Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Hurricane’

Ark of The Covenant: Apocalypse in ARCADIA (FL) | ጽላተ ሙሴ፤ አፖካሊፕስ በአርቃዲያ ፍሎሪዳ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 4, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ኃይለኛ አውሎ ንፋስና ታሪካዊ የጎርፍ መጥለቅለቅ በአሜሪካዋ የፍሎሪዳ ግዛት/አርቃዲያ

The Ark Ark (c) adia – አርቃዲያ

😲 It really is a miracle! በእውነት ተዓምር ነው!

💭 Anagram:

  • ☆ ARCADIA
  • ❖ ADIARCAI (Adi Arcai)
  • ☆ አርቃዲያ (ፍሎሪዳ)
  • ❖ አዲ-አርቃይ (ሰሜን ኢትዮጵያ በአክሱም ጽዮን እና ዋልድባ መኻል፤ ዋው!)
  • ☆ The Birthplace of United States Hurricanes
  • ❖ Ethiopian Highlands: Axum – Waldeba – Adi Arcai (Adi Arkay)
  • ☆ የአሜሪካ አውሎ ነፋሶች የትውልድ ቦታ
  • ❖ የኢትዮጵያ ደጋማ ቦታዎች፡ አክሱም – ዋልድባ – አዲያርቃይ

💭 Arcadia/ Arkadia (utopia/ Ethiopia) in Greek Mythology

Arcadia refers to a vision of pastoralism and harmony with nature. The term is derived from the Greek province of the same name which dates to antiquity; the province’s mountainous topography and sparse population of pastoralists later caused the word Arcadia to develop into a poetic byword for an idyllic vision of unspoiled wilderness. Arcadia is associated with bountiful natural splendor, harmony, and is often inhabited by shepherds. The concept also figures in Renaissance mythology. Commonly thought of as being in line with Utopian ideals, Arcadia differs from that tradition in that it is more often specifically regarded as unattainable. Furthermore, it is seen as a lost, Edenic form of life, contrasting to the progressive nature of Utopian desires.

The inhabitants were often regarded as having continued to live after the manner of the Golden Age, without the pride and avarice that corrupted other regions. It is also sometimes referred to in English poetry as Arcady. The inhabitants of this region bear an obvious connection to the figure of the Noble savage, both being regarded as living close to nature, uncorrupted by civilization, and virtuous.

🔥 The Wrath Of God?

Florida is a nice place, but it unfortunately has become a lot like California, representing both the best and the worst that America has to offer. This is especially true in the area of homosexuality. While there are many conservative and religious Floridians, there are a tremendous amount of sodomites and immoral activity that takes place there. Given the serious moral decay of America that we see taking place before our eyes and the increasing disrespect for even the most basic of Christian morality, looking at this storm I began to wonder if perhaps, in some way, it was connected to this crisis.

The word “Hurricane” originally comes from the Taino Indians, a people who inhabited the Caribbean and parts of Florida when the Spanish arrived in the 16th century. The original world, “Huracan,” was a god of evil in their pagan religion, and the natives thought that these storms were attacks from this evil diety. Interesting.

For many years, it has been popular to give Hurricanes a name to distinguish them from others. Certain names, however, are retired from circulation because they are associated with particular catastrophes, such as Hugo (1989), Andrew (1992), and Katrina (2005). This hurricane is named Matthew, which of course comes from the New Testament Evangelist St. Matthew, whose traditional sign used by the early Christians and continuing today in the Catholic and Orthodox Churches is that of an angel:

The Book of Kells, the oldest New Testament in Ireland, showing the four evangelists. St. Matthew is depicted as an angel in the upper left quadrant.

Angels -the ones obedient to God- in the Bible always play important roles in executing God’s will, both for aiding man in his struggle for righteousness and punishing him in accordance with God’s will. In the Old Testament angels appeared to Moses when he was in the desert, and the angel St. Raphael came to the aid of Tobit when he was under attack from the demon Asmodeus. In the New Testament it was the angel Gabriel who announced Jesus’ conception to St. Mary, an angel who announced to the Holy women news of Jesus’ resurrection, and it the book of Revelations it is St. Michael the Archangel who battles against the ancient dragon. Yet also in the same Bible it was angels who guarded the entrance to the Garden of Eden after Adam and Eve were expelled from it on account of their sin, and it was the angel of death who slew by the command of God the firstborn of every living creature in Egypt following Moses prophecy to the Pharaoh about God’s impending punishment for his refusal to free the Hebrews from their bondage. Interesting.

The Bible clearly teaches that in the Old Testament whenever the Hebrews were very disobedient towards God, He would send punishments against them, many times in the forms of natural disasters. Christian history also recognizes the same, where God will use His creation to execute judgment against the wicked. While not all bad weather is necessarily a sign of sin, both sacred scripture and sacred tradition clearly note that it can be so. Now we know that Florida is an area that is infected with sin, especially cities such as Miami and Orlando, which are veritable dens of sodomy.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

King Charles III Faces Pressure to Return Sacred Tabot—Which Symbolically Represents The Ark of The Covenant to Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 1, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 አዲሱ ‘ንጉሥ ቻርለስ ሳልሳዊ’ የቃል ኪዳኑን ታቦት (ጽላተ ሙሴን) የሚወክለውን የተቀደሰውን ታቦት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ግፊት ተደረገበት።

በቀጥታ በንጉሣዊው ሥልጣን ሥር የሚገኘው ዌስትሚኒስተር አቤይ፣ በአሁኑ ጊዜ ቅዱሱን ጽላት ለመመለስ ፈቃደኛ አልሆነም።

💭 ጊዜውን በደንብ እንዋጅ፤ ይህ በአጋጣሚ አይደለም፤ ንግሥቲቱም የተቀበረችው እዚሁ ጽላታችን አጠገብ ነው፤ ለማንኛውም ሁሉም ተደናግጠዋል!

የንግሥት ኤልሳቤጥ ዳግማዊ ሞት፣ አዲስንጉሥ አዲስ የ፳፻፲፭ አመት የጽዮንና የጽዮናውያን ጠላቶች ተርበድብደዋል፣ በሃገራችን አረመኔዎቹ ጋልኦሮሞዎችና እኵዩ ኢሳያስ አፈቆርኪ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ንጹሐን ወገኖቼ ከአዲ ደዕሮ እስከ ወለጋ በመጨፍጨፍና በማስቃየት ላይ ናቸው። (ወዮላችሁ እናንተ አረመኔዎች፤ ሕዝባችንን ቶሎ ልቀቁ!)

ያው እንግዲህ፤ ከኢትዮጵያ እስከ ፍሎሪዳ አሜሪካ፣ ከብሪታኒያ እስከ ኢራን፤ በመላው ዓለም ጽላተ ሙሴ ድንቅ ሥራውን እየሠራ ነው። ሞኞቹና ግትሮቹ የሕወሓት ደጋፊዎች የደምና መቅኔ ተምሳሊት የሆኑትን ሁለት ቀለማት(ፀረሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic)) በመልበስ ፈንታ፣ የሉሲፈር/ቻይና ባንዲራን በማውለብለብ ፈንታ ነጭ ለብሰው፣ የቃልኪዳኑን ታቦት ተሸክመውና የጽዮን ሦስት ቀለማት (Trinity/ሥላሴ)ያረፉበትን የንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ ሰንደቅን እያውለበለቡ በምዕራባውያን ከተሞች ጎዳናዎች ላይ ለሰልፍ መውጣቱን ቢያዘወትሩ፣ እንዲሁም በጦር ሜዳው ሆነ በሌሎች ቦታዎች “ድል” በተቀዳጁ ቁጥር ለእግዚአብሔር፣ ለጽዮን ማርያም፣ ለቅዱሳኑ እና ለጽላተ ሙሴ ምስጋናቸውን ቢያሳዩ ኖሮ የሕዝባችን የስቃይና ሰቆቃ ጊዜ ባጠረልን እንዲሁም የጽዮን ጠላቶችም በሳምንት ውስጥ በተጠራረጉ ነበር።

እጅግ በጣም ከሚያሳዝኑኝ ጉዳዮች መካከል አንዱ ይህን መጠቆም የሚችል አባት፣ ልሂቅና ባለሥልጣን አለመኖሩ ነው። ከሌላውስ ምንም ነገር አልጠብቅም፤ ግን በተለይ ከትግራይ የወጡ መንፈሳውያን አባቶች ይህ ትልቅ መለሎታዊ ምስጢር በግልጽ ሊታያቸው በቻለ ነበር። አልማር ስላልን፣ ልባችንም ስለደነደና የተመረጡትም እየሳቱ ስለሆኑ ወጥቶ እውነቱን በድፍረት ሊናገር የሚችል አባት እናገኝ ዘንድ አልተፈቀደልንም። በዚህ እጅግ በጣም አዝናለሁ!

ሆኖም ግን ኃያሉ የቃልኪዳኑ ታቦት ድንቅ ሥራውን መሥራቱን ይቀጥላል። ታቦተ ጽዮን፤ ፈጠነም ዘገየም፡ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱትን ሉሲፈራውያን ሁሉ ከእነ ጭፍሮቻቸው፣ ንብረቶቻቸውና ምልክቶቻቸው አንድ በአንድ ይጠራርጋቸዋል። ፻/100%!

✞✞✞[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፬፥፭፡፮]✞✞✞

“የጦር ዕቃችን ሥጋዊ አይደለምና፥ ምሽግን ለመስበር ግን በእግዚአብሔር ፊት ብርቱ ነው፤ የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን፥ መታዘዛችሁም በተፈጸመች ጊዜ አለመታዘዝን ሁሉ ልንበቀል ተዘጋጅተናል።”

👉 From The Art Newspaper, 30 September 2022

+ 💭 Queen Elizabeth II in Ethiopia February 1965

💭 Westminster Abbey, which is directly under the monarch’s jurisdiction, currently refuses to return the Holy Tablet

George Carey, a former Archbishop of Canterbury, has told The Art Newspaper that he is “astonished and saddened” that Westminster Abbey is refusing to return a sacred Tabot to Ethiopia. For the Ethiopian Orthodox Church, a Tabot is a holy tablet that symbolically represents the Ark of the Covenant.

London’s Westminster Abbey is what is known as a Royal Peculiar, which puts it directly under the monarch’s jurisdiction. This means that returning the Tabot might well require the blessing of the monarch, the supreme governor of the Church of England.

In July 2018 The Art Newspaper revealed that the Ethiopian government was calling for the restitution of the abbey’s Tabot. Although King Charles III will now be dealing with a myriad of pressing issues, he is known to be sympathetic towards the Eastern Churches. More than 150 years after its acquisition, an appeal to the new king for the return of the Tabot might finally prove successful.

Westminster Abbey’s Tabot was looted at the battle of Maqdala (Magdala) in 1868, when British troops attacked the forces of emperor Tewodros. The Tabot was then acquired by Captain George Arbuthnot of the Royal Artillery.

Arbuthnot donated the Tabot to the abbey. Two years later a new altar was commissioned for the Henry VII Lady Chapel. The dean inserted the Tabot into the back of the altar, where it remained visible, along with two other sacred objects: fragments from the high altar of Canterbury Cathedral and the leading Greek Orthodox church in Damascus.

The Ethiopian Church has a strict belief that Tabot should not be seen, other than by priests. In 2010 the abbey therefore added a covering so that its Tabot is no longer visible behind the altar. Today a ghost-like rectangle where the front of the tablet could once be viewed can just be made out.

An abbey spokesperson said last month that “there are no current plans [for its return], but the future of the Tabot is kept under review”.

Carey, who served as archbishop from 1991 to 2002, told us just before the Queen’s death that he is disturbed that the Church of England “has not returned a sacred object belonging to another faith and country”.

💭 British Museum considers loan of ‘invisible’ objects back to Ethiopia

The British Museum holds 11 Tabot, the largest collection in the UK. To reflect the prohibition on them being seen, they are kept in an underground store that even the museum’s staff cannot enter.

The pressure group Returning Heritage last month submitted a Freedom of Information request to the British Museum, asking for details of claims for the Tabot since 1990. The group argues that the museum would legally be able to deaccession, under an exemption which allows it to dispose of objects that are “unfit to be retained”. Since the Tabot cannot be seen, the pressure group argues that there is no point in them remaining in the museum’s collection—and they should be returned to Ethiopia.

Since the summer of 2021, as part of its efforts to bridge cultures, The Scheherazade Foundation has been campaigning behind the scenes for the British Museum to repatriate eleven highly sacred Ethiopian altar tablets looted by British forces at the Battle of Maqdala in 1868. So sacred are these ‘Tabot’ to the Ethiopian Orthodox Church, that in some 150 years the Museum has never put them on display nor allowed them to be studied, copied or even photographed. They therefore have no value to the Museum and should be returned to their rightful owners – a point made to the Museum Trustees in a letter sent by the Scheherazade Foundation last September and backed up by an opinion by Samantha Knights QC. Among the signatories to the Foundation letter were the former Archbishop of Canterbury Lord Carey, Lord Foster of the Liberal Democrats, and former Labour minister Lord Boateng. The British Museum answered that letter only last month, refusing to engage in any way with the comprehensive legal arguments that the Foundation had put forward for the Tabot’s return. Yesterday in the House of Lords, Lord Carey tabled an oral question on the matter, sparking a lively debate in which Lords Foster and Boateng, along with the Bishop of Worcester and Lord Bassam of the Labour Party also intervened to support the Foundation’s position. Here is the relevant clip from the debate.

✞✞✞[2 Corinthians 10:4-6]✞✞✞

“The weapons we fight with are not the weapons of the world. On the contrary, they have divine power to demolish strongholds. We demolish arguments and every pretension that sets itself up against the knowledge of God, and we take captive every thought to make it obedient to Christ. And having in a readiness to revenge all disobedience, when your obedience is fulfilled.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Ark of The Covenant: Hurricane in FlorIDA – ADI rolf = ADI Daero-Massacre

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 30, 2022

❖❖❖ R.I.P ለሁሉም ነፍሳቸውን ይማርላቸው ❖❖❖

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

በላቲኑ ፊደላት “ፍሎሪዳ” ተገልብጦ ሲነበብ “አዲ ሮልፍ” ይሰጠናል። “አዲ ዳእሮ” ን ጠቆመን። የተጓደሉት ሦስት ፊደላት ደግሞ ‘ELF’ ጀብሃን ሠርተዋል። ጀብሃ አረቦች የፈጠሩት የሻዕቢያ እናት ነው። የዛሬው ሻዕቢያ በአረቦች የሚደገፈውና የክርስቲያኖች ጠላቱ ጀብሃ ነው። በተለይ በሶሪያና ኢራቅ ይደገፍ ነበር፤ ሶሪያንና ኢራቅን አየናቸው፤ አይደል?! በተረፈ ሁለቱ ቃላት “አዶልፍ”ን ሰርተውልናል። ጥቁሩ አዶልፍ ሂትለር = ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ። ስለዚህ በቅርቡ አረመኔዎቹ ኢሳያስ አፈወርቂ እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በእሳት ተጠርገው በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ በኩል ወደ ዘላለማዊው ገሃነም እሳት ይወርዳሉ!

💭 Florida (FL) – ADI rolf = ADI Daero (E) – ADOLF + ELF (Eritrean Liberation Front ‘Jebha’)

Eritrean war planes bombed ADI Dearo. ELF is a Jihadist group created by Arabs. USA + Canada + Europe + Israel + Russia + Ukraine + China supported UAE + Iran + Turkey drones massacring Orthodox Christians in Tigray, Ethiopia.

The DAY after the ADI Daero (The region of Ethiopia where The Ark of The Covenant is preserved) Massacre – this tragedy in Florida – ADI rolf = ADI Daero

💭 Catastrophic Destruction Leaving Hundreds Dead In Florida Hurricane Aftermath. Hurricane Ian ravaged the area and collapsed part of the Sanibel Causeway

💭 The Conspiracy of Silence: The world and its media outlets are of course silent on this story: Ethiopia: Christians Carpet Bombed by The Nobel Peace Laureate & His Foreign Mercenaries – over 50 children massacred.

💭 Residents in the Northern Ethiopian city of Adi Daero, in Tigray scream in agony while searching for their families in the ash and trying to rescue people trapped under a rubble. A mother is heard shouting loudly “my son, my son, I lost him…”

The unEthiopian fascist Oromo regime’s and Eritrean air forces bombarded many towns in Tigray including Shire, Adi Daero and Mekelle.

Adi Daero Massacre, in Tigray Ethiopia, 27 September 2022

This barbaric act was carried out on 27 September 2022 – on the very day Christians celebrated the annual Christian festival of the Meskel (which means “CROSS” in Ethiopic), marking the finding of the “True Cross” on which Jesus Christ was crucified. The festival is one of the major religious celebrations of the Orthodox Church in Ethiopia.

✞✞✞[2 Corinthians 10:4-6]✞✞✞

“The weapons we fight with are not the weapons of the world. On the contrary, they have divine power to demolish strongholds. We demolish arguments and every pretension that sets itself up against the knowledge of God, and we take captive every thought to make it obedient to Christ. And having in a readiness to revenge all disobedience, when your obedience is fulfilled.”

✞✞✞[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፬፥፭፡፮]✞✞✞

“የጦር ዕቃችን ሥጋዊ አይደለምና፥ ምሽግን ለመስበር ግን በእግዚአብሔር ፊት ብርቱ ነው፤

የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን፥ መታዘዛችሁም በተፈጸመች ጊዜ አለመታዘዝን ሁሉ ልንበቀል ተዘጋጅተናል።”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Nine Million People Told to Evacuate in Japan due to ‘Monster’ Typhoon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 19, 2022

💭 “ናንማዶል” በተሰኘው ኃይለኛ አውሎ ነፋስ ምክንያት ዘጠኝ ሚሊዮን ሰዎች በጃፓን አካባቢያቸውን ለቀው እንዲወጡ ተነገራቸው

አይይየዚህች ዓለም ነገር ከንቱ ነው። በቃ ለዘመናት የደከሙለት ነገር ሁሉ በሰዓታት ውስጥ ጥርግርግ ብሎ ሄደ። የዓለማችን ነዋሪዎች ልብ ንሰሐ አልገባ ብሏልና ሁሉም በየአህጉሩ የመከራን ጽዋ ይቀምሳል።

ይገርማል፤ ዛሬ ነፃ ግንበኛዋ የብሪታኒያ ንግስት ዳግማዊት ኤልሳቤጥ ከሳምንት በላይ ከወሰደው ከንቱ የሃዘን-መግለጫ ድራማ በኋላ ትቀበራለች። የጃፓን ንጉሳውያን ጥንዶችም ዛሬ በለንደን ተገኝተዋል።

እንደው ሰው፤ “ሰለጠነ” ተባለ አልተባለ በሁሉም አገራት ግብዝና በሜዲያዎቹ በቀላሉ እንደሚታለል/እንደሚጭበረበር በግልጽ አይተነዋል። ለአንዲት የዘጠና ስድስት ዓመት ሴት ይህን ያህል ትኩረትና ለሰዓታትና ለቀናት እየተንበረከኩ ተገቢ ያልሆነ ‘አምላካዊ’ ክብር መስጠት ብሪታኒያውያኑ ከሰሜን ኮሪያ ሕዝብ ባልተናነሰ አዕምሯቸውን ምን ያህል እንዳሳጠቡ ይጠቁመናል። ይህችን በአውሮፓውያኑ ሴፕቴምበር 19 ዕለትን እናስታውሳት፤ ፲፱/19 በእኛ የቅዱስ ገብርኤል ዕለት ነው።

በዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ነጋሪነት የዓለም ጤና ድርጅት የኮቪድ ወረርሽኙን ካወጀ ልክ ከ ፱፻፲፩/911 (እንቍጣጣሽ) ቀናት በፊት ነው ንግስቲቷ የሞተችው። ኮሮና ማለት አክሊል ማለት ነው። ልትሞት ቀናት ሲቀራት፤ ይዟት የነበረው ኮቪድ ወረርሽኝ “በጣም አደከመኝ፣ አደቀቀኝ” ስትል ተናግራ ነበር

ባለፈው ሳምንት መስከረም ፬/4፤ ንግሥቲቷ በተሰናበተች ልክ በሳምንቱ፤ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም፤ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መጨረሻ ተቃርቧል።አሉን።

በትናንትናው እሑድ ዕለት ደግሞ፤ ለንግስቲቷ ቀብር ዛሬ ለንደን የሚገኙት የአሜሪካው ፕሬዚደንት ጆ ባይድን፤ “የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አብቅቷል።” አሉን!

💭 ጁላይ 27/ሐምሌ ፲፱ | እግዚአብሔር በአቡነ ማትያስ እና በጽዮናውያኑ አትሌቶች በኩል የሚለን ነገር አለ

ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸውጉድ ነው!

🔥 ሮም + ለንደን + በርሊን + ኒውዮርክ + ቶኪዮ + መካ + ዱባይ + ቴህራን + ኢስታንቡል ይወድቃሉ – እየሩሳሌም እንዳደረገችው።

የቃል ኪዳኑ ታቦት ወደ ምሥራቅና ወደ ምዕራብ በሚወስደው መንገድ ላይ ምልክት እያስተላለፈ ነው። ጃፓን፣ ቻይና፣ አውሮፓ፣ አሜሪካ፣ ሩሲያ፣ ዩክሬን፣ ቱርክ፣ ኢራን እና አረቢያ የኢትዮጵያን የፋሽስቱ ኦሮሞ አገዛዝና ክፉውን አብዮት አህመድ አሊን መደገፉን ያቆሙ። አውሬው ለፍርድ መቅረብ ይኖርበታል። ይህ አረመኔ አገዛዝ ከሁለት አመት በታች በሆነ ጊዜ ውስጥ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን የትግራይ ተወላጆችን በጅምላ ጨፍጭፎ በረሃብ ገድሏል።

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፮]❖❖❖

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።”

🔥 Rome + London + Berlin + New York + Tokyo + Mecca + Dubai + Tehran + Istanbul will fall – as Jerusalem did.

✞The Ark of The Covenant is Transmitting a signal on a path to the EAST and to the WEST. Japan, China, Europe, America, Russia, Ukraine, Turkey, Iran and Arabia, STOP supporting the fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali in Ethiopia. This brutal regime has massacred and starved to death over a million Ethiopian Chrisians of Tigray in under two years.

❖❖❖[Luke Chapter 21፡25-26]❖❖❖

And there shall be signs in the sun, and in the moon, and in the stars; and upon the earth distress of nations, with perplexity; the sea and the waves roaring; Men’s hearts failing them for fear, and for looking after those things which are coming on the earth: for the powers of heaven shall be shaken.”

💭 Nine million people have been told to evacuate their homes as Japan is battered by one of the worst typhoons the country has ever seen.

The super typhoon Nanmadol has killed two people and injured almost 90.

It hit Japan’s most southerly island, Kyushu, on Sunday morning, and is forecast to pass over the main island of Honshu in the next few days.

Tens of thousands of people spent Sunday night in emergency shelters, and almost 350,000 homes are without power.

Transport and business has been disrupted, and the country is braced for extensive flooding and landslides.

Nanmadol has brought gusts of up to 234km/h (145mph), and some areas were forecast 400mm (16 inches) of rain in 24 hours.

Bullet train services, ferries, and hundreds of flights have been cancelled. Many shops and other businesses have closed, and sandbags have been put in place to protect some properties.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Travel/ጉዞ | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሶማሊያ አውሎ ነፋስ እና ትልቅ ማዕበል በፈጠሩት ኃይለኛ ጎርፍ ተጥለቀለቀች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 25, 2020

አርማጌዶን – የአክሱም ጽዮን ጠላቶች

☆ ግመል ሶማሊያ

☆ ፍየል ኦሮሚያ

እሁድ ዕለት ደረቃማዋን ሶማሊያን የመታት አውሎ ነፋስ “ጋቲ” በሰዓት ፻፭/105 ማይሎች ፍጥነት የሚነፍስ ነፋስ ነበር። ነፋሱ ከምድብ ፪/2 አውሎ ነፋሳት/ሀሪኬን ይመደባል። ይህም በታሪክ ውስጥ አገሪቱን ከመታው እጅግ ጠንካራው ነፋስ ሆኗል ፡፡ አውሎ ነፋሱ በአንድ ጊዜ ከምድብ ፫/3 ማእበል ጋር የሚመጣጠን ጥንካሬን በአንድ ጊዜ ከ ፻፲፭/115 ማይል / በከፍተኛው ዘላቂ ነፋሳት በማግኘቱ እጅግ ፈጣን በሆነ እንቅስቃሴ ወደ መሬት ወረዶ ቪዲዮው በሶማሊያ የባሕር ጠረፋማ አካባቢዎች በትልቅ ማዕበል የተከሰተውን ጎርፍ ነው የሚያሳየን፡፡

“ጋቲ” = ቲግራይ

በእነዚህ ቀናት ለትግራይ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ልቡ የማይመታ ሁሉ ልቡ ይታወክበታል፣ ነፍሱም ትጨነቃለች።

የኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ወኪሎች የሆኑት ሶማሌዎች + ኦሮሞዎች + የኢሳያስ ኤርትራውያን በአክሱም ጽዮን ላይ ዘምተዋል፣ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ንጹሐን የጽዮን ልጆችን ጨፍጭፈዋል። እነዚህ ቅጥረኞች መነካትና መደፈር የሌለባትን አክሱም ጽዮንን ስለደፈሩ በሚቀጥሉት ቀናትና ወራት ለበለጠ ጭንቀትና መከራ እንደሚጋለጡ ከወዲሁ ማወቅ ይቻላል። እያየን ያለነውም ይህን ነው!

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩]

፳፭ በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤

፳፮ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።

፳፯ በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል።

፳፰ ይህም ሊሆን ሲጀምር ቤዛችሁ ቀርቦአልና አሻቅባችሁ ራሳችሁን አንሡ።

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አውሎ ነፋስ Eta አሜሪካ ገባች | ETAiopia = Erta Ale ፥ ኤታ = ኤታዮጵያ ፥ ኤርታ አሌ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 9, 2020

ወገኖቻችንን እያባሏቸው እና እያስጨፈጨፏቸው ነው ፥ ስለዚህ ነፋሱ፣ ጎርፉ፣ መብረቁ እና እሳቱ ይላክላቸዋል። ልክ ይህን ቪዲዮ ሳዘጋጅ በየዓመቱ ከአውሮፓ የሚፈልሱ ወፎች የበረራ ጉዟቸውን ከአውሮፓ ወደ ኢትዮጵያ ሲያደርጉ ታዩኝ፤ ቶሎ ብዬ ካሜራየን ለማግኘት ሞክሬ ትንሽም ቢሆን አንስቻቸዋለሁ።

በዓለም ዙሪያ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ወፎች በየአመቱ የመራቢያ እና የክረምት ቦታዎችን ፍለጋ ወደ ሞቃታማ ቦታዎች ይሰደዳሉ፡፡ ከሰሜን አውሮፓ የሚነሱት ብዙ ጊዜ ወደ አፍሪቃ በተለይም ወደተቀደሱት የሰሜን ጽዮን ተራሮች ነው የሚያመሩት ፥ ያለ ፓስፖርት፣ ያለቪዛ፣ ያለ ገንዘብ፣ ያለ ስንቅ፣ ያለ ጂ.ፒ.ኤስ፣ ያለ ኮሮና ጭምብል፣ ለብቻቸው ተንጥለው ሳይታገቱና ሳይገደሉ። የእግዚአብሔር ሥራ ድንቅ ነው።

***UPDATED***

የደርግ ፋሺዝም ተመልሶ መጣ፦

መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ባወጣው ዘገባ እንዳመለከተው ወደ ፮፻ሺ/600 ሺህ የሚጠጉ የትግራይ ተወላጆች ለረሃብ ተጋልጠዋል።

UN Warns 9 Million Ethiopians Risk Displacement In Escalating Conflict

_______________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኃይለኛዋ አውሎ ነፋስ ‘ላውራ’ ጆሮ-ወጊና አስፈሪ የፉጨት ድምጽ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 27, 2020

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ

______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአውሎ ነፋስ ‘ማርቆስ’ እህት ‘ላውራ’ በመብረቆችና በቀለማቱ ታጅባ አሜሪካ ገባች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 26, 2020

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ

ከፍተኛውን የአውሎ ነፋስ ምድብ ፭ የተሰጣት ላውራ በሚቀጥሉት ሰዓታት በደቡባዊዎቹ የአሜሪካ ግዛቶች ከፍተኛ ጥፋትን ታስከትላለች ተብላ ትጠበቃለች።

እንደው ከአውሎ ነፋስ,ከመሬት መንቀጥቀጥ፣ ከመብረቅ፣ ከሰደድ እሳት እና ከጎርፍ ጋር መኖር ምን ዓይነት ኑሮ ነው ጃል?! ሁሌ በሰቀቀን? ለመሆኑ ሰዎች የተፈጥሮ አደጋዎቸ በሚዘወተሩባቸው በእነዚህ ቦታዎች ቤት ሠርተው ለመኖር ሲወሰኑ ምን እያሰቡ ነው? ለማንኛውም የእግዚአብሔር መላእክት ይድረሱላቸው!

______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ያው፤ ከኢትዮጵያ ተራሮች የተነሳው ‘አውሎ-ነፋስ ማርቆስ’ ወደ አሜሪካ ተልኳል!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 21, 2020

  • 👉 በ አሜሪካ በካሪቢያን ባሕር ላይ ባሉ ደሴቶች የሚቀጥሉት ወራት በጣም አደገኛ የተባለው የአውሎ ነፋስ ወቅት ነው። እንደሚታወቀው የእነዚህ አውሎ ነፋሳት መነሻቸው የኢትዮጵያ ተራሮች መድረሻቸውም ማቃታማው የካሪቢያን ባሕር ነው። የልዑል እግዚአብሔር ትንፋሽእንደማለት የምስራቅ አፍሪቃ ሞንሱንይሉታል።
  • 👉 በእነዚህ ቀናት አውሎ ነፋስ ላውራ እና ማርኮ/ማርቆስ በካሪቢያን ባሐር ለመሽከርከር በመዘጋጀት ላይ ናቸው።
  • 👉 የላቲኑ ማርኮ = ማርቆስ

👉 ከጥቂት ቀናት በፊት የሚከተለውን ጽፌ ነበር፦

  • ሕፃን ቅዱስ ወንድወሰን ምንን እየጠቆመን ነው?
  • ቅዱስ

  • መልአክ (ቅዱስ ሚካኤል?)

  • ቅዱስ ማርቆስ

  • ኢትዮጲስ

  • እስክንድር ነጋ (ቪዲዮውን ሰርቼ ስጨርስ ጋላዋ አዳነች አበቤ *(አአ)በአዲስ አበባ *(አአ) ከንቲባነት መመረጧን ሰማሁ)ዋው!

  • አብይ አህመድ(ቄሮ)(መልአኩ ሰይፍና እሳት ይዞ ይመጣባቸዋል)

ቅዱስወንድወሰን የማንቸስተር ዩናይትድና የተጨዋቹ ማርቆስ ራሽፎርድ ደጋፊ እንደሆነ የእንግሊዝ ሜዲያዎች አሳውቀዋል ፥ ማርቆስ የሃዘን መልዕክት ለቤተሰቦቹ አስተላልፏል፤ ከሰሞኑ እንደሚጎበኛቸውም ቃል ገብቶላቸዋል።

የማንቸስተር ዩናይትድ ተጫዋች ማርቆስ ራሽፎርድ በብሪታኒያ ቢወለድም ዘሩ ግን በካሪቢያን ባሕር ላይ ከምትገኘው ደሴት ሃገር ከ ቅዱስ ኪትስ እና ኔቪስነው። ቅዱስ ኪትስ እና ኔቪስ / St. Kitts und Nevis – ስሙ ላይ ስናተኮር ቅዱስ ወንድወሰን ጋር የሚመሳሰል ሆኖ እናገኘዋልን። ብንጨምርበት ማርቆስ ራሽፎርድ ፥ ሐዋርያው ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው

👉 በአዲስ አበባ የመንበረ ልዑል ቅዱስ ማርቆስና ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን

የደብረታቦር / ቡሄ ፤ ማክሰኞ ፲፪/፲፪/፲፪ ዕለት የተሰጠውን ትምሕርት በጥሞና አዳምጠን ከዚህ ሁኔታ ጋር እናገናኘው።

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያስቀመጥሽውን ሽብርተኛውን የግራኝ እብዮት አህመድ ቄሮ አገዛዝ እስካላስወገድሽ ድረስ ዕረፍት አይኖርሽም። ይህ ደካማ ትውልድ ዝም ስላለ እግዚአብሔር ዝም አይልም።

አሜሪካ የመለመልሽው የቄሮ አገዛዝ ይህን የተበከለ ደካማ ትውልድ እንዳሰኘው እያታለለው፣ እያላገጠበትና እየጨፈጨፈው ነው። በሚቀጥሉት ቀናት የአዲስ ዓመት በጎ ተግባርበሚል የማታለያ ዘመቻ እነ እስክንድር ነጋን ከአብዮት አህመድ ሽብርተኛ አጋሮች ጋር ከእስር ለመልቀቅ ይወስን ይሆናል፤ በዚህም እየተጨፈጨፈበት ያለውን የኢትዮጵያ ሕዝብ የዘርና የሃይማኖት ዕልቂቱን ሁሉ በመርሳት ጮቤ ለማስረገጥ ይሞክራል።

አሜሪካ፤ ለሽብርተኛው የግራኝ አብዮት አህመድ አገዛዝ የምትሰጭውን ዕርዳታና ድጋፍ ሁሉ በመንፈግ ከኢትዮጵያ ምድር ባፋጣኝ እንዲወገድ ካላደረግሽ መጪዎቹ ወራት አስከፊ ይሆኑብሻል። አቧራውን እና አውሎ ነፋሳቱን እንደ ማስጠንቀቂያ አድርገሽ ውሰጂያቸው።

አዎ! ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው!

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከሰሜን ተራሮች የተነሳው ‘ኢሳያስ’ አሜሪካን አመሳት | ማዕቀብ ይከተል ይሆን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 3, 2020

_____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: