Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Humans’

Massive, 1.2 Million-Year-Old Tool Workshop In Ethiopia Made By ‘Clever’ Group of Unknown Human Relatives

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 7, 2023

💭 ግዙፍ መረጃ፤ ‘1.2 ሚሊዮን አመት’ ያስቆጠረ የመሳሪያ አውደ ጥናት በኢትዮጵያ በ’ብልጥ’ ቡድን ባልታወቁ የሰው ዘመዶች የተሰራ

እናንተ ግን ወዳጆች ሆይ፥ በጌታ ዘንድ አንድ ቀን እንደ ሺህ ዓመት፥ ሺህ ዓመትም እንደ አንድ ቀን እንደ ሆነ ይህን አንድ ነገር አትርሱ። ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደሚመስላቸው ጌታ ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ስለ እናንተ ይታገሣል” [፪ኛ ጴጥሮስ ፫፥፰፡፱]

AXE — AXUM

💭 An unknown group of hominins crafted more than 500 obsidian hand axes more than 1.2 million years ago in what is now Ethiopia.

More than 1.2 million years ago, an unknown group of human relatives may have created sharp hand axes from volcanic glass in a “stone-tool workshop” in what is now Ethiopia, a new study finds.

This discovery suggests that ancient human relatives may have regularly manufactured stone artifacts in a methodical way more than a half-million years earlier than the previous record, which dates to about 500,000 years ago in France and England.

Because it requires skill and knowledge, stone tool use among early hominins, the group that includes humans and the extinct species more closely related to humans than any other animal, can offer a window into the evolution of the human mind. A key advance in stone tool creation was the emergence of so-called workshops. At these sites, archaeologists can see evidence of hominins methodically and repeatedly crafting stone artifacts.

The newly analyzed trove of obsidian tools may be the oldest stone-tool workshop run by hominins on record. “This is very new in human evolution,” study first author Margherita Mussi, an archaeologist at the Sapienza University of Rome and director of the Italo-Spanish archeological mission at Melka Kunture and Balchit, a World Heritage site in Ethiopia, told Live Science.

Oldest known hominin workshop

In the new study, the researchers investigated a cluster of sites known as Melka Kunture, located along the upper Awash River valley of Ethiopia. The Awash valley has yielded some of the best known examples of early hominin fossils, such as the famous ancient relative of humanity dubbed “Lucy.”

The scientists focused on 575 artifacts made of obsidian at a site known as Simbiro III in Melka Kunture. These ancient tools came from a layer of sand dubbed Level C, which fossil and geological data suggest is more than 1.2 million years old.

These obsidian artifacts included more than 30 hand axes, or teardrop-shaped stone tools, averaging about 4.5 inches (11.5 centimeters) long and 0.7 pounds (0.3 kilograms). Ancient humans and other hominins may have used them for chopping, scraping, butchering and digging.

Obsidian proved far more rare at Simbiro III before and after Level C, and scarce in other Melka Kunture sites. The new excavations also revealed that Level C experienced seasonal flooding, with a meandering river likely depositing obsidian rocks at the site during this time of Level C. Obsidian axes from this level were far more regular in shape and size, which suggests mastery of the manufacturing technique.

Ancient hominins “are very often depicted as barely surviving, struggling with a hostile and changing environment,” Mussi said in an email from the field in Melka Kunture. “Here we prove instead that they were clever individuals, who did not miss the opportunity of testing any resource they discovered.”

This nearly exclusive use of obsidian at Level C of Simbiro III is unusual during the Early Stone Age, which ranged from about 3.3 million to 300,000 years ago, the researchers said. Obsidian tools can possess extraordinarily sharp cutting edges, but the volcanic glass is brittle and difficult to craft without smashing. As such, obsidian generally only found extensive use in stone tool manufacture beginning from the Middle Stone Age, which ranged from about 300,000 to 50,000 years ago, they said.

“The idea that ancient hominins of this era valued and made special use of obsidian as a material makes a lot of sense,” John Hawks, a paleoanthropologist at the University of Wisconsin–Madison who did not take part in this research, told Live Science. “Obsidian is widely recognized as uniquely valuable among natural materials for flaking sharp-edged tools; it is also highly special in appearance. Some historic cultures have used obsidian and traded it across distances of hundreds of miles.”

That trading may have gone on farther back than widely acknowledged.

“There has been evidence since the 1970s that obsidian may have been transported across long distances as early as 1.4 million years ago,” Hawks said. “That evidence has not been replicated by more recent excavation work, but the new report by Mussi and coworkers may be a step in that direction.”

It remains uncertain which hominin may have created these artifacts.

Previously, at other Melka Kunture sites, researchers have discovered hominin remains about 1.66 million years old that may have been Homo erectus, and fossils about 1 million years old that may have been Homo heidelbergensis, Mussi said. H. erectus is the oldest known early human to possess body proportions similar to modern humans, whereas H. heidelbergensis may have been a common ancestor of both modern humans and Neanderthals, according to the Smithsonian. Since the age of Level C at Simbiro III is more than 1.2 million years old, the hominins that made the obsidian hand axes there may have been closer in nature to H. erectus, Mussi said.

The scientists detailed their findings Jan. 19 in the journal Nature Ecology and Evolution.

👉 Courtesy: Livescience

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Human Resources: Social Engineering in the 20th Century

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 30, 2011

Here is part 1/9..the other parts are on the sidebar…

Human Resources explores the rise of mechanistic philosphy and the exploitation of human beings under modern hierarhical systems.

Topics covered include behaviorism, scientific management, work-place democracy, schooling, frustration-aggression hypothesis and human experimentation.

The education of the masses in order to ‘create’ good consumers, good soldiers, and the effect of the proper ‘training’ on the human being as an animal to be USED by the PTB. The film covers mind control, and behavior..

______________________________________

Posted in Ethiopia, Psychology | Tagged: , , , | Leave a Comment »

The 7 Heavens: The 12 Worlds of Eyor Heaven

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2010

አዮር ሰማይ ክልል ውስጥ የአሉት አሥራ ሁለት ዓለሞች


  1. ሐመልማል

    ይህ የምድር ሠራዊት እንሆን ዘንድ እኛ የተፈጠርንበት ዓለም ነው። ጠባቂውና እንዲሰለጥንበት እግዚአብሔር የፈቀደለት አድማኤል ኪሩብ ይባላል። የአዳም ነገድ ሁሉ ከእርሱ አብራክ ወጥቶአል።

  2. ረሐም

    የዚህ ዓለም ጠባቂ መልአክ ሳውራኤል ኪሩብ ነው። በዓለም ረሐም ውስጥ የሚኖሩ ፍጥረቶች የበግና የፍየል መልክ የመሰለ ገፅ ሲኖራቸው የተሰጣቸው አእምሮ ከሰው ልጆች የላቀ የራቀውን የሚያውቁ የረቀቀውን የእግዚአብሔር ፍጥረትን ማየት የሚችሉ ናቸው። ከነርሱም ሌላ በረሐም ዓለም ውስጥ የተለያዩ ገጽ ያላቸው ቁጥራቸው ትእልፈተትእልፊታት ፍጥረታቶች አሉ።

  3. ገውዛ

    የዚህ ዓለም ጠባቂው ኪሩብ መልአክ ሱርያኤል ነው። ገውዛውያን መልካቸው እንደ ሰው ልጆች መልክ ሁኖ ቀንድና ጅራት አላቸው። የጅንጆሮና የጉሬዛ መልክ የመሰለ የአላቸውም አሉ። ሁሉም ሁለት እጆችና ሁለለት እግር አሏቸው እንዲሁ ግዙፋንና እረቂቃን የሆኑ በራሪዎች ይኖሩባቸዋል። እርስ በእርሳቸው አይነካኩም የሳውራ አፈር ቅመው ይኖራሉ።

  4. ሻርታ

    የዚህ ዓለም ጠባቂው ኪሩብ መልአክ ስርጣጣኤል ይባላል። በሻርታ ዓለም የሚኖሩ ፍጥረቶች እንደ ዳሞትራ ስምንት እግሮች የአላቸው የአንበጣ ገጽ ያላቸው ምግባቸው እርስ በእርስ በመበላላት አንዳንዶችም እንደ እባብ የሚያሸቱበት አፍንጫ ባይኖራቸውም በምላሳቸው መካከል በአለ ቀዳዳ ያሸታሉ፡ በምላሳቸው ይነድፋሉ፡ ያያሉም፡ በየጊዜው ተፈጥረው የሚሞቱ ፍጥረቶች ናቸው።

  5. ሰውድ

    የዚህ ዓለም ጠባቂው መልአክ ኪሩብ አዛዝኤል ይባላል፡ ሰውዳውያን ወደዚህ ዓለምና ወደ ሌላው ዓለም ለመንጠቅ እድል ተሰጥቷቸዋል። በሄዱበት ምድር ያለውን እፅዋት ያደርቃሉ፤ እሳተ ገሞራ ይፈጥራሉ፤ ተንቀሳቃሹን ሁሉ በነፋስ ያደርቁታል፤ እግዚአብሔር ለመቅሰፍት ያዘጋጃቸው ናቸው። ምግባቸው የሚቃጠል ዲንና ባሩድ የመሰለ ነው፡ ነገር ግን በሄዱበት ዓለም እንዲኖሩ እግዚአብሔር ስላልፈቀደላቸው ተመልሰው ወደተፈጠሩበት ዓለም ይሄዳሉ እንጂ

  6. ሰንባላ

    የዚህ ዓለም ጠባቂው መልአኩ ኪሩብ ስምስማኤል ይባላል። በሰንበላውያ ዓለም ትእልፊተትእልፊታት የሚሆኑ በአየር የሚንሳፈፉና የሚበሩ በምድር የሚሽከረከሩ አእዋፋትና እንስሳት አራዊትም አሉ። እንደነዚህ ምድር ዓለም እርስ በእርሱ ይጣላል፤ ይበላላልም። ነገር ግን የማይበላሉ አሉ እነርሱም እድሜያቸው በእነሱ አቆጣጠር ከመቶ እስከ አራት መቶ ይደርሳል። ነገር ግን የእኛ ዘመንና የሰንበላውያን ዘመን የተለየ ነው።

  7. ሚሳን

    የዚህ ዓለም ጠባቂው መልአክ ሚሳኤል ይባላል። የሚሳውያን መልካቸው የእንስሳና የአውሬ መልክ ይምሰል እንጂ የተፈጥሮ ባህሪያቸው ቅዱስ ነው። እግዚአብሔርን በክብር ያመሰግናሉ ይዘምራሉም። ከኤሮርያ ሰማይ ክልል ውስጥ ከሜምሮስ ዓለም ክበብ ውስጥ የሚኖሩትን ሮሃንያን ይመስላሉ /ረውሃንያ/ የተለያዩ የዜማ ድምፅ መሥሪያዎች አሏቸው።

    አንዳንድ ግዜ ወደ እኛ ዓለም ምድር ይመጣሉ፤ የሚከለክላቸው የዓየር ጠባይ የለም፤ ግዙፋንም እረቂቃንም አሉአቸው። በባሕር ቢሄዱ አይሰጡም በእሳተ ገሞራ ቢገቡ አይቃጠሉም አለቱን ሰንጥቀው ቢገቡ የሚያግዳቸው የለም፡ የእግዚአብሔርን ፍጥረት ያከብራሉ የሰው ልጆችን ይወዳሉ እግዚአብሔርን ከማመስገን አፋቸው አይቋረጥም።

  8. አቅራብ

    የዚህ ዓለም ጠባቂው መልአክ አቅርናኤል ይባላል። በዓለም አቅራብ ውስጥ የሚኖሩት ፍጥረታት በባሕር ውስጥ ይኖራሉ። የመልካቸው ገጽ የዝሆንና የጊንጥ ቅርፅ አላቸው። የተለያዩ የፍጥረት ነገዶች አሉ ሁሉም በበሐር ውስጥ እንጂ ወደሌላ የአፈርና የእሳት ጠባይ ወደአላቸው አይሄዱም አይኖሩምም።

  9. ቀውሳ

    የዚህ ዓለም ጠባቂው መልአክ ቀውቃሳኤል ኪሩብ ይባላል። በቀውሳ መሬት የሚኖሩ ከእሳት ተፈጥረው ከእሳት ፈሳሽ ውስጥ ስለሚኖሩ ብዛታቸው እንደሌሎች ዓለም ፍጥረት አይበዙም ቀውሳውያን የአገኙትን ይመገባሉ ያቃጥላሉ የእሳት ሕይወት ነው ያላቸው።

  10. ዠዲ

    የዚህ ዓለም ጠባቂው መልአክ አጂብጀማኤል ይባላል። በጀዲ ወይም በዠዲ ዓለም የሚኖሩ ፍጥረታት ከዚህች ምድር ዓለም የተፈጠሩትን እንስሳትና አራዊት አእዋፋትንም ይመስላሉ። በመልክ በግጽ እርስ በእርሳቸው የተለያዩም ቢሆን በልሳን ቋንቋ አንድ ናቸው በተለያየ የድምፅ መሳሪያ ይጠቀማሉ። ከሰው ልጆች የላቀ አእምሮ ስላላቸው የተጠበቡ መርማሪዎች ናቸው። በሰሩት የጥበብ መንኮራኵር ብዙ ዓለማትን ጎብኝተዋል ነገር ግን ከተፈጠሩበት ከዠዲ ዓለም ተለይተው ስለማይኖሩ ወደ መጡበት ተመልሰው ይሄሃሉ። ምግባቸውን እንደ ሰው ልጅ አብስለው የሚበሉና በመአዛው ብቻ የሚረኩ ነገዶች አሉአቸው እግዚአብሔርን በጣም ያመሰግናሉ።

  11. ደለዋ

    የዚህ ዓለም ጠባቂው መልአክ ደለዋውኤል ኪሩብ ይባላል። ይህ ደለዋ ዓለም የክበቡ ጥልቀት በጣም የጠቆረ ጨለማ ከመሆኑ የተነሳ እንደበርባሮስ የሚያስፈራ ነው። ነገር ግን በውስጡ የሚኖሩ እልፍ አእላፋትና ትእልፊተ አእላፋት የሚሆኑ ፍጥረታት በትናጋቸውና በምላሳቸው በማሽተት የሚፈልጉትን መርጠው ይበላሉ።

    በጆሮአቸው በዓይናቸው ፈንታ በምላሳቸው እንዲያዩና እንዲሰሙ እግዚአብሔር ስለፈጠራቸው ጨለማንና ብርሃንን ለይተው አያውቁም።

  12. ሁት

    የዚህ ዓለም ጠባቂው መልአክ ኩምኩማኤል ይባላል። በሁት ዓለም የሚኖሩ ፍጥረቶች እንደንብ መንጋ በአንድ ላይ የሚሰፈሩ እንደተራራም ይከመራሉ፤ ከመካከላቸው እንደንብ ወይም እንደምስጥ አንዲት እናት አላቸው። እናቲቱ እድሜዋ አልቆ ከሞተች ሁሉም በነው ያልቃሉ አፈር ይሆናሉ፤ ሕይወታቸው በእንስቲቱ ብቻ ነው ከነሱ ሌላ ሕይወት ያለው ፍጥረት የለም።

    በኢዮር ክበብ ውስጥ ያሉት አስራ ሁለት ዓለማት እነዚህ ናቸው። የአእምሮ መንፈስ የአለው አስተውሎ ይመርምርና ይወቅ ጥበብ በዚህ አለ።

______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: