Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Identity’

በእውነተኛና ሃይማኖት ባለው፡ በቆራጥ ሕዝብ ዘንድ፡ መልካሙ ኹሉ ይቻላል!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2012

 

ኢትዮጵያ ሆይ፥ ሀገራችን! ረስቼስ እንደኾነ፡ ቀኜ ትርሳኝ፣

ያላሰብሁሽ እንደኾን፡ መላሴ ትናጋዬን ሰልቶ ይውጋኝ።

አቤቱ ፈጣሪያችን፡ በኢትዮጵያ ቀን፡ ጠላቶቿን ኹሉ አስብ፤

አፍርሷት፡ ኢትዮጵያን፡ እስከመሰረቷ ድረስ፡ የሚሉትንም ሕዝብ።

እናንት ትምክህተኞች፡ የኢትዮጵያ ጸሮች፥ የተነኰላችሁን ብድራት፤

የሚመልስ ነው አምላካችን፡ በፍትሕ በተአምራት፤

በሚጠሉሽ ላይ፡ በእውነት፥

በቅን ለሚፈርደው ንጉሥ፡ ምስጋናችን ይብዛለት።

ኢትዮጵያ ሆይ፥ ሀገራችን! ረስቸሽ እንደኾነ ቀኜ ትርሳኝ።

 

ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት“(የተደበቁ የኢትዮጵያ ምስጢሮች)ከሚለው የንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ ሦስተኛ መጽሐፍ የተወሰደ።

ከታላቅ አክብሮትና ምስጋና ጋር።

ዛሬ ባሉትም ሰዎች ዘንድ፡ እንደጥንቱ እየተፈጸመ ከመቀጠል በቀር፡ ሌላ ዕድል ሊኖረው አይችልም! ምክኒያቱም እውነታ፡ እርግጥ በበለጠ እየጨመረና እየተጠናከረ የኼደ መኾኑን፡ ይኸው፡ እየረሳችን ምስክር በመኾን፡ በገሃድና በግዘፍ እናየዋለን፡ ይኹን እንጂ፡ እየራሳችን ምስክር በመኾን፡ በገሃድና በግዘፍ እናየዋለን፡ ይኹን እንጂ፡ ከሰነፎችና በሰነፎች የሚቀርበው፡ እንዲህ ያለው ምክንያት፡ እዚያው፡ ለሰነፎች የሚያገለግል፡ የሰነፎች፡ ከንቱና ፍሬቢስ አሳብ ሰለሆነ፡ በእኛ፡ በቀዱሱ ኪዳን ኢትዮጵያውያን ዘንድ፡ ፈጽሞ ቦታ የለውም።

በሓሰተኞችና በእምነተቢሶች ዘንድ፡ ክፉው ኹሉ እንደሚቻል፡ እንዲሁ፡ በእውነተኛና ሃይማኖት ባለው፡ በቆራጥ ሕዝብ ዘንድ፡ መልካሙ ኹሉ ይቻላል! አንድ ቆራጥ ሕዝብ ከፈለገ ኹሉን ማድረግ የሚቻለው መኾኑን ለማመልከት ባመኑበት እምነታቸውና በፈለጉት ሥርዓታቸው ማንነታቸውን አኩርተው፥ መሪዎቻቸውንም አቅፈው፡ የኃያላን ተቃዋሚዎቻቸውን ጥቃት ተቋቁመው፥ በውጭ ተፅዕኖም ሳይበገሩ፡ ይህን እውነታ፡ በግብር ያረጋገጡ ሕዝቦችን በምሳሌነት መጥቀስ ይቻላል።

ከእነዚህም መካከል የዛሬውን ትውልዷን አያድርግባትና ከቀደሙት ታማኞቹ ኢትዮጵያውያን ልጆቿ፡ ምግባርና ገድል የተነሣ፡ ቀንደኛ ኾና በመልካም ምሳሌነት የምትጠቀሰው፡ ኢትዮጵያ መኾኗ፡ በባለጋራዎቿ ዘንድ ሳይቀር የተመሰከረ እውነታ ነው። ለዚህ ቆራጥነት ስለሚያበቃው፡ ሃይማኖታዊ ሥነ ምግባር፡ በዓለም ላይ የሚኖሩት ሕዝቦች፡ የተለያየ ግምት፡ እንዳላቸው፡ ከዚህ የሚከተለው፡ የጊዜያችን ኹነት በቀላሉ ሊያስረዳ ይችላል፦

ከጥቂት ዓመታት በፊት፡ በመካከለኛው ምሥራቅ፡ ኢራቅ ኩዌይትን በወረረች ጊዜ፡ አሜሪካውያንና ምዕራባውያን አገሮች፡ በነዳጅ በኩል ያላቸውን ጥቅም ለመጠበቅ ሲሉ የቃል ኪዳን ጦር አደራጅተው ኩዌይትን በመርዳት ጎረቤቲቱን ሳዑዲ ዓረቢያን ጭምር፡ ከወረራው ማትረፋቸው ይታወሳል። ይህን በመሰለው እርዳታቸው፡ ሊዋጉላቸው፡ ወደእነዚሁ የእስልምና አገሮች የኼዱትን፡ አሜሪካንና የጦር ጓደኞቿን፡ ሳዑዲ ዓረቢያ፡ በቅድሚያ ካስገባቻቸው ግዴታዎች መካከል አንደኛውን ልጥቀስላችሁ! እርሱም ለእርዳታ የደረሱላት ክርስቲያኖቹ ምዕራባውያን የጦር ጓደኞቿ፡ በሳዑዲ ዓረቢያ ምድር ላይ፡ ሃይማኖታውያን የኾኑ፡ የጸሎትም ኾነ የሰንደቅ ዓላማ፥ ወይም የበዓል ሥርዓቶቻቸውን፡ በምንም መንገድ እንዳይፈጽሙ የሚከለክለው ነበር።

ይህም ማለት፡ እናንተ ክርስቲያኖች፡ የክርስትና ሥርዓታችሁን፡ በእስልምና ምድራችን ላይ ከምትፈጽሙ ይልቅ፡ እስላሙ ጠላታችን ኢራቅ ወርራን፡ አገራችንን ብትይዝ ይሻለናል!” በማለት፡ ቅድሚያውን ለሃይማኖቻቸው መስጠታቸው ነው። በተቃራኒው ደግሞ አሜሪካና ምዕራባውያን ተባባሪዎቿ፡ እናንተን ሳንረዳ፡ ሃይማኖታችንን ከምናስከብር ይልቅ፡ ለገንዘብ ጥቅማችን ስንል ሃይማኖታችን ቀርቶ እናንተን ብንረዳ ይሻለናል!”ማለታቸው ነው።

ምሥራቃውያንና ምዕራባውያን፡ ስለሃይማኖት ያላቸው አስተሳሰብና ግምት እንግዴህ በዚህ ተለይቶ ይታወቃል። ኢትዮጵያ፡ ከእግዚአብሔር ያገኘችው፥ ጥንታዊ፥ ቀዳሚና የራስዋ የኾነ ሕዝባዊ የአስተዳደር አቋም የሌላት ይመስል፥ እነርሱም ዛሬ እየሠሩበት ያለው ከዚሁ ከእርሷ የወረሱት መኾኑን ለማዘናጋት በመሞከር በአሜሪካና በቀሩት ምዕራባውያን አገሮች ግፊት፡ በኢትዮጵያ የሕዝባዊ አገዛዝ ሥርዓት (democracy/ዲሞክራሲ) መስፈን አለበት!” ተብሎ ለዚህ ትውልድ ይህን ያህል ነጋሪት የሚደለቅለት ለምን እንደኾነ በቀላሉ መመልከት ነው።

የሳዑዲ ዓረቢያ ሕዝብ፡ ከአሜሪካውያንና በጠቅላላ ከምዕራባውያን ጋር ያለው ግንኙነት ያው በገንዘብ ላይ የተመሠረተ ኾኖ፡ የቱን ያህል የጸናና የተንሰራፋ እንደኾነ በይፋ ይታወቃል። ይኹን እንጂ ግንኙነቱ እንዲህ እጅግ የተቀራረበና የተጠናከረ እንደመኾኑ፥ አገሩም በፈረንጆቹ የሥልጣኔ ምርት እንደመጥለቅለቁ መጠን ሕዝቡ በሃይማኖቱ ላይ የተመሠረተውን ሥነ ምግባሩን ቋንቋውንና ፊደሉን፥ አለባበሱንና ሌላውን ባህሉን በይበልጥ አጠናከረ እንጂ በምንም መንገድ አልለወጠም።

እንዲያውም ዐረቦች፡ የዘመኑን ትውልዳቸውን በእስላማዊው ሃይማኖታቸው ሥርዓተ ትምህርት እያነፁ በማሳደግ እያዘጋጁት ያሉት በክርስቲያኖቹ ምዕራባውያን ላይ በጠላትነት እንዲነሣ መኾኑ በይፋ የሚታወቅ ከመኾኑ ጋር፡ በአሁኑ ጊዜ፡ ከምዕራቡ የክርስቲያን አህጉር ላይ በእስልምና አክራሪዎች ታውጆ እየተካኼደ ያለው ዓለም አቀፍ የ”ሽብር” ጦርነት በቂ ማስረጃ ነው።

ኢትዮጵያም እኮ እስከዚህ እስከዛሬው ትውልድ ድረስ እንደዚህ ነበረች። ያውም በ፯ሺሆች ዓመታት ለሚቆጠር ዘመን። ዛሬ ግን ይህ ትውልድ ከላይ የተጠቀሱትን የአባቶቹንና የእናቶቹን ምሳሌያዊ ምክር ባለማጤንና ባለማስተዋል ወይም ቸል በማለት ወይም በመናቅ እንኳንስ ዓበይት የኾኑትን የተከበሩ ውርሶቹን ሊንከባክብ ይቅርና፡ ጥቃቅንና ተራ የኾኑትን እንኳ መጠበቅ አቅቶት ይኸው፡ ጨርሶ ለመውደቅ፡ ሲፍገመገም ይታያል።

የኢትዮጵያውያን አንዱ የጨዋነታቸው መገለጫ የኾነው የመከባበር ባህላችን በዚህ ትውልድ እየተዳከመ በመኼድ ላይ ይገኛል፤ ለምሳሌ አንድ ኢትዮጵያዊ ቀደም አድርጎ የማያውቀውንና በዕድሜው ከእርሱ ላቅ ያለ መስሎ የሚታየውን ማንንም ሰው፥ ወንድ ኾነ ሴት፡ “እርስዎ” በማለት ወደ “አንቱታ” ደረጃ ከፍ ያደርገዋል፥ ወይም ያደርጋታል እንጂ፡ እንዲያው ተነሥቶ ወንዱን “አንተ!” ወይም ሴቷን፡ “አንቺ!” አይልም ነበር። ዛሬስ፡ ይህ ባህል፡ በምን ኹኔታ ላይ ይገኛል ይህስ የመከባበሩ ባህላችን እየቀረ መኼዱን አያመለክትምን?

የሥጋ ወላጆችን፥ ወንድሞችንና እኀቶችን ብቻ ሳይኾን፡ አዛውንቶችን ወንዶች፡ “አባባ” ወይም ታላላቆችን፡ “ጋሼ” ፥ አዛውንቶችን ሴቶች ደግሞ “እማማ” ወይም ታላላቆችን “እትዬ” ብሎ የመጥራቱ መልካም ባህላችን ደብዘው ሳይቀር፡ እየጠፋ መኼዱን ይኸው እየተመለከትን ነው። እንዲያውም በዚህ ፋንታ በባዕዳን ቋንቋ፡ Father! Mother! Brother! Sister! እያሉ መጥራት በኅብረተሰቡ ዘንድ ሙሉ ተቀባይነትን አግኝቶ ተጠሪዎቹም፡ በደስታ፡ ወንዶቹ “ወይ!” ወይም “አቤት!”፥ ሴቶቹ፡ “ወይ!” ወይም “እመት!” እያሉ ፈጥነው መልስ በመስጠት ተባባሪነታቸውን ሲያረጋግጡ ይታያል። በነገራችን ላይ “አቤት!” የሚለው ምላሽ የሚሰጠው፡ ጠሪው ወንድ ሲኾን ብቻ እንጂ ለሴት ጠሪ ፈጽሞ “አቤት!” አይባልም፤ ነውር ነው። ለሴት ጠሪ፡ ተጠሪው ምላሹን መስጠት ያለበት “እመት!”ብሎ ነው።

ለዚህም፡ ለኹለተኛው ቁም ነገር፥ በቂ ምክንያት አለ፤ ይኸውም “አቤት!” “አብ የት?” ማለት ሲኾን፡ በግእዝ፡ “አቡየ” አባቴ፥ “አይቴ” የት ማለት ስለኾነ፡ “አባቴ! የጠራኸኝ፡ ወደየት (ወዴት)ልትልከኝ ነው?” ፥ እንደዚሁ ኽሉ “እመት!” “እም የት? ማለት ሲኾን በግእዝ “እምየ” እናቴ፥ “አይቴ”፡ የት ማለት ስለኾነ “እናቴ! የጠራሽኝ፡ ወደየት (ወዴት)ልትልኪኝ ነው?” ማለት ነው ተብሎ ይተረጎማል።

የአለባበሳችን ባህል ስለሚገኝበት ሁኔታ ስንነጋገር በጣም የሚያሳዝነን ነገር ይኖራል። ይኸውም ይህ የዛሬው የኢትዮጵያ ትውልድ በአለባበሱ ረገድ የራሱን ባህል ጨርሶ ትቶ፡ ፈጽሞ አውሮጳዊ፥ ወይም ምዕራባዊ ወይም ፈረንጅ በመኾኑ ነው።

ዘመናዊውን ትምህርት ከተማረው፥ ከጥራዝ ነጠቁና ከከተሜው መካከል በአኹኑ ጊዜ የአገራችንን ልብስ ለዓውደ ዓመት እንኳ የሚለብሰው ስንቱ ነው? እጅግ ጥቂቶች ናቸ፤ ምናልባት የመልበስ ፍላጎት ኖሮአቸው የሚለብሱ ቢኖሩ እንኳ እነርሱ አለባበሱን ስለማያውቁበት አንድ ባዕድ የኾነ ሰው፡ “እንዲህ አድርገህ ልበሰው!” እየተባለ እንደሚናገረው ተዋናይ መስለው እንደሚለብሱት የሚታወቅ ነው።

በአሁኑ ጊዜ ከጥንታውያኑ የዓለም አህጉር መካከል በዘመኑ ትውልዷ ምክንያት በአጠቃላይ ኹለንተናዋ “ባለቤቱ፡ በቤቱ ባይተዋር፡ ባይተዋሩ በሰው ቤት ባለቤት” የኾነባት አገር ቢኖር ኢትዮጵያ ኾና ትገኛለች። ይህ ዝቅጠት አያሳዝንምን? አያሳፍርምንስ?

የዘመኑን ዓለማዊ ሥልጣኔ እንደሃይማኖት በተከተለው ወገን ዘንድ ከአገር ልብሱ ብቻ ሳይኾን ከለባሹም ሰው ይልቅ የክብሩን ቦታ የያዘው የባዕዳኑ ልብስ ስለኾነ የኢትዮጵያዊነት አንዱ ምልክት የኾነውን “ነጠላ” ወይም “ኩታ” ደርቦ መታየት ለዚያ ሰው በዘመናዊ ትውልድ ዘንድ የመጨረሻውን የውርደትና የንቀት ምልክት ተጎናጽፎ እንደመታየት የሚያስቆጥር ከመኾን ደረጃ ተደርሷል። ይህን እውነታም፡ “ባለኩታ”፥ ወይም “ኩታ ለባሽ” የኾነው ኢትዮጵያዊ የዚህ መጽሓፍ አዘጋጅ በራሱ አገር፥ በራሱ ወገኖች ሳይቀር ሲናቅና ሲዋረድ አይቷል። አዎ! በነገራችን ላይ “በራሱ አገር በራሱ ወገኖች”አያስብልም ምክኒያቱም በባዕዳኑ ዘንድማ እየተደነቀና እየተከበረ ነው ያለው። የተናቀውና የተዋረደው እኮ በራሱ አገር፥ በራሱ ወገኖች ዘንድ ብቻ ነው።

ይህ ኹኔታ የደረሰው በኩታውና በባለኩታው አገር በኢትዮጵያ ከዚያም ይባስ፡ በአገሩ በኢትዮጵያ ስም በሚጠራው አየር መንገድ ነው። ባለኩታው ኢትዮጵያዊ ወደባሕር ማዶ የሚበርበትን የጉዞ ወረቀቱን (Ticket)ለማስቆረጥ፡ በመናገሻዪቱ ከተማ ውስጥ ካሉት የአየር መንገድ ጽሕፈት ቤቶች መካከል በአንዱ እንደተገኘ በተራው የተቀበለችው ጸሓፊ ባለጉዳዩ ባልጠበቀው መልክ አነጋግራና የጉዞ ወረቀቱን አዘጋጅታ እስከሰጠችው ጊዜ ድረስ ለአንድም አፍታ ቀና ብላ ዓይን ለዓይን ሳታየው ከእርሱ ለቀረበላት የምስጋና ሰላምታም እንኳ አጸፋውን በአግባቡ ሳትመልስለት አሰናበተችው።

 

Continue reading in PDF>EthioBahel

 

_______________________________________

 

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Dream World

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 10, 2008

Most people are other people,” Oscar Wilde once remarked. “Their thoughts are someone else’s opinions, their lives a mimicry, their passions a quotation.” As he so wryly observed, the vast majority of us are not who we’ve been pretending to be, and the lives we’ve been living until now are molded according to rules and values that are not our own. Most of humanity is stuck in someone else’s discarded chewing gum and has yet to break free.

Unless you have been brave enough to forsake this trap, here is your likely portrait: your religious convictions are those of your parents or community; you root for your hometown sports teams; your political allegiances conform to the party system that society offers; you are an avid observer of the cultural pageantry, like the Super Bowl and the Oscars; your holidays are the standard ones, such as Christmas, New Year’s Eve, and Independence Day; you look to your political and religious leaders for guidance and protection; you feel driven to succeed—to make more money, to live a better life.

These are worthy and desirable choices that hold families and societies together. They make you who you are, you might argue. True, but only if you are content with admiring the wrapping and never looking inside the box. If you dared to look, you’d discover how these basic thoughts originate in a fundamental belief formed during the first years of your life: that survival depends on obeying the rules. Children typically bend their perceptions and interpretations of reality to match those of their parents and others who care for them. They find clever ways to please in order to receive attention and belong. As they grow up, the people and issues may change over time, but the initial patterns of conformity remain deeply ingrained in the subconscious.

The price for surrendering to consensus is steep. It is nothing less than the loss of individuality and curiosity. Without these two magnificent attributes, you disengage from the grandness of the creation and implode into the holographic illusion humans have come to call reality. You become one of Oscar Wilde’s other people, thinking someone else’s opinions and assuming they are your own.

We are trapped in the daily drama the culture and the media feed us: mortgages, sporting events, tsunamis, sex offenders, AIDS, terrorism, global warming, corrupt governments, and economic inequities . . . all demanding our attention. The matrix plays us like an instrument. A thirty-second news bite can push our buttons. We get hooked and riled, liberally lacing our collective guts with corrosive biochemicals unleashed by our righteous indignation.

This condition is virtually universal. It is also the underlying cause of the world as we know it. People cling so tightly to their personal and social identities that they are blinded to anything that does not validate them. The inevitable product is a world of war, greed, and competition, driven by paranoia and fear.

The way out is easier than anyone might imagine. However, very few summon the courage, for it requires them to leave the comfort of their known world and walk alone, unaided by the crutch of belief and dogma, into the domain of pure consciousness. Most people would rather get caught up in the business of earning a living, raising a family, or helping their community than deal with the unsettling immensity of All That Is.

Yet it seems that all humans are meant to take this epic journey of discovery at some point in their series of lives on this planet. If you choose to walk this path, you will find yourself gaining a new perspective—that of consciousness, where the mind, with its judgments and emotions, ceases to dominate and the heart is your only reliable guide. The great issues of your daily life that once commanded your attention now seem wondrously arbitrary and irrelevant—simply interesting experiences that lasted far too long and became unnecessarily weighty.

You now see the illusion for what it is: a game-board projection designed so aspects of the Oneness can experience duality, fear, and separation. It is no more real than a programmed matrix in a computer game. You and I are merely units of awareness projected into the matrix, defining ourselves by the points through which we view and believing what we see to be reality. Who did the projecting? You. Who is the projection? You. There is only you.

How do you get to this liberating place from which you can see the larger picture?

The cosmic formula of creation is gloriously simple: Attention + Intention = Manifestation. Nothing in the universe evades this law. The reality you perceive is entirely a function of the only two forces at your command: your attention and your intention. Bring conscious awareness to this equation—consciously monitor your attention and intention and what you are manifesting—and everything changes.

Through this ongoing process of self-observation it will become increasingly clear that the part of you that is projected into the illusion is in trouble. This realization in fact marks the beginning of your journey out of the illusion. Once you begin to couple the law of Attention + Intention = Manifestation with the concept of Oneness, you begin to see a completely different picture. You are All That Is. There is nowhere for you to go, nothing to attain, no lessons to learn.

If you buy into the reality that you are an earthbound human stuck in the struggle of life, presto, there you are. If you focus on the part of you that is watching you flounder in the illusion, snap, you’re free. It cant get much easier than that. Yet why are so few of us awake?

The written or spoken word can do no more than point the way. And trading one belief system for another accomplishes nothing. The answer lies elsewhere. Waking up is a consequence of induction. Just a few years ago you might have placed yourself in the presence of a guru or master and, through devotion, discipline, or some other practice, gradually assumed some of his or her enlightenment. Now, using the law of A + I = M, you become your own master. By focusing your attention on the part of you that is watching the rest of you floundering in the illusion, you are taking a giant step in restoring control over how your attention is commanded. If you add the intention of reclaiming your essence, you complete the formula that can only result in the manifestation of whatever your curiosity seeks to explore.

The payoff of having been so deeply mired in the illusion that you nearly succumbed is compassion for those still stuck in the matrix, coupled with a large dose of humility. You have learned that the illusion is perfect exactly as it is. The only thing that needs to change is the point from which we view it. Now all that’s left is for you to summon the courage to begin the journey home.

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: