Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Forest Fire’

The Sun Disappeared & The Day Turned into Darkness in Antichrist Turkey

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 7, 2021

💭 A terrible storm hits Antalya, Turkey – which is waging a NATO green-lighted Drone Jihad – unleashing war crimes against the two most ancient Christian nations of the world: Armenia and Ethiopia

💭 በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፀሀይ ጠፋች፤ ቀኑም ወደ ጨለማ ተለወጠ

በኔቶ ፈቃድ የድሮን ጂሃድ የምታካሂደው ቱርክ በከባድ አውሎ ንፋስና ጎርፍ ተመታች ፥ በሁለቱ ጥንታዊ የዓለማችን የክርስቲያን ሃገራት በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ላይ የጦር ወንጀል እየፈፀመች ያለችው ቱርክ አቅበቅዝብዟታል፤ ከአባሪዎቿ ጋር መጥፊያዋ ተቃርቧል።

[Luke 21:25]

There will be signs in sun and moon and stars, and on the earth dismay among nations, in perplexity at the roaring of the sea and the waves„

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፳፭]

“በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤”

ምድሪቱም ከፊታቸው ትናወጣለች፥ ሰማያትም ይንቀጠቀጣሉ፤ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፥ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ይሰውራሉ።”

[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፰]

፩ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤

፪ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም።

፫ እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።

፬ መልካቸው እንደ ፈረስ መልክ ነው፥ እንደ ፈረሶችም ይሮጣሉ።

፭ በተራራ ላይ እንዳሉ ሰረገሎች ድምፅ፥ ገለባውንም እንደሚበላ እንደ እሳት ነበልባል ድምፅ፥ ለሰልፍም እንደ ተዘጋጀ እንደ ብርቱ ሕዝብ ያኰበኵባሉ።

፮ ከፊታቸው አሕዛብ ይንቀጠቀጣሉ፤ የሰውም ፊት ሁሉ ይጠቍራል።

፯ እንደ ኃያላን ይሮጣሉ፥ እንደ ሰልፈኞችም በቅጥሩ ላይ ይወጣሉ፤ እያንዳንዱም በመንገዱ ላይ ይራመዳል፥ ከእርምጃቸውም አያፈገፍጉም።

፰ አንዱ ካንዱ ጋር አይጋፉም፥ እያንዳንዱም መንገዱን ይጠበጥባል፤ በሰልፍ መካከል ያልፋሉ፥ እነርሱም አይቈስሉም።

፱ በከተማም ያኰበልላሉ፥ በቅጥሩም ላይ ይሮጣሉ፤ ወደ ቤቶችም ይወጣሉ፥ እንደ ሌባም በመስኮቶች ይገባሉ።

፲ ምድሪቱም ከፊታቸው ትናወጣለች፥ ሰማያትም ይንቀጠቀጣሉ፤ ፀሐይና ጨረቃም ይጨልማሉ፥ ከዋክብትም ብርሃናቸውን ይሰውራሉ።

፲፩ እግዚአብሔርም በሠራዊቱ ፊት ድምፁን ይሰጣል፤ ሰፈሩ እጅግ ብዙ ነውና፥ ቃሉንም የሚያደርግ እርሱ ኃያል ነውና፤ የእግዚአብሔርም ቀን ታላቅና እጅግ የሚያስፈራ ነውና ማንስ ይችለዋል?

፲፪ አሁንስ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በፍጹም ልባችሁ፥ በጾምም፥ በልቅሶና በዋይታ ወደ እኔ ተመለሱ።

፲፫ ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ፤ አምላካችሁም እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ፥ ው የዘገየ፥ ምሕረቱም የበዛ፥ ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ።

፲፬ የሚመለስና የሚጸጸት እንደ ሆነ፥ ለአምላካችሁም ለእግዚአብሔር የእህልና የመጠጥ ቍርባን የሚሆነውን በረከት የሚያተርፍ እንደ ሆነ ማን ያውቃል?

፲፭ በጽዮን መለከትን ንፉ፥ ጾምንም ቀድሱ፥ ጉባኤውንም አውጁ፥

፲፮ ሕዝቡንም አከማቹ፥ ማኅበሩንም ቀድሱ፥ ሽማግሌዎቹንም ሰብስቡ፥ ሕፃናቱንና ጡት የሚጠቡትን አከማቹ፤ ሙሽራው ከእልፍኙ፥ ሙሽራይቱም ከጫጉላዋ ይውጡ።

፲፯ የእግዚአብሔርም አገልጋዬች ካህናት ከወለሉና ከመሠዊያው መካከል እያለቀሱ። አቤቱ፥ ለሕዝብህ ራራ፥ አሕዛብም እንዳይነቅፉአቸው ርስትህን ለማላገጫ አሳልፈህ አትስጥ፤ ከአሕዛብ መካከል። አምላካቸው ወዴት ነው? ስለ ምን ይላሉ? ይበሉ።

፲፰ እግዚአብሔርም ስለ ምድሩ ቀና፥ ለሕዝቡም ራራለት።

፲፱ እግዚአብሔርም መልሶ ሕዝቡን። እነሆ፥ እህልንና ወይንን ዘይትንም እሰድድላችኋለሁ፥ እናንተም በእርሱ ትጠግባላችሁ፤ ከእንግዲህም ወዲያ በአሕዛብ መካከል መሰደቢያ አላደርጋችሁም።

፳ የሰሜንንም ሠራዊት ከእናንተ ዘንድ አርቃለሁ፥ ወደ በረሃና ወደ ምድረበዳ፥ ፊቱን ወደ ምሥራቁ ባሕር ጀርባውንም ወደ ምዕራቡ ባሕር አድርጌ አሳድደዋለሁ፤ እርሱም ትዕቢትን አድርጎአልና ግማቱ ይወጣል፥ ክርፋቱም ይነሣል አለ።

፳፩ ምድር ሆይ፥ እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አድርጎአልና አትፍሪ፥ ደስም ይበልሽ፥ እልልም በዪ።

፳፪ እናንተ የምድር እንስሶች ሆይ፥ የምድር በዳው ማሰማርያ ለምልሞአልና፥ ዛፉም ፍሬውን አፍርቶአልና፥ በለሱና ወይኑም ኃይላቸውን ሰጥተዋልና አትፍሩ።

፳፫ እናንተ የጽዮን ልጆች፥ አምላካችሁ እግዚአብሔር የፊተኛውን ዝናብ በጽድቅ ሰጥቶአችኋልና፥ እንደ ቀድሞውም የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ አዝንቦላችኋልና በእርሱ ደስ ይበላችሁ፥ ለእርሱም እልል በሉ።

፳፬ አውድማዎችም እህልን ይሞላሉ፥ መጥመቂያዎችም የወይን ጠጅንና ዘይትን አትረፍርፈው ያፈስሳሉ።

፳፭ የሰደድሁባችሁ ታላቁ ሠራዊቴ አንበጣና ደጎብያ ኩብኩባና ተምች የበላቸውን ዓመታት እመልስላችኋለሁ።

፳፮ ብዙ መብል ትበላላችሁ፥ ትጠግቡማላችሁ፤ ከእናንተም ጋር ተአምራትን የሠራውን የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ስም ታመሰግናላችሁ፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።

፳፯ እኔም በእስራኤል መካከል እንዳለሁ፥ እኔም አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ፥ ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለ ታውቃላችሁ፤ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።

፳፰ ከዚህም በኋላ እንዲህ ይሆናል፤ መንፈሴን በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ አፈስሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልምን ያልማሉ፥ ጐበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፤

፳፱ ደግሞም በዚያ ወራት በወንዶችና በሴቶች ባሪያዎች ላይ መንፈሴን አፈስሳለሁ፤

፴ በላይ በሰማይ ድንቆችን አሳያለሁ፥ በታች በምድርም ደምና እሳት የጢስም ጭጋግ።

፴፩ ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣል።

፴፪ እንዲህም ይሆናል፤ የእግዚአብሔር ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል፤ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ፥ በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም መድኃኒት ይገኛል። ደግሞም እግዚአብሔር የጠራቸው፥ የምስራች የሚሰበከላቸው ይገኛሉ።

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ትንቢተኛው የግሪኩ ‘አባ ዘወንጌል’ | ቱርክ የምትባል አገር አትኖርም፤ በቅርቡ ትፈራርሳለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 5, 2021

👉ገብርኤል 👉ማርያም 👉ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

✞✞✞“ኦርቶዶክስ በመሆናችን እግዚአብሔር ይረዳናል” አባ ፓይሲዮስ✞✞✞

በረኸኛው/ደገኛው ቅዱስ ኣባታችን ኣባ ፓይሲዮስ (እ.አ.አ 1924-1994)ቅድስናቸው በሁሉም ግሪኮች ዘንድ የታወቀው፤ ፖለቲከኞች ፣ አገልጋዮች ፣ ዓለማውያን ፣ መነኮሳት ፣ ካህናት ፣ ጳጳሳት በኤጂያን ባሕር ዙሪያ ስለሚሆነው ነገር ሁሉ ከእያንዳንዱ ሰው ጋር ተነጋግረዋል።

የወደፊቷን ግሪክ እጣ ፈንታ ለማየት እስኪበቁ ድረስ አባታችን ቀናትን እና ሌሊቶችን በጸሎት ያሳለፉ ነበር። ለግሪክ ፣ ለግሪካዊነትና ለኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ፣ ልባዊና ጥልቅ ጭንቀት እንዳላቸው ለሚቀርቧቸው ሁሉ ያወሱ ነበር። በቪዲዮው ከተካተቱት የአባታችን ትንቢታዊ መልዕክቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

👉 ቅዱስ ኮስማ እንደተነበዩት ሩሲያውያን ከላይ ጣልቃ ይገባሉ፤ ግሪኮች ቁስጥንጥንያን/ኢስታምቡልን በአምላክ ፈቃድ ያስመልሳሉ።

👉 ቱርክ በአጋሮቿ ትፈራርሳለች፤ ቱርኮች የተቀቀለውን ስንዴ በወገባቸው ዙሪያ አኑረዋል፤ የግሪክ ሠራዊት ወደ ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ያመራል

👉 ቱርክ በ፮/6 ማይሎች ርቀቶች(የግሪክን የክልል ውሃ)መቃረቧን በዜና ሲሰሙ ከዚያ ጦርነት ይከተላል፤ መርከቦቿም ይደመሰሳሉ።

👉 ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ። የቱርክ መጨረሻ መጀመሪያ ይሆናል።

👉 ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ለግሪክ ትመለሳለች፤ በሩሲያ እና በቱርክ መካከል ጦርነት ይከሰታል፤ በመጀመሪያ ቱርኮች ያሸንፉ ይመስላቸዋል ነገር ግን ይህ የእነሱ መጥፊያቸው ይሆናል።

👉 ቱርኮች ይጠፋሉ ። እነሱ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ህዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ።

አንድ ሦስተኛው ቱርኮች ወደ መጡበት የቱርክ ጥልቀት ይመለሳሉ። አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ክርስቲያን ስለሚሆኑ ይድናሉ ፣ ሦስተኛው ደግሞ በዚህ ጦርነት ይገደላሉ። ግሪኮች፣ አርመኖችና ኩርዶች ቱርክን ይከፋፈሏታል።

👉 የቀደመው የቱርክ ትውልድ በአዲስ የፖለቲከኞች ትውልድ ይተካል። በእግዚአብሔር ላይ እምነት እና ተስፋ እስካለ ድረስ ብዙ ሰዎች ይደሰታሉ። በእነዚህ ሁሉ ዓመታት ውስጥ የሚሆነው ሁሉ ይህ ነው። ጊዜው ደርሷል።

👉 እንግሊዞች እና አሜሪካውያን ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ ቁስጥንጥንያን ለግሪክ ይሰጧታል። ቱርኮች ግሪክን ይተናኮላሉ፤ ማዕቀብ ይከተለላል፤ ዘመነ ረሃብ ይመጣል። ግሪኮች ይራባሉ።

👉 ከቱርክ ትንኮሳ በኋላ ሩሲያውያን ወደ ቢስፎረስ ባሕር ይወርዳሉ፣ እኛን ለመርዳት ሳይሆን፣ ሌሎች ፍላጎቶች ስላሏቸው እንጂ።

👉 በሩሲያውያን እና በአውሮፓውያን መካከል ታላቅ ጦርነት ስለሚኖር ብዙ ደም ይፈስሳል። ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ የመሪነት ሚና አለመጫወቷ ትልቅ በረከት ነው። ምክኒያቱም በአውሮፓውያን መካከል በሚደረግ ጦርነት የሚሳተፍ ሁሉ ይጣፋልና ነው።

👉 ቱርኮች ይመቱናል ግን ግሪክ ከፍተኛ ጉዳት አይደርስባትም፤ ቱርኮች በአገራችን ላይ ከፈፀሙት ጥቃቶች ብዙም ሳይቆይ ሩሲያውያን ቱርኮችን ይመቱና ያፈርሷቸዋል፤ ልክ አንድ ወረቀት ተቀዳደደው ይፈራርሳሉ።

👉 ሩሲያ ቱርክ ከወደመች በኋላ እስከ ፋርስ ባሕረ ሰላጤ ድረስ ጦርነቱን ትቀጥላለች፣ ወታደሮቿም ከኢየሩሳሌም ውጭ ይቆማሉ።

👉 ከዚያ የምዕራባውያኑ ኃይሎች ሩሲያውያን ወታደሮቻቸውን ከእነዚህ ቦታዎች እንዲያስወጡ ማሳሰቢያ ይሰጣሉ።

👉 ግን ሩሲያ ኃይሏን አታወጣም ፣ ከዚያ የምእራባዊያን ኃይሎች እነሱን ለማጥቃት ወታደሮችን መሰብሰብ ይጀምራሉ።

👉 የሚፈነዳው ጦርነት ዓለም አቀፋዊ ይሆናል እናም የሩሲያውያንን ኪሳራ ያስከትላል፤ ግዙፍ መተራረድ ይኖራል ፣ ከተሞቹ የፈራረሱ መንደሮች ይሆናሉ።

👉 ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ አትሳተፍም፤ የቁስጥንጥንያው ገዢ በእኛ በኩል ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ይሆናል።

የቱርክ መጥፋት ለግሪኮች ትልቅ እርካታ ይሆናል፤ ቁስጥንጥንያ ለግሪኮች ትመለሳለች።

የፀሎት እና ቅዳሴ ሥነ ስርዓት በቅድስት/ሃጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደገና ይጀምራል።

ልክ እንደ ዛሬዎቹ ‘ኢትዮጵያውያን’ባዮች ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ፤ አርሜኒያውያንም ከ፻ ዓመታት በፊት ከሚበላቸው አውሬ ጎን ተሰልፈው ነበር

___________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fires, Floods, Mucilage: What’s Happening in Anti-Christ Turkey? | እሳት + ጎርፍ በክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 16, 2021

☆ ድሮን ለግራኝ? ቱርክ እጅሽን ከጽዮን ላይ አንሽ!

Let’s remember; last year the government of turkey just made the Historical Orthodox Church, Hagia Sophia into a mosque. Let us remember the martyrs that were beheaded when the Muslims conquered Constantinople and brought abomination into the church by making it into a mosque.

💭 “ወፈፌው የቱርክ ፕሬዚደንት | በመስቀልና በግማሽ ጨረቃ መካከል ጦርነት ይነሳል”

መስጊዶቻችን ስለተዘጉ በክርስቲያኖች እና ሙስሊሞች መካከል ጦርነት መቀስቀስ አለበት”

ከጥቂት ቀናት በፊት አውስትሪያ በአገሯ የሚገኙትን መስጊዶች ለመግዝጋት ብሎም ኢማሞችን ለማባረር በመወሰኗ ነው፤ መሀመዳዊው የቱርክ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ይህን የተናገረው።

የክርስቲያኖች አገር፣ የቅዱሳኑ ሐዋርያቶቻቸን ምድር፣ ራዕይ ዮሐንስ ላይ የተጠቀሱት ሰባት ዓብያተክርስቲያናት መቀመጫ የነበረችው ቱርክ በመሀመዳውያን ከተያዘችበት ዕለት ጀምሮ ብዙ የክርስቶስ ተከታዮች መስዋዕት ሆነውባታል። የቀሩት ጥቂት ክርስቲያኖች ዛሬም እየተበደሉ ነው፤ እንኳን አዲስ ዓብያተክርስቲያናት መሥራት፣ የቆዩት የቤተክርስቲያን ሕንጻዎች ሲፈርሱ እንኳን ማደስ አይፈቀድላቸውም።

ወፈፌው ፕሬዚደንት ኤርዶጋን ከጥቂት ዓመታት በፊት አዲስ አበባን ሲጎበኝ፤ ኢትዮጵያውያኑ የግራኝ አህመድ ተከታዮች ሆን ብለው በጣም ቆሻሻ የሆነውንና ሙስሊሞች የተሰባሰቡበትን አንድ የመርካቶ አካባቢ አሳዩት። ኤርዶጋን ቆሻሻውን ሲያይ ምን ብሎ ተናግሮ ነበር፦ “የሰው ልጅ ሆኜ በመፈጠሬ አፍራለሁ!”

ለነገሩማ፣ ቆሻሻዎቹ እነርሱ ነበሩ፤ ከውስጥም ከውጭም። አብዛኛው የቱርክ ክፍል የተራቆተ፣ መንፈስ የሚያውክና ቆሻሻ ነው፤ አሁን ምዕራባውያኑ እሹሩሩ እያሉ ስለሚደጉሟቸውና የጦር መሣሪያውንም ስለሚያቀብሏቸው እንደ እንቁራሪቷ በዕብሪት ተወጣጠሩ።

💭 Elder Paisios’ Amazing Prophecies About Turkey | ግሪካዊው በረኸኛ ጻድቅ አባ ፓይስዮስ፤

አብዛኛዎቹ ቱርኮች ይጠፋሉ፤ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ሕዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ

💭 የመሬት መንቀጥቀጡ በዮሐንስ ራዕይ ላይ በተጠቀሱት ሰባቱ የእስያ አብያተ ክርስቲያናት | ድንቅ ነው!”

💭 ትንቢተኛው የግሪኩ ‘አባ ዘወንጌል’ | ቱርክ የምትባል አገር አትኖርም፤ በቅርቡ ትፈራርሳለች

“ኦርቶዶክስ በመሆናችን እግዚአብሔር ይረዳናል”

በረኸኛው ቅዱስ ኣባታችን ኣባ ፓይሲዮስ (..1924-1994)ቅድስናቸው በሁሉም ግሪኮች ዘንድ የታወቀው፤ ፖለቲከኞች ፣ አገልጋዮች ፣ ዓለማውያን ፣ መነኮሳት ፣ ካህናት ፣ ጳጳሳት በኤጂያን ባሕር ዙሪያ ስለሚሆነው ነገር ሁሉ ከእያንዳንዱ ሰው ጋር ተነጋግረዋል።

የወደፊቷን ግሪክ እጣ ፈንታ ለማየት እስኪበቁ ድረስ አባታችን ቀናትን እና ሌሊቶችን በጸሎት ያሳለፉ ነበር።

ለግሪክ ፣ ለግሪካዊነትና ለኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ትልቅ፣ ልባዊና ጥልቅ ጭንቀት እንዳላቸው ለሚቀርቧቸው ሁሉ ያወሱ ነበር።

በቪዲዮው ከተካተቱት የአባታችን ትንቢታዊ መልዕክቶች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

ቅዱስ ኮስማ እንደተነበዩት ሩሲያውያን ከላይ ጣልቃ ይገባሉ፤ ግሪኮች ቁስጥንጥንያን/ኢስታምቡልን በአምላክ ፈቃድ ያስመልሳሉ።

ቱርክ በአጋሮቿ ትፈራርሳለች፤ ቱርኮች የተቀቀለውን ስንዴ በወገባቸው ዙሪያ አኑረዋል፤ የግሪክ ሠራዊት ወደ ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ያመራል

ቱርክ በ፮/6 ማይሎች ርቀቶች(የግሪክን የክልል ውሃ)መቃረቧን በዜና ሲሰሙ ከዚያ ጦርነት ይከተላል፤

መርከቦቿም ይደመሰሳሉ።

ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ ነው ፡፡ የቱርክ መጨረሻ መጀመሪያ ይሆናል።

ቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ለግሪክ ትመለሳለች፤ በሩሲያ እና በቱርክ መካከል ጦርነት ይከሰታል፤ በመጀመሪያ ቱርኮች ያሸንፉ ይመስላቸዋል ነገር ግን ይህ የእነሱ መጥፊያቸው ይሆናል።

ቱርኮች ይጠፋሉ ፡፡ እነሱ ያለ እግዚአብሔር በረከት የተገነባ ህዝብ ስለሆኑ ይደመሰሳሉ።

አንድ ሦስተኛው ቱርኮች ወደ መጡበት የቱርክ ጥልቀት ይመለሳሉ፡፡ አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት ክርስቲያን ስለሚሆኑ ይድናሉ ፣ ሦስተኛው ደግሞ በዚህ ጦርነት ይገደላሉ፡፡ ግሪኮች፣ አርመኖችና ኩርዶች ቱርክን ይከፋፈሏታል።

የቀደመው የቱርክ ትውልድ በአዲስ የፖለቲከኞች ትውልድ ይተካል። በእግዚአብሔር ላይ እምነት እና ተስፋ እስካለ ድረስ ብዙ ሰዎች ይደሰታሉ። በእነዚህ ሁሉ ዓመታት ውስጥ የሚሆነው ሁሉ ይህ ነው፡፡ ጊዜው ደርሷል፡፡

እንግሊዞች እና አሜሪካውያን ለራሳቸው ጥቅም ሲሉ ቁስጥንጥንያን ለግሪክ ይሰጧታል፡፡ ቱርኮች ግሪክን ይተናኮላሉ፤ ማዕቀብ ይከተለላል፤ ዘመነ ረሃብ ይመጣል። ግሪኮች ይራባሉ።

ከቱርክ ትንኮሳ በኋላ ሩሲያውያን ወደ ቢስፎረስ ባሕር ይወርዳሉ፣ እኛን ለመርዳት ሳይሆን፣ ሌሎች ፍላጎቶች ስላሏቸው እንጂ።

በሩሲያውያን እና በአውሮፓውያን መካከል ታላቅ ጦርነት ስለሚኖር ብዙ ደም ይፈስሳል፡፡ ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ የመሪነት ሚና አለመጫወቷ ትልቅ በረከት ነው። ምክኒያቱም በአውሮፓውያን መካከል በሚደረግ ጦርነት የሚሳተፍ ሁሉ ይጣፋልና ነው።

ቱርኮች ይመቱናል ግን ግሪክ ከፍተኛ ጉዳት አይደርስባትም፤ ቱርኮች በአገራችን ላይ ከፈፀሙት ጥቃቶች ብዙም ሳይቆይ ሩሲያውያን ቱርኮችን ይመቱና ያፈርሷቸዋል፤ ልክ አንድ ወረቀት ተቀዳደደው ይፈራርሳሉ፡፡

ሩሲያ ቱርክ ከወደመች በኋላ እስከ ፋርስ ባሕረ ሰላጤ ድረስ ጦርነቱን ትቀጥላለች፣ ወታደሮቿም ከኢየሩሳሌም ውጭ ይቆማሉ።

ከዚያ የምዕራባውያኑ ኃይሎች ሩሲያውያን ወታደሮቻቸውን ከእነዚህ ቦታዎች እንዲያስወጡ ማሳሰቢያ ይሰጣሉ።

ግን ሩሲያ ኃይሏን አታወጣም ፣ ከዚያ የምእራባዊያን ኃይሎች እነሱን ለማጥቃት ወታደሮችን መሰብሰብ ይጀምራሉ።

የሚፈነዳው ጦርነት ዓለም አቀፋዊ ይሆናል እናም የሩሲያውያንን ኪሳራ ያስከትላል፤ ግዙፍ መተራረድ ይኖራል ፣ ከተሞቹ የፈራረሱ መንደሮች ይሆናሉ።

ግሪክ በዚያ ጦርነት ውስጥ አትሳተፍም፤ የቁስጥንጥንያው ገዢ በእኛ በኩል ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ይሆናል።

የቱርክ መጥፋት ለግሪኮች ትልቅ እርካታ ይሆናል፤ ቁስጥንጥንያ ለግሪኮች ትመለሳለች።

የፀሎት እና ቅዳሴ ሥነ ስርዓት በቅድስት/ሃጊያ ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደገና ይጀምራል።

ልክ እንደ ዛሬዎቹ ኢትዮጵያውያንአርሜኒያውያንም ከ፻ ዓመታት በፊት ከሚበላቸው አውሬ ጎን ተሰልፈው ነበር

በአርሜኒያውያን የባሪያ ጉልበት የተገነባው የምድር ባቡር የእራሳቸው የአርሜኒያኑን ጭፍጨፋ አፋጥኖት ነበር።

ይህ ጥናት እና ትምህርት የቀረበው የጀርመን የታሪክ ተመራራማሪዎች ባቀረቡት መረጃ ላይ ተሞርኩዞ ነው።

መረጃው ከጥቂት ዓመታት በፊት በጀርመን ፓርላማ (ቡንደስታግ)ውስጥ ቀርቦ የፓርላማውን አባላት በሀዘን ካስዋጠና እምባ በእምባ ካደረገ በኋላ ቱርክ በአርሜኒያውያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸመችው ጭፍጨፋ የዘር ማጥፋት/ጀነሳይድ እንደሆነ በይፋ አጽድቀውት ነበር።

መረጃው እንደሚያሳየው እ.አ.አ 1871 ዓ.ም ላይ በተለያዩ ግዛቶች እንደ ዘመነ መሳፍንት ይገዙ የነበሩት ጀርመንኛ ተናጋሪ ሕዝቦች ጀርመን የምትባለዋን የዛሬዋን ጀርመን አንድ በማድረግ ቆረቆሯት። በዚህ ጊዘ የነበሩት ገዥዎች፣ መጀመሪያ ‘ኦቶ ፎን ቢስማርክ’ የመጀመሪያው የጀርመን መሪ/ካንዝለር ጀርመን ልክ እንደ እነ ብሪታኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ሩሲያና ቤልጂም ኃያል ለመሆንና በመላው ዓለም ንጉሠ ነገሥታዊ/ኢምፔሪያላዊ ህልሟን ለማሟላት ስትል ወደ ቱርክ ወርዳ ለቱርኮች እርዳታ ታደርግላቸው ነበር። ዛሬም እንደዚሁ። በዚህ ወቅት ነበር ወስላታው የጀርመን ንጉሥ ነገሥት/ ካይዘር ‘ቪልሄልም ፪ኛው’ ለቱርኮች ድጋፍ እየሰጠ አርሜኒያውያንን ለከባድ ጭፍጨፋ ያበቃቸው። (በጣም ይገርማል በሃገራችንም ልክ ኢትዮጵያውያን በጣልያኖችን ላይ በአደዋው ጦርነት ድል እንዳደረጉ ‘ቪልሄልም ፪ኛው’ ወደ ኢትዮጵያ በመውረድ ከአፄ ምኒሊክ ጋር ጥብቅ ግኑኝነት ማድረግ ጀመረ። ልብ በል፤ በዚህ ጊዜ ነበር ፕሮቴስታንቱ የጀርመን ሚሲዮናዊ ዮሃን ክራፕፍ “ኦሮሚያ” የሚባለውን ስም ለወራሪዎቹ ጋሎች በመስጠት ፀረ-ኢትዮጵያ/ፀረ-ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዘመቻ ማካሄድ እንዲጀምሩ የተደረገው። ወደዚህ ጉዳይ ሌላ ጊዜ እመለሳለሁ!)

_________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ የእሳት ቃጠሎው ቀጥሏል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 28, 2020

ይህ ሰደድ እሳት ደግሞ ሃታይ በተሰኘው የደቡብ ቱርክ ጠቅላይ ግዛት ነው

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጋላን ሠራዊት አስታጥቃ ኢትዬጵያውያንን በማሳረድ ላይ ያለችው ቱርክ በእሳት ጋየች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 21, 2020

👉 ከፍተኛ እሳት በቱርክ ማርማራ

ይህ ቪዲዮ፦

👉 ኦሮሚያና ቤኒሻንጉል በተባሉት ህገወጥ ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባና ወሎ ኢትዬጵያውያንን በማሳረድ ቱርክ መሪነቱን ስለመያዟ፣ ከሶማሌዎች ጎን ኦሮሞዎችን በማስታጠቅና በማሰልጠን ላይ ያለችው ቱርክ ስለመሆኗ፣ የኢትዮጵያ መሀመዳውያን በድጋሚ ከቱርክ ጎን ስለመሰለፋቸው ለዚህም በኮኒስታንቲኖፕል /ኢስታንቡል የሚገኘው ታሪካዊው የቅድስት ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ህንፃ ወደ መስጊድነት ሲቀየር የግራኝ ርዝራዦች “በኦርቶዶክስ ላይ ድል ተጎናጸፍን! ቱርክ እንኳን ደስ ያለሽ!” በማለት ስለመደሰታቸው በጥቂቱ ያሳያል። በቅድስት ሶፊያ ቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ላይ የሚያትተው የኢትዮጵያ ሙስሊም ቱርኮች ዛሬ ቱርክ ለተበላቸው ሃገር መጤዎች መሆናቸውን እና እስከ አምስት ሚሊየን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን ጨፍጭፈው ለዚህ ዕለት መብቃታቸውን አያወሳም፤ ሃቅን ይፈራሉና ባይናገሩ አይገርመንም፤ ዋናው ዓላማቸው ቱርክን ምሳሌ አድርገው “በኢትዮጵያ ኦርቶዶክሶች ላይ እንዝመት፤ ቱርክ አርአያችን ነች፤ ግራኝ አህመድን እንበቀላለን እናሸንፋልን!” የሚለው ነው። በነገራችን ላይ በአንድ ወቅት አምስት መቶ የሚጠጉ የኢትዮጵያ ሙስሊሞችን አዲስ አበባ ላይ ስለ ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ያላቸውን አመለካከት እንዲሰጡኝ ጠይቄአቸው ነበር፤ አይግረመንና 99% የሚሆኑት “ግራኝ ጀግናችን ነበር፤ እንወደዋለን!” በማለት ነበር የመለሱት። አንዳንዶቹ እንዲያውም ከቁጣና ዛቻ ጋር።

አየን አይደለም? ለኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ጠላት ቍ. ፩ የሙስሊሞች ፩ ጀግና ነው። ታዲያ በምን ተዓምር ነው እነዚህ አንዱ መንፈሳዊ የነጻነትና ፍቅር ማንነት (ብርሃን)ሌላኛው ስጋዊ የባርነትና ሞት ማንነት(ጨለማ) ያላቸው ሁለት ማህበረሰቦች በአንድ ላይ መኖር ያለባቸው?

አውሬዎቹ ቱርኮች ከፈጸሙት የዘር ጭፍጨፋ ጀነሳይድ የተረፉ አረሜኒያውያን ክርስቲያን ወገኖቻችን ባንድ ወቅት የሚከተለውን ተናግረው ነበር፦ “መሀመዳውያን ጎረቤቶቻችን ጋር “በሰላም” የምንኖረው የእስልምና ጅሃድ እምቢልታ እስኪነፋላቸው ድረስ ነው፤ ሲነፋላቸው ቤታችንን ልዩ ቀለም እየቀቡ ያቃጥሉታል ይገድሉናል፤ ትንሽ ቆይተው ደግሞ ሌላ የእስልምና እምቢልታ ሲነፋላቸው ወደ ተረፍነው አካባቢ መጥተው በመስፈር ቀጣዩ የጅሃድ እምቢልታ እስኪነፋላቸው ድረስ ከእኛ ጋር በሰላም ይኖራሉ”።

አዎ! በየስምንት ዓመቱ መካሄድ ላለበት ወረራ እንዲዘጋጁ እምቢልታ የሚነፋላቸውም ጋሎችም ከዚህ የተለዩ አይደሉም፤ ለዚህም ነው የዋቄዮአላህ ልጆች የምላቸው። ኦሮሞዎቹ እየታጠቁና እየሰለጠኑ ያሉት በድሃው ኢትዮጵያዊ የደም ገንዘብ ነው። አሸባሪ ግራኝ አብዮት አህመድ ገነዝቡን ለመቀየርና አዲሱ ገንዘብ ውስጥም ድብቅ የ666 ምልክቶችን በማስገባት ለማስራጨት መወሰኑ በቅድሚያ ከኢትዮጵያዊው ገንዘቡን ነጥቆና ሰርቆ ለጋላ መንጋው ማሸጋገር ይችል ዘንድ ነው። ለፓርክ “ቢሊየን ገንዘብ አዋጡ!” እያለ ገንዘቡን በኦሮሞ ሠራዊት ግንባታ ላይ ያውለዋል። እባቡ አብዮት “ብዙ ገንዘብ ካገኛችሁ ውረሱት!” ብሎ ለጋላ ሠራዊት ትዕዛዝ በግልጽ ያስተላለፈው ለዚህ ዝርፊያ ነው። በዓለም ታሪክ ተመሳሳይ ገንዘብና ንብረት የመውረስ ጽንፈኛ ተግባር ተፈጽሞ የነበረው ቱርኮች የአረመናውያን ገንዘብና ንብረት ፣ የሂትለር ጀርመኖች የአይሁዶችች ገንዘብና ንብረት እንዲሁም በሃገራችን ጋላ ደርግ የኢትዮጵያውያን ገንዘብና ንብረት በወረሱበት ዘመን ነው። አሁን በ፳፩ኛው ክፍለ ዘመን በሌሎች ሃገራት በጭራሽ የማይታሰበው ክስተት በሃገራችን እየተደገመ ነው። አይገርምምን?! በጣም እንጅ!

ቦቅቧቃው አብዮት አህመድ ተደናግጧል፣ ፈርቷል ስልጣኑን ሊያጣ የሚችለው ኢትዮጵያዊ የሆነው የሠራዊቱ አካል ከተነሳበት ብቻ መሆኑን ተገንዝቧል። እናስታውሳለን ከሁለት ዓመታት በፊት ጂኒው ገና ስልጣን ላይ ሲወጣ ወደ ቤተ መንግስት አምርተው የነበሩትን ወታደሮች ቀልድ አስመስሎ በ“ፑሽ አፕ” እንዴት እንዳደነዘዛቸው? አዎ! ብዙም ሳይቆይ ለስልጣኑ አደገኛ ሊሆኑበት የሚችሉትን ኢትዮጵያውያን፤ ጄነራል አሳምነውን እና ጄነራል ሰዓረን ገደላቸው። በዚህ ግድያ ሠራዊቱን ፀጥ አሰኘው። አሁን ቱርኮችን ወደ ጎጃምና ጎንደር እንዲሁም ቤኒ ሻንጉል ወደተሰኘው ክልል በማስገባት ላይ ነው። ጄነራል አስምነው እኮ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ከነበረው የግራኝ ዘመን የከፋ ዘመን እየመጣ ነው ብሎ አስጠንቅቆናል።

የኦሮሞ ሠራዊትን እየገነባ አማራ የተባሉት ኢትዮጵያውያን ሲደራጁና ሲታጠቁ ከፍተኛ ፍርሃት ውስጥ ስለሚገባ ነው አማራ የተባለውን ክልል ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር የጋላ ጋኔን የተጠናወጣቸውን “ኦሮማራ” ፖለቲከኞች ስልጣን ላይ ያስቀመጣቸውና እስክርቢቶ የያዙትን እነ እስክንድርን በእስር ቤት ያጎራቸው። ያው አሁን እስክንድር ነጋን ከቱርክ ወኪል ከአሸባሪው አብዲ ኢሌ ጋር በቃሊቲ አብሮ አስሮታል።

እንግዲህ የምናየው ይህ ነው፤ አማራ የተባለውን ክልል ወደ ኦሮማራ ሲዖል “እየመራው” ያለው አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ ነው። አማራ ማፈሪያ! ለሃያ ዓመታት ያህል የውዳቂው ጉራጌ የብርሃኑ ነጋ ባሪያ ነበር፤ አሁን ደግሞ አማራ ክልልን የጋሎች ቅኝ ግዛት ሲሆን ዝም ብሎ ያያል።

እያንዳንዱን ዜጋ በኢንሳ ልጁ በኩል ለመሰለልና ለመከታተል እንቅልፍ የሚያጣው ጂኒው አብዮት አህመድ ኢትዮጵያዊ የሆኑትን ከፊሉን የሠራዊቱን እና ፖሊስ ኃይል አባላት መንጥሮ በኦሮሞዎች በመተካት ላይ ነው፤ ከፊሉን ደግሞ ወደ ፈጠራቸው የኦሮሞ፣ ሱዳን እና ሶማሊያ የጦር ግንባሮች እየላከ ለማስጨፍጨፍ አቅዷል።

አዎ! ለአጭር ጊዜ ቢሆንም የኢትዮጵያን ሕዝብ በባርነት ለመግዛት የተነሳ ቆሻሻ ሰው በሃገራችን ነግሷል፤ የአህዛብ ንጉስ ኢትዮጵያን እየተዋጋት ነው፤ ደም፣ ገንዝብ እና ነፍስ ያስገብራል።

👉 ሰናክሬም እና ሕዝቅያስ

ከጌታችን ልደት ፯፻ /700 ዓመታት በፊት ሕዝቅያስ የሚባል ንጉሥ በይሁዳ ላይ ነግሦ ነበር፡፡ ደጋጐቹ ነገሥታት ዳዊትና ሰሎሞን ካረፉ በኋላ የሕዝቅያስን ያህል ቅንና የእግዚአብሔር ሰው በእሥራኤል ላይ አልነገሠም፡፡ ንጉሡ ጣዖት አምልኮን ነቃቅሎ አጥፍቶ ሕዝቡ እግዚአብሔርን ብቻ እንዲያመልክ አድርጓል፡፡ ነገር ግን ቅዱስ ሕዝቅያስ በነገሠ በ14ኛው ዓመት የአሕዛብ(የአሦር) ንጉሥ ሰናክሬም በጠላትነት ተነሳበት፡፡ ወደ አካባቢውም መጥቶ ከቦ አስጨነቀው፡፡ ሰናክሬም በጦር እጅግ ኃይለኛ ነበር፡፡

የሠራዊቱም ብዛት ከ፻፹፭ / 185 ሺህ በላይ ነውና ንጉሥ ሕዝቅያስ እንደማይችለው ዐውቆ መልእክተኛ ላከበት፡፡ “ግብር እገብርልሃለሁ፣ የፈለግከውንም እሰጥሃለሁ፣ ነገር ግን ሀገሬን አታጥፋ፣ ኢየሩሳሌምን አታቃጥል፣ ሕዝቤንም አትግደል” ብሎ ለመነው፡፡ እጅ መንሻ ግብሩንም ከከተማዋ የተገኘውን ወርቅና ብር ሁሉ ጭኖ ላከለት፡፡ ሰናክሬም ግን ሰይጣን ያደረበት ነውና የሕዝቅያስን ልመና በመናቅ አምላኩን እግዚአብሔርንም ተሳደበ፡፡

ከእኔ እጅ የሚያድንህ ማነው? ሕዝቡንም እግዚአብሔር ያድናል ብለህ አታታልላቸው” ሲል ላከበት፡፡ ሕዝቅያስም በዚህ ጊዜ የፈጣሪው ስም ሲሰደብ ሰምቷልና ፈጽሞ አዘነ፡፡ መልእክተኞችን ወደ ነቢዩቅዱስ ኢሳይያስ ልኮ እርሱ ወደ ቤተ መቅደስ ገባ፡፡ በእግዚአብሔር ፊት ልብሱን ቀድዶ ማቅ ለበሰ፡፡ ስለ ኢየሩሳሌምና ሕዝቡም ፈጽሞ አለቀሰ፡፡

በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር የሰናክሬምን መገዳደርና የሕዝቅያስን ልመና ሰምቷልና “ስለ ባሪያዬ ስለ ዳዊት ከተማዋን አድናታለሁ” ብሎ ለነቢዩ ኢሳይያስ ነገረው፡፡ ኢሳይያስም የእግዚአብሔርን መልእክት ለንጉሥ ሕዝቅያስ ነገረው፡፡ በዚያችም ሌሊት ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከሰማያት በግርማ ወርዶ የሰናክሬምን ፻፹፭ /185 ሺውንም የጦር ሠራዊት በአንዲት ሌሊት በእሳት ሰይፉ ፈጅቷቸው አደረ፡፡ በለኪሶ የነበረው ሰናክሬምም በጧት ቢነሳ ሠራዊቱን ሁሉ የአስከሬን ክምር ሆኖ አገኘው፡፡ በታላቅ ድንጋጤ ሆኖ ወደ ነነዌ በመሄድ ወደ ጣዖት ቤቱ ሲገባ የራሱ ልጆች በሰይፍ ገደሉት፡፡ ትዕቢተኛው ሰናክሬምም ለአሕዛብ ሁሉ መዘባበቻ ሆነ፡፡ ቅዱስ ሕዝቅያስ ግን በፈጣሪው ታምኗልና ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤልም ሞገስና ረዳት ሆኖታልና የዓለም ነገሥታት ሁሉ ፈሩት፣ እጅግ አከበሩትም፡፡ ፪ኛ ነገ ፲፰ እና ፲፱፡፡

ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ከሰማያት በግርማ ወርዶ አሸባሪውን አብዮት አህመድ አሊን እና የቄሮ ጋላ ሠራዊቱትን ባፋጣኝና በአንዲት ሌሊት በእሳት ሰይፉ ፈጅቷቸው ይደር! የገናናው መልአክ የቅዱስ ሚካኤል ጥበቃው አይለየን፣ በጸሎቱ ይማረን።

_____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Statue of Jesus Inspires Many After the Tennessee Fires

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 3, 2016

I will be with you always, even until the end of time‘ (Matthew 28:20)

A Symbol of Hope and Faith during a Time of Disaster

2016-12-03_175054 2016-10-06_022519

The wildfires that have destroyed ground and property in East Tennessee have been mostly extinguished as of late Thursday afternoon — and one shining beacon of hope, faith, and light continues to inspire residents and business owners as they begin to pick up the pieces.

In the remains of a home turned to rubble in Sevier County, Tennessee, a statue of Jesus was found still standing.

It was soiled but not broken. It stood upright and whole, but not burned.

Amid the destruction, it was there for all to see, to be comforted by — and to marvel at, even now.

“The statue of Jesus still standing in a home after the wildfires of Tennessee swept through it perhaps confirm the words of Jesus himself: ‘I will be with you always, even until the end of time’ (Matthew 28:20),” said Fr. Michael Sliney, a Catholic priest in New York and a LifeZette contributor. “Christ is always there with us, in good times and bad, in sickness and health, and He simply will never abandon His friends.”

As remarkable as the discovery of the status was — it was not the only faith-fueled relic found in the rubble left by the flames.

Source

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

Islamic Jihadists Planned To Kill Kindergarteners With Poisoned Ice Cream Before Blowing Up School In Germany

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 30, 2016

Kindergartens in Germany, universities in Ohio…. all children

Popsicles

Mohammed O, 17, one of the Sikh temple bombers, planned to sell poison ice cream before blowing himself up in the midst of the children.

The letter went on to say: “I work as an ice cream man with my ice cream van and sell to many children. May I, following Sharia law, use arsenic or warfarin, or better still strychnine, to kill children?”

  • The two teen jihadis are on trial for blowing up a Sikh temple in Essen
  • Letters written from one to the other while in prison revealed the plot
  • One bomber worked as an ice cream man and plotted to poison his goods
  • He also suggested crashing a van into the kindergarten or hiding a bomb
  • He wanted to ‘rape the girls of the enemies of the Prophet Muhammad

An ISIS plot to feed poisoned ice cream to kindergarten children before detonating a bomb in their nursery car park has been revealed in Germany.

The gruesome plan came to light during hearings of two teenage Islamic State fanatics who blew up a Sikh temple in the industrial city of Essen during wedding celebrations.

Mohammed O, 17, one of the temple bombers who carried out the assault in April which wounded four people, planned to sell the toxic ices before blowing himself up in the midst of the children.

A second teen, Yusuf T, 17, was the leader of the so-called Temple bomber group. 

The young Salafists first formed their murder gang on Whatsapp and built bombs from ingredients ordered from online retailer Amazon.

When they were captured after the bombing, a letter that Mohammed O. had written to Yusuf T. while he was in detention was intercepted by guards. In it he posed the question: ‘May one kill targeted children?’

The letter went on to say: ‘I work as an ice cream man with my ice cream van and sell to many children. May I, following Sharia law, use arsenic or warfarin, or better still strychnine, to kill children?’

Then the final question was put to his leader: ‘Can I make Istis hadi Amaliya (suicide) in the kindergarten too?’

He also questioned, in the two page letter written on A4 paper, if it might also be possible to crash the van into the kindergarten. And further he asked if it was permissible for him to ‘rape the girls of the enemies of the Prophet Muhammad.’

He urged Yusuf T. secretly to obtain a mobile phone so that he could make phone calls to plot the outrage. At the trial in Essen, investigators said that phone numbers of Isis sympathisers were later found on a device owned by T.

Continue reading…

The Cologne Cathedral: The Symbol of Christianity Was Attacked (“Fire Jihad”, “Sex Jihad”, “Murder Jihad”and soon, brace yourselves for the “Poison Jihad”)

German Intelligence Officer “Arrested In Islamist Plot” To Blow Up Spy Headquarters

The Beloved Goat Of The Goat Swedish Nation Set on Fire By The Goat Poeople Of Ishmael?

Thugs Burn Traditional Christmas Figure To The Ground In Sweden

sweden-738294

THUGS have hit out against one of Sweden’s most cherished Christmas traditions, as they burned a 13-metre-tall Yule goat to the ground.

For 50 years a 3.6 tonne straw goat has been built in Gävle, central Sweden, to celebrate the beginning of the festive season as it is believed to be a well-wishing spirit that watches over the Christmas preparations.

However, this year the festive celebrations have already taken a hit, as the Christmas icon was burned to the ground within 24 hours of being unveiled.

By 11pm on Sunday, the beloved goat was in flames on Gävle’s Slottstorget square, to the great disappointment of locals, most of whom did not get to see this year’s incarnation before it was destroyed by the fire.

The event’s organisers said the thugs managed to get past on-site security when one of the guards was on a toilet break.

Maria Wallberg, a spokesperson for the goat’s organisers, said: “There will be a great, great sadness for Gävle residents, the Gävle goat and for all of its fans over the world.”

The traditional goat is so popular in the Scandinavian country it is shown on live television and this year more than 2.3 million Swedish Kronor was spent on creating it.

2016 marked the 50-year celebration of the straw goat being erected in the town square and a number of security measures were taken to protect it, in the hope it would last until the end of Christmas as it is not the first time it has been targeted by vandals.

However, the measures were all in vein and police have now launched a preliminary investigation for inflicting gross damage and are looking for the perpetrators.

Source

__

Posted in Conspiracies, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

Arab Social Media Hate Rages On: ‘Allah, Make Sure Petrol Falls On Israel Instead Of Rain’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 25, 2016

2016-11-25_180103

JAFFA, Israel – Two of the most popular hashtags currently trending on Arab social media are #Zionist_entity_burns and #Israel_on_fire, as a significant volume of users rejoiced in the wake of a string of forest fires striking Israel this week, some of which were reportedly sparked by arsonists.

Some social media users claimed the blazes were divine punishment for a bill that was recently deliberated in the Knesset seeking to impose noise restrictions on houses or worship, legislation that could impact the notoriously loud Muslim calls for prayer.

Other users announced that despite the drought in the region, whoever prays for rain in Israel is a traitor.

Bahar Ibrahim recalled that Thursday was the anniversary of the death of Abdullah Azzam, a Palestinian militant from the northern West Bank who was an influence on Osama bin Laden during his sojourn in Afghanistan.

#Zionist_entity_burns on the anniversary of the martyrdom, on 24 November 1989, of Sheikh Abdullah Azzam. Is there a greater avenger than Allah?”

They wanted to restrict the muezzin call. Allah came and burned them in the heart!” Azza tweeted. “Huge fires in the north of occupied Palestine and the enemy seeks international aid to save himself.”

Continue reading…

The “Forest Jihad”

The “Forest Jihad” was an existing methodology for many years in the Israeli-Palestinian and Hezbollah conflicts. Forests arson was prevalent in many conflict regions in different parts of the world long before Al Qaeda’s appearance. But Al Qaeda apparently embraced arson as an additional tactic in promoting economic damage to the West, as a political tool to influence public opinion in the West and Western governments. Targeting the economy as a comprehensive radical Islamic ideology is a focal point of its ideology and its inspired operations. Osama bin Laden, called for attacks against the U.S. economy. “It is important to concentrate on the destruction of the American economy”[25] The notion of “Economic Jihad” is not new, following the September 11 attacks in the U.S., Al-Qaeda came out with a series of official statements introducing the idea of economic Jihad. According to al-Qaeda, targeting the U.S economy is one of the main pillars in Bin Laden’s strategy of confronting the West.[26]

palfireOne of the pillars of Al-Qaeda’s operational objectives in its war against the West, is striking at targets of high economic value, the so-called “bleed-until-bankruptcy plan” first made public by Osama bin Laden himself in December 2004.[27]

The execution of such attacks is primarily a function of the terrorists’ performance capabilities, and timing is usually determined by their degree of operational preparedness and their overall operational strategy of maximizing the economic and psychological damage to their adversaries.

The “Forest Jihad” (forest arson) is one manifestation of the “Economic Jihad” tactics, a tool in a variety of options to cause economic direct and indirect secondary damages. As stated in the message below, the radical Islamic logic in setting fires is regarded beneficial for several aspects that have strategic implications.” Typically, these fires take months rather than days to fully extinguish, this will temporarily hamper the export of timber, used primarily in the manufacture of furniture “…and this will also cause pharmaceutical companies to sustain losses, since trees contain key ingredients for medicinal drugs ”,“ …financial losses for the tourism industry”. “Keeping emergency and military personnel (a resource) tied up trying to fight the fires. Some units in Iraq or in Afghanistan could even be recalled, as happened with hurricane Katrina when it hit the United States”.

Finally, it should be stressed that arson is a relatively easy, no cost and simple action (box of matches, immersed cloth with gasoline and appropriate weather conditions), which does not need any, complicated prior preparations or a special operational infrastructure. Arson can be initiated by a small local isolated group of individuals or by a “lone wolf”, who in both cases may have no direct connection to Al Qaeda, but are only inspired by its ideology and their keenness to act. These facts make it hard, if not impossible, for law enforcement to detect, or prevent. In addition, one should bare in mind that random and spontaneous natural causes of forest fires, or large-scale abnormal natural disasters occurring in the U.S. or the West, were exploited in the past by Jihad entities for propaganda purposes, claiming that these were the punishments justly brought down by Allah as retaliation.

Arabic Website Urges Jihadists to Start Forest Fires

http://www.aljazeeratalk.net/forum/showthread.php?t=52356

English translation of the statement follows:

“summer has begun so do not forget the Forest Jihad.”

“In the name of Allah, the Gracious, the Merciful.”

“We pray for Allah to aid us and heed our calls.”

“Summer has begun so do not forget the Forest Jihad.”

“I call on all Muslims in the United States, in Europe, in Russia, and

in Australia to start forest fires.”

“Praise Allah and praise Allah once more.”

“Peace and blessings upon his prophet.”

“The active intellectual scholar, the jihadist Abu Mus’ab Al-Suri, may

Allah set him free, says: Jihad is an art just like poetry, music, and

the fine arts. There are people that draw and there are others that

are jihadists. They both act upon inspiration.”

“May Allah ease his calamity and set him free along with all of our

imprisoned brothers. It is by the glory of Allah that his imprisonment

has not prevented him from publishing his writings in the form of

books and media. The idea of forest fires is attributed to him, may

Allah set him free, as is in this short clip:”

“This call goes out to Muslims in Europe, in the United States, in

Australia, and in Russia to start forest fires.”

“Forest Fires.”

“The Jurisprudence of forest fires, as in ‘an eye for an eye’; the

amazing results; and the operational instructions.”

“The Jurisprudence:

“Is it permissible to burn trees?”

“Yes, under certain circumstance, such as when the prophet, PBUH

[peace be upon him], burned the Jews’ palm trees in Al-Nadir.”

“Ibn Al-Qayyim narrated in [a book entitled] ‘I’lam Al-Muwaqqa’in,’

that: You should retaliate in the same manner as that in, which you

were attacked. He goes on to say that: The punishment for a sin should

be a similar sin. He also mentions that: If you should punish, punish

as you were punished. This, in essence, justifies that. This suggests

that the punishment should fit the crime, for instance in life, in

matters of honor, and where assets are involved. Scholars have

justified chopping down and burning the infidels’ forests when they do

the same to our lands.”

“Allah Almighty agreed to allow the companions to cut down the Jews’

palm trees in order to dishonor them [Jews]. This was the Almighty’s

intention when He said: ‘Whether ye cut down (O ye Muslim!) the tender

palm-trees, or ye left them standing on their roots, it was by leave

of Allah, and in order that He might cover with shame the rebellious

transgressors. [Koranic Verse; Al-Hashr, 59:5].’ This proves that Allah

Almighty wishes to punish the unjust aggressor. The justification for

burning their belongings is their aggression against Muslims and their

deception. It is they who burn the Muslims’ wealth.”

Continue reading…

__

Posted in Conspiracies, Infos | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: