Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Illegal’

ኮሮና ቁራናን ቀጣች | ሙስሊሞች እንዳይሰግዱ ታዘዙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 6, 2020

በእንግሊዟ በርሚንግሃም ከተማ ፓርክ ለመስገድ ተሰብሰበው የነበሩ ሃያ መሀመዳውያን በማህበራዊ ርቀት ትዕዛዝ አስከባሪ ፖሊሶች እንዲብተኑና ወደየቤታቸው ሄደው እንዲሰግዱ ተደርገዋል። ባለፈው ሳምንት በዚህችው ከተማ ነበር ሁለት የ5ጂ አንቴና ማማዎች በእሳት እንዲጋዩ የተደረጉት።

ሦስት መላመቶች

👉 1. በስቅለትና ትንሣኤ ዋዜማ “የመስቀሉን ሰዎች” ለመተናኮል

👉 2. አንዳንድ የእንግሊዝ አብያተ ክርስቲያናት ፋሲካን አስመልክቶ የቅዳሴ ሥነ ስርዓት ለማድረግ በመነሳሳት ላይ በመሆናቸው ፤ ኢአማንያኑ ፈላጭ ቆራጭ የመሀመዳውያን አጋሮች ሙስሊሞቹን “ኑ! ወደ ፓርክ ሂዱና ለመስገድ ሞክሩ፤ ከዚያ አይቻልም እንላችኋለን፤ በዚህ ለክርስቲያኖቹ “ሙስሊሞችንም ከልከለናቸዋል” በማለት ከቤተ ክርስቲያን እንዲርቁ እናደርጋቸዋለን።” ኢትዮጵያም እንደዚህ ነው የሚደረገው፤ “ያው! ሙስሊሞችንም ከልክለናቸዋል፤ የሃይማኖት እኩልነት፣ እኩልነት፣ እኩልነት

👉 3. እንግዲህ ኮሮናን ተገን በማድረግ ለወረራ መንደርደራቸው ሊሆን ይችላል። ውሻ የሸናበትን ቦታ ሁሉ የኔ ነው እንደሚለው ሁሉ የዋቄዮአላህ ልጆችም ዛፍ የተከሉበትን፣ የሰገዱበትንና መስጊድ የሰሩበትን ቦታ ሁሉ “ኬኛ” ይላሉ። አለም የነሱ ብቻ!

የትኛው ነው ሊሆን የሚችለው? እንደኔ ሦስቱም!

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: