Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Hail-Storm’

ኃይለኛ ዝናብ + በረዶ + ጎርፍ + መብረቅ በኩዌት እና በኢራን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 7, 2020

[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፴፰፥፳፪]

በቸነፈርና በደም እፈርድበታለሁ፤ ዶፍም የበረዶም ድንጋይ እሳትና

ድኝም በእርሱና በጭፍሮቹ ከእርሱም ጋር ባሉ በብዙ ሕዝብ ላይ አዘንባለሁ።

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጽዮን ቀንደኛ ጠላት ሳውዲ አረቢያ ኃይለኛ ዝናብ፣ በረዶና መብረቅ ቀንደኛውን ሰይጣንን ገለጡት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 12, 2020

በረዶው ጉድ ነው፤ በአውሮፓ እንኳን የለም! መካ በመብረቅ ጋጋታ ተናወጠች! ሰይጣንም በጥቁሩ ድንጋይ፣ በመኪና ተገለጠ!

ባቢሎን ሳውዲ አረቢያ ግራኝ ወኪሏን በጽዮን ተራሮች ላይ ቦምብ እንዲጥል አዘዘች፤ እግዚአብሔር አምላክ ቁጣውን በመብረቅ፣ በረዶና ጎርፍ ገለጠ!

👉 የለም ብለን ጠፋን

በእባብ ተገለጠ የለም ሲሉት ሰይጣን፣

ፍሬውን አብልቶ በሞቱ ሲያስቀጣን፤

ስጋ ለብሶ ታየ የለም ሲሉት ጌታን።

በመስቀል ላይ ሞቶ ቤዛ ሆነ ላለም፤

ደሞም ይኸዉ በኛ መሀል ሰይጣን፤

ሰዉን ከሰዉ ሲያጋጭ በተሰጠው ስልጣን።

ይኸውና እግዜሩ ሰው ከሰው ሲያስማማ፤

አይን አይቶ ልብ ቢል ጆሮአችን ቢሰማ።

እንዲህ ሆኖ ሳለ ቅርብ ሆኖ እውነቱ፤

እሩቅ መንገድ ለፋን አለ ብለን ሳንኖር።

የለም ብለን ጠፋን፤

የለም የሚል ሀሳብ ከአለ ቃል ተወልዶ፤

ማስተዋል ያቃተው በቅንነት ረሀብ ሩቅ ሀገር ሄዶ።

በክህደት ሲከሳ በ እምነት አይሰባም፤

በዚህ አያያዙ እንኳንስ ከገነት ፵ አመት ተጉዞ ከነአን አይገባም።

_____________________

[መጽሐፈ ኢዮብ ምዕራፍ ፴፰]

፳፪ በውኑ ወደ በረዶው ቤተ መዛግብት ገብተሃልን?

፳፫ ይኸውም ለመከራ ጊዜ ለሰልፍና ለጦርነት ቀን የጠበቅሁት ነው።

፴፫ የሰማይን ሥርዓት ታውቃለህን?

፴፬ የውኆች ብዛት ይሸፍንህ ዘንድ

፴፭ መብረቆች ሄደው። እነሆ፥ እዚህ አለን ይሉህ ዘንድ

፴፮ በውስጡስ ጥበብን ያኖረ፥

፴፯፤፴፰ የሰማይን ደመና በጥበቡ ሊቈጥር የሚችል ማን ነው?

፴፱፤፵ በዋሾቻቸው ውስጥ ተጋድመው፥

፵፩ ልጆቹ ወደ እግዚአብሔር ሲጮኹ

ሙሉው ምዕራፍ ይነበብ!

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሳውዲ + ኩዌይት | አውሎ ነፋስ፣ ዝናብ፣ በረዶ፣ አስፈሪ ጥቁር ደመና

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2020

የትንቢት መፈጸሚያ የሆነውና ልቡ ደንድኖበት በትዕቢት እና ዕብሪት የተወጠረው የዘመናችን የግብጽ ፈርዖን ግራኝ አብዮት አህመድ አማራ ኢትዮጵያውያንን በማሳደድ እና በማስጨረስ ላይ ይገኛል። ትኩረቱ ሌላ ቦታ ነው፤ ግን በዚህ ባለፈው አንድ ሳምንት ብቻ በጥቂቱ እስከ አስር ሺህ አማራ ገበሬዎች ተጨፍጭፈው እንዳለቁ ነው የሜነገረው። እጅግ በጣም ያሳዝናል፤ የተመረጡት እንኳን እራሳቸው ስተው ሌላውን በማሳት፤ “በጽዮን ተራሮች በረሃብና በቸነፈር ከመሞት ከገዳያችን ፈርዖን ጋር ብንሰለፍና ለግብጻውያን ተገዝተን እዚያው በበርሃችን ብንኖር ይሻለናል” እያሉ ምስኪኑን ኢትዮጵያዊ ገበሬ እያስጨፈጨፉትና የእሳት ማገዶ እያደረጉት ነው።

እኛ ግን በድጋሚ፤ “ባካችሁ፣ ባካችሁ፤ ከፈርዖን አብዮት አህመድ አሊ ጎን አትሰለፉ! በጋላ ግብጻውያን ፈረሰኞችም ስር መውደቁን አትምረጡ፣ አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ጋላ ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ።” እንላለን።

[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፲፬]

፰ እግዚአብሔርም የግብፅን ንጉሥ የፈርዖንን ልብ አጸና፥ እርሱም የእስራኤልን ልጆች አሳደደ፤ የእስራኤልም ልጆች ከፍ ባለች እጅ ወጡ።

፱ ግብፃውያንም የፈርዖን ፈረሶች ሰረገሎቹም ፈረሰኞቹም ሠራዊቱም ሁሉ፥ አሳደዱአቸው፤ በባሕሩ ዳር በበኣልዛፎን ፊት ለፊት ባለው በፊሀሒሮት አጠገብ ሰፍረው አገኙአቸው።

፲ ፈርዖንም በቀረበ ጊዜ የእስራኤል ልጆች ዓይናቸውን አነሡ፥ እነሆም ግብፃውያን በኋላቸው ገሥግስው ነበር፤ የእስራኤልም ልጆች እጅግ ፈሩ፥ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ።

፲፩ ሙሴንም። በግብፅ መቃብር ስላልኖረ በምድረ በዳ እንሞት ዘንድ አወጣኸንን? ከግብፅ ታወጣን ዘንድ ይህ ያደረግህብን ምንድር ነው?

፲፪ በምድረ በዳ ከምንሞት ብንገዛላቸው ይሻላልና። ተወን፥ ለግብፃውያን እንገዛ ብለን በግብፅ ሳለን ያልንህ ቃል ይህ አይደለምን? አሉት።

፲፫ ሙሴም ለሕዝቡ። አትፍሩ፥ ዛሬ የምታዩአቸውን ግብፃውያንን ለዘላለም አታዩአቸውምና ቁሙ፥ ዛሬ ለእናንተ የሚያደርጋትን የእግዚአብሔርን ማዳን እዩ።

______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: