም። እነዚህ የአክሱም ጽዮንና የትግራይ ሕዝብ ጠላቶች ያለማቋረጥ ምስኪን አማሮችን ወደ ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ መንፈስ በመጥራት ላይ ይገኛሉ።

💭 😢😢😢ታዋቂው ፈረንሳዊ ጸሐፊ እስክንድር ዱማ (ኢትዮጵያው ዝርያ አለበት ይባላል) ሦስቱ ሙሽኪቴሮችና ዴአርታኛ/ D’Artagnan and Three Musketeers” የሚባል ሮማን ነበረው፤ እኔ ደግሞ ይህን ቪዲዮ “ሦስቱ ከሃዲ ቀበዝባዛ ፍዬሎች እና 666 አውሬው” ልበለው። ከየትኛው ወገን ነን? ከበጉ ወይስ ከፍየሉ?

❖❖❖ [የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፭፥፴፩፡፴፫]❖❖❖

“የሰው ልጅ በክብሩ በሚመጣበት ጊዜ ከእርሱም ጋር ቅዱሳን መላእክቱ ሁሉ፥ በዚያን ጊዜ በክብሩ ዙፋን ይቀመጣል፤ አሕዛብም ሁሉ በፊቱ ይሰበሰባሉ፤ እረኛም በጎቹን ከፍየሎች እንደሚለይ እርስ በርሳቸው ይለያቸዋል፥ በጎችን በቀኙ ፍየሎችንም በግራው ያቆማቸዋል።”

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

#TigrayGenocide | Africans are Being Massacred & The World is Ignoring it

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2021

Biden’s Brewing Problem in Ethiopia

War broke out in the Tigray region of Ethiopia in November. Five months later, the scale of the carnage, destruction, and destabilisation is becoming evident.

The spark for the fighting was an attack on army bases by soldiers loyal to the region’s ruling Tigray People’s Liberation Front which was at odds with the federal government headed by Prime Minister Abiy Ahmed. But wars don’t happen overnight: the European Union, International Crisis Group, and many others issued warnings. Most worryingly, Eritrea — with whom Prime Minister Abiy had made a much-heralded peace agreement in 2018 — had a scarcely-hidden war plan.

Abiy’s initial goal was cutting the TPLF down to size. But his coalition partners’ war aims appear to go much further. For Eritrea’s President Isaias Afwerki, the aim is nothing less than the extermination of any Tigrayan political or economic capability. For the militia from the neighboring Amhara region it is a land grab — described by the U.S. State Department as “ethnic cleansing.”

Since then, we have learned of massacres, mass rape, ransacking of hospitals, and hunger as a weapon of war. It’s an urgent humanitarian crisis—and a threat to international peace and security.

For the first month, the Trump administration endorsed the war, backing up Abiy’s depiction of it as a domestic “law enforcement operation” and praising Eritrea for ‘restraint’ — at a time when divisions of the Eritrean army had poured over the border and reports of their atrocities were already filtering out.

The Biden administration is building a sensible policy — but is hampered by the slow process of putting its senior team in place. Secretary of State Antony Blinken made reasonable demands. President Biden dispatched Senator Chris Coons to convey how seriously Washington is taking the crisis. A special envoy for the Horn of Africa — reported to be the senior diplomat Jeffrey Feldman — is due to be appointed, short-cutting the process of confirming an Assistant Secretary of State for Africa. The new USAID Director Samantha Power, a passionate advocate of action against mass atrocity, is awaiting confirmation.

The Ethiopian government is providing just enough of a plausible impression of compliance to postpone or dilute effective action

But Biden’s approach is not working. To be precise, the Ethiopian government is providing just enough of a plausible impression of compliance to postpone or dilute effective action.

Blinken’s first demand was that Eritrean forces should withdraw. This pushed Abiy — after months of dissembling — to admit that the Eritrean army was actually present and that he would request Pres. Isaias to pull them back. Abiy’s problem is that if Eritrea withdraws, he loses Tigray: the Tigrayan resistance would overwhelm his depleted army. Isaias is a veteran operator and he has prepared for this: his security agents and special forces are now so strategically placed inside Ethiopia that Abiy’s fragile government would be endangered if he withdrew.

Second, the U.S. insisted on a ceasefire and political negotiations. This is essential to stop the battlefield slaughter — thousands were killed in combat in March—and the ongoing scorched earth campaign that is reducing Tigray’s economy to the stone age. But Abiy rejected this. He and Isaias appear determined to try one more offensive to vanquish the Tigrayan Defense Forces. What they fail to see is that inflicting atrocities only stiffens the resolve of the Tigrayans to fight back. Speaking on April 3 Abiy belatedly conceded that a “difficult and tiresome” guerrilla war is in prospect — but he has made no mention of peace talks.

Third, Blinken demanded unfettered humanitarian access for international relief agencies to provide food and medicine for to the starving. He might have added, without a pause in the fighting, farmers cannot prepare their lands for cultivation. The agricultural cycle brooks no delay: ploughing needs to begin soon, before the rains come in June. If there’s no harvest this year, hunger will deepen.

The World Food Program and international agencies are reaching about 1.2 million of the 4.5 million people estimated to need emergency relief. But there are reports that as soon as food is distributed, soldiers sweep through and take it from civilians at gunpoint. The aid effort is, at the moment, too little and too late.

Last, there should be an independent investigation into reports of atrocities, which the U.N. High Commissioner for Human Rights has begun, but in partnership with the Ethiopian Human Rights Commission. This has the drawback that it’s unrealistic to expect the staff of an Ethiopian government body—whatever their personal integrity—to withstand the personal pressure that the authorities will put on them. And many Tigrayans will automatically reject their findings as biased.

The United States has other policies in this complicated mix too. Last year, the Treasury took on the task of trying to mediate in the Nile Waters dispute between Ethiopia and Egypt. Abiy inherited a huge dam, under construction on the Blue Nile, from his predecessors. It’s a point of national pride, the centrepiece of Ethiopia’s development. Egypt sees any upstream state controlling the Nile waters as an existential threat.

To protect the “Grand Ethiopian Renaissance Dam” project, Ethiopia’s ministry of foreign affairs had constructed a coalition of African riparian states, which isolated Egypt and minimised the danger of direct confrontation.

Abiy upended this: 18 months ago he went into direct talks with Egyptian president Abdel Fattah al-Sisi, who invited the United States to mediate — confident that the Trump administration would lean his way. Sudan, the other party to the talks, had no option but to line up with Cairo and Washington. By the time he had realised his error, Abiy was stuck, and the scenario foreseen by his diplomats was unfolding: Ethiopia was the one isolated as Egypt pressed home its advantage and the United States suspended some aid. Since then the talks have repeatedly broken down, with each side escalating its rhetoric.

The African peace and security order lies wrecked

To compound the error, in preparing for his assault on Tigray, Abiy antagonised Sudan. A few days before the war, he asked Sudanese leader General Abdel Fattah al-Burhan to seal the Sudanese border. He hadn’t anticipated that this would trample over a delicate live-and-let-live border agreement, whereby the Sudanese allowed Ethiopian farmers to cultivate land inside their territory. They were ethnic Amharas. In sealing the frontier, the Sudanese troops drove those villagers out — enraging the powerful Amhara regional government and igniting a needless border conflict.

To complicate the picture still further, Isaias’s planned axis of autocracy extends through Ethiopia to Somalia. A painstaking process of stabilising and reconstructing Somalia is imperiled by President Mohamed Farmajo’s failure to agree an electoral timetable with the opposition, and refusal to step down when his term of office expired in February. Farmajo’s special presidential forces have been trained in Eritrea and many Somalis believe that he plans to use them to impose a military solution on his rivals.

The African peace and security order lies wrecked. The African Union has failed to act. Ethiopian diplomacy and pressure (the organisation’s headquarters are in Addis Ababa) has kept Ethiopia’s war and Eritrea’s destabilisation of the wider region off the AU agenda. Abiy rebuffed African mediators and convinced enough of his fellow African leaders that it was a purely domestic affair to prevent an African consensus position against the war.

At the centre of the chaos is Abiy, at every turn he has blundered

In turn, Africa’s inaction gave a green light to Russia and China to threaten to veto any resolution at the UN Security Council. Last month, the U.S. tried and failed this route. This passes the baton to the U.S. and Europe acting alone — at the G7 last week and next week at the Spring meetings of the World Bank and IMF.

At the centre of this chaos is Abiy. At every turn he has blundered. He has overpromised, mistaken image for reality, made needless enemies and locked himself into dangerous alliances. Those who once embraced his rhetoric of reform and peacemaking are looking naïve at best. He’s not a consensus-builder, rather an agent of polarisation. Perhaps most significantly for the incoming U.S. diplomatic team, the Ethiopian leader has demonstrated an explosive combination of hubris and poor judgement that make him an unreliable interlocutor — sitting atop a fragile country of 110 million people in a volatile region.

There’s no obvious solution: it’s a problem from hell.

Source

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

US Senators Meet Tigrayan Refugees in Sudan | የአሜሪካ ሴናተሮች በሱዳን ከትግራይ ስደተኞች ጋር ተገናኙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2021

Delegation members have met some of the refugees who have fled across the border to escape the conflict in neighbouring Tigray at Um Rakuba camp in Sudan’s Gadarif state.

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

CHELI Massacre, Tigray | Evil Abiy Ahmed Ali’s & Isaias’ Soldiers Slaughtered Everyone in The Village

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2021

and – torched food supplies for humans and animals

❖ ❖ ❖ ጭፍጨፋው በዓመቱ የኪዳነ ምሕረት ዕለት ነው የተፈጸመው። የአክሱም ጽዮንን የጅምላ ጭፍጨፋ እናስታውስ ፥ እንዲሁ በዓመቱ በጽዮን ማርያም ክብረ በዓል ዕለታት ነበር። ❖ ❖ ❖

❖ ❖ ❖ይብላን ለገዳዮቻቸው፤ ወገኖቼ የሰማዕትነትን አክሊል ተጎናጽፈዋል!❖ ❖ ❖

💭 የጭካኔ ተግባራት፣ አሰቃቂ እልቂቶች፣ የአይን እማኞች ዘገባዎች ፣ የአሰቃቂ ድርጊቶች ማስረጃዎች እጅግ የበዙበት የትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል፦

“ሁለት ወንድሞቼ ‘በኢትዮጵያ’ ሰአራዊት ተገድለዋል”

የSkyNews ዘገባ በትግራይ ቼሊ፤ የካቲት ፲፮/፪ሺ፲፫ Feb 23, 2021 የአረመኔው የአብይ አህመድ አሊ እና የኢሳያስ አፈቆርኪ ወታደሮች – የመንደሩን ሰው ሁሉ አርደዋል – ለሰውና ለእንስሳት የምግብ አቅርቦትን አቃጥለዋ ፥ ብዙ ቤቶችን አውድመዋል … በእያንዳንዱ ቤት ቢያንስ ከ፪/2 እስከ ፬ /4 የሚሆኑ የቤተሰብ ዓባላት ሕይወት ጠፍቷል … መሸሽ ያልቻሉት በጅምላ ተገድለው በጅምላ መቃብር ውስጥ ተቀብረዋል። 😢😢😢

“Two of my brothers were shot by ENDF”

A report by SkyNews: In Cheli, Tigray, on Feb 23, 2021, evil Abiy Ahmed Ali’s and Eritrean soldiers – slaughtered everyone in the village – torched food supplies for humans and animals – destroyed homes…Each house has lost at least 2 to 4 of their family memebers…Those who could not flee were killed & berried in mass graves “Eyewitness accounts of Cheli massacre, #TigrayGenocide where evidences of the atrocities is overwhelming. 😢😢😢

__________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሻለቃ ዳዊትን ምን ነካቸው? | የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ SYNDROME? TigrePHOBIA?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2021

💭 የአማራ ልሂቃን ሞተዋል፤ ወይንስ አክሱም ጽዮን ጭምብላቸውን በጥቅምት ፳፬/፪ሺ፲፫ ዓ.ም ገለጠችባቸው?

🌑 ክፍል ፩

👉 መጋቢት መግቢያ ላይ ከሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ

ትርጓሜው የኔ ነው፦

ትግራይን አስመልክቶ እየወጣ ያለው መረጃ ከሦስተኛ አካል ነው፤ ከ፬ ወራት በኋላ“ማስረጃ ካላየን” ምንም መናገር አንችልም።” ስለዚህ የትግራይ ሕዝብ ይበደል፣ ግፍ ይድረስበት፤ ለጊዜው የምናውቀው ነገር የለምና!”

💭 ይገርማል፤ ዛሬም ወያኔ! ወያኔ ወያኔ! ሁሌ ወያኔ፤ ምንም የተሻለ አማራጭ ሳይመጣና በጎ የተሠራ ነገር ሳይኖር። አገሪቷ ከምንግዚውም በከፋ ሁኔታ ላይ በምትገኝበት በዚህ ወቅት ለአገሪቷ ውድቀት ተጠያቂ የሆነው ህገ-ወጡ የግራኝ ፋሺስታዊ አገዛዝ በትግራይ ህዝብና በወያኔ ላይ ማን ፈራጅ አረገው?

ሞራላዊ ልዕልናስ አለውን? መቼስ ከኦሮሞ ብልጽግና ጋር ሲነጻጽር ትግሬ ወያኔ ሞኝ እና መልአክ እንደሆነ እያየነው እኮ ነው!

ሻለቃ “ወያኔ የኢትዮጵያን ኤኮኖሚ ደቁሷታልና ካሳ መክፈል ይኖርበታል (ይህች በአማራ ልሂቃኑ ዘንድ ተወዳጅ የሆነች ከንቱ ፕሮጀክሽን ናት።) አቤት! አቤት!ሻለቃ፤ የፋሺስት ደርግን ዘመን ረሷት እንዴ?

ሚሊዮኖች የረገፉበት ረሃብ ስንቴ ተከሰተ? ያውም በትግራይ ሕዝብ ላይ? ሦስት ጊዜ!!ለምን ሐሰት ይናገራሉ? ሌላው ቢቀር ኢትዮጵያ በታሪኳ ከፍተኛ የኤኮኖሚ ዕድገት ያሳያቸው በወያኔ ዘመን መሆኑን ምናለ ያለ ቅናትና ምቀኝነት ሃቁን ብትቀበሉት? ምነው ጃል?! ዓይናችን እያየው? ባዕዳውያኑ ሳይቀሩ እየመሰከሩ? ለምድን ነው ጥሩውን ጥሩ? መጥፎውን መጥፎ የማትሉት? ዕድገቱን ያመጡት ትግሬዎች ስለሆኑ?

አይ ሻለቃ! የኢትዮጵያውያን ሳይሆን የአማራ መሬት? ወልቃይት እርስቴ? በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተካሄደ ያለውን ጭፍጨፋ “የኢትዮጵያ ሕዝብ ዛሬም ይደግፈዋል”። የትኛው “ኢትዮጵያዊ?”

የሚገርምና የሚያሳዝን ነውዛሬ “ወያኔ” ማለት ናዚዎች “አይሁድ” ይሉት እንደነበረው

“የትግራይን ሕዝብ” መሆኑ ነው። ዛሬም አረቦችና ፀረ-ሴማውያን አይሁዶችን ለማጥቃት ሲያስቡ “እስራኤል” እንደሚሉት ፀረ- ሴማዊ-ትግራዋያንም “ወያኔ” “ጁንታ” የሚሉትን የኮድ ቃላት ሲጠቀሙ ይታያሉ።

💭 ልብ በሉ፦ ስለ ህዋሃት ፕሮፓጋንዳ ያዘኑ በመምሰል ይህን ሊደብቁት ያልቻሉትን መልዕክት ለማስተላለፍ ይሻሉ፤ “የትግራይ ሕዝብ የዚህ ጥፋት አካል ነው፤ ልክ እንደ ናዚ ዘመን ጀርመን ህሊናቸው በሂትለር ፕሮፓጋንዳ ታጥቧል”፤ ሃሳቡ ሲገለበጥ፤ “ስለዚህ እንደ ፮ ሚሊየን አይሁዶች መጨፍጨፍ አለባቸው”። ዋው!

ግን ሻለቃ፤ እርስዎ ማን ነዎትና ነው ከሌላው “ኢትዮጵያዊ ነኝ” ባይ በላቀ ፈሪሃ እግዚአብሔር ባለው የትግራይ ሕዝብ ላይ ይህን ያህል የሚፈርዱት?

ሻለቃ፤ ምን ያህል ቢንቁት ነው፤ ከሌሎች በጠነከረ ተዋሕዶ ክርስቲያን የሆነውን የትግራይን ሕዝብ ለኢ-አማንያኑ ህወሃቶች ፕሮፓጋንዳ እንዲህ በቀላሉ ሰለባ ሆኗል ለማለት የደፈሩት? ፺/ 90% የሚሆነውን ሜዲያውን የተቆጣጠሩት የእናንተ የአማራ ልሂቃኑ ፕሮፓጋንዳ አይብስምን? እንግዲህ የአንድ ፕሮፓጋንዳ ውጤታማናት የሚለካው በተግባር በሚታዩ ሥራዎች ነው። ናዚዎች ባካሄዱት ፕሮፓጋንዳ አብዛኛው የጀርመን ሕዝብ ሂትለርን ተቀብሎት ነበር። የሂትለሯ ጀርመን ደግሞ ከብሪታኒያ እስከ ሶቪየት ሕብረት በጣም ብዙ ሃገራትን ለመውረርና ብዙ ሕዝቦችን ለመጨረስ፣ ስድስት ሚሊየን አይሁዶችንና ብዙ ጂፕሲ/ሮማዎችንና ሌሎች አናሳ ብሔሮችን የጨፈጨፈች ሃገር ነበረች። ታዲያ መቼ ነው ትግራይ፣ የትግራይ ሕዝብ ወይንም ወያኔ ሌሎች ሃገራትንና ሕዝቦችን በመውረር ጭፍጨፋ ያካሄዱት። ከሦስት ዓመታት በፊት እንደ ኢትዮጵያውያን የራሳቸው ከተማ የሆነችውንና ከደርግ ጨለማ ነፃ ያወጧትን አዲስ አበባን አንድ ጥይት ሳይተኩሱና ዜጎችን ሳይገድሉ ለቅቀው በመውጣት ወደ መቀሌ አልገቡምን። እውነት እንነጋገር ካልን የናዚን ዓይነት ፕሮፓጋንዳ ተጠቅመው በሥራ ላይ ያዋሉት የትግራይን ሕዝብ እግዚአብሔር የሰጣቸው የትግራይ ምድር ድረስ ተከታትለው በመግባት ወረራውን ያካሄዱት የአማራ እና ኦሮሞ ሕዝቦች አይደሉምን? በ፮ ሚሊየን ትግራዋያን ላይ እንደ ሂትለር የጅምላ ጭፍጨፋ እየፈጸሙ ያሉት ኦሮሞዎችና አማራዎች አይደሉምን? ታዲያ ለናዚ ዓይነት ፕሮፓጋንዳ ሰለባ የሆኑት ኦሮሞዎችና አማራዎች አይደሉምን? በዳዩ ተበዳይ ሆኖ የሚቀርብበት ዓለም የፈሪሃ እግዚአብሔር የሌለበት የዋቄዮ-አላህ ዓለም ብቻ ነው።

💭 እንደምናየው ዛሬ አማራዎች በተቀላቀሏት የአህዛብ (መሀመዳውያን፣ ሂንዱዎች፣ ኦሮሞዎች፣ ግብረ-ሰዶማውያን፣ ዘረኞች) ዓለም ይህ ዓይነት ባሕርይ ወይም የውጊያ ስልት፤ በእንግሊዝኛው “Projection” አንጸባራቂነት (ማስመሰል/ማሳየት) ይባላል፤ ማለትም እራሳቸው ቆሻሾች መሆናቸውን ስለሚያውቁ ከመቀደማቸው በፊት እራሳቸውን ንጹህ አድርገው ሌላውን ቆሻሻ ያደርጋሉ። እነርሱ መናፍቅ ሆነው ሌላውን ኩፋር/ መናፍቅ ይላሉ፣ እነርሱ በአመንዛሪነት፥ በዝሙት፥ በሌብነት፥ በውሸት፣ በስድብ፣ በግድያ ዓለማቸው ውስጥ ተዘፍቀው ሌሎች እነዚህ ሃጢአቶች ፈጽመዋል ብለው ይኮኑኗቸዋል ፣ እነርሱ በዳዮች እና ገዳዮች ሆነው እኛ ተበድለናል እያሉ ሌላውን ይወቅሳሉ። ወራሪዎቹ አቴቴ ኦሮሞዎች “ምኒሊክ ጡት ቆራጭ ነበር” ሲሉ “እኛ ጡር ቆራጮች ነበርን ወደፊትም እንሆናለን” ማለታቸው ነው።

🌑 ክፍል ፪

👉 ሻለቃ ዳዊት ከቴዎድሮስ ፀጋዬ ጋር፤ በጦርነቱ ማግስት ፥ ከ፬ ወራት በፊት፤

“አላውቅም !አላየሁም! አልሰማሁም!” ፥ ግን በትግራይ በአማራዎች ላይ ጀነሳይድ ተፈጽሟል

እግዚኦ!ጀነሳይድ በአማራዎች ላይ ብቻ ነው! ሌሎቹሽ ሻለቃ? በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ስላለው፡ ታይቶም ተሰምቶም ስለማያውቀው ጀነሳይድ ግን ያው እስከ ዛሬ ድረስ ጸጥ ብለዋል! እንዲያውም “የትግራይ ሕዝብ የናዚ ዓይነት ፕሮፓጋንዳ ሰለባ ሆኗል” ብለው ያለአግባብ ፍርድ ይሰጣሉ። እንደው ምን ነካዎት፤ ሻለቃ?

አይ ሻለቃ፤ ከዚህ ወንጀለኛ “መሪ” ጋር ተደምረው ሳሉ “አብይ በትግራይ ሕዝብ (በ“ወያኔ”)ላይ መዝመቱ ተገቢ ነው” ይሉናል! ታዲያ እርስዎም ግራኝ በትግራይ ሕዝብ ላይ በሚያካሂደው ጀነሳይድ ተባባሪ ሆኑ እኮ! አማራው “እርስቱን” ያስመልስ ዘንድ ብቻ ነው ድጋፉን የሰጡት? በዚያ ላይ የኢሳያስ ጣልቃ መግባት ወያኔን/ትግራዋይን እስካጠፋልን ድረስ ተገቢ ነው! ይሉናል። እንዴ ምን ዓይነት ግብዝነት ነው?!

አዩ አይደል፤ ሻለቃ! ትክክለኛው ኢትዮጵያዊ ልክ እንደ ቴዎድሮስ ፀጋዬ ዓይነቱ ነው። ከቻሉ ይመስክሩለት።

የትግራይ ሲሆን፤ “እ እ እ…ማስረጃ፣ ማረጋገጫ” ፥ ከዚያም ወዲያው ርዕሱን ወደ “ወያኔ! ወያኔ! ወያኔ!” መቀየር። ሁሉም ነገር በግልጽ ይታያል እኮ!“አማራው ብቻ ነው ለኢትዮጵያው የቆመ! አማራ ሃጢዓት የለውምና “ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ!የሚለውን “ወልቃይት እርስቴ” አማራን ተከተሉ፤”

ሻለቃ፤ ታዲያ ከ፬ ወራት በኋላ ምነው ዛሬ እንደ ቴዲ ለትግራይ ሕዝብ አልቆሙም? ይህ አቋም እኮ እንኳን ለንስሐ ለአብሮ መኖር እንኳ አያበቃም።

💭 የተከበሩ ሻለቃ ዳዊት ወልደ ጊዮርጊስ፤ በግልጽነትዎ አከብርዎት ነበር፤ በእነዚህ ፬ ወራት ግን ደስ የማይለውን ማንነትዎን ለማየት በመቻሌ እያዘንኩ፤ ያወገዙትን የደርግ አገዛዝ የገረሰሰዎለትን የትግራይ ሕዝብን በሰማዕቱ በቅዱስ ጊዮርጊስ ስም ይቅርታ ጠይቀው “ንሰሐ ይግቡ!” ለማለት እንድደፍር ይፍቀዱልኝ። ያኔ በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩትን ትግራዋይን ለረሃብ የቀጣውን የመንግስቱ ኃይለ ማርያምን የኦሮሞ አገዛዝ ያገለግሉ ነበር። አላውቅም፣ ለመፍረድም አልደፍርም ፥ ሆኖም መንግስቱን ትተውት ወደ አሜሪካ የሸሹት ምናልባት ከተጠያቂነት ለማምለጥ ሊሆን ይችላል ፥ ወይንም ደግሞ ተጸጽተው ይሆናል። ተጸጽተው ከሆነ በጣም ጥሩ፤ ዛሬም ሥልጣን ላይ ያሉት የኦሮሞው የግራኝ አብዮት አህመድ አገዛዝ ባለሥልጣናት የእርስዎን የጸጸት ፈለግ ተከትለው የሥልጣን ወንበሮቻቸውን ባፋጣኝ ቢያስረክቡ ይሻላቸዋል፤ በእርስዎም በኩል በድጋሚ ተጸጽተውና ሰሞኑን የያዙትን አቋም ቀይረው በምዕራብ ትግራይ በጀነሳይድ እና ዘር ማጽዳት ወንጀል የሚያስጠይቅ ከፍተኛ ግፍ በመስራት ላይ ያሉት የፋሺስት አማራ ሚሊሺያዎች የትግራይን ግዛት ለቀው እንዲወጡ ጥሪዎትን እንዲያስተላልፉ እላለሁ።

______________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sky News: Hundreds Executed in Tigray, Ethiopia | በመቶዎች የሚቆጠሩ በትግራይ ተረሸኑ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 16, 2021

Exclusive: Allegations and stories of atrocities and human rights abuses have surfaced in Tigray despite a government-imposed communications blackout.

After four months of warfare between Ethiopia’s national defence force and fighters from the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), more than 500,000 Tigrayans have lost their homes and 60,000 have sought refugee status in neighbouring Sudan.

But other stories are emerging of executions and other atrocities.

Sky’s Africa correspondent John Sparks and his team are the first broadcast journalists to reach the region south of Tigray.

Ethiopia’s government has been asked for a response to this story.

_________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጀርመን TV ZDF | በትግራይ የዘር ማፅዳት ወንጀል፣ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እና በርካታ የጭካኔ ድርጊቶች ሪፖርቶች አሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 16, 2021

አንዲት እናት፤ “ይህች ሴት ልጄ ናት፤ ምንም ያላጠፋውን ባሏን ገድለውባታል።😢😢😢

በኤርትራ ወታደሮች የተደፈረች ወጣት ሴትም ህመሟን ታካፍለናለች። 😢😢😢

💭 የአረመኔዎቹ አብዮት አህመድ + ኢሳያስ አፈቆርኪ ሰአራዊቶች + የአማራ ሚሊሺያ፤ ሁላችሁም ከእነ መሪዎቻችሁ፣ ደጋፊዎቻችሁና ዘርማንዘሮቻችሁ ወደ ገሃንም እሳት ግቡ!

አማራዎች ሆይ፤ እግራችሁ በጋሎች እየተበላ እጃችሁን ምንም ባላደረጓችሁ ምስኪን የትግራይ ነዋሪዎች ላይ ሰንዝራችሁ ብዙ ግፍ እያደረሳችሁ እንደሆነ መላው ዓለም እየተናገረው ነው፤ እኛም ሳይቋረጥ ለ24/7 እያየነው ነው። አሁን አጋጣሚውን ተጠቅማችሁ ወደ ደቡብና ምዕራብ ትግራይ የገባችሁ አማራዎች ትግራይን ባፋጣኝ ለቃችሁ ወደመጣችሁበት ተመልሳችሁ ሂዱ! ይህ ቀላል ማስጠንቀቂያ አይደለም! ከትግራይ ዛሬውኑ ውጡ! በግዛታችሁ በቂ መሬት አላችሁ። እስከ መጪው የጌታችን ስቅለት ዕለት ድረስ የማትወጡ ከሆነ ከወልዳያ እስከ ጎንደር፣ ከመተከል እስከ ሐርርና አዲስ አበባ እንደምትጨፈጨፉ ከወዲሁ እናስጠነቅቃችኋለን።

ጽዮንን የደፈረ እንቅልፍ የለውም፤ በክሱም ጽዮን ላይ እጅግ በጣም ግፍና ወንጀል የፈጸሙት ጠላቶቿ የሆኑ ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ!

________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘70% Health Facilities In Ethiopia’s Tigray Destroyed’ | This is GENOCIDE

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2021

😈 ይህ 100% የክርስቶስ ተቃዋሚ (ሰይጣናዊ) ሥራ ነው😈

እንዲህ ያለ አስቀያሚ ጭካኔ እና እንዲህ ያለ አረመኔያዊ ድርጊት በኢትዮጵያን የሶስት ሺህ ዓመታት ታሪክ ሰምተን አይተንም አናውቅም፤ ከውጭ ጠላቶች እንኳን።

በኤም.ኤስ.ኤፍ (MSF) ቡድኖች የተጎበኙ እያንዳንዱ አምስተኛ የጤና ተቋም በወታደሮች ተይዘዋል። በአንዳንድ ሁኔታዎች ይህ ጊዜያዊ ነበር ፣ በሌሎች ውስጥ ደግሞ የትጥቅ ወረራው ቀጥሏል። በምሥራቅ ትግራይ ሙጉላት ውስጥ የኤርትራ ወታደሮች አሁንም የጤና ተቋማቱን እንደ መጠለያ እየተጠቀሙ ነው። ግማሽ ሚሊዮን ነዋሪዎችን የሚያገለግል በማዕከላዊ ትግራይ በአብይ ዓዲ የሚገኘው ሆስፒታል እስከ መጋቢት መጀመሪያ ድረስ በኢትዮጵያ ኃይሎች ተይዟል። 😢😢😢

በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች የሚገኙ የጤና ተቋማት ተግባራዊ እንዳይሆኑ ሆን ተብሎ እንዲበላሹ የተደረጉ ይመስላል።„ 😢😢😢

በማዕከላዊ ትግራይ በአድዋ ሆስፒታል የአልትራሳውንድ ማሽኖችን እና መቆጣጠሪያዎችን ጨምሮ የህክምና መሳሪያዎች ሆን ተብሎ ተሰባብረዋል። በዚሁ አካባቢ ሰምማ ውስጥ ያለው የጤና ተቋም በእሳት ከመቃጠሉ በፊት በወታደሮች ሁለት ጊዜ ተዘርፏል የተባለ ሲሆን በሰብያ የሚገኘው ጤና ጣቢያ በሮኬት ተመቶ መውለጃውን ክፍል አጥፍቷል።” 😢😢😢

በትግራይ ገጠራማ አካባቢዎች የሞባይል ክሊኒኮችን የሚያካሂዱ የኤም.ኤስ.ኤፍ ሠራተኞች በአምቡላንስ እጥረት ፣ በመንገዶቹ ላይ በተፈጠረው የፀጥታ ችግር እና በምሽት ሰዓት እላፊ እገዳው ወደ ሆስፒታል መድረስ ባለመቻላቸው በወሊድ ምክንያት የሞቱ ሴቶች እንዳሉ ይሰማሉ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ብዙ ሴቶች መደበኛ ባልሆኑ የመፈናቀል ካምፖች ውስጥ ንፅህናው ባልተጠበቀ ሁኔታ እየወለዱ ነው።” 😢😢😢

ግጭቱ ከመጀመሩ ከኖቪምበር 2020 (...) በፊት ትግራይ በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ እጅግ በጣም ጥሩ የጤና ስርዓቶች ካሏት ክልሎች አንዷ ነበረች ፣ በጤና ጣቢያዎች በየመንደሮች ፣ በጤና ጣቢያዎች በየከተሞች እና በሆስፒታሎች እንዲሁም ህሙማንን ወደ ሆስፒታል ከሚያጓጉዙ አምቡላንሶች ጋር አገልግሎት በመስጠት ረገድ ጥሩ ሥራ ይሠራ ነበር። ዛሬ ይህ የጤና ስርዓት ሙሉ በሙሉ ወድሟል ማለት ይቻላል።” 😢😢😢

😈 This’s 100% the satanic work of the Antichrist.😈

We have never heard and seen such an ugly cruelty & such a barbaric act in Ethiopia’s three thousand years of history. Even from foreign adversaries.

Every fifth health facility visited by MSF teams was occupied by soldiers. In some instances this was temporary, in others the armed occupation continues. In Mugulat in east Tigray, Eritrean soldiers are still using the health facility as their base. The hospital in Abiy Addi in central Tigray, which serves a population of half a million, was occupied by Ethiopian forces until early March.„

Health facilities in most areas appear to have been deliberately vandalised to make them non-functional

In Adwa hospital in central Tigray, medical equipment, including ultrasound machines and monitors, had been deliberately smashed. In the same region, the health facility in Semema was reportedly looted twice by soldiers before being set on fire, while the health centre in Sebeya was hit by rockets, destroying the delivery room..

MSF staff conducting mobile clinics in rural areas of Tigray hear of women who have died in childbirth because they were unable to get to a hospital due to the lack of ambulances, rampant insecurity on the roads and a night-time curfew. Meanwhile many women are giving birth in unhygienic conditions in informal displacement camps.„

Before the conflict began in November 2020, Tigray had one of the best health systems in Ethiopia, with health posts in villages, health centres and hospitals in towns, and a functioning referral system with ambulances transporting sick patients to hospital. This health system has almost completely collapsed.„

Health facilities across Ethiopia’s Tigray region have been looted, vandalised and destroyed in a deliberate and widespread attack on healthcare, according to teams from international medical organisation Médecins Sans Frontières/Doctors Without Borders (MSF). Of 106 health facilities visited by MSF teams between mid-December and early March, nearly 70 per cent had been looted and more than 30 percent had been damaged; just 13 per cent were functioning normally.

In some health facilities across Tigray, the looting of health facilities continues, according to MSF teams. While some looting may have been opportunistic, health facilities in most areas appear to have been deliberately vandalised to make them non-functional. In many health centers, such as in Debre Abay and May Kuhli in the North-West, teams found destroyed equipment, smashed doors and windows, and medicine and patient files scattered across floors.

In Adwa hospital in central Tigray, medical equipment, including ultrasound machines and monitors, had been deliberately smashed. In the same region, the health facility in Semema was reportedly looted twice by soldiers before being set on fire, while the health centre in Sebeya was hit by rockets, destroying the delivery room.

Hospitals occupied by soldiers

Every fifth health facility visited by MSF teams was occupied by soldiers. In some instances this was temporary, in others the armed occupation continues. In Mugulat in east Tigray, Eritrean soldiers are still using the health facility as their base. The hospital in Abiy Addi in central Tigray, which serves a population of half a million, was occupied by Ethiopian forces until early March.

“The army used Abiy Addi hospital as a military base and to stabilise their injured soldiers,” says MSF emergency coordinator Kate Nolan. “During that time it was not accessible to the general population. They had to go the town’s health centre, which was not equipped to provide secondary medical care – they can’t do blood transfusions, for example, or treat gunshot wounds.”

Ambulances seized

Few health facilities in Tigray now have ambulances, as most have been seized by armed groups. In and around the city of Adigrat in east Tigray, for example, some 20 ambulances were taken from the hospital and nearby health centres. Later, MSF teams saw some of these vehicles being used by soldiers near the Eritrean border, to transport goods. As a result, the referral system in Tigray for transporting sick patients is almost non-existent. Patients travel long distances, sometimes walking for days, to reach essential health services.

Many health facilities have few – or no – remaining staff. Some have fled in fear; others no longer come to work because they have not been paid in months.

Devastating impact on population

“The attacks on Tigray’s health facilities are having a devastating impact on the population,” says MSF general director Oliver Behn. “Health facilities and health staff need to be protected during a conflict, in accordance with international humanitarian law. This is clearly not happening in Tigray.”

Before the conflict began in November 2020, Tigray had one of the best health systems in Ethiopia, with health posts in villages, health centres and hospitals in towns, and a functioning referral system with ambulances transporting sick patients to hospital. This health system has almost completely collapsed.

MSF staff conducting mobile clinics in rural areas of Tigray hear of women who have died in childbirth because they were unable to get to a hospital due to the lack of ambulances, rampant insecurity on the roads and a night-time curfew. Meanwhile many women are giving birth in unhygienic conditions in informal displacement camps.

In the past four months, few pregnant women have received antenatal or postnatal care, and children have gone unvaccinated, raising the risk of future outbreaks of infectious diseases. Patients with chronic diseases such as diabetes, hypertension and HIV, as well as psychiatric patients, are going without lifesaving drugs. Survivors of sexual violence are often unable to get medical and psychological care.

“The health system needs to be restored as soon as possible,” says Behn. “Health facilities need to be rehabilitated and receive more supplies and ambulances, and staff need to receive salaries and the opportunity to work in a safe environment. Most importantly, all armed groups in this conflict need to respect and protect health facilities and medical staff.”

Source

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigray | I Am 70 Years Old & I Have Been Displaced Three Times in My Life

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2021

ዕድሜዬ 70 ዓመት ነው እና በሕይወቴ ውስጥ ሦስት ጊዜ ተፈናቅያለሁ። ቀሳውስት ታርደዋል!

👉 ሁለት ኢትዮጵያውያን ወንዶች ትተዋቸዋል ብለው በሚያስቧቸው ተመሳሳይ ካምፖች ውስጥ እንዴት እንደ ተገኙ ይናገራሉ ፡፡

More than 60,000 people have fled Ethiopia’s Tigray region to seek refuge in #Sudan. Two Ethiopian men talk about how they found themselves back in the very same camps they thought they left behind.

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: