በሉ፤ አንቸኩል፤ አንድ ቀን ይቀረናል፤ እንዲህ ቢያጓጓንም፤ ስጋ ባናበዛ ጥሩ ነው ፤ ለስጋም ለነፍስም እንደ ጾም ጊዜ ጤናማ የሆነ ጊዜ የለም። ይህ ለበዓላት ተብሎ ለአንድ ወይም ሁለት ቀን ብቻ ሲባል ስጋና ቅባት አግበስብሶ መፈሰኩን ማቆምና ሁሉንም በልክ ማድረግ ይኖርብናል። ሥራው ብዙ፤ ሸክሙ ብዙ፤ ውጭው ብዙ!
✞ የሚከተለው ክቡር መስቀሉን በተመለከተ የቀረበ ጽሑፍ ዛሬ የምናየውን መከራንና ስቃይን በግልጽ ያመላክታል።
መስቀል የሚለው ቃል የተገኘው “ሰቀለ” ከሚለው የግእዝ ቋንቋ ግሥ ነው፡፡ትርጓሜውም “የተመሳቀለ” ወይም “መስቀል” ማለት ነው፡፡
መስቀል ለክርስቲያኖች የሕይወትና የድኅነት ምልክት የሆነው መድኅን ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ከተሰቀለበት ጊዜ ጀምሮ ነው፡፡ ሁለቱ ከእንጨት የተገኙት የመስቀሉ ክፍሎች (አግድም እና ቀጥታ) በጣም ትልቅ የሆን ትርጉም ነው ያላቸው።
በኦሪት መስቀል የመርገምና የመቀጫ መሣሪያ ሆኖ ይቆጠር ነበር፡፡ ”ማንም ሰው ለሞት የሚያበቃውን ኃጢአት ቢሠራ እንዲሞትም ቢፈረድበት በእንጨትም ላይ ብትሰቅለው በእንጨት ላይ የተሰቀለ በእግዚአብሔር ዘንድ የተረገመ ነውና ሬሳው በእንጨት ላይ አይደር” [ዘዳ ፳፩፥፳፪፡፳፫]
የጥንት ሮማውያን ወንጀለኞችን በመስቀል ተሰቅለው እንዲሞቱ ማድረግ ልማዳቸው ነበር፡፡ክርስቶስ ኢየሱስ ለድኅነተ ዓለም ከመሰቀሉ በፊት የእርግማን ምልክት የነበረው የመስቀል ታሪክ ጌታችን ከተሰቀለበት በኃላ ግን ታሪኩ ተቀይሯል፡፡
✞ ቀኝ (በግ – ፍያታዊ_ዘየማን )እና 😈ግራ (ፍዬል – ፍያታዊ ዘፀጋ)
✞ ቀኝ (የኢየሱስ ክርስቶስ ደቀመዝሙር) እና 😈 ግራ (የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጭፍራ)
✞ ጥጦስ ( # ፍያታዊ ዘየማን )
እና
😈 ዳክርስ ( # ፍያታዊ ዘፀጋ )
✞✞✞✞✞✞✞
በጌታችን ቀኝና ግራ የተሰቀሉት የሁለቱ ወንበዴዎች ከስቅላት በፊትና በኃላ ያላቸው አስገራሚ ታሪክ:
✞✞✞
“ሁለቱ ወንበዴዎች ጥጦስ በቀኙ የተሰቀለው ( ፍያታዊ ዘየማን ) እና ዳክርስ በግራው የተሰቀለው ( ፍያታዊ ዘፀጋ ) :- መተዳደሪያቸው ቅሚያ ነበር። ጌታችን እመቤታችን ዮሴፍ እና ሰሎሜ ከገሊላ በወጡ ጊዜ ወንበዴዎቹ ተከትለዋቸው በበረሃ ቢፈልጓቸውም አስከ ስድስት ቀን አላገኙዋቸውም ነበር። በሰባተኛው ቀን አገኙዋቸውና ዛሬ እግዚአብሔር ከእጃችን ጣላችሁ ብለው እየሮጡ ሄዱባቸው። ሰሎሜ አስቀድማ ልብሷን ጥላላቸው ሸሸች።
✞✞✞
ወንበዴዎቹ ከእነዮሴፍ እጅ የተገኘውን ቀምተው ከሄዱ በኃላ ጥጦስ ( በቀኙ የተሰቀለው ) ዳክርስን እንዲህ አለው ይቺ ሴት ( እመቤታችንን ማለት ነው ) የነገሥታት ወገን ትመስለኛለች: ሕፃኑም ከነቢያት አንዱ ይመስለኛል: የቀማናቸውን እንመልስላቸው? ዳክርስም ( በግራ የተሰቀለው ) ጥጦስን (በቀኝ የተሰቀለው) እንዲህ ያለውን ረኀራሄ ከየት አገኘኸው? ይህን ውንብድና ያስተማርከኝ አንተ ነህ: ሌላው ደግሞ ዛሬ የቀማነው የእኔ ድርሻ ነው የራስህን ድርሻ ወስደህ የእኔን ድርሻ እንመልስላቸው ትላለህ? አለው።
✞✞✞
እነዚህ ሁለት ቀማኞች አንድ ቀን የቀሙትን አንደኛው ሲወስድ በሌላ ቀን የቀሙትን ደግሞ ሁለተኛው ይወስድ ነበር። በዚህ ዕለት የቀሙት የዳክረስ ( በግራው የተሰቀለው ) ድርሻ ነበር። ጥጦስም ከገሊላ እስከዚህ የቀማነውን አንተ ውሰድ ይህን ለእኔ ስጠኝና ልመልስላቸው አለው። ዳክርስም በዚህ ሐሳብ ተስማማ: ዳክርስ ህፃኑ በዝናብ አብቅሎ በፀሐይ አብሰሎ ፍጥረትን የሚመግብ የሁሉ ፈጣሪ መሆኑን ባለመረዳቱ ዕድሉን አልተጠቀመበትም በትንሽ ርኀራኄ ብዙ በረከት አመለጠው ወደ እርሱ ያንዣበበውን ፀጋ ለጓደኛው ሰጠው።
✞✞✞
እመቤታችን ሁለቱ ወንበዴዎች ቁመው በዚህ ሐሳብ ሲወያዩ አይታ ፈራች። ወንበዴ የቀማውን ይዞ ይሄዳል እንጂ ለምን ቁሞ ይማከራሉ? ምን አልባት ልጆቻቸው ሄሮድስ የገደለባቸው ሰወች ይሆናሉ በዚህ ሕፃን ምክንያት ልጆቻችን ሞቱብን ብለው ልጄን ሊገሉብኝ ይሆናል ብላ ጽኑዕ ለቅሶን አለቀሰች። ሕፃኑ ኢየሱስ ክርስቶስም እናቱን ድንግል ማርያምን እንዲህ አላት:- አይዞሽ እናቴ አታልቅሺ አይገሉኝም እንመልስላቸው እያሉ ነው። እኔ በቀራኒዮ ስሰቀል እነሱም በቀኜ እና በግራዬ ይሰቀላሉ አንዱ አምላክነቴን አምኖ ይድናል ሁለተኛው ግን አይድንም።
✞✞✞
ከዚህ በኃላ ጥጦስ የተባለው ወንበዴ ገንዘባቸውን መለሰላቸውና ጥጦስም ጌታን አቅፎ ይዞ ሲሄድ ሰይፉ ወድቆ ተሰበረበት። በጣም አዘነ። ጌታ የሰይፍህን ስብርባሪ ሰብስብ አለው። ጥጦስ የሰይፉን ስብርባሪ ሰበሰበ። ጌታም እንደቀድሞው ይሁንልህ አለው። ሰይፉም እንዳልተሰበረ ሆነ። ጥጦስ ሕፃኑ ከነቢያት ወገን ይመስለኛል ብሎ የገመተው ግምት እውን ሆነለት። ተአምራቱን አየና አደነቀ።
✞✞✞
ጌታ ጥጦስን እንዲህ አለው:- አዳምን ቀድመኸው ገነት ትገባለህ። ጥጦስም ሄዶ ጌታ የነገረውን ሁሉ እና ያደረገለትን ተአምራት ለጓደኛው ነገረው። ጓደኛው ግን አላመነም። ጥጦስ የተባለው ወንበዴም ጌታ በተሰቀለ ጊዜ በጌታ ቀኝ ተሰቅሎ ፀሐይ ስትጨልም አይቶ የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት አምኖ ” ጌታ ሆይ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ ” አለው። ኢየሱስም እውነት እልሃለሁ ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ አለው። የሉቃስ ወንጌል [፳፫፥፵፪] ጌታ አዳምን ቀድመኸው ገነት ትገባለህ ብሎ በጫካ የሰጠውን ተስፋ በመስቀል ላይ ፈጸመለት። ምነው ጌታችንን በወንበዴዎች መካከል ሰቀሉት ጌታስ ስለምን ተሰቀለ ቢሉ አይሁድ ጠልተውታልና ኢየሱስ ናዝራዊ ንጉሥ እንጂ ነህ ግራ ቀኝ ቢትወደድ ይገባሃል እያሉ ሲሣለቁበት ነው። ጌታችን ግን ኃላ በዕለተ ምፅአት ጊዜ ጻድቃንን በቀኝ ኃጥአንን በግራ አቁሜ የማጸድቅ የምኮንን እኔ ነኝ ሲል ነው።
✞✞✞
ጌታም እራሱን ወደ ጥጦስ ዘንበል አድርጎ ምድረ ግብፅ ስንወርድ የነገርኩህ ሁሉ ደረሰ ከሞት በቀር ሌላ ነገር የቀረኝ የለም ሂድ ገነት ግባ ብሎ ደመ ማኀተሙን ሰጥቶ ሰደደው የገነት ጠባቂዋ ሱራፊ መልአክ ደመ ማኀተሙን ፈርቶ እየሸሸ አንተ ማነህ የት ትገባለህ ቢለው ወንድሜ አልሰማህም አምላክ እንጂ ወርዶ ተወልዶ ዓለምን ሁሉ አዳነው አለው: አንተስ ማነህ አዳምን ነህ አብርሃምን ይስሐቅን ነህ ያዕቆብን ነህ እያለ ደጋጎቹን እየጠራ ቢጠይቀው ሁሉንም አይደለሁም እጄን በሰው ደም ነክሬ የምኖር ወንበዴ ነበርሁ አለው። ለእንደዚህ አይነት ያለ ክብር ያበቃህ ምንድነው ቢለው ፯/7 ቱ ተአምራት ሲሰሩ አይቼ አምላክነቱን ተረድቼ ብለምነው ለእንደዚህ ያለ ክብር ጸጋ አበቃኝ ብሎ ለ ፶፻፭፻/5500 ዘመን ተዘግታ የነበረችይቱን ገነት በጌታችን ደመ ማኀተም ከፍቶ አዳምን ቀድሞ ገነት ገባ።
✞✞✞
ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከድንገተኛ ሞት ሰውሮ በመጨረሻዋ ደቂቃችንም ቢሆን እንደ ጥጦስ (ፍያታዊ ዘየማን ) በቸርነቱ አስቦ መንግሥተ እርስቱን ያውርሰን አሜን።
✞✞✞
👉 ምንጭ: የእመቤታችን ጉዞ ከገሊላ ወደ ግብፅ እና ኢትዮጵያ እንዲሁም መዝገበ ጸሎት ወመጽሐፈ ጸሎት መጽሐፍት ላይ ተቀንጭቦ የተወሰደ።
✞✞✞ የጌታ ስቅለት | በዚያን ዕለት የከርስቶስ ልጆች “ክርስቲያን”፤ የፀረ–ክርስቶሱ “እስላም” ተባሉ ✞✞✞
ከመጽሐፈ ጸሎት የተወሰደ
✞“ሕማማተ መስቀል”✞
ጌታም ቆላተ ዮሳፍጥ ከሚባል በረሀ አውርዶ መናውን ውሀውን ከወትሮ አብልጦ አወረደላቸው። ኃይሉን ክሂሎቱን አሳያቸው። መርዛማ እባብ አስነሥቶ ጐድናቸውን እያስቀደደ አስፈጃቸው። ሙሴም “አቤቱ ጌታዬ ሕዝበ እስራኤልን የሚመግባቸው ቢያጣ ከበረሀ አውርዶ አስፈጃቸው እንዳይሉህ መድኃኒት ፈልግላቸው” ብሎ ጸለየ። ጌታም የወዳጁን ጸሎት ፈጥኖ ይሰማልና “ብረቱን እባብ አስመስለህ በተራራ ላይ ተራዳ ተክለህ ብረቱን በዚያ ላይ ሰቅለህ አሳያቸው። ያን አይቶ ሰምቶ ያመነ ይዳን፤ ያላመነ ይፈጸም፤” አለው። ተራራው የቀራንዮ አምሳል ነው፣ ተራዳው የመስቀል፣ ብረቱ የወልደ እግዚአብሔር፣ እባብ የዲያብሎስ፣ ቍስሉ የኃጢአት፣ መርዙ የመርገመ ሥጋ የመርገመ ነፍስ፣ በረኃው የገሃነመ እሳት አምሳል ነው። ያን አይተው ሰምተው ይዳኑ ማለቱ፤ ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያመኑ ሐዋርያት ሰምተው ያመኑ ምዕመናን የመዳናቸው አምሳል ነው። ያላመኑ ይፈጸሙ ማለቱ፤ ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያላመኑ አይሁድ ሰምተው ያላመኑ አሕዛብ ያለመዳናቸው አምሳል ነው።
ያን አይተው ሰምተው ይዳኑ ማለት ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያመኑ ሐዋርያት፣ ሰምተው ያመኑ ምዕመናን የመዳናቸው አምሳል ነው። ያላመኑ ይፈጸሙ ማለቱ፡ ስቅለተ ክርስቶስን አይተው ያላመኑ አይሁድ ሰምተው ያላመኑ አይሁድ፣ ሰምተው ያላመኑ አሕዛብ ያለመዳናቸው አምሳል ነው።
ነፍስ ያለው እባብ የገደላቸውን ሰዎች ነፍስ የሌለው ብርት እንዳዳናቸው በባሕርዩ ሞት የሌለበት አምላክ ዲያብሎስ ያስገራቸውን ነፍሳት ተሰቅሎ ሞቶ የማዳኑ አምሳል ነው።
😇 ጽዮን የተባለች ማኅፀነ ማርያም ደብረ መቅደሱ የተባለ አካሏ ነው።
ጌታም እነዚያ አላወቁም እንጂ እኔስ በማኅፀነ ማርያም አድሬ ለጻድቃን ለሰማዕታት ነገሥሁላቸው በአይሁድ በመናፍቃን ነገሥሁባቸው ሲል ነው። አንድም ጽዮን የተባለ መሰቀሉ ደብረ መቅደሱ የተባለ አካሉ ነው። እነዚያ አላወቁም እንጂ እኔስ በመስቀል ተሰቅዬ ለጻድቃን ለሰማዕታት ነገሥሁላቸው በአይሁድ በመናፍቃን ነገሥሁባቸው ሲል ነው እንዲህ ፯ት ተአምራት ሲሠሩ አይተው የባሕርይ አምላክ ነው እንጂ የባሕርይ አምላክማ ካልሆነ እንዲህ ያሉ ተአምራት ባልተሠሩ ነበር ያሉ ክርስቲያን ተባሉ።
አምላክ አይደለም፣ አልተወለደም፣ አልተሰቀለም፤ የአምላክ ወዳጅ ደግ ሰው ነብይ ብቻ እንጂ ያሉት እስላም ተባሉ። እስላምና ክርስቲያን የተባለበት ያን ዕለት ነው። አይሁድ ግን አላክም ነብይም አይደለም ሐሳዌ መሲሕ ነው ከቄሣር በቀር ሌላ ንጉሥ የለም ብለው ካዱት።
“መናፍቃን ካህናት አላውያን መኳንንት ከሀድያን ነገሥታት ሃይማኖታችሁን ጣሉ ፈጣሪያችሁን ካዱ ለጣኦት ስገዱ ብለው እንደ እኔ እራሳችሁን እየመቱ አክሊለ ሦክ ግንድ አሸክመው በብረት ቢቸነክሯችሁ መራር ሐሞት ቢያጠጧችሁ ዋጋችሁን በመንግሥት ተቀበሉት እንጂ ሃይማኖታችሁን አትጣሉ፤ ፈጣሪያችሁን አትካዱ፤ ለጣኦት አትስገዱ!” በማለት ጌታችን አስተምሮናል።
💭 This woman reportedly stole all this meat in the cart from HEB supermarket in Temple. The HEB employee is seen trying to stop it and also document the alleged theft. There is also another woman accused of the acts. Temple TX Police believes over $2,000 of meat was stolen.
- ✞Ethiopian Christian Butchery on Easter Day/ የክርስቲያን ስጋ ቤት ፥ ለፋሲካ ዝግጅት
- ☪️ unEthiopian Muslim Butchery/ ኢ-ኢትዮጵያዊ የሙስሊም ስጋ ቤት
The closer Ethiopians get to Easter Sunday, the bigger their celebrations and the more intense their fasting. Orthodox Christians partake in a traditional 55-day fast of all meat and animal products (abstention from animal products like meat, dairy, and eggs), and refraining from eating or drinking before 3:00 pm – with Good Friday spent in preparation for the breaking of this fast after a morning Church service.
The knife, a synecdoche of slaughtering, is an important culinary tool that is charged with the power of religious speech acts and that has a significant semiotic function in Christian-Muslim encounters in Ethiopia. The slaughtering rituals not only transform the neutral natural animal into a sacred cultural food but also invest the meat with an intense aura of disgust among followers of the other faith. The slaughtering narratives continue to manifest themselves in other public signs, namely, in the Cross and the Crescent, on butcheries, and restaurants, for example. These two universal signs are the corollaries of an anterior sign, in other words, the knife that, in the discursive realm of food and religious identity in Ethiopia, implicates the different slaughtering rituals of Orthodox Christians and Muslims.
Orthodox believers also have their own rituals for slaughtering meat, and require that all meat they eat must have been slaughtered by a Christian. In Addis Ababa, there is one Christian slaughterhouse and one Muslim one, each of which supplies all respective butchers and restaurants. At the Christian slaughterhouse, an Orthodox priest will bless all the animals with a Trinitarian blessing, a pattern that is repeated in other large towns and cities. In the countryside, this may be left to the senior male householders who pray a Trinitarian blessing over the bull, lamb or chicken before its throat is cut. Women may not fill this role.
Christian butcher shops always identify themselves with a cross painted on the stall, and Muslim shops are identified with a crescent. In many regions, Orthodox believers do not eat meat blessed by a Muslim During the 55 days of lent, Christian butcher shops are usually closed entirely, and Christian restaurants will not serve meat. True Christians don’t eat halal meat served in a Muslim restaurant.
Generally, Christians should avoid Islamic restaurants and food stores. Not only is great and devastating the spiritual harm that emanate from eating halal foods, such as meat (sacrificed to non-Christian idol gods), but the sanitation aspect of the whole Islamic culture should also be worrisome.
💭 Mysterious Vertical Red Light in Sky over Texas in US | በቴክሳስ ሰማይ ላይ ሚስጥራዊ አቀባዊ ቀይ ብርሃን
______________