Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Hannity’

የአሜሪካ ባለሥልጣናት የሩሲያውን ፑቲንን “ይሰቀል!” ይላሉ ፥ እነ አቶ ጌታቸው ግን ስለ ግራኝ ንግግር ዛሬም ትንተና ይሰጣሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2022

👉ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ታዋቂው የ ‘FOX News’ ዘጋቢ ሾን ሃኒቲ፤ “ፕሬዚደንት ፑቲን በእሳት መጠረግ አለበት!”

ስለ ሩሲያ የማይመለከተው ሰዶማዊው የአሜሪካ ሴነተር ሊንድሲ ግራሃም፤ “ፕሬዚደንት ፑቲን በእሳት መጠረግ አለበት!” ይለናል።

💭 Sen. Lindsey Graham defended calling for Russians to assassinate President Vladimir Putin

‘You would be doing your country and the world a great service’: Sen. Lindsey Graham calls on a ‘Brutus of Russia’ to carry out a Julius Caesar-style assassination of Putin prompting furious response from Moscow envoy

  • On Thursday the Republican Senator invoked Julius Caesar-style assignation of the Russian President who is currently leading an invasion of Ukraine
  • ‘Is there a Brutus in Russia? Is there a more successful Colonel Stauffenberg in the Russian military?’ he tweeted
  • ‘The only way this ends is for somebody in Russia to take this guy out. You would be doing your country — and the world — a great service,’ his tweet continued 
  • In a separate tweet Graham added that the responsibility of eliminating Putin laid solely in the hands of Russian citizens
  • His tweets come after Europe’s largest nuclear plant was on fire in the early hours of Friday morning after coming under attack by Russian troops
  • Remarks prompted furious reaction from Russian ambassador to the US Anatoly Antonov

Source

😈 ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው ሴነተሩ የእጋንንት መጠቀሚያ ሆኖ ፊቱ እንደ አውሬ ይቀያየራል፤ (Shapeshifting) ዋው!

ራሱ በተጭበረበረ ምርጫ በፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ መፈንቅለ መንግሥት በረቀቀ መልክ አካሂዶ ሥልጣን ላይ የወጣው ዘገምተኛው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ደግሞ፤ፕሬዚደንት ፑቲን ከሥልጣን መወገድ አለበት!” ይለናል።

አቶ ጌታቸው አምና ላይ አረመኔውን ግራኝን “የኢትዮጵያ አረም ነው” ብሎት ነበር። ዛሬ ግን ከግማሽ ሚሊየን በላይ ጽዮናውያንን ስለጨፈጨፈው አረመኔ ግራኝ ተለሳልሶ መናገሩን መርጧል። በዚያ ላይ ከኤሚራቶችም የመርዝ “ምግብ እርዳታ” በመቀበል ላይ ነው! ለምንድን ነው ካለፈው ነሐሴ ወር ጀምሮ ኤሚራቶች ብቻ እርዳታ የተባለውን የተበከለ ምግብ ወደ መቀሌ በአውሮፕላን እንዲያስገቡ የተፈቀደላቸው? ይህ እኮ ትልቅ ወንጀል ነው! ከአረቦች፣ ኢራኖችና ቱርኮች እርዳታ’ በጭራሽ ወደ ትግራይ መግባት የለበትም፤ ከፈለጉ ወደ ኦሮሞ ወደተሰኘው ክልል ይላኩት።

አይገርምምን? አሜሪካውያኑን ከእነርሱ ድንበር በአምስት ሺህ ኪሎሜትር ርቀት ላይ በሩሲያ እና ዩክሬይን መካከል ስለተፈጠረው ግጭት ሊመለከታቸው ባልተገባ ነበር፤ ነገር ግን ለዲያብሎሳዊ ተል ዕኳቸው ሲሉ የፈለጉትን ሁሉ ከመተገበር ወደኋላ አላሉም። ስለ ፕሬዚደንት ፑቲን ንግግር ትንተና እየሰጠ ጊዜውን የሚያባክን ፖለቲከኛና ጋዜጠኛ የለም። ሁሉም በትግባር ላይ የተመረኮዙ መግለጫዎችንና ትዕዛዞችን ነው የሚያወጡት። “ድርድር ቅብርጥሴ” የለም። ፕሬዚደንት ፑቲን እስኪወገዱ ድረስ ውጊያው መካሄድ አለበት” የሚል አቋም ይዘው ነው ልክ በቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ እንዳደረጉት የጥቃት ዘመቻውን ባጭር ጊዜ ውስጥ ያጧጧፉት።

እስኪ ከእኛ ሃገር ሁኔታ ጋር እናነጻጽረው፤ አሜሪካውያኑና አውሮፓውያኑ ግራኝንና የፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዙን ወንጀለኛ ባለሥልጣናት ለማባበልና የድጋፍ መቋሚያ ለመስጠት በየወሩ ልዩ መልዕክተኞችን ይሰጣሉ በእርዳታ ተቋሞቻቸው በኩል በቢሊየን የሚቆጠሩ ዶላሮችን በቀጥታ ይሰጣሉ፤ የትግራይ ኃይሎችን ከደብረ ብርሃን እንዲመለሱ ያዟቸዋል፣ “ቀውሱ በጠረጴዛ ዙሪያ ብቻ ነው የሚፈተው” በማለት ወደድርድር ካልመጣችሁ እያሉ ያዘናጓቸዋል። ይህን በዩክሬይን አያደርጉትም። ምዕራባውያኑ ለዩክሬይን ተዋጊዎች “የተኩስ አቁም ስምምነት አድርጉ፣ ከፑቲን ጋር ተደራደሩ ወዘተ”፤ የማይታሰብ ነው፤ በጭራሽ አይሏቸውም።

እንዲያውም በሩሲያ እና ዩክሬይን መካከል ድርድር በማድረግ ላይ የነበረው የለንደኑ ቸልሲ እግር ኳስ ቡድን ባለቤት ሩሲያው ባለኃብት ሮማን አብራሞቪች በኬክ መርዝ ተመርዞ እስከ “ጊዜያዊ መታወር ደርሶ ነበር” የሚል መረጃ ባለፉት ሰዓታት በመውጣት ላይ ናቸው። ይህ የዩክሬይን ናዚዎች ደጋፊ የሆነውና ላለፉት ሳምንታት ታይቶ የማይታወቅና ያልተቋረጠ ፀረፑቲን ቅስቀሳዎችን ሲነዛ የነበረው የእንግሊዝ ጋዜጣ፤ “ፑቲን ነው አብራሞቪችን የመረዘው!” በማለት ላይ ይገኛል።

Roman Abramovich ‘was the TARGET of peace-talk “chocolate poisoning” that left him temporarily blind and shedding skinAttack was ‘a warning not to betray the Kremlin’, investigator behind shocking revelation claims

እኔ ግን እርግጠኛ ሆኜ መናገር እደፍራለሁ፤ የሮማን አብራሞቪችን ንብረቶች ሁሉ የወረሱት እንግሊዛውያኑ እና ኤዶማውያኑ ሉሲፈራውያን እንደ ሦስተኛ ወገን፣ እንደ ቍራ ሁለቱን የሩሲያ እና ዩክሬይን ወንድማማቾች የማባላትና ጦርነቱን የማስቀጠል ፍላጎት ስላላቸው አቶ አብራሞቪችን መርዘውታል። 100%! ልክ የኦሮሞው ቁራ አማራ እና ትግራዋይ ወንድማማቾችን እያባላቸው እንዳለው። ከፀሓይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም!  

👉 “አታላዩና አምታቹ ቁራ ነፃነትና ሕይወት አፍቃሪዎቹን ድመቶች እርስበርስ ሲያባላቸው”

ቍራው ኦሮሞ ድመቶቹን ተጋሩን እና አምሓራዎችን እርስበርስ እያባላ እስላማዊት ኦሮሚያን ሊፈጥር?

ሴነተር ሊንዚ ግራምና የፕሬዚደንት ባይደን መላው ቤተሰብ ከአውሬው ባለኃብት ጆርጅ ሶሮስ እና ባራክ ሁሴን ኦባማ ጋር ሆነው በተለይ በዩክሬይን ላለፉት አሥር ዓመታት የተለያዩ አደገኛና ምስጢራዊ የሆኑ ተልዕኮዎችን ሲፈጽሙ ቆይተዋል። ከዚህም አንዱ፤ እንደ ኤይድስ፣ ኢቦላና ኮሮሮሮና በመሳሰሉ ወርርሽኞች ላይ ትኩረት ያደረጉ ባዮሎጂካል የጦር መሳሪያዎችን የሚያመርቱ ፋብሪካዎችን በተለያዪ የዩክሬይን ግዛቶች መገንባታቸው ነው። ለጦርነቱ አንዱና ዋናው ምክኒያት ከዚህ የዓለምን ሕዝብ መቀነሻ ይሆን ዘንድ ከተጠነሰሰው የባዮሎጃዊ መሣሪያዎች አምራች ከሆኑ ተቋማት ሤራ ጋር የተያያዘ ነው።

በሃገራችንም ቢሆን የኦሮሞ ክልልንና ኬኒያን ለመላዋ አፍሪቃ የታቀዱ የባዮሎጃዊ፣ ኬሚካልና ኑክሌር መሳሪያዎች ማምረቻ ፋብሪካዎች መናኸሪያ ለማድረግ ስለታቀደ ነው የዚህ አውሬ ሤራ ተፈጥሯዊ ጠላት የሆኑትን ሰሜናውያኑን ጽዮናውያንን ማስወገድ የሚሹት። ሞደርና የተሰኘው ወንጀለኛ ተቋም በአምስት መቶ ሚሊየን ዶላር ወጭ የክትባት ፋብሪካውን በኬኒያ ለመገንባት ተስማምቷል።

____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Future Must Not Belong to Those Who Slander Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 7, 2015

mapeqodgLike many, I was also very much surprised to hear what President Obama this week said at National Prayer Breakfast. For a minute, I thought, “he probably shared their hookah/shisha with the Saudis” last week. On the other hand, his latest busy schedule was filled with the spirit of Ishmael. First, Mr. Obama went to India to lecture the largest democracy in the world, India, on democracy and religious freedom. He cut short his India visit to fly in many of Washington’s top power brokers to pay their respects to the Saudi royal that funded the 9/11 terrorist attacks. Days later, Mr. President held a private meeting with 14 Muslim leaders at the White House.

A day later, at the annual National Prayer Breakfast, Mr. Obama bombasted Christians by invoking their misbehavior from the Middle Ages – at a time when innocent Christians are being beheaded, burned alive and even crucified for their faith all over the world. It’s crazy! Christians are being slaughtered, because secular atheist powers alongside their Muslim ‘useful idiots’ wage wars in the NAME OF DEMOCRACY, FREEDOM & ISLAM. President Obama is unwilling to name the obvious cause of the ongoing genocide, may be, because he wants to protect his own religion, the glory of the State, above all others.

Mr. Obama never says, “atrocities in the name of Democracy, Evolution, Islam, or Mohamed” – rather, quick to link the word ‘atrocity’ to Christianity or Christ. Notice the chronological order: Before President Obama decided to go and insult Christians at their own prayer breakfast service, he visited Babylon Saudi Arabia and later, joined groups of the Muslim brotherhood in Washington D.C to show them his solidarity. The world upside down!

It’s learned that the foreign minister of Sudan was present at the National Prayer Breakfast – an event sponsored by the Fellowship Foundation, a Christian-based organization. Originally, the remembrance of the 100th anniversary of the Armenian genocide was one of the themes of this year’s prayer breakfast. But, not a single world about it. The massacred Armenians share a common enemy with the marginalized Darfurian and Christian Sudanese. Inviting officials of what is arguably the world’s most genocidal regime to the National Prayer Breakfast is an insult to the victims of that genocide as well as to the millions of victims of religious, racial, and ethnic genocide in Sudan and South Sudan.

Last year, secretary of State John Kerry, stopping in Addis Abeba, to visit with U.S. Embassy staff, implied that religious tenets (Christianity) created more than 2000 years ago were inappropriate for modern society. An indirect insult to the 2000-year-old Christian nation of Ethiopia. Mind boggling, isn’t it? They insult Christians during their own breakfast prayers, and they go to an African Christian country as guests to treat Christians with contempt, to mock.

This is war against Christians and Christianity. But, we must be sure they will all be judged soon. The future must not belong to those who would slander Christianity by endlessly harping on the Crusades

Mark Levin Slams Obama As A Nihilist, A Narcissist, And An Extremist

PARTIAL TRANSCRIPT: “And ironically you brought up slavery in the United States. And what’s ironic about it, Sean, is if Abraham Lincoln took the position of Barack Obama, it would have been something like this. Lincoln saying we’ve had slavery on every continent in every country since the beginning of mankind. The Egyptians enslaved the Jews, the Romans enslaved Christians. Slavery is almost a human natural act, is it not? And Lincoln would say, following Obama’s argument, don’t get on your high horse.

This is not an existential threat, Obama said the other day of the genocide in the Middle East. And Lincoln might say, why in the world would I send hundreds and thousands of men to their death to end slavery?

What Obama is saying and doing is the lowest of the low now. He really is not a leader of a great people. He’s not a leader of a great nation. He is stuck in his own ideology. He’s stubborn and ignorant at the same time. There are black Christians and black Muslims in Africa who are being slaughtered. They don’t want to hear about the Jim Crow laws. There are Christians, there are other Muslims being slaughtered in the Middle East, they don’t need a lecture from Obama about Christianity. The fact of the matter is Obama is not doing anything effective or substantive to stop genocide in our time.” – Mark Levin

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: